You are on page 1of 99

https://am.africaacademy.com/login/confirm.php?

data=1qA9s05ktvCpcqC/0910975462

ሶላት ከኢስላም ማዕዘናት ሁለተኛው ነው፡፡

እናም ሶላት ያለ ንፅህና ዋጋ የለውም፡፡

ንፅህና በውሃ ወይም በአፈር እንጂ በሌላ ነገር አይሆንም፡፡

የውሃ አይነቶች

የውሃ አይነቶች ሁለት ናቸው፡፡ እነሱም

1) ንፁህ ውሃ የሚባለው ሲሆን፡- እርሱም ለራሱ ንፁህ ሆኖ ሌላውንም ነገር ማፅዳት

የሚችል ውሃ ነው፡፡ ከራሱ ንፅህና አልፎ ሌላን ማፅዳት የሚችል ውሃ ማለት ደግሞ

የተፈጥሮ ባህሪውን ያልለቀቀ የውቅያኖስ፤ የጉድጓድ፤ የምንጭና የጅረት ውሃዎች ማለት

ነው፡፡ ይህ አይነቱ ውሃም ሀደስን ያነሳል፡፡ ቆሻሻን ያስወግዳል፡፡

2) የተነጀሰ ውሃ ሲሆን ፡- እሱም ጥቂት ዉሃ ከሆነ ነጃሳ ነገር የተደባለቀበት ሲሆን: ብዙ

ከሆነ ግን ጣዕሙ ወይም መልኩ ወይም ሽታው በነጃሳው የተለወጠ ውሃ ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡

ብዙ ውሃ የሚነጀሰው ነጃሳው ከሶስቱ ባህሪያቶቹ መካከል አንዱን ማለትም: መልኩ

ወይም ጣዕሙ ወይም ሽታው ሲቀየር ነው የሚነጀሰዉ፡፡

ጥቂት ውሃ ደግሞ ነጃሳው ከሱ ጋር በመደባለቁ ብቻ ይነጀሳል ማለት ነዉ፡፡

ውሃ ብዙ የሚባለው ከሁለት ቁልለት (ከሁለት መቶ አስር ሊትር)

የበለጠ ከሆነ ነው፡፡

ዕቃዎች

ከወርቅና ከብር ሌላ በሆኑ ንፁህ ዕቃዎች ሁሉ መጠቀም ይፈቀዳል፡፡

ከሁለቱም በተሰሩ እቃዎች መጸዳዳቱ ወንጀል ቢኖረውም ይቻላል፡፡

መነጀሳቸው ያልተረጋገጡ፡ ሙስሊም ያልሆኑ ሰዎች እቃቻቸውንና

ልብሶቻቸውንም መጠቀም ይፈቀዳል፡፡


የበክት ቆዳ

• የበክት ቆዳ ሁሉም ነጃሳ ነው፡፡

በከት ለሁለት ይከፈላል፦

1. በምንም መልኩ (ቢታረድም ባህታረድም) ስጋው የማይበላ፡፡

2. ስጋው የሚበላም ሆኖ ሳይታረድ የሞተ ነዉ፡፡

ስጋው የሚበላ ሆኖ የበከተ ቆደው ከተነከረ ለፈሳሽ

ሳይሆን ለደረቅ ነገር ብቻ በሱ መጠቀም ይፈቀዳል፡፡

ኢስቲንጃዕ

ኢስቲንጃዕ ማለት በሁለቱ መፀዳጃዎች በኩል የሚወጡ ነገሮችን ማስወገድ ነው፡፡

ይህም ተግባር በውሃ ከሆነ ኢስቲንጃእ ሲባል በድንጋይ ወይም በሶፍት ከሆነ ደግሞ ኢስቲጅማር ይባላል፡፡

ኢስቲጅማር ለማድረግ ከዚህ የሚከተሉት ሁኔታዎች ሊሟሉ ይገባል፡፡

እስቲጅማር የሚደረግበት ነገር ንፁህ፤

የተፈቀደ፤

የሚያፀዳ (ነጃሣን ማስወገድ የሚችል) መሆንና ለምግብነት የማይገለገሉበት መሆን ይኖርበታል፡፡

ኢስቲጅማር በሶስትና ከዚያም በላይ በሆኑ ድንጋዮች ይሆናል፡፡

ከሁለቱ መጸዳጃ መንገዶች በአንዱ መንገድ የወጣን ሁሉ በኢስቲንጃ ወይም በኢስቲጅማር ማስወገድ ግዴታ ነው፡፡

በመጻዳዳት ጋራ የተያያዙ ክልክል ነገሮች፡

1. የሚፀዳዳ ሰው በመፀዳጃ ቦታ ላይ ከአስፈላጊ ሰዓት በላይ መዘግየት፤

2. በውሃ መውረጃ ላይ

3. ሰዎች የሚተላለፉበት መንገድ ላይ መጻዳዳት፤

4. ለሰዎች አገልግሎት በሚሰጥ ጥላ ስር መጻዳዳት ፤

5. የሚበላ ፍሬ ከምታፈራ ዛፍ ስር መፀዳዳትና

6. በሜዳ ላይ ሲፀዳዳ ወደ ካዕባ መዞሩ ክልክል ነው፡፡

በመጸዳዳት ጋር ተያይዞ የሚጠሉ ነገሮች፡


1. ለሚፀዳዳ ሰው የአላህ ስም ያለበትን ነገር ይዞ ወደ መፀዳጃ ቤት መግባት፤

2. እየተፀዳዳ ባለበት ቦታ ላይ መነጋገር፣

3. በቦይና መሰል ነገሮች ላይ መሽናት

4. የመፀዳጃ አካሉን በቀኝ እጁ መንካት፤

5. በቤተ መፀዳጃ ውስጥ እንኳ ቢሆን ወደ ቂብላ መዞር ይጠላል፡፡

ለችግር ጊዜ ከሆነ ግን ይህ ሁሉ ይፈቀዳል፡፡

በመጸዳዳት ጋር ተያይዞ የሚወደዱ ነገሮች፡

1. የሚፀዳዳ ሰው በትጥበትም ሆነ በማበስ ጊዜ በነጠላ ቁጥር ማድረጉ ይወደዳል፡፡

2. በድንጋይ ካበሱ ቡሃላ በውሃ ማጠብ ነዉ፡፡

ውዱእ

• የዉዱእ ግዴታዎች ፡-

• 1 ኛው፡- ፊትን መታጠብ ሲሆን፤ መጉመጥመጥና በአፍንጫ

ውሃን መውሰድ በዚሁ ግዴታ ውስጥ ይጠቃለላል፡፡

• 2 ኛው፡- እጆችን ከጣት ጫፍ አንስቶ እስከ ክርን ድረስ ማጠብ፤

• 3 ኛው፡- ሙሉ እራስን ከጆሮዎች ጋር አንድ ጊዜ ማበስ፡፡

• 4 ኛው፡- እግርን ከቁርጭምጭሚት ጋር ማጠብ

• 5 ኛው፡- ቅደም ተከተሉን (ተራውን) መጠበቅ

• 6 ኛው፡- የውዱእ አካላትን ትጥበት ማጠጋጋት

የውዱእ ዋጂቦች፡-

የዉዱእ ዋጂቦች

1. መጀመሪያ ላይ ቢስሚላህ ማለት፤

2. ከሌሊት ዕንቅልፍ የነቃ ሰው በውሃ ውስጥ እጁን ከማስገባቱ


በፊት መዳፎቹን ሶስት ጊዜ ማጠብ ናቸው፡፡

የዉዱእ ሱናዎች፡-

1. ሲዋክ ወይም ጥርስን መፋቅ፤

2. መጀመሪያ ላይ መዳፎችን መታጠብ፤

3. ፊትን ከመታጠብ በፊት መጉመጥመጥና አፍንጫን ውሃ ማስቀደም፤

4. በመጉመጥመጥና አፍንጫን በሚታጠቡበት ጊዜ ፆመኛ ላልሆነ ሰው በደንብ ማዳረስ፤

5. ብዛት ያለውን የፂም ፀጉር መፈልፈል፤

6. ጣቶችን መፈልፈል፤

7. በቀኝ በቀኝ መጀመር፤

8. የውዱእ አካሎችን ሁለትና ሶስት ጊዜ ማጠብ፤

9. አፍንጫን በቀኝ እጅ መማግና በግራ ማስወጣት፤

10. የውዱእ አካሎችን መፈግፈግ፤

11. ውድእን ማሳመር፤

12. በስተመጨረሻ ከነቢዩ ሙሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) በተነገረው ዱዓ ማሳረግ፡፡

በውዱእ ጊዜ የሚጠሉ፡

• በሙቅ ውሃም ሆነ በጣም በቀዘቀዘ ውሃ ውዱዕ ማድረግ፤

• ለሚታጠቡ አካሎች ከሶስት በላይ መጨመር፤

• ከውዱዕ በኋላ ውሃን ከአካሉ ማራገፍ፤

• ውስጥ አይንን ማጠብ ሲሆን በፎጣ ማዳረቅ ግን ችግር የለውም፡፡

• ማሳሰቢያ፡-

• በመጉመጥመጥ ጊዜ ውሃን በአፍ ውስጥ ማንቀሳቀስ ያስፈልጋል፡፡

• በአፍንጫ ውሃን መሣብ፡ ውሃን በእጁ ብቻ ሳይሆን በትንፋሽ ወደ ውስጥ ማስገባትና መሳቡ

አስፈላጊ ነው፡፡
• እንደዚሁም በመናፈጥ ውሃውን ከአፍንጫ ማስወጣት ይገባል፡፡

• መጉመጥመጥም ሆነ በአፍንጫ ውሃን ማስገባት በዚህ መልኩ ካልሆነ

በስተቀር አይሆንም፡፡

የውዱእ ስርኣት ቅድመ ተከተል፡-

የውዱእ አደራረግ በልብ በማሰብና የአላህን ስም በማውሳት ውዱዕ ይጀመራል፤

አስቀድሞ መዳፎችን ማጠብ ውዱእ በሚደረግበት ጊዜ ሁሉ ይወደዳል፡፡

በጣም የሚወደደው ግን በተለይ ከእንቅልፉ ለተነሳ ሰው ነው፡፡

ማሳሰቢያ፡-

በውዱእ ጊዜ የሚታጠቡ አካሎችን ከሶስት ከሶስት ጊዜ በላይ ማጠብ ይጠላል፡፡

አንድ ጊዜ መጉመጥመጥ ግዴታ ሲሆን ከዚያ በላይ መጨመሩ ግን የበለጠ ነው፡፡

አንድ ጊዜ አፍንጫን ማጠብ ግዴታ ሲሆን ሶስት ጊዜ ማድረጉ ግን ተመራጭ ነው፡፡

የፊት ክልሉ (ገደቡ): ፊት በርዝመቱ በተለምዶ የፀጉር መብቀያ ተብሎ ከሚጠራው ቦታ አንስቶ

እስከ መንጋጭላ ድረስ ሲሆን በወርዱ ደግሞ ከአንድ ጆሮ አንስቶ እስከዚያኛው ጆሮ ድረስ ነው፡፡

አንድ ጊዜ እስከ ክርኖቹ ድረስ እጆቹን ማጠብ ግዴታ ነው፡፡ ሶስት ጊዜ ማድረጉ ግን ይበልጣል፡፡

በመቀጠል የራሱን ፀጉር ይበስ፡፡

አመልካች ጣቶቹን በጆሮዎቹ ክፍተት ውስጥ ያስገባ፡፡

በአውራ ጣቶቹ ደግሞ የጆሮቹን ጀርባ ይበስ፡፡ ይህ ሁሉ አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡

ልዩ ልዩ ማሳሰቢያዎች፡-

1) በመጉመጥመጥ ጊዜ ውሃን አስገብቶ ማውጣቱ ብቻ በቂ አይደለም በውስጡ ማንቀሳቀስ አስፈላጊ ነው፡፡

2) በውዱእ ውስጥ ሲዋክን መጠቀም ይወደዳል፡፡

3) ፂሙ ስስ ከሆነ መብቀያ ቆዳውን ማጠብ ግዴታ ነው፡፡

ጥቅጥቅ ያለና ብዙ ከሆነ ግን የፀጉሩን ላይ ላዩን ብቻ ማጠብ ይበቃል፡፡

ቀኝ እጁን ከግራው በፊት ማጠብ ይወደዳል፡፡


ከዚያም እግሮቹን ከቁርጭምጭሚቶቹ ጋር ይጠብ፡፡

አንድ ጊዜ ማጠቡ ግዴታ ሲሆን ሶስት ጊዜ ማጠቡ ግን ይበልጣል፡፡

5) ከራስ ማበስ የሚወደደው ከፊቱ መጀመሪያ አንስቶ ወደ ኋላው ነው፡፡

6) ከጆሮ በላይ ያለው ባዶ ቦታ ከራስ አካል ጋር የሚቆጠር ይሆናል፡፡

7) ከውዱዕ ቡኋላ አሽሀዱ አንላ ኢላሀ ኢለሏህ ወህደሁ ላሸሪከ ለሁ

ወ አሽሀዱ አነ ሙሐመደን ዐብዱሁ ወረሱሉሁ ማለት ያስፈልጋል፡፡

ጫማ ላይ ማበስ

በጫማ (ኹፍ) ላይ ማበስ፡-

ኹፍ ማለት በእግር ላይ የሚለበስ ቆዳም ይሁን ሌላ ነገር ማለት ነው፡፡

ሱፍና መሰሉ ከሆነ ግን ጀውረብ ይባላል፡፡

በነሱ ላይ ማበስ በትንሹ ሐደስ ላይ ብቻ ሲሆን ይቻላል፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3

• በጫማ ላይ ማበስ የሚቻለውም፡-

1. በተሟላ ንፅህና የተለበሱ ከሆነ፤

2. ንፅህናው በውሃ ከሆነ፤

3. ጫማዎቹ በውዱእ ጊዜ ማጠብ ግዴታ የሆኑ ቦታዎችን መሸፈን የሚችሉ ከሆነ፤

4. ጫማዎቹ ከተፈቀደ ነገር የተሰሩ ከሆኑ፤

5. ጫማዎቹ ንፁህ የሆኑ እንደሆነ ነው፤


የጠሃራ ህግጋቶች 3

ስለ ጥምጣም፡-

በጥምጣም ላይ ማበስ የሚቻለው ከዚህ የሚከተሉት ከተሟሉ ብቻ ነው፡፡

1. ጥምጣሙ ለወንድ መሆን፤

2. ጥምጣሙ የተለመደውን የራስ ቅል አካል ሙሉውን መሸፈን መቻል፤

3. የሚያብሰው ከአነስተኛ ሐደስ ሲሆን፤

4. ንፅህናው በውሃ የሆነ እንደሆነ ነው፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3

ስለ ሴቶች ጉፍታ፡-

ለሴቶች በጉፍታ ላይ ማበስ የሚቻለው ከዚህ የሚከተሉትን

ቅድመ ሁኔታዎች ካሟሉ ብቻ ነው፡፡

1. ጉፍታው ለሴት መሆን

2. ከአንገት ስር የሚጠመጠም ሲሆን

3. ጉፍታው የተለመደውን የራስ አካል መሸፈን

4. ከአነስተኛው ሐደስ መሆን

5. ንፅህናው በውሃ የሆነ እንደሆነ ነው፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3
5

የሚታበስበት ዘመን ርዝመት፡

በሀገሩ ለሚኖር ሰው አንድ ቀን ከነሌሊቱ ብቻ ሲሆን ሶላት የሚያሳጥሩበት

ጉዞ ላይ (85 ኪ.ሜ እና ከዚያ በላይ) ለሆነ መንገደኛ ደግሞ ሶስት ቀን ከነሌሊቱ ብቻ

ነው፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3

• የሚጀመርበት ወቅት፡

ሁሉን አሟልቶ ከለበሰ በኋላ ውዱዕ ፈትቶ ከሚያደርገው

ማበስ አንስቶ በሁለተኛው ቀን እስከ መሰል ሰዓቱ ድረስ ነው፡፡

• ጠቃሚ ነገር፡-

• በጉዞ ላይ እያለ ማበስ ጀምሮ ከዚያም ወደ አገር ቤት የገባ (የደረሰ) ሰው፤

• ወይም በአገር ቤት እያለ ማበስ ጀምሮ ከዚያ ወደ ጉዞ የገባ ሰው፤

• ወይም መቼ ማበስ እንደጀመረ የተጠራጠረ ሰው በአገሩ እንዳለ ሰው ሆኖ የማበሻ ቀኑን

ይጨርስ፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3
7

በታሰረ (በታሸገ) ቁስል ላይ ማበስ፡-

ከዚህ በታች ያሉትን መስፈርቶች ያሟላ ሰው በታሰረ (በታሸገ) ቁስል ላይ ማበስ ይችላል፡፡ መስፈርቱም

1. ማጀያው ከጤናው አኳያ መፈለጉ፤

2. ማጀያው ከተፈላጊው ቦታ ውጭ አለመሆኑ፤

3. በማበስና በሚታጠቡ አካሎች መካከል ማከታተል ነው፡፡

ከተፈላጊው ቦታ በላይ ተጨማሪ ከታሰረ የተጨመረውን ማንሳትና ማጠብ ግድ ይሆናል፡፡

ችግር ያመጣብኛል ብሎ ከሰጋ ግን አለማንሳቱ ችግር የለውም፡፡

ከጫማ መታበስ ያለበት ልክ ከእግር ጣቱ አንስቶ እስከ ቁርጭምጭምት ድረስ ካለው የጫማው ውጫዊ አካል

ብዙውን ከላይ ማበስ ነው፡፡ አስተባበሱም በሁለት እጆቹ ጣቶች በተን አድርጎ ማበስ ነው፡፡

የጠሃራ ህግጋቶች 3

ጠቃሚ ነገሮች፡-

• የሚመረጠው የሁለቱንም እግሮች ጫማ አንድ ጊዜ ማበስ ነው፡፡

• የጫማውን ስሩንም ሆነ ኋላውን ማበስ ሱና አይደለም፤

ብሎም እነሱን ብቻ አብሶ ቢቀር እንዳበሰ አይቆጠርም፡፡

• በማበስ ፈንታ ጫማ ማጠብም ሆነ ማበሱንም መደጋገም ይጠላል፡፡

ጥምጣምንም ሆነ ጉፍታን አብዛኛውን ከፊላቸውን ማበሱ በቂ ነው፡፡

ዉዱእን የሚያበላሹ ነገሮች፡-

1. ከሽንትና ከሰገራ መውጫ የሚወጣ ነጃሳ ያልሆነ ነገር


ለምሳሌ ፈስና የዘር ፍሬ ወይም ነጃሳ ነገር ሽንትና መዝይ፤

2. በእንቅልፍም ሆነ በእውድቅ አዕምሮን መሳት

(ቀላል የሆነ እንቅልፍ ቁጭ ብሎም ሆነ ተቁሞ ውዱዕ አያበላሽም፤)

3. ሽንት ወይም ሰገራ ከተለመደው መውጫቸው ውጭ በሌላ ከወጡ፤

4. ከሽንትና ከሰገራ ሌላ የሆኑ አስጠይ ነጃሳ ነገሮች ለምሳሌ ብዙ ደም

የግመል ስጋን መብላት

6. ብልትን መንካት

7. ሴት የወንድን ሀፍረተገላን ወይም ወንድ የሴትን ሀፍረተ ገላ

በስሜት ላይ ሆኖ ያለምንም መከላከያ መንካት፤

8. ከዲን /እስልምና/ መውጣት /መክፈር/ ናቸው፡፡

ንፁህነቱን ያረጋገጠና ጦሃራውን የተጠራጠረ ወይም የዚህ

ተቃራኒ ሀሳብ ያጋጠመው ሰው በእርግጠኛነት ባመነበት ላይ ይጓዝ፡፡

የገላ ትጥበትን ግዴታ የሚያደርጉ ነገሮች፦

1. የዘር ፈሳሽ በሀይል ስሜት ታጅቦ ወይም እንቅልፍ ከተኛ ሰው በስሜትም ሆነ ያለስሜትም መፍሰስ

2. የወንድ ብልት አካሉ የዘር ፈሳሽ ባይወጣው እንኳን በሴት ልጅ ብልት ውስጥ መግባት

3. ካፊር የነበረ ሰውም ይሁን ቀድሞ ሙስሊም የነበረና ከፍሮ የተመለሰም ቢሆን መስለሙ፤

4. የወር አበባ ደም መታየት፤

5. የወሊድ ደም መፍሰስ

6. የሙስሊም መሞት ናቸው፡፡

አራተኛ ትምህርት 4

2
የትጥበት ግዴታዎች፡-

ሙሉ አካለቱንና የአፉንና የአፍንጫውን ውስጥ አካል ትጥበትን በማሰብ ማዳረሱ በቂ ነው፡፡

ትጥበት የተሟላ የሚሆነው በዘጠኝ ነገሮች ነው፡፡

1) መነየት 2) ቢስሚላህ ማለት 3) እቃው ውስጥ ሳያስገቡ በፊት ሁለት እጆችን መታጠብ

4) መፀዳጃውንና እሱ የነካካውን አካባቢ ማጠብ

5) ውዱዕ ማድረግ 6) በራሱ ላይ ውሃን ሶስት ጊዜ ማፍሰስ

7) በሰውነቱ ላይ ውሃን ማፍሰስ 8) በሁለት እጆቹ አካሉን ማሸት 9) በቀኝ በቀኝ ጎኑ መጀመር ናቸው፡፡

አራተኛ ትምህርት 4

ውዱእ የሌለው ሰው ላይ የተከለከሉ ነገሮች፡

1) ቁርኣንን መንካት 2) ሶላት መስገድ፤ 3) ጦዋፍን ሲከለከል፤

• ጀናባ ያለበት ሰው ደግሞ ከዚህ በተጨማሪ:

