Professional Documents
Culture Documents
የጥላቻ_ንግግርና_የሀሰተኛ_መረጃ_ስርጭት_መመሪያ
የጥላቻ_ንግግርና_የሀሰተኛ_መረጃ_ስርጭት_መመሪያ
/2014
ሀምላ 2014ዓ.ም
አዱስ አበባ
-1-
መመሪያ ቁጥር …../2014
የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ሇመከሊከሌ የወጣውን አዋጅ
ሇማስፈጸም የወጣ መመሪያ
የጥሊቻ ንግግርንና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን በህግ ሇመከሊከሌ በወጣው አዋጅ ቁጥር
1185/2012 ባሇሥሌጣኑ ሃሊፊነት የተሰጠው በመሆኑ፣ አዋጁን ሇማስፈጸም መመሪያ ማዘጋጀት
በማስፈሇጉ፤ አዋጁን በማስፈጸም ሂዯት የጥሊቻ ንግግርንና የሐሰተኛ መረጃ መገሇጫዎችን
በግሌጽ መወሰን ወይም መሇየት የሚያስፈሌግ በመሆኑ፤
1. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ “የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ሇመከሊከሌ የወጣውን አዋጅ
ሇማስፈጸም የወጣ መመሪያ ቁጥር …/2014” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡
2. ትርጓሜ
የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡-
1/ “ባሇሥሌጣን” ማሇት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባሇሥሌጣን ነው፡፡
2/ “የበሊይ ኃሊፊ” ማሇት የባሇሥሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር ወይም ዋና ዲይሬክተር
በማይኖርበት ጊዜ ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር ነው፡፡
3/ “ቦርዴ” ማሇት የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን ባሇሥሌጣን ቦርዴ ነው፡፡
4/ “አዋጅ” ማሇት የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ሇመከሊከሌና ሇመቆጣጠር
የወጣ አዋጅ ቁጥር 1185/2012 ነው፡፡
5/ “የመገናኛ ብዙሃን” ማሇት ጋዜጣና መጽሄትን፣ ሬዱዮና ቴላቪዥን፣ የዜና አገሌግልትን
እና የበይነ-መረብ የመገናኛ ብዙሃንን ያካትታሌ፡፡
6/ “ማህበራዊ ሚዱያ” ማሇት ሰዎች መሌእክት ሇመሇዋወጥ፣ ትስስር ሇማዲበር፣ ሀሳብ
ሇመጋራት የሚጠቀሙበት በኢንተርኔት አማካኝነት በአንዴ ጊዜ ከአንዴ በሊይ ሇሆኑ
ሰዎች መረጃ የሚዯርስበት፣ ወይም ማህበራዊ መስተጋብር የሚስተናገዴበት መንገዴ
ነው፡፡
7/ “ሰው” ማሇት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ ነው፡፡
8/ ላልች በአዋጁና በመገናኛ ብዙሃን አዋጅ ቁጥር 1238/2013 የተሰጡ ትርጉሞች ሇዚህ
መመሪያም ያገሇግሊለ፡፡
9/ በወንዴ ጾታ የተገሇጸው አገሊሇጽ የሴትንም ያካትታሌ፡፡
3. የመመሪያው መርሆዎች
