Professional Documents
Culture Documents
፠ ሆሳዕና መዝሙር
፠ ሆሳዕና መዝሙር
1. አጫጭር መዝሙራት
1. ወአንተኒ ህፃን ነብየ ልኡል /፬/
አርኩ ለ መራዓይዊ ትሰመይ /2/ ነብየ ልዑል /፪/
2.እረጃጅም መዝሙራት
1, ንሲብሆ
ንሴብሆ/፪/ለእግዚአብሔር
ስቡሃ ዘተሰብሓ/፪/
እናመስግነው/፪/እግዚአብሄርን
ምስጉን ነው የተመሰገነ/፪/
ባህሩን ተሻግረን ወንዙ ደረቅ ሆነ
በጠላታችን ላይ ድሉ የኛ ኦነ
ከ ባርነት ቀንበር ፍፁም ነፃ ወጣን
ህይወት የሚሆነን መና ነው ምግባችን
አስፈሪ ነው ያልነው ብዙ ነገር ነበር
ሁሉንም አለፍነው አምላካችን ዪክበር
ጉልበታችን ቢዝል ፈተናው ቢበዛ
ሃይላችን ጌታ ንው የ አለሙ ቤዛ
ከአለት ላይ ውሃ ፈልቆልን ጠጣን
ይህን ታላቅ ኣምላክ ኑ እናመግን
ሰዎች ደስ ዪበለን ህይወታችን ድኗል
ሰይጣን ጠላታችን አፉ ተመልሷል
2. ሰላምሽ ዛሬ ነው
ሰላምሽ ዛሬንው እየሩሳሌም
ወደአንች መቷልና አምላክ ዘለአለም/፪/
ሆሳእና በአርያም እያሉ ዘመሩ ህፃናት በእየሳሌም
አንቺ ቤተልሄም የ ዳዊት ከተማ
የ ህዝቦችሽ ብርሃን መጣልሽ በግርማ/2/
ሆሳእና እያሉ አመሰገኑት
በእየሩሳሌም አሉ ህፃናት/፪/
ኪሩበል መንበሩን የሚሸከሙት
መስቀል ተሸከመ ሊሆነን መድሃኒት/፪/
የ እየሱስን ህመም ደናግልም ኣይለው
እያለቀሱለት ሄዱ ተከትለው /፪/