4) ቁርኣንን ማንበብ 5) በመስጂድ ውስጥ መቆየት ይከለክላል፡፡

ጀናባ የሆነ ሰዉ ላይ የሚጠሉ ነገሮች፡

ጀናባ ያለበት ሰው ያለ ውዱዕ መተኛቱና በትጥበት ጊዜ ውሃን ማባከኑ ይጠላል፡፡


አራተኛ ትምህርት 4

ጠቃሚ ነገሮች፡-

• ደም፤ እዥና መግል ነጃሳዎች ናቸው፡፡ ሆኖም ከንፁህ እንሰሳዎች ከሆኑና መጠኑ ጥቂት እስከሆነ ድረስ ችግር

የለውም፡፡

• የሁለት ነገሮች ደም ችግር የለውም፦

1) ከኣሳ የሚወጣ፤

2) ከታረደ እንሰሳ አካል ላይ የሚቀር ደም ንፁህ ነው፡፡

• በህይወት እያሉ ስጋቸው ለሚበሉ እንስሳት የተቆረጠ ማንኛውም አካልና ቁራጭ ስጋ ነጃሳ ናቸው፡፡

• ነጃሳን ለማስወገድ ምንም ኒያ አያስፈልግም ስለዚህ በዝናብ እንኳን ቢወገድ ይፀዳል፡፡

• ነጃሳ ነገሮችን በእጅ መንካት ወይም በሱ ላይ ማጓዝ ውዱእን አያበላሽም፡፡

• የነካውን ቦታና ልብስ ማፅዳት ብቻ በቂ ነው፡፡

አራተኛ ትምህርት 4

10

ነጃሳዎች የሚፀዱት፡-

1) በንፁህ ውሃ በማጠብ

2) የሚጨመቅ ከሆነ በመጭመቅ

3) ማጠቡ ካላስለቀቀው በእጅ መፈግፈግ

4) ነጃሳው የውሻ ልጋግ ከሆነ ሰባት ጊዜ በውሃ አጥቦ ስምንተኛውን በአፈር በማጠብ ነው፡፡

የግድ ስምንተኛዉ መሆን አለበት ሳይሆን አንደኛዉ በአፈር መሆን አለበት ለማለት ነው፡፡
አራተኛ ትምህርት 4

11

ማሳሳቢያዎች፡-

• በመሬት ላይ ያሉ ነጃሳዎች ፈሳሽ ከሆኑ ነጃሳው መልኩም ሆነ ጠረኑ እስከሚወገድ ድረስ ውሃ ማፍሰሱ ይበቃል፡፡

• በአይን የሚታይ አካል ያለው ለምሳሌ የሰገራ አይነት ከሆነ እራሱንና ምልክቱንም ማስወገድ ግዴታ ነው፡፡

• ያለ ውሃ በምንም ማስወገድ ካልተቻለ ውሃን መጠቀም ግድ ይሆናል፡፡

• የነጃሳው ቦታ ባይታወቅ ሁሉም መታጠቡ እስከማረጋገጥ ድረስ ማጠብ ግዴታ ነው፡፡

• በትርፍ (ሱና) ሶላት ውዱእ ያደረገ ሰው ፈርድ ሶላትም ሊሰግድበት ይችላል፡፡

• የተኛ ወይም ፈስ የወጣው ሰው ውዱእ ብቻ እንጂ ኢስተንጃእ ማድረግ አይጠበቅበትም፡፡

ምክንያቱም ፈስ ንፁህ ነውና፡፡

12 kefel

ገሀነም (ለከሓዲያን) መጠባበቂያ ኬላ (ስፍራ) ናት::

22. ለህግ ተላላፊዎች መመላለሻ ስትሆን::

23. በውስጧ ብዙ ዘመናትን ነዋሪዎች ሲሆኑ፤

24. በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጠንም አይቀምሱም (አያገኙም)::

25. ሙቅ የፈላ ውሃንና እዥን እንጂ

26. ተመጣጣኝን ምንዳ ይመነዳሉ::

27. (እነርሱ) ምርመራ (እንዳለባችው) ቅንጣት አይጠብቁም ነበርና::

28. በአናቅጻችንም ማስተባበልን አስተባበሉ::

29. ነገሩን ሁሉ (በመዝገብ ውስጥ) የተፃፈ ሲሆን አጠቃለልነው::

30. (የጃችችሁን ውጤት) ቅመሱም፤ ቅጣትን እንጂ ሌላን


አንጨምርላችሁም (ይባላሉ)::

ማብራሪያ

{የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው።}

ማለትም የቂያማ ቀን ቀጠሮ የተያዘለት ቀኑም የተወሰነ ነው፡፡ ከፍ ያለው

አላህ እንዲህ ይላልና

‫({ ر‬ይህንን ቀን) ለተቆጠረም ጊዜ እንጂ አናቆየውም።} (ሁድ 104) ይህ ቀን

ይህች ዓለም የምታቆምበት እና የምታልቅበት ቀን ነው፡፡

ይህ ቀን “የመለያው ቀን” የተባለው በባሮች መካከል የሚለይበት ቀን

በመሆኑ ነው፡፡

{በቀንዱ በሚነፋና የተለያዩ ጭፍሮች ሆናችሁ በምትመጡ ቀን ነው።}

በጥሩንባ ዉስጥ ሁለቴ ነው የሚነፋው፡፡

አንደኛው ፡ ሰዎች ይደናገጣሉ፣ ከዚያም ራሣቸዉን ይስታሉ፣ ከዚያም

ይሞታሉ፡፡

ሁለተኛው ፡ ከመቃብሮቻቸው ይቀሰቀሳሉ፣ ነፍሦቻቸው ወደነርሱ

ትመለሳለች፡፡

ቀንድ ፡ መልኣክ የሚነፋበት ቀንድ ነው፡፡ ሰዎችም ከየቦታው በቡድን

ሆነው ለምርመራ ይመጣሉ፡፡

‫{و‬ሰማይም በምትከፈትና (ባለ) ደጃፎችም በምትሆንበት።} መላእክት

ይወርዱበት ዘንድ መተላለፊያዎች እና መንገዶች ይሆናሉ፡፡

{ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚሆኑበት (ቀን) ነው።

} ተመልካች የሆነ የሚታይ ነገር እንዳለ ሆኖ ይታየዋል፤ ግና ምንም ነገር

የለም ሲሪብዱም ነው፡፡


‫ا‬

{ገሀነም መጠባበቂያ (ስፍራ) ናት።} የምትጠባበቅ እና የተዘጋጀች፡፡ አል-

አዝሀሪይ እንዳለው “አል-ሚርሷድ” ማለት አንድ አድፋጭ ጠላቱን

አድፍጦ የሚጠባበቅበት ቦታ ነው፡፡

አማፂያን እንቢተኞች እና ለአላህ መልዕክተኞች የማይታዘዙ፣

‫ا‬

መመለሻ፣ መዳረሻ እና መጨረሻ

‫ا‬

{በውስጧ ብዙን ዘመናት ነዋሪዎች ሲሆኑ፤} ብዙን ጊዜ፣ ማለትም ብዙን

የጊዜ ዘመን እዚያ ይቆያሉ ማለት ነው፡፡

{በውስጧ ቅዝቃዜንም መጠጥንም አይቀምሱም።} ከከፍተኛ ቃጠሎዋ

የሚጠብቃቸው ቅዝቃዜ አያገኙም፣ ከኃይለኛ ጥሟ የሚገላግላቸው የሆነ

መጠጥም አያገኙም፡፡

‫ٗ ال‬

‫ا‬

{ግን ሙቅ ውሀንና እዥን (ይቀምሳሉ)።} ትኩስ ዉሃና በጣም የፈላ፡፡

“ገሳቅ” ማለት በቅዝቃዜ የሚያቃጥላቸው ዘምሀሪር (ከፍተኛ ቅዝቃዜ) ነው

ተብሏልም፡፡ እንዲሁም የእሣት ሰዎች እዥ፣ ከሆዶቻቸው የሚወጣ

መጥፎ ሸታ እና ላብ እንዲሁም ሌላም ነው ተብሏልም፡፡


አላህ ይጠብቀን - በጣም ትኩስ የሆነ የፈላ ዉሃ እና በጣም ቀዝቃዛ የሆነ

ዉሃ ይቀርብላቸዋል፤ ከሁለቱም በኩል ቅጣትን ይቀምሱ ዘንድ፡፡

‫ا‬

{ተስማሚን ምንዳን ይመነዳሉ።} ከሥራቸው ጋር የሚመጣጠን ምንዳ

እንመነዳቸዋለን ማለት ነው።

ሙቃቲል እንዲህ ብሏል፡- ቅጣቱ ከሠሩት ወንጀል ጋር የሚመጣጠን ነው፣

በአላህ ከማጋራት የበለጠ ወንጀል የለም፣ ከእሣት የበለጠ ቅጣትም የለም።

{እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና።} እነርሱ ወደፊት የሚመነዱበትና

የሚመረመሩበት አገር ይኖራል ብለው አላሰቡም ነበር፡፡

‫{و‬በአንቀፆቻችንም ማስተባበልን አስተባበሉና።} የአላህን ማስረጃዎች እና

እንዲሁም አላህ በመልዕክተኞቹ ላይ ያወረደዉን ወደርሱ

የሚያመላክቱትን የፍጥረታቱን ምልክቶች ያስተባብላሉ፡፡

‫ا‬

{ነገሩንም ሁሉ የተፃፈ ሲሆን አጠቃለልነው።} በለውሕ አል-መሕፉዝ

ዉስጥ ፅፈናል፡፡ ከፍ ያለው አላህ በዚህ የቁርኣን አንቀጽ እንደሚለው

‫)و‬

ُØ

64

{ነገሩንም ሁሉ ገላጭ መሪ በሆነ መፅሀፍ ውስጥ አጠቃለልነው።} (ያሲን

D)

እናንተ አስተባባዮች ይህን አሳማሚ ቅጣት ቅመሱ፡፡


‫)ف‬

{ቅጣትን እንጅ (ሌላን) አንጨምራችሁም (ይባላሉ)።} ሁሌም የአላህ

ቅጣት ይጨመርላቸዋል፡፡ በዚሁ ሁኔታ ዉስጥ የሚሆኑት፡፡

ሸይኽ አስ-ሰዕዲይ አላህ ይዘንላቸው “ይህች አንቀጽ የእሣት ሰዎችን

ከፍተኛ ቅጣት በማውሳት ረገድ እጅግ አስፈሪዋ ናት፡፡ አላህ ይጠብቀን፡፡

” ብለዋል።

ከአንቀፆች የምናገኛቸው ትምህርቶች

1 ከፍ ያለው አላህ ‫إ‬

‫ا‬

“ጀሀነም መጠባበቂያ ናት” ሲል የሚያመለክተው ጀሀነም አሁንም

ድረስ የተፈጠረች (ያለች) መሆኑን ነው፡፡

2 ከፍ ያለው አላህ

‫ادَ ا‬

ሲል በዚህ አንቀጽ ዉስጥ ከፍ ያለዉን የአላህን እዝነት ስፋት

እናስተዉላለን፡፡ ጀሀነም የተዘጋጀችው ለድንበር አላፊዎች ነው፡

፡ ይህም ማለት ወንጀሎችን በመሥራት በከፍተኛ ሁኔታ

በማመጽ፣ ድንበር ያለፉ ናቸው፡፡ እነዚያ የሚሣሣቱት ግን አላህ

ለወንጀሎቻቸው በርካታ ማበሻዎቻችን አድርጎላቸዋል፡፡ ሶላት፣

የረመዷን ወር ፆም፣ ከአላህ ምህረትን መለመን፣ መልካም

ሥራዎች እና የመሣሠሉት ማበሻዎች ናቸው፡፡ ግና እሣትን

የሚገባው በወንጀል ነፍሱን በእጅጉ የበደለ ነው፡፡

3 ከፍ ያለው አላህ ከሀዲያን የሚቀጡበትን ምክንያት ሲገልጽ


‫ا‬

{እነርሱ ምርመራን የማይፈሩ ነበሩና። በአንቀፆቻችንም ማስተባበልን

አስተባበሉና።} በማለት እነኚህን ሁለት ነገሮች ጠቀሰ፡፡ ሌሎች

እነርሱ የሚሠሩትን የተለያዩ ወንጀሎችን አልጠቀሠም፡፡ ምክንያቱም

የክህደታቸው መሠረት በዋናነት እነኚህ ናቸው፡፡ ከሞት መቀስቀስ

65

መካድ ቀዳሚ ተደረገ፡፡ የክህደት የወንጀልና የኃጢኣት መሠረት

ነዉና፡፡

መልመጃ

1. የሚከተሉትን አንቀፆች ትርጉም የሚያመላክት ሌላ አንቀጽ

ጥቀስ፤

‫َ ص‬

ِ‫ل ( ا‬

{የመለያው ቀን የተወሰነ ጊዜ ነው።}

_________________________________________________________________

‫وف(ا‬

{ጋራዎችም በሚነዱበት (እንደ) ሲሪብዱም በሚሆኑበት

(ቀን) ነው።}

_________________________________________________________________

‫{ و‬ነገሩንም ሁሉ የተፃፈ ሲሆን አጠቃለልነው።}

_________________________________________________________________
ከዚያም የከሀዲያንን ሁኔታና ያዘጋጀላቸዉን መጥፎ መመለሻ ከገለፀ በኋላ

የተሳካላቸው ምእመናን ሁኔታን፤ እንዲሁም ስለተዘጋጀላቸው በጎ ነገር፣

ክብርና ፀጋ ገለፀ፡፡ ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

ትርጉም ፦

31. ለጥንቅቆቹ (አላህን ለሚፈሩ) መዳኛ ስፍራ(ስኬት) አላቸው::

32. አትክልቶችና ወይኖችም፤

33. በእድሜ እኩያዎች የሆኑ ጡተ ጉችማዎችም፤

34. (በወይን ጠጅ )የተሞሉ ብርጭቆዎችም፤

35. በውስጧ ትርፍ ቃልንም፤ ማስዋሸትንም አይሰሙም::

66

36. ከጌታህ የሆነን ምንዳ፤ በቂ ስጦታን ተሰጡ::

ማብራሪያ

{[31]ለጥንቁቆቹ መዳኛ ስፍራ አላቸው።} የአምላካቸዉን ቁጣ የፈሩ፣

በሚገባ የታዘዙት እና እሱ ከሚጠላው የታቀቡ። ለነርሱ ስኬት/ደህንነት

አለላቸው፡፡ ከእሣትም እንዲርቁ ይደረጋሉ።

{አትክልቶችና ወይኖችም።} የተምር ዛፍ እና የሌሎችም ተክሎች

የአትክልት ሥፍራ፡፡ በዋናነት የተምር ዛፍ የተጠቀሰው የተከበረ ዛፍ

ስለሆነ እና በዚያ አላህን ፈሪ ለሆኑ ሰዎች በተዘጋጀላቸው ማሳ ዉስጥም

ስለሚበዛ ነው፡፡

{ጡተ ጉቸማዎችም።}

የጀነት ሴቶች መገለጫ ነው፣ እነርሱ የተገለጡበት፡፡ እነርሱ ጡቶቻቸው


ያልወደቁ ልጃገረዶች ናቸው፡፡ ጠንካሮችና በጣም የሚያበሩ ዉቦችም

ናቸው፡፡

ለምሳሌ:- በዐረብኛ የወንድ ልጅ “ከዕብ” ሲባል ከእግር የታችኛው ክፍል

ወጣ ብሎ የሚታየው ቁርጭምጭሚቱ ነው፡፡ “ከዕባ” በዚህ ስያሜ

የተጠራችው በግልጽ የምትታይ የአላህ ቤት በመሆኗ ነው፡፡

‫ا‬

ተመሳሳይ ወይም ተቀራራቢ ዕድሜ ላይ ያሉ ማለት ነው፡፡

‫ا‬

{የተሞሉ ብርጭቆዎችም።} የተሞሉ፣ የተደረደሩ፣ ንፁሕ የሆኑ

‫ا‬

ፋይዳ የሌለው ዝባዝንኬ ንግግር አይሰሙም፣

67

ወንጀል የሆነ ንግግር፣ ዉሸትን አይሰሙም፤ አንዱም ሌላኛዉን

አያስዋሽም፡፡

‫ِ ً ا‬X‫م ث‬

{በውስጥዋ ውድቅ ንግግርንና መወንጀልን አይሰሙም።} (አል-ዋቂዐህ ፡

25) ላይም እንደተገለፀው፡፡

ላግጣ እና ጥቅም አልባ የሆነ ንግግር፤ እንዲሁም ዉሸት አይናገሩም፣ እሷ

(ጀነት) የሰላም አገር ናት፡፡ በዉስጧ ያለ ሁሉ ከጉድለት ነፃና ፍፁም ነው።

አላህ ይህን ትልቅ ምንዳ የሠጣቸው


‫ج‬

َ ሃሩን ሚዲያ

ከዚህ ቀደም ያወሳናቸው ነገሮችን አላህ የመነዳቸዉና የሠጣቸው

በችሮታው እና በፀጋው፤ ከርሱ በሆነ መልካምነትና እዝነት ነው።

‫ ع‬plus ወቅታዊ sa ዳአዋ

‫ا‬

በቂ፣ የተሟላ፣ ሁሉን ያጠቃለለ እና ብዙ የሆነ ማለት ነው፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

‫ ال‬አላህ 1.