ይህ መመሪያ በሚከተለት መርሆዎች የሚመራ ይሆናሌ፡-
1/ የማህበረሰቡን አብሮነት፣ ወንዴማማችነትና መከባበርን፣ የዜጎችን ውይይትና ምክክር
ማጠናከር፤
2/ ሆን ተብል የሚሰራጩ የጥሊቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃን መከሊከሌ፤
3/ ህገመንግስታዊ እሴቶች እንዲይናደ መጠበቅ፤
4. የተፈጻሚነት ወሰን
ይህ መመሪያ በጋዜጣ፣ መጽሄት፣ ሬዱዮ፣ ቴላቪዥን፣ የዜና አገሌግልት እና የበይነ-መረብ
መገናኛ ብዙሃን፣ በማንኛውም ማህበራዊ ሚዱያ እና በማህበራዊ ሚዱያ አገሌግልት ሰጪ
ዴርጅት ሊይ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡
-2-
ክፍሌ ሁሇት
ስሇጥሊቻ ንግግር
5. ስሇክሌከሊ
1/ በአዋጁ በአንቀጽ 4 ሊይ በተዯነገገው መሰረት ማንኛውም ሰው የጥሊቻ ንግግርን በጋዜጣ፣
በመጽሄት፣ በሬዱዮና ቴላቪዥን፣ በበይነ-መረብ መገናኛ ብዙሃን ወይም በማህበራዊ
ሚዱያዎች ወይም በላሊ ተመሳሳይ ማሰራጫ ዘዳዎች አማካኝነት በጽሁፍ፣ በምስሌ፣
በዴምጽ ወይም በተንቀሳቃሽ ምስሌ (ቪዱዮ) ማሰራጨት የተከሇከሇ ነው፡፡
2/ ማንኛውም የመገናኛ ብዙሃን የጥሊቻ ንግግር ስርጭትን ሇመቆጣጠር እና ሇመግታት
በሃሊፊነት መስራት አሇባቸው፡፡
6. ትርጓሜ
“የጥሊቻ ንግግር” ማሇት በአንዴ ሰው ወይም በተወሰነ ቡዴን ማንነት ሊይ ያነጣጠረ፣
ብሄርን፣ ብሄረሰብንና ህዝብን፣ ሃይማኖትን፣ ዘርን፣ ጾታን ወይም አካሌ ጉዲተኝነትን
መሰረት በማዴረግ ሆን ተብል ጥሊቻን፣ መዴልን ወይም ጥቃትን የሚያነሳሳ ንግግር ነው፡፡
-3-
የጥሊቻ ስሜትን የሚፈጥር መሆኑን አስቀዴሞ ምሌክት የሚሰጥ ንግግር ሲሆን ከዚህ
ቀጥል የተዘረዘሩትን ያካትታሌ፡-
-4-
11. ትርጓሜ
“ሀሐተኛ መረጃ” ማሇት መረጃው ሐሰት የሆነና የመረጃውን ሐሰተኝነት በሚያውቅ፣ ወይም
መረጃውን የሚያሰራጨው ሰው ካሇበት አጠቃሊይ ሁኔታ አንጻር የመረጃውን እውነተኝነት
ሇማጣራት በቂ ጥረት ሳያዯርግ የሚያሰራጭ፤ ሁከት ወይም ግጭት የማስነሳት፣ ወይም
ጥቃት እንዱዯርስ የማዴረግ ዕዴለ ከፍ ያሇ ንግግር ነው፡፡
-5-
ክፍሌ አራት
ስሇባሇሥሌጣኑ ተግባርና ኃሊፊነት
ባሇሥሌጣኑ
1/ በአዋጁ መሰረት፡-
ሀ) የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ሇመቆጣጠርና ሇመግታት ጥረት
ያዯርጋሌ፤
ሇ) የጥሊቻ ንግግርንና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን ሇመከሊከሌ እንዱሁም የሐሰት
መረጃ ስርጭትና ጉዲትን ሇመከሊከሌ የሚረደ ሁለን አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫ
ስራ ይሰራሌ፤
ሐ) በአዋጁና በዚህ መመሪያ መሰረት የመገናኛ ብዙሃን ያሇባቸውን ግዳታ በአግባቡ
መወጣታቸውን እየተከታተሇ ሇህዝብ ይፋ ያዯርጋሌ፤ ጥሰት ሲያገኝም
ሇሚመሇከተው አካሌ ሪፖርት ያዯርጋሌ፤
መ) ማንኛውም የመገናኛ ብዙሃን የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ስርጭትን