ø َّ

‫َ س‬

‫ۡ م‬

‫عَ ا‬

2. {በውስጧ ትርፍ ቃልንም ማስዋሸትንም አይሰሙም።} ሲል

የጀነትን የአቀማመጥ ማዕዶች እያወሳልን ነው፤ የኛም

አቀማመጦች ከጀነት ሰዎች አቀማመጦች ጋር የተመሳሰሉ

እንዲሆኑ ከላግጣና ከዉሸት መጽዳት አለባቸው፡፡

3. አላህ

4. ሲል ነቢዩን H ብቻ የሚያናግራቸው ይመስላል፡፡ ሰዎችን ሁሉ

ለማንቃት ነው፡፡ ጀነት መግባትና ፀጋዋን ማግኘት የሚቻለው ነቢዩን H

በመከተል፣ እርሣቸው የተናገሩትንና ያስተማሩትን እውነት እንደሆነ

በመቀበል፣ እርሣቸው ይዘው በመጡት ነገር በመሥራትነው፡፡

መልመጃ
1. በዚህ ምድር ላይ ለምትተወው ጥፍጥናና የተከለከለ ነገር ሁሉ

በመጨረሻው ዓለም ሌላ ጣፋጭ ነገር ይተካልህና ታጣጥማለህ፡

፡ ይህም የተዘጋጀው ለነዚያ ከእኩይ ሥጋዊ ስሜታቸው

68

ለታገሱት ነው፡፡ በመጨረሻው ዓለም ለምታገኘው ጣፋጭ ነገር

ብለህ በዚህ የቅርቢቱ ዓለም ላይ የተውከዉን እያንዳንዱን

ስሜት ምልክት አድርግ፡፡

አንቀጽ የተተዉ ጥፍጥናዎችና ስሜቶች

3. በዚህ የቁርኣን አንቀጽ አላህ E ነቢዩን H ከሚያናግርበት ሁኔታ

ምን ጥቅም ይገኛል፡፡

__________________________________________________

አላህ እንዲህ

ትርጉም ፦

37. የሰማያትና የምድር በመካከላቸዉም ላለው ሁሉ ጌታ ከሆነዉና

በጣም አዛኝ ከሆነው ተመነዱ፤ ከእርሱ ጋር መነጋገርን አይችሉም::

69

38. መልአኩ (ጅብሪል) እና ሌሎች መላዕክትም የተሰለፉ ሆነው

በሚቆሙበት ቀን አረህማን ለእርሱ የፈቀደለትና ትክክለኛን ቃል ያለ ብቻ


ቢሆን እንጂ መነጋገርን አይችሉም::

39. ያ ! (መከሰቱም የተረጋገጠ) የእውነት ቀን ነው:: የፈለገ ሰው ወደ

ጌታው በመልካም ተግባር መመለስን ተግባሩ አድርጎ ይይዛል::

40. እኛ ሰዎች ሁሉ በሁለት እጆቻቸው ያስቀደሙትን በግልጽ

የሚያይበትና ከሓዲያን ሁሉ ዋ ምኞቴ ምንነው አፈር በሆንኩ

ባልተቀሰቀስኩኝ በሚሉበት ቀን ቅርብ የሆነን ቅጣት አስጠነቀቅናችሁ::

ማብራሪያ

‫ر‬

‫َّ ب‬

‫ِّ مَّ ٱلس‬

ይህን ስጦታ የሠጣቸው አምላካቸው ነው። እዝነቱ ሁሉን ነገር ሰፋች፡፡

አዘነላቸው፣ ራራላቸው፡፡

ከዚያም ታላቅነቱንና የቂያማ ቀን ያለዉን ትልቅ ሥልጣን አወሳ፡፡ በዚያ

ቀን ሁሉም ፍጥረታት አይናገሩም፡፡

“ሩሕ” ጂብሪል ነው፡፡ “የሰው ልጅ ሩሖች ናቸው” ተብሏልም፡፡ “ከአላህ

ፍጥረታት አንዱ ፍጥረት፡፡” ነው ያሉም አሉ፡፡

ሰልፎች ናቸው፡፡ ከሰልፍ በኋላ ሰልፍ፡፡ ከፍ ላለው አላህ ተናንሰው

ይታያሉ፡፡

‫ال‬
70

{በሚመጣ ቀን ማንኛዋም ነፍስ በእርሱ ፈቃድ ቢሆን እንጅ አትናገርም።}

(ሁድ ፡ 105)

በቡኻሪና ሙስሊም ዘገባ እንደተረጋገጠው የአላህ መልዕክተኛ H “በዚያ

ቀን የሚናገሩት መልዕክተኞች ብቻ ናቸው፡፡” ብለዋል።

‫و‬እውነትን ማለት ነው፡፡ ይህንን ሁሉም የቁርኣን ተርጓሚዎች “ላ ኢላሀ

ኢልለላህ” ማለት ነው ብለዋል፡፡ አንድም ሰው አይናገርም፣ በነኚህ ሁለት

መስፈርቶች ካልሆነ በስተቀር፡፡

1. እንዲናገር አላህ ሊፈቅድለት ይገባል፣

2. የሚናገረው ነገር ትክክል መሆን ይኖርበታል፣

መከሠቱ ጥርጥር የሌለው እርግጥ የሆነ ቀን፣ አልባሌ ነገር ዋጋ

የሚያጣበት፣ ሐሠት የማይጠቅምበት ቀን ነው፡፡

‫ا‬

ከባሮቹ መካከል የፈለገ ሰው ለዚያ ቀን መመለሻዉን ያዘጋጃል፣ በዚያ ቀን

እውነተኛነት በማመን፣ ለዚያ ቀን በመዘጋጀት፣ ከዚያ አስፈሪ ቀን

የሚድንበትን ሥራ በመሥራት፡፡ ይኸዉም የአላህን ቁርኣን እና የአላህን

መልዕክተኛ H አጥብቆ በመያዝ እና በመከተል ነው፡፡

‫ا‬

መከሠቱ እርግጥ በመሆኑ ነው ቅርብ የተባለው፣ የሚመጣ ነገር ሁሉ ቅርብ

ነዉና፡፡

በዚያ ቀን ዉስጥ እያንዳንዱ ሰው ምድር ላይ ያሳለፈው ሥራ በመዝገቡ

ዉስጥ ተጽፎ ያያል፡፡


አቢ ሁረይራ I እንዲህ ብለዋል፡-“የቂያማ ቀን ሁሉም ፍጥረት ይሰበሰባል፣

እንሠሣው እና ምድር ላይ የሚንቀሳቀስ ሁሉ፣ አዕዋፉም፣ ሁሉም ነገር፡፡

71

ከቀንዳም ላም ቀንዳም ላልሆነችው እስኪካስ ድረስ የአላህ ፍትህ

ይሰፍናል፡፡ ከዚያም አፈር ሁኚ ይላታል፡፡ በዚህን ጊዜ በአላህ ያላመነ

ከሀዲ “ዋ እኔ አፈር ሆኜ በሆነ ኖሮ” ይላል፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

‫و‬-

ምዕራፏ የምታወራው ከሞት በኋላ ተቀስቅሰው፣ ሰዎች የቂያማ

ቀን አላህ ፊት ስለሚቆሙበት ሁኔታ ነው፡፡ የጂብሪል እና

የሌሎች መላእክት በሰልፍ ዝምብለው የመቆማቸው ሁኔታም

ተወስቷል፡፡ ይህም የቂያማ ቀን ሁኔታ እጅግ አስፈሪ ስለመሆኑ

ትልቅ ማሳያ ነው፡፡

3 َّ‫ح‬. አንቀጽ ዉስጥ የጠቀሰው የምልጃ መድረክ በዋናነት የአላህ E

እዝነት ለፍጥረቱ የሚያስፈልግበት ቦታ ነው፡፡

4 ‫ذ‬.

ሁሉ ነገር የሚገለጥበት ቀን በመሆኑ ነው፡፡ ትክክለኛው ትክክል

ካልሆነው ይለያል፡፡ በዚህ ምድር ላይ ይህ አይታሰብም ፤

የቻልነዉን ያህል እንደብቃለን፤ በዚህም ዉሸት በእውነት ላይ

ነግሦ እናያለን፡፡

መልመጃ

1. መላእክት እና ጂብሪል የቂያማ ቀን በሰልፍ ሆነው የሚቆሙበት

የተጠቀሱበት ሁኔታ ምን
ይመስላል____________________________________________

2. አላህ የቂያማ ቀንን ቅጣት “ቅርብ ነው” በማለት የገለፀው

ለምንድነው? በዚህ ቦታ ላይ “አር-ረሕማን /አዛኝ” የሚለው

የአላህ ሥም የተጠቀሰው ለምንድነው

?___________________________________

3. አንድ የአላህ ባርያ ከፍ ወዳለው አላህ መመለሻዉን የሚይዘው

እንዴት ነው?_____________________

72

ክፍል አምስት የአን-ናዚዓት ምዕራፍ

በመካ የወረደ ነው፡፡

‫ ةَ ِ ع ـش‬ትርጉም

1. (ነፍስን) (ሩህን) በኃይል አውጪዎች በሆኑት፤

2. በቀስታ መምዘዝን መዛዦች በሆኑትም፤

3. መዋኘትንም ዋኚዎች በሆኑት፤

4. መቅደምንም ቀዳሚዎች በሆኑት፤

5. ጉዳይንም አስተናባሪዎች በሆኑት መላዕክት (በእርግጥ ትቀሰቀሳላችሁ

ብየ) እምላለሁ::

6.( ይህም የሚሆነው) ተርገፍጋፊይቱ (ምድር) በምትርገፈገፍበት ቀን፤

7. ተከታይቱም የምትከተላት በምትከትላን ቀን (ትቀሰቀሳላችሁ)::

8. በዚያ ቀን ልቦች ተሸባሪዎች ናቸው::

9. ዓይኖቻቸው ተዋራጆች (አቀርቃሪዎች) ናቸው::


10. "እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ሁኔታ ተመላሾች ነን እንዴ?'' ይላሉ::

11. የበሰበሱ አጥንቶች በሆንን ጊዜ እንደገና እንቀሰቀሳለን?

12. "እንዲያማ ከሆን ያች የኪሳራ መመለስ ናታ!" ይላሉ::

73

13. እርሷን (እዉን የምታደርጋት) አንዲት ጩኸት ብቻ ናት::

14. ወዲያውኑ በንቃት ላይ ናቸው::

ማብራሪያ

‫ا‬

ከፍ ያለው አላህ የከሀዲያን ነፍስ በብርቱ ሁኔታ በሚመነጭቁ መላእክት

ማለ ጥራት ይገባው፡፡

‫ٗ ا‬

የምእመናንን ሩሖች በቀስታና በልስላሴ በሚያወጡ መላእክትም ማለ፡፡

ሁኔታው በስሱ የተቋጠረን ገመድ እንደ መፍታት ነው፡፡ አንዱ ጫፍ

የተፈታ እንደሆነ ሌላው ወዲያው በፍጥነት እና ሳያስቸግር ነው

የሚላቀቀው፡፡

የከሀዲያንን ሩሖች በኃይል የሚመነጭቁበት እና የሙስሊሞች ሩሖች

በቀስታ የሚያወጡበት ምክንያት ፡- የከሀዲያንን ሩሖች እንዲያወጡ

የተመደቡ መላእክት ሩሖቻቸዉን እንዲወጡ የሚጠሩት እጅግ አስቀያሚ

በሆነ መጠርያ ነው፡፡ መላእክት ለከሀዲያን ሩሖች እንዲህ ይላሉ - አንቺ

መጥፎ ሩሕ ሆይ ዉጪ! በመጥፎ ሰዉነት ዉስጥ ነበርሽ፤ ወደ አላህ ቁጣ

ዉጪ! ፡፡ ይሏታል፡፡ በዚህን ጊዜ ያች ሩሕ ላለመውጣት ብላ ሸሽታ ወደ

ሰዉነት ዉስጥ ትመለሳለች፡፡ ስለዚህ ፈልገው በኃይል ይይዟታል፡፡

ከምንጨቃው የተነሳ ሰዉነት ሊበጣጠስ በሚደርስ መልኩ በኃይል


ይመነጭቋታል፡፡

የምእመናን ሩሖች ግን መላእክት ሊወስዷት ሲወርዱ ያበስሯታል፡፡ አንቺ

በመልካም ሰዉነት ዉስጥ ያለሽ መልካም ሩሕ ሆይ ዉጪ፤ ወደ አላህ

ዉዴታ ዉጪ፡፡ ይሏታል፡፡ አብራው ከኖረችው ሰዉነት ዉስጥ መውጣቱ

ይቀላታል፣ ቀስ እያለችም ትወጣለች፡፡

በምዕራፉ መግቢያ ላይ አላህ D የከሀዲያንን ሩሖች በኃይል በሚያወጡ

እና የምእመናንን ሩሖች በቀስታና በለሰለሰ ሁኔታ በሚያወጡ መላእክቶች

ማለ። ይህም ከምዕራፉ ይዘት ጋር የሚሄድ ነው፡፡ ምክንያቱም ምዕራፉ

ለነዚያ ከሞት በኋላ መቀስቀስ የለም ብለው ለሚክዱ ምላሽ የተሠጠበት

ነዉና፡፡ እንዲህ በማለታቸው

74

{“እኛ ወደ መጀመሪያይቱ ሁኔታ ተመላሾች ነን?” ይላሉ። [11] “የበሰበሱ

አጥንቶች በሆን ጊዜ (እንቀሰቀሳለን?)” } ሙሽሪኮችን ለማስታወስ እና ሞት

እንደሚመጣባቸው፤ መሞታቸዉም እርግጥ እና የማያጠራጥር መሆኑን

ለማሳወቅ በነኚህ የተለያዩ ሥራዎች በተሠጣቸው መላእክት ማለ፡፡

‫ۡ ح‬

‫ٗ ا‬

ከሰማይ ሲወርዱ እና ወደ ሰማይ ሲወጡ የሚዋኙ በሆኑ መላእክትም

ማለ፡፡

መለኮታዊ ራዕይን ወደ መልዕክተኞች ለማድረስ በሚሽቀዳደሙ፣

በሚፈጥኑ እና በሚቻኮሉ መላእክትም ማለ፡፡


‫ف‬

‫ٱل‬

አላህ ያዘዛቸዉን ነገር በመፈጸም ሥራ ላይ የተሠማሩ መላእክት ናቸው፡፡

የፍጥረተ ዓለሙን ሁኔታ ያስተናብራሉ፡፡

ለምሳሌ -

ጂብሪል ፡- ለመልእክተኞች ያወርድ ዘንድ ከአላህ በተሠጠው መለኮታዊ

ራዕይ የተወከለ ነው፡፡

ኢስራፊል ፡ የቂያማ ቀን ጡሩንባን በመንፋት የተወከለ ነው፡፡ ሰዎች

ይደናገጡና ሁሉም ይሞታሉ፡፡ ከዚያም ሌላ ጡሩንባ ይነፋና ከሞቱበት

ይቀሰቀሳሉ፡፡

ሚካኢል ፡ በዝናብ፣ እና በተክሎች ጉዳይ የተወከለ ነው፡፡

የሞት መልኣክ ፡ በሩሖች ላይ የተወከለ ነው፡፡ በተለምዶ ዐዝራኢል ተብሎ

የሚጠራው ስህተት ነው፡፡ ለዚህ መጠርያ በቁርኣንም ሆነ ሐዲሥ ማስረጃ

የለዉም፡፡

ማሊክ ፡ በእሳት (ጀሀነም) የተወከለ መልኣክ ነው፡፡

በግራ እና በቀኝ የተቀመጡ መላእክት በሰው ልጅ ሥራዎች ላይ የተወከሉ

ናቸው፡፡

የአደም ልጅን ሥራዎች በመጠበቅ የተመደቡ መላእክትም አሉ፡፡

75

ሁሉም በአላህ D የታዘዙበትን ይሠራሉ፡፡

አላህ E በነዚህ ግዙፍ ፍጡራን ማለ፡፡ ግን አንድም ሰው ከአላህ ዉጭ


በፍጡር ሊምል አይገባም፡፡ ነቢዩ H በሌላ መማል ሺርክ (በአላህ

ማጋራት) ነው ብለዋል፡፡

የመሀላው መልስ በቀጥታ አልተገለፀም፡፡ መልሱ ትቀሰቀሳላችሁ!

ትመረመራላችሁ!! የሚል ነው፡፡

‫ي‬

‫َ و‬

‫ۡ م‬

‫َ ت‬

ተርገፍጋፊዋ መሬት እንደሆነች ተነግሯል፡፡{ምድርና ገራዎች

በሚርገፈገፉበት፣ ጋራዎችም ፈሳሽ የአሸዋ ክምር በሚሆኑበት ቀን።}

በማለት (አል-ሙዘሚል ፡ 14) ላይ እንደተመላከተው፡፡

(ራዲፈህ)ተከታዩዋ ፡ ሰማይ ናት ተብሏል፡፡ የመሬት መርገፍገፍን

በመከተል ትገለባበጣለች፡፡ ትሠነጣጠቃለች፣ ከዋክብቶቿ ይረግፋሉ፡፡

ረጅፍ /መርገፍገፍ/ ፡ መንቀጥቀጥ ማለት ነው፡፡ ...

ራጂፋ /ተርገፍጋፊዋ ፡ የመጀመርያዋ ጩኸት ናትም ተብሏል፡፡ በሷ

ምክንያት መሬት፣ ተራራ እና ሕይወት ያላቸው ነገሮች ሁሉ

ይንቀጠቀጣሉ። በሰማይ ዉስጥ እና በምድር ዉስጥ ያለው ሁሉ በድንጋጤ

ራሱን ይስታል። ከፍ ያለው አላህ የጠበቀው ብቻ ሲቀር፡፡

ራዲፋ/ ተከታዩዋ/ ፡ ሁለተኛዋ የጥሩንባ መነፋት ናት ተብሏል፤ በዚህን

ጊዜ ፍጥረታት ሁሉ ራሣቸዉን ከሳቱበት ይነቃሉ፤ ወደ አላህም

ይሰበሰባሉ፡፡

‫َ و‬

‫ۡ م‬
‫َ فِ اجَ ِ ئٖ ذ و‬

‫َ ة‬

ٌ የከሀዲያን ቀልቦች ናቸው፡፡ የከሀዲያን ቀልቦች በዚያን

ቀን ዉስጥ ከፍርሃት የተነሳ እጅጉን ይሸበራሉ፡፡

የከሀዲያን ቀልቦች ከሚያዩት አስፈሪ ሁኔታ የተነሳ እጅግ የተሸበሩ ሆነው

ይታያሉ፣ እጅግ ከመፍራታቸው የተነሳ ዐይናቸዉን ቀና የማድረግ አቅም

እንኳን የላቸዉም፡፡

76

እነዚያ ከሞት መቅቀስቀስን የሚክዱ አስተባባዮች ፡ ከሞት በኋላ ተመልሰን

ከሞት በፊት እንደነበርነው ሕያው እንሆናለን? ይላሉ፡፡

ሓፊራ ፡- ወደነበሩበት መመለስ ነው፡፡

‫أ‬

ِ‫ ءذ‬-

‫َ اك‬

ከሀዲያን - የፈረሰ፣ ትቢያ የሆነ አጥንት ከሆንን በኋላ ወደ ዱንያ

እንመለሳለን? ይላሉ፡፡

‫ق‬አል-ከርር -ከሄዱ በኋላ መመለስ ነው፡፡ ከሀዲያን የምንመለስ ከሆነ ይህ ያ

መመለሳችን ዉድቀትና ክስረት ነው ይላሉ፡፡

‫ف‬

َ
አላህ ቂያማን መካዳቸዉን ... እሷ አንዲት የጡሩንባ መነፋት ብቻ

ናት በማለት መልስ ሠጣቸው፡፡

‫“ف‬ሳሂረህ/ ፡ የተስተካከለች ለጥ ያለች ምንም ተክል የሌለባት መሬት ናት፡፡

ከፍ ያለው አላህ ሰዎችን ሁሉ ሊሰበስብባት ያዘጋጃት መሬት ናት ተብሏል፡

ሳሂረህ ፡ የተባለችበት ምክንያት በሷ ላይ የሚሰበሰቡ ሰዎች በዚያ ቀን

ዉስጥ ከሚያጋጥማቸው ፍርሃትና ከድንጋጤ የተነሳ እንቅልፍ ከዐይናቸው

ጥርግ ብሎ ስለሚጠፋ ነው፡፡

ትርጉሙ ፡ -በጡሩንባው ዉስጥ አንዴ በሚነፋበት ጊዜ በምድር ላይ ያሉ

ከሀዲያን ሁሉ ከሞት በኋላ ሕያው ይሆናሉ፤ ከመሬት ሆድ ዉስጥ ከወጡ

በኋላ ለምርመራና ለቅጣት ይቀርባሉ፡፡

መልመጃ

በምዕራፉ መግቢያ ላይ አላህ የምእመናንን እና የከሀዲያንን ሩሖች

በሚያወጡ መላእክት መማሉ ከምዕራፉ ይዘት ጋር የሚያያዝበት ሁኔታ

አለ፡፡ ይህንኑ ግለጽ፡፡

_________________________________________________________________________

1. ቀጥሎ የሚገኙትን ባዶ ቦታዎች ሌሎች የቁርኣን ትርጉም

ማብራሪያዎች በመጠቀም ሙላ-

77

አስ-ሳቢሓት ................................................... እንዲሁም

.......................................... ተብሏል፡፡

አስ-ሳቢቃት ............................................. እንዲሁም


.............................................፣ እንዲሁም .............................................

ተብሏል፡፡

2. በሁለቱ ክፍሎች ሥር የሚገኙትን አዛምድ

(ሀ) (ለ)

(አር-ራጂፈህ) ተርገፍጋፊዋ የከሀዲያን ቀልቦች

(አር-ራዲፈህ) ተከታዩዋ የመጀመርያው የጡሩንባ መንነፋት

ተሸባሪ ልቦች ሁለተኛው የጡሩንባ መነፋት

(አል-ሓፊረህ) ወደ ሕይወት መመለስ

3. ሰዎች የቂያማ ቀን የሚሰበሰቡበት መሬት (ሳሂረህ) የተባለችበት

ምክንያት ምንድነው? _______________________________________________

አላህ እንዲህ ይላል፡-

‫)ه‬

‫َ ل‬

‫ۡ أ‬

‫ ن‬አላህ D ነቢዩ ሙሳን S ሲጠራቸው በተባረከና በተቀደሰ ሸለቆ ዉስጥ

ነበሩ፡፡

ጡዋ ፡ የተቀደሰው ሸለቆ ሥም ነው፡፡

ሸለቆው ቅዱስ የሆነው አላህ D በሱ ዉስጥ ራዕይ ስላወረደበት ነው፡፡

79

አላህ ለሙሳ S ወደ አላህ E መንገድ ለመጥራት ብለህ ወደ ፊርዐውን ሂድ


አለው፡፡ እሱ ድንበር አልፏልና፡፡

ድንበር ማለፍ ሲባል በማመጽ ረገድ ነው፡፡ ( ‫إ‬

‫ن‬D

{አላህን ከባሮቹ ውስጥ የሚፈሩት አዋቂዎቹ ናቸው።} (ፋጢር ፡ 28)

‫ف‬

ٰ‫َۡ ى‬

ትልቅ ምልክት ናት፡፡ እሷም የሙሳ S እጅ ናት። ሲያወጧት ለተመልካች

ነጭ ሆና ትታያለች፡፡ ዱላቸዉም ግልጽ ወደሆነ እባብ ትለወጥ ነበር፡፡

ٰ َ َ‫َ ع ع‬

ፊርዐውን በሙሳ S የአላህ መልዕክተኛነት አስተባበለ፡፡ የአላህንም

ትዕዛዛት አልቀበልም አለ፡፡

‫ث‬

‫م‬

‫أ‬

80

ፊርዐውን ሙሳ S የጠሩበትን በመተው ወደኋላ ዞሮ ሄደ፡፡ ያደረጉለትን

ወደ አላህ መንገድ የመምጣት ጥሪ፣ አላህን እንዲፈራና በብቸኝነቱ

እንዲያመልከው ያቀረቡለትን ባለመቀበል ጀርባ ሠጠ፡፡ ሙሳንም ክፉኛ

ተቃወመ፡፡

ٰ‫َ ى‬

የሚያስተዳድራቸዉን የግዛቱን ሰዎች ሰበሰበ፡፡ የራሱን ሰዎችም ለምክክር

ጠራ፡፡ ሠራዊቱን ደግሞ ለጦርነትና ለዉጊያ ሰበሰባቸው። ሰዎችም


ለማጌጫው ቀን እንዲገኙ ሰበሰባቸው፡፡

ተጣራ፤ ከኔ በላይም ጌታ የለም አለ፡፡

‫ف‬

አላህም በዚህም ሆነ በመጨረሻው ዓለም እሱን በመቅጣት ተበቀለው፤

ለሌሎችም እንደርሱ ለሆኑ ተመሳሳይ አመፀኞች መመርያ እና መቀጣጫ

አደረገው፡፡

‫إ‬

‫ ن‬ይህ ታሪክ አላህን E ለሚፈራ ሰው ትምህርት እና መገሰጫ ነው፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ጠቃሚ ትምህርቶች

1. አላህ E ሙሽሪኮች ከሞት በኋላ መቅቀስቀስን ያስተባበሉበትን

ሁኔታ ካወሳ በኋላ የፊርዐውንን ታሪክ አመጣ፡፡ የቁረይሽ

ከሀዲያን እና በፊርዐውን እና በሕዝቦቹ መካከል ተመሳሳይ ታሪክ

አለ፡፡ ትዕቢታቸው፣ ኩራታቸዉና ሙስሊሞችን ማስቸገራቸው

ያመሳስላቸዋል፡፡ ሙሳ S እና ሙሐመድ H የሚመሳሰሉበት

ሁኔታም አለ፡፡

አላህ የፊርዐውንን ታሪክ ያመጣው የመካ ሙሽሪኮችን ሊያስፈራራበት

ነው። የቁረይሽ ከሀዲያን የማያምኑ ከሆነ ፊርዐውን በትዕቢቱ እና በኩራቱ

እንደጠፋው ሁሉ እነርሱም ይጠፋሉ፡፡

በዚህ ዉስጥ ሙስሊሞችን እና አማኞችን ማበረታታት አለ፡፡ አላህ ሙሳን

እና ከርሱ ጋር የነበሩትን ከፊርዐውን የጭቆና መዳፍ እንዳላቀቀው ሁሉ


81

እንዲሁም ነቢዩን H እና አማኞችን ከቁረይሽ ከሀዲያን እጅ ነፃ

ያወጣቸዋል፡፡

2. ወደ አላህ መንገድ መጣራት ልስላሴን እና እዝነትን የሚጠይቅ

ነው፡፡ ከሻካራነት እና ከርዳዳነት መራቅ ያስፈልጋልም፡፡ ሌላው ቀርቶ

ከአምባገነኖችና ጨካኞች ጋር ጭምር ይህን መንገድ መከተል ነው

የሚገባው፡፡ ምክንያቱም ለስላሳ ንግግር የአዳማጮችን ቀልብ ይስባል፡፡

ለዚህ ጥሪ ምላሽ ለመስጠትም ያበቃቸዋል፡፡

“ከዚያም ዞሮ ገሰገሰ.. ይህ የሚያሳየው ፊርዐውን

የሚያስተዳድራቸዉን ሰዎች እሱ ትልቁ ጌታ እንደሆነ ለማሳመን

የሚሮጥ መሆኑን ነው፡፡ ይህ በሁሉም ዘመንና ቦታ የአላህን ዲን

የሚዋጉ አካላት ሁሉ ባህሪ ነው፡፡ የአላህን ዲን ለመዋጋት

የቻሉትን ሁሉ ያደርጋሉ፡፡ ከዚህ አንፃር ሙስሊም ኢስላምን

ለማስፋፋት እና ከዲኑ ለመከላከል አቅሙ የቻለዉን ሁሉ

ማድረግ ይኖርበታል፡፡

{ አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው።}

የመጨረሻዉን ዓለም ቅጣትና መቀጫ ከዚህኛው ዓለም ቅጣትና

መቀጫ አስቀደመ፡፡ ይህም የመጨረሻው ዓለም ቅጣት ብርቱ

እና ዘላቂ በመሆኑ ነው፡፡ አምባገነኖችና አመፀኞች ሊያገኙት

የሚገባዉም እሱ ነው፡፡ ከባድ እና ዘላለማዊ ነዉና፡፡

መልመጃ
ሀ) ሙሳ S ፊርዐውንን ካነጋገረበት መንገድ የምንረዳው የደዕዋ ፋይዳ

ምንድነው?_______________________________________________

‫( ف‬ለ

{አላህም በኋለኛይቱና በፊተኛይቱ (ቃል) ቅጣት ያዘው።} በዚህ አንቀጽ

ዉስጥ አላህ የመጨረሻዉን ዓለም ከዚህ ዓለም ቅጣት ያስቀደመበት

ምክንያቱ ምንድነው?

(................................)_________________________________________________________

___

1. የሚከተሉትን ቃላት ትርጉማቸዉን ግለጽ

82

ሙቀደስ፣

አድበረ ፡

ሐሸረ ፡

ትርጉም

27. በአፈጣጠር እናንተ ይበልጥ የበረታችሁ ናችሁን? ወይስ ሰማይ?

(አላህ) ገነባት::

28. ከፍታዋን አጎነ አስተካከላትም::

29. ሌሊቷንም (አጨለመ) ሸፈነ ቀኗንም ግልጽ አደረገ::

30. ምድርንም ከዚያ በኋላ ዘረጋት::

31. ውሃዋንና ግጦሿን ከእርሷ አወጣ::

32. ጋራዎችንም አደላደላቸው:: (ቸከላቸው)::


33. ለእናንተም ለእንስሶቻችሁም መጣቀሚያ ይሆን ዘንድ (ይሄን አደረገ)

ማብራሪያ

‫ا‬

ከሞት በኋላ እናንተን መልሶ መፍጠሩ ሰማይን ከመፍጠር በላይ ከባድ

ነው ወይ?

83

ትርጉሙ - ሰማይን መፍጠር የሚችል አላህ ከሞት በኋላ እናንተን

መመለሱ አይከብደዉም ማለት ነው፡፡

‫ا‬

(ገነባት) ማለት አላህ D እንደ ህንፃ በላያችሁ ላይ ከፍ አደረጋት ማለት

ነው፡፡

“ግንባታዋን ከፍ አደረገ” ማለት ነው፡፡

ሰምክ” በህዋ ላይ ከፍ ማድረግ ነው፡፡ ይህም ከምድር ጋር ተያይዞም

ሳይያያዝም ሊሆን ይችላል፡፡

‫ا‬

ማለት እኩል አድርጎና አስተካክሎ ፈጠራት ማለት ነው፣ ሰማይ

መስተካከሉ አይበላለጥም፣ ስንጥቅም ሆነ መቀደድ የለዉም፡፡

‫وا‬

ሌሊቷን ፀሐይን በማጥለቅ አጨለማት፡፡

‫و‬ቀኗን ግልጽ አድርጎ አወጣው፡፡ የቀኑን ጊዜ “ዱሓ” በማለት የገለፀው የቀኑ

ምርጥ ጊዜ በመሆኑ ነው፡፡


‫و‬መሬትን ከፈጠረ በኋላ ዘረጋት፡፡ አስተካክሎና እኩል አደረጋት፡፡

‫أا‬

ተራራን መሬት ዉስጥ በመትከል አፀናት፡፡

84

ለናንተው ጥቅም ሲባል፡፡ “መታዕ” ለተወሰነ ጊዜ ማጣቀሚያ ለሆነው ነገር

ሁሉ ነው፡፡ ቆይቶም ያገለግላል፡፡ ትርጉሙ - ለተወሰነ ጊዜ ትጠቀሙበት

ዘንድ የአላህ ስጦታ ነው ማለት ነው፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

የፉሲለት ምዕራፍ ሰማይ ከምድር በኋላ እንደተፈጠረች ታመላክታለች፡፡

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላልና

ُ ) (‫ۡ ` ث‬

{በላቸው “እናንተ በዚህ ምድርን በሁለት ቀኖች ውስጥ በፈጠረው

አምላክ በርግጥ ትክዳላችሁን?............... } {ከዚያም ወደ ሰማይ እርሷ ጭስ

ሆና ሳለች አሰበ።} (ፉሲለት ፡ 9-11)

በዚህ ምዕራፍ ዉስጥ ደግሞ {ሰማይ? (አላህ) ገነባት። [28] ከፍታዋን

አጓነ፤አስተካከላትም። [29] ሌሊቷንም አጨለመ። ቀንዋንም ገለፀ። [30]

ምድርንም ከዚህ በኋላ ዘረጋት።} (አን-ናዚዓት 27፡30 ) ይላል፡፡ በሁለቱ

አንቀፆች መካከል ግጭት የለም፡፡ ምድርን መፍጠር ከሰማይ መፍጠር

የቀደመ ነው፡፡ አላህ ሰማይን ከፈጠረ በኋላ ምድርን አስተካከላት፣

ዘረጋትም፡፡ መጀመርያ ምድር ነበር የተፈጠረው፣ ከዚያ ሰማይ፣ ቀጥሎ

ደግሞ ምድር መዘርጋት፡፡


መልመጃ

ሀ) ከሞት በኋላ መቀስቀስ የለም ከሚል ሰው ጋር እየተከራከርክ ነው

እንበል፡፡ የቂያማ ቀን ሰዎች የሚቀሰቀሱ ስለመሆናቸው ማሳመኛዎችህ

ምን

ምንድናቸው?_______________________________________________________________

_____________________________________________________

ለ) ቁርኣን የአንዱ ሀሳብ ከሌላው ጋር ይጋጫል ከሚል ሰው ጋር

እየተከራከርክ ነው እንበል፡፡ በፉሲለት ምዕራፍ ዉስጥ ሰማይ ከመሬት

ቀድማ የተፈጠረች ስለመሆኑ የሚያወሳዉን እና በአን-ናዚዓት ምዕራፍ

ዉስጥ ተቃራኒዉን ስለሚያወሳው ምዕራፍ የጠቀሰልህን ሰው ግንዛቤው

የተሳሳተ መሆኑን እንዴት

ትገልጽለታለህ?_____________________________________________________________

አዛምድ

ሀ) ( ለ )

ሰምከሃ አጨለመ

አግጦሸ አፀና

ደሓሃ ዘረጋት

አርሳሃ ግንባታዋ

አላህ እንዲህ ይላል፡-

34. ታላቂቱም መዓት በመጣች ጊዜ፤

35. ሰው ሁሉ የሰራውን የሚያስታውስበት ቀን፤

36. ገሀነምም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ፤

37. የካደ ሰውማ፤

38. ቅርቢቱንም ሕይወት የመረጠ፤


39. በእርግጥ መኖሪያው ጀሀነም ናት::

40. በጌታው ፊት መቆምን የፈራና ነፍሱንም ከዝንባሌዋ የከለከለማ፤

41. በእርግጥ መኖሪያው ገነት ናት::

ማብራሪያ

‫ف‬

አጥ-ጧምመህ ፡ ከቂያማ ሥሞች መካከል አንዱ ነው፡፡

እሷም ሁሉን የምታጠቃልል፣ የምታሸንፍ ክስተት በመሆኗ ነው

“ጧምመህ” የተባለችው፡፡ ይህ ገለፃ ጭንቀትንና አስፈሪነቷን ያሳያል፡፡

እጅግ አስፈሪ በሆኑ ክስተቶች ላይ ካልሆነ በስተቀር ይህ አይባልም፡፡

‫ٱل‬አስፈሪነቱን ለመግለጽ ክብደቱን ለማሳየት ታስቦ ነው፡፡ በዚህ ቀን ዉስጥ

ስለሚሆነው እጅግ አስፈሪ ነገር ለማሳየት ተብሎ ነው፡፡

መልካም ይሁን መጥፎ የሠራዉን ነገር።

በጥመት እና በአመጽ ድንበር ያለፈ፣ የዚህችን ዓለም ሕይወት

መርጦ በሃይማኖታዊ ጉዳዩ እና ከመጨረሻው ዓለም ሕይወቱ

ያስቀደማት ሰው፡፡

መመለሻው እሣት ነው፤ መኖርያው እና መርጊያው እሳት ናት፡፡

‫ ن‬አላህ E ፊት የሚቆምበትን ቀን የፈራ፤ ከዚህ ፍራቻም የተነሳ

ነፍሱን ከዝንባሌው፣ ከእኩይ ስሜቱ፣ ከምትሳብበት ነገር ያቀበ

መመለሻዉና መጨረሻው ጀነት ነው፡፡

ሀዋ/ የስሜት ዝንባሌ ፡- ወደ አንድ ነገር ማዘንበል ነው፡፡ ወደ ስሜት፡፡

ይህ ዝንባሌው ባለቤቱን በዚህ ምድር ላይ ዓለማዊ ጥቅሞች ዉስጥ


እንዲወድቅ ያደርገዋል፡፡ በመጨረሻው ዓለምም ሃዊያ ወደተባለው እሣት

ይጥለዋል፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

{ገሀነም ለሚያይ ሰው በተገለጠች ጊዜ} ሲል ሁሉም ሰዎች

ምእመናን እና ከሀዲያን ያዩዋታል፣ ሙእሚኑ የሚያያት ያለበትን

ፀጋ ምን ያህል መልካም እንደሆነ እንዲያስታዉስ ነው፤ ከሀዲ ግን

87

እንዲያይ የሚደረገው ወደሷ ከመግባቱ በፊት ሊስፈራሩበት ነው፡

{በጌታው ፊት መቆምን የፈራ ሰውማ ነፍሱንም ከዝንባሌዋ

የከለከለ} በዚህ አንቀፅ አላህ E እሱ ፊት መቆምን መፍራትን እና

ነፍስን ከዝንባሌዋ መከልከልን አንድ ላይ አመጣ፡፡ ነፍስ ገፊ

ዝንባሌዋን እንዳትከተል የሚያደርገው ግድብ የአላህ ፍራቻ ነው፡

፡ ይህ ግድብ ከሌለ ዝንባሌን የማሸነፉ ነገር ኢምንት ነው፡፡

ለዚህም ነው የቁርኣን ፍሰት ሁለቱን አንድ ላይ በማሰባሰብ

የመጣው፡፡

መልመጃ

1. በምዕራፉ ዉስጥ ስለ ድንበር ማለፍ ሁኔታ ሁለት ቦታ ላይ

ተጠቅሷል፣ ጥቀሳቸው፤ የሚያያይዛቸው ነገርስ

ምንድነው? _____________________________________

2. የቂያማ ቀን “አጥ-ጧምመህ” የተባለበት ምክንያቱ


ምንድነው?________________________________________________________

_____

3. አላህ ፊት መቆምን መፍራት እና ነፍስን ከዝንባሌዋ መከልከል

አንድ ላይ የተጠቀሱበት ምክንያት

ምንድነው?__________________________

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

ትርጉም

42. ስለ ሰአቲቱ መነሻዋ መቼ እንደሆነ ይጠይቁሃል::

88

43. (ለመሆኑ አንተ ስለዚያች እለት) ምን እውቀት ይኖርሃል?

44. የእርሷ ጉዳይ የሚመለሰው ወደ ጌታህ ብቻ ነው::

45. አንተ ያለብህ ለሚፈራት ሰው ሁሉ ስለ እርሷ (ከወዲሁ) ማስጠንቀቅ

ነው::

46. እነርሱ የሚያይዋት ቀን የአንዲትን ቀን ምሽት ወይም ረፋዷን እንጂ

ያልቆዩ ይመስላሉ::

ማብራሪያ

የምትደርሰው መቼ ነው ይላሉ፡፡ የቂያማ መቆሚያ ቀኑ መቼ ነው? ማለት

ነው፡፡

ሙርሳሃ - “አርሳ” ከሚለው የዐረብኛ ቃል የተወሰደ ሲሆን የጀልባ በባህር

ዳርቻ መቆም ነው፡፡


የቂያማ መቆም ከዚህ ጋር የተመሳሰለው የባህር ዳርቻ ላይ መጥታ

የምታርፈው ጀልባ መቼ ቦታው ላይ እንደምትደርስ እንደማይታወቀው

ሁሉ ቂያማ መቆሟ የሚታወቀው የቆመች ቀን ብቻ በመሆኑ ነው፡፡

‫أَ ا‬

አንተ ስለሷ ምንም የምታውቀው ነገር የለም ማለት ነው፡፡

ቡኻሪና ሙስሊም በዘገቡት የጂብሪል ሀዲስ ተብሎ በሚታወቀው ሐዲሥ

ነቢዩን H ስለ ቂያማ ቀን በጠየቃቸው ጊዜ “ተጠያቂው ከሚጠይቀው

በላይ አያውቅም፡፡” እንዳሉት ይታወሳል፡፡

ጂብሪል ከመላእክት ሁሉ እጅግ አዋቂ፣ ነቢዩም H ከሰው ልጅ ሁሉ በላይ

እጅግ አዋቂ ከመሆናቸው ጋር ቂያማ የምትቆመው መቼ እንደሆነ

አያውቁም፡፡ ከነርሱ ዉጭ ያለው ምን ሊሆን እንደሚችል መገመት

አይከብድም፡፡

ِ‫ش إ‬

َ ٰ ‫ ر‬-

‫ا‬

I ዕውቀቷ የሚመለሰው ወደ አላህ ነው፤ ከርሱ ዉጭ

የሚያውቅ ማንም የለም፡፡

89

‫َ ا‬

‫ ا‬አንተ ነቢይ ሆይ የተላከው በቂያማ ቀን


እንድታስፈራራ ነው፡፡ የመከሠቻዋን ቀን እንድታወራቸው አይደለም፡፡

በቡኻሪ እና ሙስሊም ዘገባ እንደተላለፈው አንድ ሰው ነቢዩ H ዘንድ

መጣና የአላህ መልዕክተኛ H “ቂያማ መቼ ነው የምትቆመው?” አላቸው፡

፡ “ምን አዘጋጀህላት?” አሉት፡፡ “የአላህን እና የመልዕክተኛዉን ዉዴታ፡፡”

አላቸው፡፡ “አንተ ከወደድከው ጋር ነህ፡፡” አሉት፡፡

‫أ‬

‫ و ع‬ከመቃብሮቻቸው ተነስተው ወደ መሰብሰቢያ ምድር ሲወሰዱ ምድር ላይ

የኖሩበትን ዘመን አጭር አድርገው ያያሉ፤ አንዲት ከሰዓት ወይም ረፋድ

አድረገው ያስባሉ፡፡

“ዐሺያ” የሚባለው ከዙሁር ሰዓት ፀሐይ እስከምትጠልቅበት ጊዜ ድረስ

ያለው ሰዓት ነው፡፡

“ዱሓ” ፀሐይ ከወጣችበት ጊዜ ጀምሮ እስከ ግማሽ ድረስ ያለው ጊዜ ነው።

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. የቂያማን ቀን መደበቁ ጥቅም ያለው ሆኖ ስለተገኘ ጊዜ ከፍ ያለው

አላህ የመከሠቻዉን ቀን ደበቀ፡፡ ሰዎች በሥራ ይበረቱ ዘንድ፡፡

የቂያማ ቀን በየትኛዉም ቀን ሊከሠትባቸው እንደሚችል

በመረዳት እንዲፈሩ፣ እንደተጨነቁና እንደተሸበሩ ሆነው

እንዲኖሩ ለማድረግ፡፡

‫ا‬

በሚለው አንቀጽ አላህን የሚፈራ ሰው እንዲገሰጽ ተብሎ

የተለየው ነቢዩ H ማስፈራራት ያለባቸው የሚፈራዉን እንጂ

የማይፈራዉን እንዳያስፈራሩበት አይደለም፡፡ ግና ከማስፈራራቱ


ይበልጥ የሚጠቀሙት አላህን E የሚፈሩት ናቸው፡፡ የማይፈሩት

እና የማይጠነቀቁት ከማስፈራሪያው የሚጠቀሙት ነገር የለም፡፡

አንቀጿ ስለብዙሃኑ ነው ያወሳችው፣ ስለሚጠቀሙበት ሰዎች፡፡

3. አንቀፆቹ ይህች ዓለም ምን ያህል ትንሽና የተናቀች እንደሆነች

ያሳያሉ፡፡ የማለዳ ወይም የከሰዓት ያህል ጊዜ ብቻ ናት፡፡ አጭር እና

ፈጣንም ናት፡፡ ሂያጅ እና ርካሽም ናት፡፡ አዕምሮ ያለው ማንም ለዚህ

የከሰዓት ወይም የጠዋት ጊዜ ብሎ አኺራዉን መዘንጋትና ማበላሸት

የለበትም፡፡ ለሚጠፋ የጥፍጥና ስሜት ጀነትን መተው አይገባዉም፡፡

90

መልመጃ

1. የሚከተሉትን ባዶ ቦታዎች ሙላ

ዐሺያ ___________________________________________________________

ዱሓ _______________________________________________________________

2. ቂያማን ሙርሳሃ ብሎ ከመግለጽ የሚገኘው ጥቅም

ምንድነው?____________________________________________________________

3. ለምንድነው?