ሇመቆጣጠርና ሇመግታት ጥረት ማዴረጉን፣ እንዱሁም ጥቆማ ወይም አቤቱታ
ሲዯርሰው ያሰራጨውን የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃን ከመገናኛ ብዙሃን
አገሌግልቱ ሇማስወገዴ የሚያስችሇውን አሰራርና ፖሉሲ መኖሩን ያረጋግጣሌ፤
አሰራርና ፖሉሲ እንዱዘረጋ ያዯርጋሌ፤
-6-
16. ስሇይዘት ክትትሌና ቁጥጥር(ሞኒተሪንግ)
ባሇሥሌጣኑ፡-
1/ በመገናኛ ብዙሃን የተሰራጩ ይዘቶች የጥሊቻ ንግግርና የሐሰተኛ መረጃ ይዘት ያሊቸው
መሆን አሇመሆናቸውን በናሙና(ሳምፕሌ) በመሇየት ክትትሌና ቁጥጥር(ሞኒተር)
ያዯርጋሌ፣ ይተነትናሌ መረጃ ይይዛሌ፤ ይህን ሀሊፊነት ሇመወጣት የሚከተለትን
ተግባራት ያከናውናሌ፡-
ሀ) የይዘት ዲሰሳ ማዴረግ፣
ሇ) ክትትሌና ቁጥጥር(ሞኒተር) የሚዯረገውን የስርጭት ይዘት መምረጥ፣
ሐ) ግምገማ ማዴረግ፣ መተንተን የጥሊቻ ንግግር በአገሪቷ ሊይ፣ በክሌሌ እና
በአካባቢ ዯረጃ ያሇውን ሁኔታ ሇመሇየት የሚያስችሌ
መጠናዊ(quantitative) እና አይነታዊ(qualitative) የጥሊቻ ንግግር
አዝማሚያን ማመሊከቻ ትንታኔ መስራት፤
መ) በስርዓተ-ጾታ ዙሪያ የጥሊቻ ንግግር ያሇውን አዝማሚያ መተንተን ከተጎጂው፣
ከአነሳሹ ማንነት፣ ከአዴማጭ ተመሌካች አንጻር መተንተን እና የጥሊቻ
ንግግሩ ያሇውን አንዴምታ ወይም ተጽእኖ መሇየት፤
ሠ) የግምገማ ሪፖርት ማዘጋጀት፣
ረ) ግዴፈቱ ሊይ ውሳኔ መስጠት፤
ሰ) ውሳኔውን ሇመገናኛ ብዙሃን ማሳወቅ፣ እና
ሸ) በውሳኔው መሰረት መፈጸሙን መከታተሌ
2/ የሚዱያዎችን የስርጭት ይዘት በመከታተሌ ከህግና ከሙያ ስነ ምግባር ውጪ
የሚንቀሳቀሱ የሚዱያ ተቋማትን በመሇየትና የሙያ ስነምግባርን ሇማሻሻሌ አቅማቸውን
መገንባትና የሚጠበቅባቸውን ኃሊፊነት እንዱወጡ ያዯርጋሌ፣
3/ በስርጭት ይዘት ክትትሌና ቁጥጥር(ሞኒተሪንግ) አግባብ የጥሊቻ ንግግርና ሐሰተኛ መረጃ
ሊይ የተመሰረቱ ህገ ወጥ ይዘቶችን በመሇየት ሇሚመሇከተው ህግ አስፈጻሚ አካሌ
ጥቆማና ሪፖርት ያቀርባሌ፤
5/ በዚህ አንቀጽ በንኡስ አንቀጽ (1) እና (4) ሊይ በተገሇጸው መሰረት በይዘት ክትትሌና
ቁጥጥር(ሞኒተሪንግ) ስራ ወይም በጥቆማ እና በቅሬታ መነሻነት በተገኘው ግኝት
መሰረት በመገናኛ ብዙሃን አማካኝነት የተሰራጩ የጥሊቻ ንግግሮች እና የሐሰተኛ
መረጃዎች ሊይ የመገናኛ ብዙሃን አገሌግልት የሚሰጡ ዴርጅቶች በአዋጁ
የተቀመጠውን ግዳታቸውን መወጣታቸውን በመከታተሌ ሪፖርቱን ሇህዝብ ይፋ
ያዯርጋሌ፡፡
-7-
1/ ሌዩ ሌዩ ማስታወቂያዎችን፣ በጎዲና ሊይ የማስታወቂያ ሰላዲዎች(በቢሌቦርዴ)፣
በመገናኛ ብዙሃን፣ በዴረ-ገጽ ያሰራጫሌ፤
-8-
5/ በጋዜጠኝነትና በመገናኛ ብዙሃን አሰራር የሙያ ስነ-ምግባር መርሆዎች ሊይ
የውይይትና ምክክር መዴረኮችን የማዘጋጀት፤
ስራዎችን በተናጠሌና በጋራ ያከናውናሌ፡፡
ክፍሌ አምስት
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
-9-
- 10 -