ሀ) የቂያማ ቀን መከሠቻን ከሰው ልጅ የመደበቁ ሚስጢር ፤

በሚለው አንቀጽ ማስፈራራቱ ... “አላህን ለሚፈራት ሰው” እንዲሆን

የተባለበት ምክንያቱ፤_____________________________

ክፍል ስድስት የዐበስ ምዕራፍ

በመካ የወረደ ነው፡፡


‫(ع‬

‫ وَ ٱأل‬ትርጉም

1. (ሙሐመድ) ፊቱን አጨፈገገ፤ ዞረም::

2-ዓይነስውሩ ወደ እርሱ ስለመጣ::

3. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) ምን ያሳውቅሃል? ምን አልባትም

(ይህ አይነስውር ሰው ካንተ በሚሰማው ምክር ከኃጢአቶቹ) ሊጥራራ

ይከጀላል::

91

4. ወይም ሊገሰጽና ግሳጼይቱም ልትጠቅመው ይከጀላል::

5. ያ! ከአላህ የተብቃቃውን ሰውማ፤

6. አንተ ለእርሱ (ለእምነተ ቢሱ) ትዘጋጃለህ::

7. ባይጥራራ (ባያምን)፤ ባንተ ላይ ምንም የሌለብህ ስትሆን፤

8. ያ ! እየገሰገሰ የመጣህ ሰዉማ፤

9. እርሱ አላህን የሚፈራ ሲሆን፤

10. አንተ ከእርሱ ትዘናጋለህ::

የምዕራፏ መውረድ ምክንያት

ከዓኢሻ J እንደተወራው እንዲህ አለች ፡- (ዐበሰ ወተወላ) የወረደችው

በዐይነሥዉሩ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም I ምክንያት ነው። ወደ አላህ

መልዕክተኛ H መጣና “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ወደ መልካም ነገር

ያመላክቱኝ፡፡” አላቸው፡፡ የአላህ መልዕክተኛ H አጠገብ ከትላልቅ

ሙሽሪኮች መካከል የሆነ አንድ ሰው ነበር። የአላህ መልዕክተኛ H ከርሱ


ዘወር በማለት ወደ ሌሎች ፊታቸዉን አዞሩ፡፡ “የምናገረው ነገር ችግር

አለበት እንዴ?” አላቸው፡፡ “ምንም የለም፡፡” አሉት፡፡ ይህን አስመልክቶ

ነው የወረደችው፡፡” (ቲርሚዚ ዘግበዉታል፤ አል-አልባኒ ሐዲሡን

ትክክለኛነት አረጋግጠዋል፡፡)

ማብራሪያ

የፊት ማጨፍገጉ ሁኔታ የታየው በነቢዩ H ላይ ነበር፡፡ ከዐይነ ሥዉሩ

ጠያቂ ዘወር አሉ፡፡ ምክንያቱም አንዳንድ ጉዳዮችን ሊጠይቃቸው ነበር

የመጣው፡፡ ነቢዩ H ትላልቅ ቁረይሾችን ወደ አላህ መንገድ በመጥራት

ተወጥረው ነበር፡፡

92

ዐይነሥዉሩ ሰው የተከበረው ሶሓቢ ዐብዱላህ ኢብኑ ኡምሚ መክቱም I

ነበር፡፡

አላህ E ነቢዩን H በቀጥታ አላናገራቸዉም፤ ስለ ሌላ ሰው የሚናገር

በሚመስል መልኩ ነበር የተናገረው፡፡

ۡ 0َ ٰ

(ፊቱን አጨፈገገ ዞረም) በማለት፡፡ ከዚህ የምንረዳው አላህ E ተወዳጁን

ነቢይ H በቀጥታ መውቀስ አለመፈለጉን ነው፡፡ ለነቢዩ H ራርቶ፤

ለርሣቸው አዝኖ እና ለርሣቸው ከበሬታ ነው፡፡

ሶሐባዉን በዐይነሥዉርነት ገለፀ፡፡ ሥሙን ያልጠቀሰው በሁለት ምክንያት

ነው፡፡
1. ነቢዩ H ለዚህ ሶሓባ እዝነት እንዲያሳዩ ለማድረግ ነው፣

2. ይህ ዐይነሥዉር የሌሎች ንግግር ቢቋረጥለት የሚገባው መሆኑን

ያሳያል፡፡ ምንም እንኳ የአላህ መልዕክተኛ H ሙሽሪኮችን

እያወሩ ቢሆንም ዐይነሥዉር መሆኑ ለመቀደም ምክንያት

ይሠጠዋል፡፡

ነቢዩን H ሌላን ሰው እያነጋገረ በሚመስል መልኩ ካናገራቸው በኋላ

ቀጥሎ ነቢዩ H ወደ ዐይነሥዉሩ ፊታቸዉን ይመልሱ ዘንድ

አስታወሳቸው፡፡

ሙሐመድ ሆይ! ይህ ዐይነሥዉር በሚጠይቅህ ነገር መልሰህለትና

በምትለው ነገር ተጠቅሞ ነፍሱ ብትጠራ እና ከወንጀል ቢፀዳ ምን

አሳወቀህ? አላቸው፡፡

ወይም ደግሞ አላህን አስታውሰኸው ሊጠቀም ይችላልና

ብታስታዉሰው ምናለበት? አላቸው፡፡

ወደ አላህ ከምታደርገው ጥሪ ተብቃቅተው የሚጋፈጡትንና የዞሩትን

እያየህ ለነርሱ ትኩረት ትሠጣለህን? ማለት ነው፡፡

‫ ك‬እነዚያ ከጥሪህ የተብቃቁ ግና ለቅናቻ የጓጓህላቸው ከሀዲያን ባይጠሩ እና

ባይፀዱ ምንህ ይጎዳል?፤ ካንተ የሚጠበቀው ማድረስ ብቻ ነው፡፡

ٰ ۡ َ( ‫َ س‬

አንተን ለማዳመጥ እና ካንተ ለመጠቀም ጓጉቶ እየገሰገሰ ወዳንተ

የመጣዉን

ምንም እንኳ ስለ ሃይማኖቱ ብዙ ዕውቀት ባይኖረዉም ግና አላህን E

የሚፈራ ሲሆን
አንተ ለርሱ ትኩረት በመንፈግ ትተወዋለህን?

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. ዑለሞች ከነኚህ አንቀፆች በርካታ መርሆዎችን አውጥተዋል፡፡

ለምሳሌ - የሚታወቅ ጉዳይ እርግጠኛ ላልሆኑበት ጉዳይ

አይተዉም፣ የተረጋገጠ ጥቅምም ገና አገኛለሁ ተብሎ ለሚጠበቅ

ጥቅም ተብሎ መትተው የለበትም፡፡ መስለሙ የተረጋገጠ ሰው

ገና ይሰልማል ወደ አላህ ዲን ይገባል ተብሎ ለሚታሰብ ሰው

ተብሎ አይተዉም፡፡

2. የነኚህ አንቀፆች ዓላማ ከአላህ መንገድ የጠፉትን ሰዎች ወደ

መንገዱ አትጣሩ የሚል አይደለም፡፡ ዓላማው ወደ አላህ

ፊታቸዉን ካዞሩት ጀርባችሁን አትስጡ የሚል ነው፡፡

3. አላህ E ነቢዩን H የወቀሰበት ንግግር በቁርኣን ዉስጥ እንዳለ

መቆየቱ የሙሐመድን H ነቢይነት ያመለክታል፤ ቁርኣን

ከሙሐመድ H ዘንድ ቢሆን ኖሮ እርሣቸዉ የሚወቀሱበትን ነገር

እንዳለ አይተዉም ያወጣው ነበር። ለዚህም ነው “የአላህ

መልዕክተኛ H ከመለኮታዊ ራዕይ አንዳች ነገር የሚደብቁ ቢሆን

ኖሮ ይህንን ክፍል በደበቁ ነበር፡፡” የሚባለው፡፡

4. በነኚህ አንቀፆች አላህ D ወደርሱ መንገድ ጠሪዎችን ሥርዓት

ሲያስይዛቸው እናያለን፡፡ በጥሪያቸው የተከበረን ሰው ለክብሩ

94

ትልቅን ሰው ለትልቅነቱ፣ ዘመድ የሆነን ሰው ለዝምድናው

ማስበለጥ የለባቸዉም፡፡ ባይሆን ድሃ ይሁን ሀብታም፣ ትልቅ

ይሁን ትንሽ፣ ዘመድ ይሁን ባዳ ሁሉም ሰው እነርሱ ዘንድ እኩል


መሆን አለበት፡፡

5. በዐበስ ምዕራፍ መጀመርያ ላይ ‫ع‬

ۡ 0َ ٰ አላህ ነቢዩን H በቀጥታ ያላናገረበት ሦስት አንቀፆች

አሉ፡፡ ከመልእክተኛው አንፃር እዝነት ርህራሄዉን ሊያሳይ፡፡

ሌላን ሰው የሚያናግር በሚመስል መልኩ ነው ያስተላለፈው፡፡

መልዕክቱ ወቀሳን ይዟልና፡፡

መልመጃ

1. ዑለሞች እንዳሉት አላህ D ስለሌላ ሰው በሚያወራ መልኩ ነው

ስለ ነቢዩ H የተናገረው፡፡ ‫ع‬

ٓ በማለት፡፡ ወቀሳው

ቀጥተኛ እንዳይሆን፡፡ ቀጥለው ባሉ አንቀፆች ንግግሩ ወደ ቀጥታ

የተቀየረው ለምንድነው?_____________________________

2. አላህ ነቢዩን H የሚወድ ስለመሆኑ እነኚህን አንቀፆች እንዴት

ለማስረጃነት መጠቀም

ትችላለህ?______________________________________

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

‫ ُ ح‬ትርጉም

11. ተከልከል፤ (ቁርኣን) ማስገንዘቢያ ነው::

12. የፈለገ ሰው ሁሉ (ቁርኣኑን) ያስታውሰዋል::

13. በተከበሩት ጹሑፎች ውስጥ ነው::

14. ከፍ በተደረገች፤ ንጹህም በተደረገች (ጹሑፍ ውስጥ ነው)::

95

15. በጸሐፊዎች መላዕክት እጆች (ንጹህ የተደረገ)::


16. የተከበሩና ታዛዦች በሆኑት ጸሐፊዎች (እጆች)፤

17. ሰው ተረገመ:: ምን ከሓዲ አደረገው?

18. (ጌታው) ከምን ነገር ፈጠረው?

19. (አያስብምን?) ከፍትወት ጠብታ ፈጠረው፤ መጠነዉም::

20. ከዚያም (መውጫ) መንገዱን አገራው::

21. ከዚያም ገደለው:: እንዲቀበርም አደረገው፤

22. ከዚያ ማንሳቱን በፈለገ ጊዜ ያስነሳዋል::

23. በእውነት ያንን ጌታው ያዘዘውን ገና አልፈጸመም::

ማብራሪያ

‫ ال‬-

َّٓ

ጉዳዩ አንተ የተከበርከው የአላህ መልዕክተኛ እንዳደረግከው አይደለም።

እየገሰገሰ ወዳንተ ከመጣው ሰው ፊትህን በማዞር ወደተብቃቃው

እንደዞርከው፡፡

‫ۥ‬

ከአላህ E ባሮች መታወስ የፈለገ ሰው ይታወስበታል፡፡

96

ይህች ምዕራፍ እና ይህች ግሳፄ በተከበረው መዝገብ ዉስጥ ተልቃ ተከብራ

ነው ያለችው፡፡

ِۭ ደረጃዋ ከፍ ያለ ነው፤ ከርክሠት፣ ከመጨመርና

ከመቀነስ የፀዳች ናት።


ሱሑፍ/ ጽሑፎች ፡ የተባለው ለውሕ አል-መሕፉዝ ነው፡፡

የሚጽፉ መላእክት ናቸው፡፡ በአላህ እና በፍጡራኑ መካከል በመለኮታዊ

ራዕይ የሚመላለሱ ናቸው፡፡

መላእክት “ሰፈረህ” የተባሉት በሁለት ምክንያት ነው፡፡

1. የሚጽፉ በመሆናቸው፣ “ሰፈር” ማለት መጽሐፍ ማለት በመሆኑ፤

2. “ሰፈረህ” ማለት መልእክተኛ ሊሆን ይችላል፤ ከፍ ባለው አላህ

እና በፍጥረታቱ መካከል ይመላለሳሉና፡፡

ባህሪዎቻቸዉና ሥራዎቻቸው ፃድቃን፣ ንፁሃን እና የተሟሉ ናቸው።

ቡኻሪ እና ሙስሊም ዓኢሻን በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ

H እንዲህ ብለዋል ብላለች

َ‫َ أ‬

“ቁርኣንን አሳምሮ የሚያነብ ሰው ከተከበሩ ፃድቃን መላእክት ጋር ነው፤

ቁርኣን እየከበደው የሚያነብ ሰው ሁለት ምንዳ አለው፡፡”

‫ۥ‬

በአላህ በዚያ በፈጠረው፣ አፈጣጠሩንም ባስተካከለው ሰው በመካዱ

በመገረም ይጠይቃል፡፡ ከሀዲ ተረገመ፡፡ ክህደቱ ምንኛ በረታ!፡፡ ከፍ

ያለው አላህ ከበዛ መልካምነቱ ችሮት ሳለ፡፡

ِ‫من‬

‫أ‬

97

የተዘናጉትን ለማንቃት የቀረበ መጠይቅ ነው፡፡ የሰው ልጅ ወደመጀመርያ

አፈጣጠሩ ይመለከት ዘንድ፡፡ ከፍ ያለው አላህ ከምን ፈጠረው!፡፡ ከአላህ


ትዕዛዝ በመኩራቱና በመንጠባረሩ ወቀሳ ነው፡፡

‫ ن‬አፈጣጠሩን ከጠብታ ፈሳሽ ጀመረ፤ እሱም የፍትወት ጠብታ ነው፡፡

ከዚያም በሂደቶችና በእርከኖች ዉስጥ አሳለፈው። የመጀመርያ መነሻው

ፍትወት ጠብታ ሲሆን ከዚያ የረጋ ደም፣ ከዚያ ቁራጭ ሥጋ ... አያለ

ይቀጥላል፡፡

ቡኻሪ እና ሙስሊም ኢብኑ መስዑድን I በመጥቀስ እንዳስተላለፉት

እውነተኛ እና ታማኝ የሆኑት የአላህ መልዕክተኛ H እንዲህ በማለት

ነግረዉናል አለ “በእርግጥ የእያንዳንዳችሁ መሠረተ-አካል በእናቱ ሆድ

(ማህፀን) ውስጥ ለአርባ ቀን በዘር ፈሳሽ መልክ ይሰበሰባል፡፡ ለተመሳሳይ

ቀናትም የረጋ ደም ይሆናል፤ ቀጥሎም ለተመሣሣይ ቀናት (የታኘከ

የሚመስል) ሥጋ ይሆናል፡፡ .....”

‫ۥ‬

ከዚያም ከእናቱ ሆድ ሲወጣ ከፍ ያለው አላህ የመልካምን እና መጥፎ

መንገድን ገለፀለት፡፡ ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

{እኛ ወይ አመስጋኝ ወይም ከሀዲ ሲሆን መንገዱን መራነው፤} (አል-

ኢንሳን ፡ 3)
]

ከዚያ በኋላ ደግሞ አላህ E እንዲሞት ያደርገዋል፣ የሚቀበርበት ቦታም

ያደርግለታል።

“አስቀበረው” ማለት የመቃብር ባለቤት አደረገው ማለት ነው፡፡

ዑለሞች እንዳሉት ከዚህ አንቀጽ የምንገነዘበው ሌላው ነገር ሙስሊሞች

ሙታኖቻቸዉን መቅበር እንዳለባቸው ነው፡፡ ሙታንን ማቃጠል፣ በአውሬ

እንዲበሉ ሜዳ ላይ መተው፣ ወደ ባህር ዉስጥ መወርወር እና

የመሣሠሉትን ማድረግ ተገቢ አይደለም፡፡ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት

መቅበር ካልቸገረ በስተቀር፡፡

98

‫ث‬

]]

ከዚያም የቂያማ ቀን ለምርመራ እና ለምንዳ ከመቃብሩ ይቀሰቅሰዋል።

“ሲፈልግ” ማለቱ ከሀዲያን “አላህ ሙታኖችን ከመቃብራቸው ለምርመራና

ለምንዳ ለምን አይቀሰቅሳቸዉም” ይሉ ስለነበር ነው፡፡ አላህ E መቀስቀስን

ያዘገየው በመሻቱና በፍላጎቱ መሆኑን ገለፀ፡፡

ይተዉ፣ ይከልከሉ፡፡ ጉዳዩ በአላህ የካደው ካፊር የአላህን ሐቅ ተወጥቻለሁ

እንደሚለው አይደለም፡፡ ባይሆን የሰው ልጅ አላህ ያዘዘበትን ግዴታዉን

አልተወጣም፣ አልፈፀመም፡፡

መልመጃ

‫ ث‬ዑለሞች 1.
‫ۥ‬ከሚለው የአላህ ቃል የሚወሰድ አንድ

ሸሪዓዊ ዕውቀትን ወስደዋል፤ ምንድነው እሱ____________

2. በሚከተሉት ዐረፍተነገሮች ፊት ከላይ ካየነው የቁርኣን ክፍል

የተወሰደ ትርጉም የያዘ ተያያዥ አንቀጽ ጥቀስ

አባባል ከአባባሉ ጋር

የሚዛመድ የቁርኣን

አንቀጽ

የሰው ልጅ አንድን ነገር ለመሥራት ዝም ብሎ

የተገራ ሳይሆን በራሱ ምርጫ ነው ነገሮችን

የሚያደርገው

በሽንት መሽኚያ በኩል የወጣ እንዴት

ይኮራል!?

ኢስላም ከእንሠሣት በተለየ መልኩ ለሰው ልጅ

ክብርን አደረገ፡፡

አላህ እንዲህ ይላል፡-

ትርጉም

24. ሰው ወደ ምግቡ ይመልከት፤

25. እኛ ውሃን ማንቧቧትን ያንቧቧን መሆናችንን፤

26. ከዚያ ምድርን በደካማ ቡቃያ መሰንጠቅን የሰነጠቅን፤

27. በውስጧም እህልን ያበቀልን

28. ወይንም፤ እርጥብ ሳርንም፤


29. የዘይት ወይራንም ዘንባባንም፤

30. ጭፍቆች አትክልቶችንም፤

31. ፍራፍሬንና፤ ገለባንም( ያበቀልን መሆናችንን ይመልከት)::

32. ለእናንተም ለእንሰሶቻችሁም መጠቀሚያ ይሆን ዘንድ (ይህን ሰራን)::

ማብራሪያ

‫ف‬

አላህ የሰው ልጅ የሕይወቱ ማቆሚያ ወደሆነው ምግቡ እንዲመለከት

አዘዘው፣ የምግብ ምንጩን እንዲያስተነትን፣ እንዴትም ወደርሱ

እንደሚደርስ እና እንዴት እንደሚበላ ... የመሣሠሉትን ሁሉ፡፡ በዚህ

እይታው፣ ማስተዋሉ እና ማስተንተኑ አላህን E ለማወቅ ይቻለዋል፣

እውነተኛ በሆነ መልኩም ለማምለክ ይበቃል፡፡

አላህ የሰው ልጅን የምግብ ጉዳይ ዝናብን ከሰማይ በማውረድ

ጀመረው፡፡

ከዉስጧ በሚወጣው እህል ዝናብን በማውረድ ምክንያት ሰነጠቅናት፡፡

መሬትን ከሰነጠቅናት በኋላ ፍሬው በቀለ፡፡ ፍሬ ሲባል ምድር

የምታበቅለው ሁሉ ነው፡፡ ስንዴ፣ ገብስ እና የመሣሠሉት ሊሆን

ይችላል፡፡

አላህ እዚህ ላይ የተምር ዛፍን (ዘንባባን) ብቻ ጠቀሰ፣ ፍሬዋን

አልጠቀሠም፡፡ ምክንያቱም የተምር ዛፍ ጥቅሙ ብዙ ስለሆነ ነው፡፡ ዐረቦች

ፍሬዉን (ተምር) ለምግብነት ይጠቀሙታል፣ የተምር የዉስጡ ደረቅ ፍሬ

(አጥንት)ን ለግመል ምግብነት ይጠቀሙታል፡፡ እንጨቱን እና ቅጠሉን


ለቤት መሥሪያነት፣ ለጣሪያ መሸፈኛነት እና ለቤት ዉስጥ ቁሳቁሦች

መሥሪያ ይገለገሉበታል፡፡ ገለባዉን ደግሞ ለገመድ መሥሪያ

ይጠቀሙበታል፡፡

ዙርያቸዉን የታጠሩ የአትክልት ቦታዎችና መናፈሻዎች፡፡ ጥቅጥቅ ያሉ እና

ረጃጅሞች፡፡

ለጥፍጥናቸዉና ለመዝናናት የሚበሉ ፍሬዎች፤ ለምሳሌ - እሸት ተምር፣

ወይን፣ ሩማን፣ ለውዝ ...

(አል አብ) እንሠሣት የሚበሏቸው የሣር ዓይነቶችና ተክሎች፡፡

እነኚህን የሰው ልጆች የሚበሏቸዉን ነገሮች ያበቀልናቸው ለናንተው

መጣቀሚያ እንዲሆኑ ብለን ነው የሰው ልጆች ሆይ!፡፡ ትጠቀሙባቸዉና

ትዝናኑባቸው ዘንድ፡፡ ሣሮችና ገለባዎችን ያበቀልናቸው ለእንሠሣቶቻችሁ

ነው፤ እንዲበሉ እና እንዲጠቀሙ ብለን፡፡

101

የዚህች ምድር ጥፍጥናዎች “ዕቃ” የተባሉት ከጀነት አንፃር ሲታይ

ስለሚያልቁ እና ስለሚጠፉ ነው፡፡ የጀነት ጥፍጥናዎች ግን “ፀጋ/ድሎት”

ነው የሚባሉት፡፡ ዘላለሙን አይቋረጡምና፡፡

መልመጃ

1. በአንቀፆቹ ዉስጥ በተነገረው መሠረት የተለያዩ ምግቦች አንዱ

ሌላኛዉን እንዴት እንደሚያሟላ አሳጥረህ ግለጽ፡፡

___________________________
2. በ “ሀ” ሥር ያሉትን በ “ለ” ሥር ካሉት ጋር አዛምድ

ሀለ

ቀድብ ዙርያቸውን የታጠሩ የአትክልት ስፍራዎች

ሀዳኢቅ ጥቅጥቅ ያሉ ረጃጅም ዛፎች ያሉባቸው

ጉልብ የአትክልት ስፍራዎች።

አል-አብ እንሰሳት የሚበሏቸው ሳሮች እና አትክልቶች

የእንሰሳት መኖ

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

‫ م‬ትርጉም

33. አደንቋሪይቱ (መከራ )በመጣች ጊዜ፤

34. ሰው ከወንድሙ በሚሸሽበት ቀን፤

102

35. ከእናቱም፤ ከአባቱም፤ (በሚሸሽበት ቀን)

36. ከሚስቱና ከልጁም፤ (በሚሸሽበት ቀን)

37. ከእነርሱ ለየሰው ሁሉ በዚያ ቀን ከሌላው የሚያብቃቃው ሁኔታ

አለው::

38. ፊቶች በዚያ ቀን አብሪዎች፤

39. ሳቂዎችና ተደሳቾች ናቸው::


40.(ሌሎች) ፊቶች ደግሞ በዚያ ቀን በላያቸው ላይ ትብያ አለባቸው::

41. ጥቁረት ትሸፍናቸዋለች፤

42. እነዚያ እነርሱ በአላህ ከሓዲያን እና በትዕዛዙ ላይ አመጸኞች ናቸው::

ማብራሪያ

‫ف‬እንዲህ የተባለችው ከክብደቷ የተነሳ መስሚያን ስለምታደነቁር ነው፡፡

(አስ-ሷኸህ) - ከቂያማ ቀን ሥሞች መካከል አንዷ ናት፡፡

ይህ የቂያማ ቀን መገለጫ ባህሪ ነው፤ ሰው ከቅርብ ዘመዱ ጭምር ይሸሻል፡

በቀጥታ ከእናት አባቱ የሚሸሽበት ሁኔታ አለ፡፡ እንዲሁም እናት አባት

ሲባል ከወንድ እና ሴት አያቱም ሊሆን ይችላል፡፡

“ሷሒበት/የሴት ባልደረባው” ማለት ሚስቱ ማለት ነው።

103

ከዘመዶቹ የሚሸሽበት ምክንያት ባለበት ሐቅ (ጥፋትና በደል) ምክንያት

እንዳይፈልጉት ነው፡፡

ቀታደህ ፡- “የቂያማ ቀን ለአንድ ሰው እጅግ መጥፎው ሁኔታ

የሚያውቀዉን ሰው ማየቱ ነው፤ በበደልኩት ነገር ይይዘኛል ብሎ

ስለሚፈራ፡፡” ብለዋል፡፡

የቂያማ ቀን ሁሉ ሰው የሚወጠርበት ነገር አለው፣ ያም በመሆኑ ዘወር

ብሎ የሚመለከተው ሀሳቡን የሚሰርቀው ሌላ ነገር የለም፡፡

ቡኻሪ እና ሙስሊም እመት ዓኢሻን J በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ

መልዕክተኛ H እንዲህ ብለዋል


‫ يا َر سوَ ل اللْ (َ نُوَر ْش ُحتً ةاُفح ُعراًة ُغ ر‬:‫ َفُقلُ ت‬:ُ‫َّ ه اًل قاَل ْ ت عاِئَش ة‬،ِ ‫الِّرُ الج‬

‫ اْألمرُ والِّنساء‬:‫أَ ُّش د ِم ن أْ ن ُيَِهّم ُهْ م ذاِ ك)ُ َيْنُظُر َبْعُضُهْ م إلى َبْعٍ ض؟ فقاَ ل‬

“ባዶ እግሮቻችሁን፣ እርቃናችሁን እና ያልተገረዛችሁ ሆናችሁ፣

ትቀሰቀሳላችሁ፡፡” አሉ፡፡ “የአላህ መልዕክተኛ ሆይ! ወንዶች እና ሴቶች

አንዱ ሌላኛዉን ሊያይ በሚችልበት ሁኔታ!” አልኳቸው አለች፡፡ “ጉዳዩ

ይህ ነገር ከሚያሳስባቸው በላይ ነው፡፡” አሉ፡፡

አንድ ሰው ፊቱም ሲያምርና ወዛም ሲሆን “አስፈረ” ይባላል በዐረብኛ፡፡

ሱብሒ ሰዓት “አስፈረ” ይባላል፤ ወገግ አለ፣ ነጋ ማለት ነው፡፡ የፀጋ /የጀነት

ሰዎች የሚያበሩ እና የሚንቦገቦጉ ሆነው ይታያሉ፡፡

አላህ በሠጣቸው ፀጋ እና ክብር በመደሠት ይስቃሉ፤ ይህ ፀጋ

ስለተጨመረላቸዉም ደስ ይላቸዋል፡፡

የእሣት ሰዎች የጨለሙ እና የጠቆሩ ይሆናል፡፡

ፊቶቻቸው በዉርደት ማቅ የተሸፈኑ ናቸው፡፡

‫ ٱل‬በዚህ ሁኔታ የተገለፁት እነዚያ በዚህች ምድር ላይ እያሉ ከፍ ባለው

በአላህ E አናቅጽ የካዱ፣ የጠመሙ እና ድንበር ያለፉ ናቸው፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. “ሰው ከወንድሙ፣ ከእናቱ፣ ከአባቱ፣ ከሚስቱ፣ ከልጆቹ

በሚሸሽበት ቀን” ብሎ ከሚገልጽ ለምንድነው በአጠቃላይ

“ከዘመዶቹ በሚሸሽበት ቀን” ብሎ ያልገለፀው የሚጠይቅ ሰው


ሊኖር ይችላል።

መልሱ፡- በዚህ ቦታ ላይ መልዕክቱን በዚህ መልኩ ማምጣቱ

አዳማጭን በእጅጉ ስለሚያስፈራ ነው፤ የሁኔታዉን አስፈሪነት በሚገባ

የሚታይ ያህል አድርጎ ለማቅረብ ነው፡፡

2. በአንቀፁ ዉስጥ ሚስት “ሷሒበት/የሴት ባልደረባ” የተባለችበት

ምክንያቱ ምንድነው?

እያንዳንዷ ሚስት ለባሏ ባልደረባ (ወዳጁ) በመሆኗ ነው፡፡ አንዲት ሴት

እየጠላችው፣ ከሱ ጋር መኖርም እያስጠላት ከባሏ ጋር ልትኖር ትችላለች፡

፡ በዚህን ጊዜ እሷ ሚስት ናት እንጂ ባልደረባው አትባልም፡፡ የዚህ

ዓይነቱን የኑሮ ሁኔታ የቂያማ ቀን አንዱን ከሌላኛው አያሸሽም፡፡ በሁሉም

ችግሩ ዉስጥ አብራው የኖረች፣ ችግሮቹንም አብራው የተጋፈጠች ባልደረባ

የሆነች ሚስቱን ግን በቂያማ ቀን ባል ይህች ባልደረባው እንድታግዘው

ያስባል፡፡ ቁርኣን እንደገለፀው ይህች ባልደረባው ትሸሸዋለች፣ እሱም እሷ

እንድትረዳው ብላ ስትፈልገው በዚህ እጅግ ከባድ ሁኔታ ዉስጥ

ይሸሻታል። ምንም እንኳ ዱንያ ላይ እያለ እጅግ አድርጎ የሚወዳትና

የሚያፈቅራት ቢሆንም፡፡ የነርሱ አንዱ ሌላኛዉን መሸሽ እዉን ከሆነ

የሌላው ምን ሊሆን እንደሚችል ማሰቡ አይከብድም፡፡

3. ከፍ ያለው አላህ

‫ ٱل‬በሚለው ቃሉ ሰዎችን አንደኛው ለሌላኛው ካላቸው ቅርበትና

እዝነት በመነሳት በቅደም ተከተል አስቀመጣቸው፡፡

በአንፃራዊነት ትንሽ ቀረቤታና መተዛዘን ካለው ከወንድም


105

ጀመረና ትልቅ ቀረቤታና እዝነት ከሚኖረው በልጅ ቋጨ፡፡

የሰው ልጅ በተፈጥሮው ትልቁን እዝነትና ርህራሄ የሚያሳየው

ለልጆቹ ነዉና።

መልመጃ

በዚህ አንቀጽ ዉስጥ ከቋንቋ አንፃር ሦስት ልብ ሚነኩ ነገሮችን

እናያለን፤ በአጭሩ ጥቀሣቸው፡

____________________________________________________________________

2. በ ”አን-ናዚዓት” ምዕራፍ መጨረሻ ላይ ስለ እሣት ሰዎች ሁኔታን

ከጀነት ሰዎች አስቀድሞ ተናገረ፡፡ በዚህ ምዕራፍ (ዐበስ) ዉስጥ ደግሞ

የጀነት ሰዎችን ሁኔታ ከእሣት ሰዎች አስቀደመ፡፡ የሁለቱን ምዕራፎች

በማስተንተን በዚያኛው ምዕራፍ የእሣት ሰዎች፤ በዚህኛው ምዕራፍ ደግሞ

የጀነት ሰዎች እንዲቀደሙ የተደረገበት ምክንያት ምን ድነው?

ክፍል ሰባት: የአት-ተክዊር ምዕራፍ

በመካ የወረደች ናት

አላህ እንዲህ ይላል፡-

1. ጸሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤

2. ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤

3. ተራራዎች በተናዱ ጊዜ፤


4. የአስር ወር እርጉዝ ግመሎች ያለጠባቂ በተተው ጊዜ፤

5. አራዊቶችም በተሰበሰቡ ጊዜ፤

6. ባህሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

107

7. ነፍሶች (ከየአካሎቻቸው ጋር) በተቆራኙ ጊዜ፤

8. ከነሕይወቷ የተቀበረችው ሴት ልጅም በተጠየቀች ጊዜ፤

9. በምን ወንጀል እንደተገደለች፤ በተጠየቀች ጊዜ፤

10. ጹሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤

11. ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤

12. ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤

13 ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

14. ነፍስ ሁሉ ከስራ ያቀረበችውን ታውቃለች፤

ማብራሪያ

ቲርሚዚ ኢብኑ ዑመርን L በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ H

እንዲህ ብለዋል፡

‫( نم َس ّره نأَ رظني ىإل يِو مِ ةمايقال كَأّنُه رأَ ي عيٍن فليقرأِ إَذ ا الَّ شْ مُ س‬

) ‫اْنَفَطَر ْ تُ ُ كِّو َر ْ ت وِ إَذ ا الَّ سَم اء‬

“የቂያማ ቀንን ልክ እንደሚያየው ሆኖ መመልከት የፈለገ “ኢዘ ሸምሱ

ኩዊረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ፈጠረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ሸቅቀት” ን ያንብብ፡

{ፀሀይ በተጠቀለለች ጊዜ፤} “መጠቅለል ማለት አንድን ነገር ወደሌላኛው

መሰብሰብ ነው፡፡ በራስ ላይ ጥምጣም እንደመጠምጠም፤ በዚህ መልኩ

ፀሐይ ተደራርባ ትጠቀላለች፣ ስትጠቀለል ብርሃኗ ይጠፋል። ትርጉሙ -


ፀሐይ ሁኔታዋ ይቀየራል፣ መብራቷ እና ብርሃኗ ይጠፋል፡፡

ኮኮቦች ትበተናለች፣ ትረግፋለች፣ ትቀየራለች።

በዚያ ቀን ዉስጥ አላህ ተራራን ከምድር ላይ ያስኬዳል፣ እንደ

ሲርብዱም፣ የተበተነ አቧራ ያደርጋታል፡፡

(ዒሻር) ማለት አሥር ወር የደረሠች እርጉዝ ግመል ናት። መተው ሲባል

ይዘነጓታል፣ ችላ ይሏታል ማለት ነው፡፡

አሥር ወር ደርሳ ልትወልድ የተቃረበች ግመል ዐረቦች ዘንድ እጅግ ዉድ

ሀብት ናት፡፡ በሷም አንዱ ከሌላኛው ይፎካከራል፡፡

በዚያ ዘመን ሰዎች ከከፍተኛ ድንጋጤ ይህን ዉድ ሀብት ይረሳሉ፡፡

ታላቁ ቁርኣን ይህን ያመጣበት ዓላማው በዚያ ታላቅ ቀን ዉስጥ ሰዎች ስለ

ሀብት ንብረቶቻቸው የሚረሱ መሆኑን ለማስታወስ ነው፡፡

አላህ ከአንደኛው ለአንዱ ሊክስ የዱር እንሠሣት ይሰበሰባሉ፡፡ ኢማም

ሙስሊም አቢ ሁረይራን I በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ H

እንዲህ ብለዋል፡-

، ‫ َح ّتىَ داُقيِ ةّاشِلل الجَْلحاء‬،ِ‫( ِم َ ن الَّ شاِةِ َلُتَُؤ َّّد ن الُح ُقوَ ق إلى أْهِلها َيوَم الِقياَم ة‬

) ِ ‫الَقْر ناء‬

“የቂያማ ቀን ሐቆች ለባለቤቶቻቸው ይመለሳሉ፣ ቀንድ ለሌላት ፍየል

ቀንድ ካላት እስኪካስ ድረስ፡፡”

ባህር ትቀጣጠላለች፣ ከነግዝፈቷ የምትቀጣጠል እሣት ትሆናለች፡፡ ዉሃዋ

ይጠፋና ትደርቃለችም ተብሏል፡፡ በዉስጧ ጠብታ እንኳን እስከማይቀር


ድረስ፡፡

እያንዳንዱ ሰው ከተመሳሳዩ ጋር ይጣመዳል፡፡ ስለ አላህ የተዋደዱት በጀነት

ዉስጥ ይጎዳኛሉ፤ በሸይጧን መንገድ የተዋደዱም በጀሀነም ዉስጥ አንድ

ላይ ይሆናሉ፡፡ ከፍ ያለው አላህ እንዲህ እንዳለው

{ሶስት አይነቶችም በሆናቹ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)} (አል-ዋቂዐህ

፡ 7) ሦስት ምድብ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡

‫و‬

“ተቀባሪዋ” የተባለችው በሕይወት እያለች የተቀበረች ሴት ናት፡

፡ የቂያማ ቀን ለምን እንደተገደለች ምክንያቱን ትጠየቃለች፡፡

“ተቀባሪዋ” የተባለችው አፈር ጭነዉባት ስለሚቀብሯት ነው፤ በዚያዉም

ትሞታለች፡፡

ቀባሪዋ በምን ምክንያት እንደገደላት ትጠየቃለች፡፡ ጥያቄው ለቀባሪዋ

/ገዳዩዋ/ ሳይሆን ለተቀባሪዋ ነው የሚቀርበው፡፡ ይህም አላህ E በገዳይ

ላይ ምን ያህል እንደተቆጣ ያሳያል፡፡ ቀርቦ እንኳን ስለ ጉዳዩ እንዲናገር

አይጠየቅም፡፡

መልካም ይሁን መጥፎ ሥራዎችን የያዙ የባሮች ሥራዎች

ያሉባቸው መዝገቦች ለባሮች የቀረቡ ጊዜ፡፡

ሰማይ ተነቅላ ከቦታዋ የተወሰደች ጊዜ፡፡ ሰማይ ቆዳ ከሙክት

እንደሚገፈፈው ሁሉ ትገፈፋለች/ትገሸለጣለች፡፡

የጀሀነም እሣት ትቀጣጠላለች፣ ትግላለች፡፡

ወደርሷ ለሚገቡ አላህን ፈሪዎች ለሆኑ ሰዎች በቀረበች ጊዜ፡፡ በሌላም


አንቀጽ አላህ E እንዳለው

110

{ገነትም አላህን ለፈሩት እሩቅ ባልሆነ ስፍራ ትቅቀረባለች።} (ቃፍ ፡ 31)

ይህ ከላይ የተገለፀው ነገር ሁሉ የታየ እንደሆነ የያንዳንዱ ሰው

ነፍስ ሁሉ ከዚህ ዓለም ሥራዎች ምን እንዳሳለፈች ታውቃለች፤

ወደ ጀነት የሚመራት መልካም ሥራ ሠርታለች ወይስ ወደ እሣት

የሚወስዳት መጥፎ ሥራ፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. የዱር አራዊቶች በአንድ ቦታ ላይ ይሰበሰባሉ፡፡ አንዱ ከሌላኛው

ጋር ይቀላቀላል፡፡ ይህም እጅግ ከመሸበራቸው የተነሳ ነው፡፡

አራዊቶች በመሠረቱ አንዱ ከሌላኛው ጋር አይስማማም፤ አብሮ

አይኖርም፣ በዚህ ቀን ግን አንድ ቦታ ላይ ይሰበሰባሉ፤ ከመሸበሩ

የተነሳ አንዱ ባንደኛው ላይ አይነሳም፣ በተፈጥሮ ባህሪያቸው

ሌላዉን መጉዳትና ማደን የሆኑት ጭምር ባህሪያቸዉን ይቀይሩና

ሰላማዊ ይሆናሉ፡፡ እነኚህ አዕምሮ የሌላቸው አውሬዎች ናቸው፡

፡ ማሰብ የሚችል አዕምሮ ያለው የሰው ልጅ ሲሆን ደግሞ ነገሩ

እንዴት ከባድ ሊሆን እንደሚችል መገመት አይከብድም፡፡

2. በቂያማ ቀን እያንዳንዱ የሰው ልጅ ከተመሳሳዩ ጋር ይቆራኛል፣

መልካም ሰው ከመልካሙ ጋር፣ መጥፎ ሰው ከመጥፎው ጋር፡፡

ይህ ሕዝብ እርስ በርሱ ይወዳጃል፡፡

3. አንተ የአላህ ባርያ ሆይ ከንግግር ይሁን ከድርጊት እያንዳንዱ


የምትሠራው ሥራ ይፃፋል፣ በመዝገብህ ላይ ይመዘገባል፣

በታመኑ፣ በተከበሩ ፀሐፊዎች፡፡ እነርሱ የምትሠሩትን ያውቃሉ፡

፡ የቂያማ ቀን ሲሆን ከፍ ያለው አላህ E በቁርኣኑ ዉስጥ

እንዳለው ነው

{ሰውንም ሁሉ በራሪውን (ስራውን) በአንገቱ አስያዝነው።}

ሥራው አንገቱ ላይ ይንጠለጠልለታል ማለት ነው፡፡

‫ا‬

{ለርሱም በትንሳኤ ቀን የተዘረጋ ሆኖ የሚያገኘው የሆነን መፅሀፍ

እናወጣለታለን።} ክፍት እናደርገዋለን ማለት ነው።

‫ٱ‬

{“መፅሀፍህን አንብብ። ዛሬ ባንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ

በቃ” (ይባላል)።} (አል-ኢስራእ ፡ 13-14)

መልመጃ

1. ቀጥሎ ባለው ሠንጠረዥ ከቀደመው ክፍል ከተወሰደ ከያንዳንዱ

አንቀጽ ፊት ከሌላ ምዕራፍ ተመሳሳይ አንቀጽ አኑር

በ “ሀ” ሥር ያሉትን በ “ለ” ሥር ካሉት ጋር አዛምድ

ሀ) ለ )

ኩዊረት ተቀጣጠለች

ኢንከደረት ተተወች

ዑጢለት ተጠቀለለች

ሑሺረት ተበተነች፣ ረገፈች


ሱጂረት ተሰበሰበች

አላህ እንዲህ ይላል ፡-

ጸሐይ በተጠቀለለች ጊዜ፤

2. ከዋክብትም በረገፉ ጊዜ፤

3. ተራራዎች በተናዱ ጊዜ፤

4. የአስር ወር እርጉዝ ግመሎች ያለጠባቂ በተተው ጊዜ፤

5. አራዊቶችም በተሰበሰቡ ጊዜ፤

6. ባህሮችም በተቃጠሉ ጊዜ፤

107

7. ነፍሶች (ከየአካሎቻቸው ጋር) በተቆራኙ ጊዜ፤

8. ከነሕይወቷ የተቀበረችው ሴት ልጅም በተጠየቀች ጊዜ፤

9. በምን ወንጀል እንደተገደለች፤ በተጠየቀች ጊዜ፤

10. ጹሑፎችም በተዘረጉ ጊዜ፤

11. ሰማይም በተገሸለጠች ጊዜ፤

12. ገሀነምም በተነደደች ጊዜ፤

13 ገነትም በተቀረበች ጊዜ፤

14. ነፍስ ሁሉ ከስራ ያቀረበችውን ታውቃለች፤

ማብራሪያ

ቲርሚዚ ኢብኑ ዑመርን L በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ H

እንዲህ ብለዋል፡

‫( نم َس ّره نأَ رظني ىإل يِو مِ ةمايقال كَأّنُه رأَ ي عيٍن فليقرأِ إَذ ا الَّ شْ مُ س‬
) ‫اْنَفَطَر ْ تُ ُ كِّو َر ْ ت وِ إَذ ا الَّ سَم اء‬

“የቂያማ ቀንን ልክ እንደሚያየው ሆኖ መመልከት የፈለገ “ኢዘ ሸምሱ

ኩዊረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ፈጠረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ሸቅቀት” ን ያንብብ፡

ትርጉም

{ፀሀይ በተጠቀለለች ጊዜ፤} “መጠቅለል ማለት አንድን ነገር ወደሌላኛው

መሰብሰብ ነው፡፡ በራስ ላይ ጥምጣም እንደመጠምጠም፤ በዚህ መልኩ

ፀሐይ ተደራርባ ትጠቀላለች፣ ስትጠቀለል ብርሃኗ ይጠፋል። ትርጉሙ -

ፀሐይ ሁኔታዋ ይቀየራል፣ መብራቷ እና ብርሃኗ ይጠፋል፡፡

ኮኮቦች ትበተናለች፣ ትረግፋለች፣ ትቀየራለች።

በዚያ ቀን ዉስጥ አላህ ተራራን ከምድር ላይ ያስኬዳል፣ እንደ

ሲርብዱም፣ የተበተነ አቧራ ያደርጋታል፡፡

(ዒሻር) ማለት አሥር ወር የደረሠች እርጉዝ ግመል ናት። መተው ሲባል

ይዘነጓታል፣ ችላ ይሏታል ማለት ነው፡፡

አሥር ወር ደርሳ ልትወልድ የተቃረበች ግመል ዐረቦች ዘንድ እጅግ ዉድ

ሀብት ናት፡፡ በሷም አንዱ ከሌላኛው ይፎካከራል፡፡

በዚያ ዘመን ሰዎች ከከፍተኛ ድንጋጤ ይህን ዉድ ሀብት ይረሳሉ፡፡

ታላቁ ቁርኣን ይህን ያመጣበት ዓላማው በዚያ ታላቅ ቀን ዉስጥ ሰዎች ስለ

ሀብት ንብረቶቻቸው የሚረሱ መሆኑን ለማስታወስ ነው፡፡

አላህ ከአንደኛው ለአንዱ ሊክስ የዱር እንሠሣት ይሰበሰባሉ፡፡ ኢማም


ሙስሊም አቢ ሁረይራን I በመጥቀስ እንደዘገቡት የአላህ መልዕክተኛ H

እንዲህ ብለዋል፡-

، ‫ َح ّتىَ داُقيِ ةّاشِلل الجَْلحاء‬،ِ‫( ِم َ ن الَّ شاِةِ َلُتَُؤ َّّد ن الُح ُقوَ ق إلى أْهِلها َيوَم الِقياَم ة‬

) ِ ‫الَقْر ناء‬

“የቂያማ ቀን ሐቆች ለባለቤቶቻቸው ይመለሳሉ፣ ቀንድ ለሌላት ፍየል

ቀንድ ካላት እስኪካስ ድረስ፡፡”

ባህር ትቀጣጠላለች፣ ከነግዝፈቷ የምትቀጣጠል እሣት ትሆናለች፡፡ ዉሃዋ

ይጠፋና ትደርቃለችም ተብሏል፡፡ በዉስጧ ጠብታ

እያንዳንዱ ሰው ከተመሳሳዩ ጋር ይጣመዳል፡፡ ስለ አላህ የተዋደዱት በጀነት

ዉስጥ ይጎዳኛሉ፤ በሸይጧን መንገድ የተዋደዱም በጀሀነም ዉስጥ አንድ

ላይ ይሆናሉ፡፡ ከፍ ያለው አላህ እንዲህ እንዳለው

{ሶስት አይነቶችም በሆናቹ ጊዜ (ታዋርዳለች፤ ታነሳለችም)} (አል-ዋቂዐህ

፡ 7) ሦስት ምድብ ይሆናሉ ማለት ነው፡፡

“ተቀባሪዋ” የተባለችው በሕይወት እያለች የተቀበረች ሴት ናት፡

፡ የቂያማ ቀን ለምን እንደተገደለች ምክንያቱን ትጠየቃለች፡፡

“ተቀባሪዋ” የተባለችው አፈር ጭነዉባት ስለሚቀብሯት ነው፤ በዚያዉም

ትሞታለች፡፡

‫أ‬
ቀባሪዋ በምን ምክንያት እንደገደላት ትጠየቃለች፡፡ ጥያቄው ለቀባሪዋ

/ገዳዩዋ/ ሳይሆን ለተቀባሪዋ ነው የሚቀርበው፡፡ ይህም አላህ E በገዳይ

ላይ ምን ያህል እንደተቆጣ ያሳያል፡፡ ቀርቦ እንኳን ስለ ጉዳዩ እንዲናገር

አይጠየቅም፡፡

መልካም ይሁን መጥፎ ሥራዎችን የያዙ የባሮች ሥራዎች

ያሉባቸው መዝገቦች ለባሮች የቀረቡ ጊዜ፡፡

ሰማይ ተነቅላ ከቦታዋ የተወሰደች ጊዜ፡፡ ሰማይ ቆዳ ከሙክት

እንደሚገፈፈው ሁሉ ትገፈፋለች/ትገሸለጣለች፡፡

የጀሀነም እሣት ትቀጣጠላለች፣ ትግላለች፡፡

ወደርሷ ለሚገቡ አላህን ፈሪዎች ለሆኑ ሰዎች በቀረበች ጊዜ፡፡ በሌላም

አንቀጽ አላህ E እንዳለው

110

‫و‬

‫{ ل‬ገነትም አላህን ለፈሩት እሩቅ ባልሆነ ስፍራ ትቅቀረባለች።} (ቃፍ ፡ 31)

ይህ ከላይ የተገለፀው ነገር ሁሉ የታየ እንደሆነ የያንዳንዱ ሰው

ነፍስ ሁሉ ከዚህ ዓለም ሥራዎች ምን እንዳሳለፈች ታውቃለች፤

ወደ ጀነት የሚመራት መልካም ሥራ ሠርታለች ወይስ ወደ እሣት

የሚወስዳት መጥፎ ሥራ፡፡


ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. የዱር አራዊቶች በአንድ ቦታ ላይ ይሰበሰባሉ፡፡ አንዱ ከሌላኛው

ጋር ይቀላቀላል፡፡ ይህም እጅግ ከመሸበራቸው የተነሳ ነው፡፡

አራዊቶች በመሠረቱ አንዱ ከሌላኛው ጋር አይስማማም፤ አብሮ

አይኖርም፣ በዚህ ቀን ግን አንድ ቦታ ላይ ይሰበሰባሉ፤ ከመሸበሩ

የተነሳ አንዱ ባንደኛው ላይ አይነሳም፣ በተፈጥሮ ባህሪያቸው

ሌላዉን መጉዳትና ማደን የሆኑት ጭምር ባህሪያቸዉን ይቀይሩና

ሰላማዊ ይሆናሉ፡፡ እነኚህ አዕምሮ የሌላቸው አውሬዎች ናቸው፡

፡ ማሰብ የሚችል አዕምሮ ያለው የሰው ልጅ ሲሆን ደግሞ ነገሩ

እንዴት ከባድ ሊሆን እንደሚችል መገመት አይከብድም፡፡

2. በቂያማ ቀን እያንዳንዱ የሰው ልጅ ከተመሳሳዩ ጋር ይቆራኛል፣

መልካም ሰው ከመልካሙ ጋር፣ መጥፎ ሰው ከመጥፎው ጋር፡፡

ይህ ሕዝብ እርስ በርሱ ይወዳጃል፡፡

3. አንተ የአላህ ባርያ ሆይ ከንግግር ይሁን ከድርጊት እያንዳንዱ

የምትሠራው ሥራ ይፃፋል፣ በመዝገብህ ላይ ይመዘገባል፣

በታመኑ፣ በተከበሩ ፀሐፊዎች፡፡ እነርሱ የምትሠሩትን ያውቃሉ፡

፡ የቂያማ ቀን ሲሆን ከፍ ያለው አላህ E በቁርኣኑ ዉስጥ

እንዳለው ነው

‫{ـن ـ‬ሰውንም ሁሉ በራሪውን (ስራውን) በአንገቱ አስያዝነው።}

ሥራው አንገቱ ላይ ይንጠለጠልለታል ማለት ነው፡፡

‫{ و‬ለርሱም በትንሳኤ ቀን የተዘረጋ ሆኖ የሚያገኘው የሆነን መፅሀፍ

እናወጣለታለን።} ክፍት እናደርገዋለን ማለት ነው።

{“መፅሀፍህን አንብብ። ዛሬ ባንተ ላይ ተቆጣጣሪነት በነፍስህ


በቃ” (ይባላል)።} (አል-ኢስራእ ፡ 13-14)

መልመጃ

1. ቀጥሎ ባለው ሠንጠረዥ ከቀደመው ክፍል ከተወሰደ ከያንዳንዱ

አንቀጽ ፊት ከሌላ ምዕራፍ ተመሳሳይ አንቀጽ አኑር

በ “ሀ” ሥር ያሉትን በ “ለ” ሥር ካሉት ጋር አዛምድ

ሀ) ለ )

ኩዊረት ተቀጣጠለች

ኢንከደረት ተተወች

ዑጢለት ተጠቀለለች

ሑሺረት ተበተነች፣ ረገፈች

ሱጂረት ተሰበሰበች

አላህ እንዲህ ይላል ፡-

ትርጉም

15. (ሁኔታው ከሓዲያን እንደሚሉት አይደለም):: ተመላሾች በሆኑት

(ከዋክብት) እምላለሁ::

16. አንዳንድ ጊዜ ሂያጆች በሌላ ጊዜ ገቢዎች በሆኑት

17. በሌሊቱም (ጨለማውን) በጠነሰሰ ጊዜ፤

18. በንጋትም (በብርሃን) በተነፈሰ ጊዜ እምላለሁ::

19. እርሱ(ቁርኣን) የተከበረው መልዕክተኛ (ጅብሪል) ቃል ነው::

20. የኃይል ባለቤት የሆነ፤ ከዙፋኑ ባለቤት ዘንድም ባለሟል የሆነ፤

21. በዚያ ስፍራ ትዕዛዙ ተሰሚ፤ ታማኝም የሆነው (መልዕክተኛ ቃል


ነው)::

22. ነብያችሁም በፍጹም እብድ አይደለም::

23. በግልጹ አድማስ ላይ ሆኖ (ጅብሪልን) በእርግጥ አይቶታል::

24. እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም::

25. (ቁርኣን) የርጉም ሰይጣን ቃልም አይደለም::

26. ታዲያ (ይህንን በተመለከት) ወዴት ትሄዳላቸሁ?

113

27. እርሱ የዓለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም::

28. ከናንተ መካከል ቀጥተኛው መሆንን ለፈለገ ሁሉ መገሰጫ ነው::

29. ሰዎች ሆይ!)( የዓለማት ጌታ የሆነው አላህ ካልሻ በስተቀር እናንተም

አንድን ነገር አትሹም::

ማብራሪያ

“አል-ኹነስ” - ቀን ላይ ብርሃናቸው የተደበቁ ከዋክብት ናቸው፡፡ በነሱ

እምላለው።

በቡርጃቸው ዉስጥ የተሸፈኑ ከዋክብት ናቸው፡፡

ۡ ‫ َ ع َس‬ከፍ ያለው አላህ በምሽት ማለ፡፡ ጨለማው ፊቱን ባዞረ

(በመጣ) ጊዜ እና እንዲሁም በሄደ ጊዜ፡፡

ምሽቱ “ዐስዐሰ” ወይም “ሰዕሰዐ” ይባላል፤ ከሌሊት ክፍል ጥቂቱ ብቻ

ሲቀር።

አላህ E በሱብሒ ሰዓትም ማለ፤ ብርሃኑ ሲጎላና ወገግ ሲል፣

ይህ ለመሃላው ምላሽ ነው፡፡ መልሱም የሚያመለክተው ቁርኣንን ነው፡፡


እዚህ ላይ የተፈለገው ማድረስን ነው፡፡

እዚህ ጋ “የተከበረው መልዕክተኛ” የተባለው ጂብሪል S ነው፡፡

ይህ ቁርኣን የተከበረው መልዕክተኛ ማለትም ጂብሪል S ያደረሰው ነው፡፡

ከተከበረው አላህ ወደ ነቢያችን H አደረሰው፡፡

114

አላህ ያዘዘዉን በመፈፀም ረገድ የኃይል ባለቤት ነው፡፡ ከፍተኛ ጉልበት

እንዳለው ከሚያሳዩ ክስተቶች መካከል የሉጥን ሕዝቦች መንደር እንዳለ

አንስቶ ሰማይ ሥር አድርሶ መገልበጡ ነው፡፡ በዐርሹ ጌታ አላህ E ዘንድ

የትልቅ ደረጃ ባለቤትም ነው።

“በዚያ ሥፍራ” የሚለው ወደ ሰማይ አመላካች ነው፡፡

እዚያ ሰማይ ዉስጥ መላእክት ይታዘዙታል፣ ይዞት በሚወርደው

መለኮታዊ ራዕይ ላይም ታማኝ ነው፡፡

ሙሐመድ H ዕብድ/የአዕምሮ ህመምተኛ ሰው አይደለም፡፡ ይህ እሱ ይዞት

የመጣው ቁርኣንም የእብድ ቃል አይደለም፡፡

ሙሐመድ H ጂብሪልን S አላህ በፈጠረው በእውነተኛ ማንነቱ ላይ

አይተዉታል፤ ከነስድስት መቶ ክንፎቹ አድማሱን ሁሉ የሸፈነ ሆኖ ሳለ

አይተዉታል፡፡ ይህም በቡኻሪና ሙስሊም በሌላም የተዘገበ ነው፡፡

በምሥራቅ በኩል በፀሐይ መውጫ። ይህ አድማስ ፀሐይ የምትወጣበት

ከሆነ እሱ ግልጽ ነው። ነገሮች በሱ አቅጣጫ ይታያሉ፡፡

በሙስሊም ዘገባ ከዓኢሻ I እንደተወራው እንዲህ አለች “ እኔ ስለዚያ ጉዳይ

የአላህን መልዕክተኛ H የጠየቅኳቸው የመጀመርያው ሰው ነኝ፣ ይህን

በአንቀጹ ስለተጠቀሰው ነቢዩ ጂብሪል የማየት ሁኔታ ማለቷ ነው፡፡ እንዲህ

አሉ “ እሱ ጂብሪል ነው፤ ከሁለት ጊዜ በስተቀር አላህ እሱን በፈጠረበት


ሁኔታ ላይ አይቼው አላውቅም፣ ከሰማይ ሲወርድ አየሁት፡፡ እጅግ ግዙፍ

ሲሆን አፈጣጠሩ በሰማይና በምድር መካከል ሞልቷል፡፡”

{እርሱም በሩቁ ወሬ ላይ ሰሳች (ንፉግ) አይደለም።} “እሱ” ሲል ነቢዩ

ሙሐመድ H ማለት ነው።

115

(የሩቅ ወሬ) ፡ የተባለው መለኮታዊ ራዕይ እና ቁርኣን ነው፡፡

(ዶኒን) ፡ ስስታም ማለት ነው፡፡

ትርጉሙም ደግሞ ሙሐመድ H መለኮታዊዉን ራዕይ ወደ ሰዎች

ለማድረስ ሰሳች አይደለም ማለት ነው፡፡

እሱ ማለት ቁርኣንን ነው የሚያመላክተው፣

ረጂም/ እርጉም፡ ማለት የተረገመ፣ ከአላህ እዝነት የተባረረ ማለት ነው፤

ትርጉሙም - ቁርኣን በእሳት ችቦዎች የሚወገሩ፣ የሚወራን ንግግር ሰራቂ

የሆኑ ሸይጧን ንግግር አይደለም፤ ባይሆን የዓለማት ጌታ ንግግር እና ራዕይ

ነው ማለት ነው፡፡

ከፍ ካለው ከአላህ ቁርኣንና አላህን ከመታዘዝ ወዴት ነው የምትሄዱት?

ያዉም ስለ ትክክለኛነቱ አጠራጣሪነት የሌለው ማስረጃ እያለ።

{እርሱ የአለማት መገሰጫ እንጂ ሌላ አይደለም።}

‫“ َ إ‬እሱ” ሲባል ቁርኣንን ለማለት ነው፡፡ ይኸዉም

ቁርኣን ሙሐመድ H ለተላከባቸው ለሰው ልጆች ሁሉ ከአላህ E የሆነ

ግሳፄ ነው፡፡
‫ ن ش‬እውነት ላይ ቀጥ ማለትን ለፈለገ ማለት ነው።በቀደሙት አንቀፆች አላህ

E ቁርኣን ግሳፄ እና ለዓለማት ሁሉ ማስታወሻ መሆኑን ካወሳ በኋላ፤ በዚህ

አንቀጽ ዉስጥ ደግሞ ግሳፄዉንና የወረደዉን ቁርኣን በትክክል ሊመከርበት

የሚችለው በእውነተኛው መንገድ ላይ መጽናት የፈለገ ብቻ ነው አለ፡፡

ከዚህ መንገድ ያፈነገጠ ቁርኣን ለሱ አይጠቅመዉም፣ ጀርባዉን እስከሠጠ

ድረስ፡፡

116

በእውነት ላይ መርጋት አትችሉም፣ የአላህ E መሻት ለናንተ እስካልተላለፈ

ድረስ፡፡

ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1 ከፍ ያለው አላህ ፤ አላህ የሚለዉን ቃል “የዐርሽ ባለቤት” በሚለው

በመተካት የጂብሪልን ወደ አላህ E መቅረብ አሳየ፡፡ ይህን ያለው

የታዘዘዉን ከመፈፀም አንፃር የጂብሪልን ሁኔታ እና አላህ ዘንድ ያለዉን

ክብር ለማመላከት ነው፡፡ ይህም ለጂብሪል S ትልቅ ክብር ነው፡፡

2. ከአላህ E ዘንድ ቁርኣንን ይዞ የወረደው መልዕክተኛ መልኣክ

በዉብ መገለጫዎች ነው የተገለፀው፡፡ ቁርኣን የወረደባቸው ሰው የሆኑት

መልዕክተኛም በምርጥ ባህሪ ነው የተገለፁት፡፡ ይህ የሚያመላክተው

የመልዕክቱን ማለትም የቁርኣንን ታላቅነት ነው፡፡ በተለምዶ ንጉሦች ወሳኝ

የሆኑ ደብዳቤዎችን ሲልኩ የተከበሩ መልዕክተኞችን አስይዘው ነው፡፡

3. ቁርኣን ነቢዩን H “ባልደረባችሁ” በማለት ይገልፃቸዋል።

በዕብድነት እና በደጋሚነት እንዲሁም በመሣሠሉት መጥፎ ሥሞች

ያነወሩትን ቁረይሾችን ለመውቀስ ነው፡፡ ምክንያቱም ለረጅም የዕድሜ


ዘመኑ አብረዉት ኖረዋል፡፡ ከአርባ ዓመት በላይ፡፡ በዚህ ጊዜ ዉስጥ

ዕብደትንም ሆነ ደጋሚነትን አላዩበትም፡፡ ዛሬ ላይ እንዴት ልትሉት

ቻላችሁ የሚል ይመስላል፡፡

መልመጃ

1. አንቀፆቹ ያመላከቱበትን የጂብሪልን S መገለጫዎች ጥቀስ።

______________________

2. ቁርኣን ተሸካሚ የሆነ ሰው (ሓፊዝ) ሥነምግባሩ የተከበረ እና

ታማኝ መሆን አለበት፡፡ ችኩል እና ክልብልብ መሆን የለበትም፡

፡ ቁርኣንን እና የነቢዩን H ፈለግ አጥብቆ የሚይዝ መሆን አለበት፡

፡ ስለዚህ ጉዳይ የሚያወሱ አንቀፆች የትኞቹ ናቸው

ክፍል ስምንት: የአል- ኢንፊጧር ምዕራፍ

የአል- ኢንፊጧር ምዕራፍ በመካ የወረደ ነው፡፡

‫)إ‬

‫ِ ذ‬

‫َ مَّ ا ٱلس‬

‫َ ا‬

‫ء‬

‫ُ ٱنف‬

‫َ ط‬

‫ وۡ َ ت ر‬١َ َ

‫ة‬
‫ِ ذ‬

‫َ ا ٱل‬

‫;‬

‫ئ‬

‫‪-‬‬

‫و‬

‫َ ›ٱنتُ ِ ب ا‬

‫‪َ è8‬‬

‫َ َ‪ ٢‬وۡ َ ت‬

‫ة‬

‫ِ ذ‬

‫َ ا ٱل‬

‫;‬

‫ح اِ‬

‫َ ار‬

‫ُ ف‬

‫ُ ج‬

‫ِّ َ‪ ٣‬وۡ َ ت ر‬

‫ة‬

‫ِ ذ‬

‫َ‬

‫ا‬

‫ٱل‬
‫;‬

‫ق‬

‫ُ‬

‫ب‬

‫ُ ور‬

‫‪ُL‬‬

‫ُ ع‬

‫‪ۡ è8‬‬

‫ِ َ‪ ٤‬عۡ َ ت‬

‫نۡ َ تِ م ل‬

‫َ‬

‫ف‬

‫ۡ م‪ ٞ‬س‬

‫َّ ا ق‬

‫َ‬

‫د‬

‫َّ وۡ َ ت م‬

‫َ‬

‫أ‬

‫‪-‬‬

‫خ‬

‫َّ ‪ ٥‬ؤۡ َ ت ر‬

‫َ‬

‫ـ‬
‫ٰ‬

‫ـ‬

‫ٓ‬

‫أ‬

‫‪-‬‬

‫ي‬

‫ُّ ه‬

‫َ ا ٱإل‬

‫ۡ‬

‫ِ رس‬

‫َ‬

‫ـ‬

‫ٰ ـن‬

‫ُ م‬

‫َ ا غ‬

‫َ‬

‫ر‬

‫َّ ك‬

‫َ‬

‫ب‬

‫‚ِ‬

‫‪َœ‬‬

‫ِّ ك‬
‫َ ٱل‬

‫;‬

‫ئ‬

‫‪-‬‬

‫‚‪ T‬م‪ U‬ٱلِ ‪٦‬‬

‫* ذي خِ َ‬

‫ل‬

‫‪-‬‬

‫ق‬

‫َ ك‬

‫َ ف‬

‫َ س‬

‫َ و‬

‫َّ ى‬

‫ٰ ك‬

‫َ ف‬

‫َ‬

‫ع‬

‫َ د‬

‫َ‬

‫ل‬

‫‪-‬ك‬

‫ط‪َ٧‬‬

‫`‬

‫ٓ أ‬

‫ي‬

‫ِّ ص‬

‫ُ ور‬

‫َ ة‬

‫ٖ م‬

‫َّ ا ش‬

‫ا‬

‫ء‬

‫َ ر‬

َ‹

‫ا‬

‫َ ك‬

َ)

ከኢብኑ ዑመር I እንደተዘገበው የአላህ መልዕክተኛ H እንዲህ ብለዋል፡

‫نم َس ّره نأَ رظني ىإل يِو مِ ةمايقال كَأّنُه رأَ ي عيٍن فليقرأِ إَذ ا الَّ شْ مُ س‬

) ‫اْنَفَطَر ْ تُ ُ كِّو َر ْ ت وِ إَذ ا الَّ سَم اء‬

“የቂያማ ቀንን ልክ እንደሚያየው ሆኖ መመልከት የፈለገ “ኢዘ ሸምሱ

ኩዊረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ፈጠረት” ን፣ “ኢዘ ሰማኡን ሸቅቀት” ን


ያንብብ።

ትርጉም

1. ሰማይ በተሰነጠቀች ጊዜ፤

2. ከዋክብትም ተበታትነው በወደቁ ጊዜ፤

3. ባህሮችም በተከፈቱና በተደባለቁ ጊዜ፤

4. መቃብሮችም በተገለባበጡና ሙታን በተነሱ ጊዜ፤

5. (ያኔ)ማንኛይቱም ነፍስ የሰራችውንና ያልሰራችውን ታውቃለች::

6. አንተ ሰው ሆይ! በቸሩ ጌታህ ምን አታለለህ?

7. በዚያ በፈጠረህ፤ አካለ ሙሉም ባደረገህ፤ ባስተካከለህም፤

8. በማንኛዉም (እርሱ) በፈለገው ቅርጽ በገጣጠመህ ጌታህ ምን አታለለህ?

118

ማብራሪያ

‫إ‬

‫ِ ذ‬

‫َ مَّ ا ٱلس‬

‫َ ا‬

‫ء‬

‫ُ ٱنف‬

‫َ ط‬

ۡ َ ‫َ ت ر‬
‫‪መሰነጣጠቋ፣ መከፋፈሏ ነው፤‬‬

‫و‬

‫َ‬

‫‪U‬‬

‫َ و‬

‫ۡ م‬

‫سَ‬

‫َ ش‬

‫َ ق‬

‫َّ ق‬

‫ُ مَّ ٱلس‬

‫َ ا‬

‫‪I‬‬

‫ء‬

‫‪ُL‬‬

‫ِ ٱل‬

‫;‬

‫غ‬

‫َ م‬

‫َ‬

‫ـ‬

‫ٰ ـم‬

‫ِ و‬
َ

‫ن‬

‫ز‬

‫ِّ ل‬

‫َ ٱل‬

‫م‬

‫َ ل‬

‫ـ‬

‫ـ‬

ِ‫ٓ ئك‬

‫ة‬

‫ت‬

َ è` `

T ‫ال‬U

{ሰማይም በደመና የምትቀደድበትና መላእክትም መወረድን

የሚወርድበትን ቀን (አስታውስ)።} (አል-ፉርቃን ፡ 25) ላይም እንዳለው


‫و‬

‫َ‬

‫ة‬

‫ِ ذ‬

‫َ ا ٱل‬

‫;‬

‫ئ‬

‫‪-‬‬

‫و‬

‫َ ›ٱنتُ ِ ب ا‬

‫‪َ è8‬‬

‫َ تَ ۡ‬

‫‪ኮኮቦች በረገፉና ተለያይተው በተበታተኑ ጊዜ፣‬‬

‫و‬

‫َ‬

‫ة‬

‫ِ ذ‬

‫َ ا ٱل‬

‫;‬

‫ح اِ‬

‫َ ار‬

‫ُ ف‬

‫ُ ج‬
ۡ َ ‫ِّ ت ر‬

አላህ አንደኛዉን ባህር በሌላኛው ላይ ያፈነዳል፣ ትኩስ እና ጨዋማ ዉሃም

ይቀላቀላል፣

‫و‬

‫ة‬

‫ِ ذ‬

‫َ ا ٱل‬

‫ق‬

‫ب‬

‫ُ ور‬

ُL

‫ُ ع‬

ۡ è8

ۡ َ‫ِ ت‬

መቃብር በተገለበጠች ጊዜ፣ የታችኛው ክፍል ወደ ላይ በመጣ ጊዜ፣

‫ع‬

‫نۡ َ تِ م ل‬

‫ف‬
‫ س‬ٞ‫ۡ م‬

‫َّ ا ق‬

‫د‬

‫َّ وۡ َ ت م‬

‫أ‬

‫خ‬

ۡ َ ‫َّ ت ر‬

ትላልቅ ነገሮች በሚከሠቱበት፣ ሥራዎችም በሚቀርቡበት በዚያን ጊዜ

እያንዳንዷ ነፍስ ያስቀደመችዉንም ሆነ ያስቀረችዉን (ያልሠራችዉን)

ነገር ታውቃለች፡፡ ይህ ጉዳይ በዱንያ ላይ እያለች የተረሳ ነገር ነበር፡፡ አንድ

የአላህ ባርያ በሠራው ነገር ሁሉ አላህ ፊት ይቆማል፡፡ አላህም እንዲህ

እንዳለው

‫ي‬

‫ب‬

‫َّ ؤ‬

‫ا‬
‫ ٱإل‬D

‫ِ رس‬

‫ـ‬

‫ٰ ـن‬

‫ُ ي‬

‫َ و‬

‫ۡ م‬

L ِ‫َ ِۭئ ذ‬

‫ِ م‬

‫َ ا ق‬

‫د‬

‫َّ م‬

‫َ و‬

‫أ‬

‫خ‬

‫َّ ر‬

{ሰው በዚያ ቀን ባስቀደመውና ባስቆየው ሁሉ ይነገራል።} (አል-ቂያመህ ፡

13)
‫‪Ä‬‬

‫َ‬

‫ـ‬

‫ٰ‬

‫ـ‬

‫ٓ‬

‫أ‬

‫‪-‬‬

‫ي‬

‫ُّ ه‬

‫َ ا ٱإل‬

‫ۡ‬

‫ِ رس‬

‫َ‬

‫ـ‬

‫ٰ ـن‬

‫ُ م‬

‫َ ا غ‬

‫َ‬

‫ر‬

‫َّ ك‬

‫َ ب‬

‫‚ِ‬
َœ

‫ِّ ك‬

‫َ ٱل‬

‫ئ‬

‚T ‫م‬U

ለአመፀኛ ሰው የቀረበ ንግግር ነው፣ አንተ ሰው ምንድነው ያታለለህና

ኃጢኣት ላይ የጣለህ ነገር!?

119

አላህ በዚህ ቦታ ላይ ራሱን በቸርነት ባህሪ ገለፀ፡፡ ቸር የሆነ አካል ለቸርነቱ

ዉለታ በመጥፎ ሥራ እና በአመጽ ሊመለስለት አይገባም ማለትን

ለማስታወስ ነው፡፡

ከዑመር ኢብኑ አል-ኸጧብ I እንደተወራው

‫ـ‬

‫ـ‬

‫أ‬

-
‫ي‬

‫ُّ ه‬

‫َ ا ٱإل‬

‫ِ رس‬

‫ـ‬

‫ٰ ـن‬

‫ُ م‬

‫َ ا غ‬

‫ر‬

‫َّ ك‬

‫َ ب‬

ِ‚

َœ

‫ِّ ك‬

‫َ ٱل‬

‫ئ‬

‚T ‫م‬U

የምትለዉን አንቀጽ አነበበ፤ ከዚያም “በአላህ እምላለሁ አላዋቂነቱ ነው


ያታለለው!” አለ፡፡

‫ٱل‬

َ ِ‫* ذي خ‬

‫ل‬

‫ق‬

‫َ ك‬

‫َ ف‬

‫َ س‬

‫َ و‬

‫َّ ى‬

‫ٰ ك‬

‫َ ف‬

‫ع‬

‫َ د‬

‫ل‬

‫ك‬-

የተስተካከለ፣ ቀጥ ያለ አቋም ያለው አደረገህ፣ ባማረ ቁመናና ቅርጽ ላይ

ፈጠረህ፡፡

`

‫ٓ أ‬

‫ي‬

‫ِّ ص‬

‫ُ ور‬

‫َ ة‬

‫ٖ م‬

‫َّ ا ش‬

‫ا‬

‫ء‬

‫َ ر‬

َ‹

‫ا‬

‫َ ك‬

እሱ አላህ E በሻው መልክ ሠራህ፣ አንዳንድ ሰው አባቱን ይመስላል፣

ሌላው እናቱን ሌላው አጎቱን፣ ...እና የመሣሠሉትን፡፡ እንዲሁም አንዳንድ

ሰው ቆንጆ ነው፣ ሌላው አስቀያሚ ነው፣ አንዳንዱ ነጭ፣ ሌላው ጥቁር

ነው፡፡
ከአንቀፆቹ የምናገኛቸው ትምህርቶች

1. አንቀፆቹ ይህች ዓለም እንደምትፈርስና ዱንያ እንደምትጠፋ

ይገልፃሉ፡፡ መፍረሱ የሚጀምረው በጣርያው ነው፤ እሱም ሰማይ

ከነ ከዋክብቱ በመርገፍ ነው፤ ከዚያ ምድር ላይ ያለው ሁሉ

ይፈርሳል፣ ባህሮች ይፈነዳሉ፣ ከዚያም ምድር ትፈርሳለች፣

በዉስጧ ያለን ነገር ሁሉ ገልብጣ ታወጣለች፡፡

2. የቀብር መገልበጥ የምድር መገልበጥና የመደርመስ ሁኔታ ነው፡፡

ከሌሎች የምድር ሁኔታዎች አንፃር በልዩነት ሊወሳ የቻለው

የምድርን ሁኔታ ሲያስቡ አስፈሪነቱ ከባድ በመሆኑ ነው፡፡

በመቃብሯ ዉስጥ የነበረዉን ሙት ገላ እና የፈረሰ አካል ሁሉ

ወደ ምድር ላይ ትተፋለች፡፡

መልመጃ

1. በአንቀፆቹ ዉስጥ ካየኸው በመነሳት የቂያማን ቀን ትዕይንት

ግለጽ።----------------------------------

120

2. ከቀደሙት አንቀፆች በመነሳት ከፍ ያለው አላህ በቸርነት መገለፁ

ምንን ያመላክታል?_______

3. ካለፈው የምዕራፉ ክፍል ጋር የሚመሣሠሉ ሌሎች የቁርኣን

አንቀፆችን ጥቀስ::----------------

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል፡-

ِ(

ትርጉም

9 (ሰዎች ሆይ! ) ተከልከሉ፤ በእውነት በፍርዱ ቀን ታስተባብላላችሁ::


10. በእናንተ ላይ ጠባቂዎች ያሉባችሁ ስትሆኑ፤

11. የተከበሩ ጸሐፊዎች የሆኑ (ተጠባባቂዎች)፤

12. የምትሰሩትን ሁሉ ያውቃሉ፤

13. (እውነተኞቹ) ደጋጎች በእርግጥም በገነት ውስጥ ናቸው::

14-ከሓዲያንም በእርግጥ በገሀነም ውስጥ ናቸው::

15.በፍርዱ ቀን ይገቧታል::

16.እነርሱም (ምን ጊዜም) ከእርሷ ራቂዎች አይደሉም::

17. (መልዕክተኛችን ሙሐመድ ሆይ!) የፍርዱ ቀን ምን እንደሆነ ምን

አሳወቀህ?

18. ከዚያም የፍርዱ ቀን ምን እንደሆነ ምን አሳወቅህ?

121

19. (እርሱ) ማንኛይቱም ነፍስ ለሌላይቱ ነፍስ ምንም ማድረግ

የማትችልበት ቀን ነው:: ነገሩም ሁሉ በዚያ ቀን ለአላህ ብቻ ነው::

ተከልከሉ! ጉዳዩ እናንተ ከሀዲያን ከአላህ ዉጭ እያመለካችሁ ሐቅ ላይ ነን

እንደምትሉት አይደለም፡፡ ጉዳዩ ባይሆን እናንተ የምርመራን እና የምድር

ላይ የሥራዎቻችሁን ዉጤት የምታገኙበት ቀን የምታስተባብሉበት ነው።

መላእክት ናቸው፣ ሥራዎቻችሁን ይጠብቃሉ፣ በናንተው ላይ

ይመዘግባሉ፡፡

ِ‫ٰ ب ـت‬

ከፍ ያለው አላህ ዘንድ የተከበሩ መላእክት ናቸው፡፡ ከሥራዎች

የምትሠሩትን ይጽፋሉ፣ ይመዘግባሉ፣ በናንተም ላይ ይቆጥራሉ።

አላህ ግዴታ ያደረገባቸዉን ነገር በመፈፀም፣ እሱ የከለከለዉን


በመክከልከል የታዘዙት እነርሱ በዚህ ዓለም ሕይወት ድሎት ዉስጥ

ናቸው፣ ቀልቦቻቸው አላህን በማውሳት ይደሠታሉ፣ በመቃብር ሕይወት

ዉስጥም የአላህ ችሮታ አለላቸው፡፡ በጀነት ዉስጥም ድሎት

ይጠብቃቸዋል፡፡

‫و‬እነዚያ ያመፁና የጠመሙ በዚህ ዓለም እሣት ዉስጥ ነው የሚኖሩት።

ቀልቦቻቸው ይቀጣሉ፣ ደረቶቻቸው የጠበቡ ናቸው፡፡ ከአላህ

በመራቃቸው በመቃብር ሕይወት እነርሱ እሣት ዉስጥ ናቸው፡፡

በመጨረሻው ዓለምም እንዲሁ፡፡

You might also like