Professional Documents
Culture Documents
Presentation Amharic Short
Presentation Amharic Short
-ሁኔታዎች ከላስገደዱ በስተቀር የሂሣብ መግለጫና አባሪ የተመለከቱትን ጉዳዮች ትክለኛነት ያሣያል፣ አጥጋቢ ነው ወይም በትክክል
ያመላክታል ብሎ ማረጋገጫ መስጠት ወይም ሪፖርት ማድረግ ወይም አስተያየት መስጠት እንደሌለበት ግዴታ ያስቀምጣል
-የሚሰጡት ማረጋገጫ፣ የሚቀርቡት ሪፖርት ወይም አስተያየት ሥራው ከተጠናቀቀበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር አራት ወራት ውስጥ
መቅረብ አለበት
-በሥራው ሂደት ጉልህ ጥፋት መፈጸሙን ሲያረጋግጡ ወይም መፈጸሙን እንዲያምን የሚያደርግ ምክንያት ሲኖር ለሪፖርት
አቅራቢው አካል ኃላፊዎችና ለሁሉም የቦርድ አባላት በጽሁፍ የማሣወቅ ግዴታ
-የጥቅም ግጭት ሊኖር ከሚያስችል ወይም የሙያ ነፃነቴን ከሚያሣጣ ሁኔታ እንዲርቁ ይጠይቃል
የቦርዱ ዓላማ፡
-በሪፖርት አቅራቢ አካላት የሚቀርቡ የፋይናንስና ተያያዠ ሪፖርቶች አዘገጃጀትና አቀራረብ ጥራት ማስጠበቅ
-የኦዲተሮችና የሂሣብ ባለሞያዎችን የሙያ ደረጃ ማስጠበቅ
-የሂሣብ አያያዝና የኦዲት አገልግሎት ጥራት ማስጠበቅ
-የሂሳብ ሞያ የህዝብ ጥቅምን ማስጠበቁን ማረጋገጥ
-የሂሣብና ኦዲት ባለሞያዎችን የሙያ ነፃነት ማስከበር
ደንብ 332/2007 የቀጠለ…
4. የዳይሬክተሮች ቦርድ አሰያየም፣ የሥራ ዘመንና የውሣኔ አሠጣጥ ሥርዐት
የዳይሬክተሮች ቦርድ
በጠቅላይ ሚኒስትሩ ይሰየማሉ
ለገንዘብና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ተጠሪ ይሆናሉ
12 አባላት ይኖሩታል
በሂሣብ ሙያና ለሙያው ቀረቤታ ካላቸው ትምህርት መስኮች
ለሦስት ዓመት (ከአንድ ጊዜ በላይ ሊራዘም የሚችል)
በሁለት ሦስተኛ ምልዐተ ጉባዔና በድምፅ ብልጫ ይወስናሉ
በወር አንድ ጊዜ በመደበኛነት መሰብሰብ
ደንብ 332/2007
የዋና ዳይሬክተር ጽ/ቤት
ተጠሪነቱ ለቦርዱ ይሆናል
ተጠሪነታቸው ለጽ/ቤቱ የሆነ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች
ሌሎች ሞያተኖችና ድጋፍ ሠጪ ሠራተኞች
ሥልጣንና ተግባር
-የቦርዱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ
-ቦርዱን ይመራል ያስተዳድራል
-ሠራተኞች ይቀጥራል
-የሥራ ፕሮግራምና በጀት ማዘጋጀት፣ ማስፈጸም ፤ የአፈጻጸም ሪፖርት ማቅረብ
-ክፍያዎችን መፈጸም
-ቦርዱን መወከል
-አስፈላጊ ነው ካለ ስልጣንኑን በውክልና መስጠት
ደንብ 332/2007 የቀጠለ…
ቦርዱ
የባለሞያዎች ምዝገባ ያካሂዳል
-የተመሠከረላቸው የሂሣብ ባለሞያዎች
-የተመሰከረላቸው ኦዲተሮች
-የሂሳብ ሙያ አገልግሎት ወይም የኦዲት አገልግሎት ለመስጠት የ ሚፈልጉ
ድርጅቶች
ያለምሥክር ወረቀት መሥራትን ይከለክላል
ሲኤዩ እና ሲፒኤ ምዝገባ ስለማገድና ስለመሰረዝ
የምዝገባና የሞያ ሥራ ፈቃድ አሠጣጥ
የቆይታ ጊዜና ዕድሣት መሥፈርቶችን ይደነግጋል
5. የአሠራር መንገዶች
የዳይሬክተሮች ቦርድ የቦርዱን እንቅስታሴዎች ይከታተላል
ፖሊሲና አቅጣጫ ያስቀምጣል
በጀትና የሥራ ፕሮግራሞች ይገመግማል
የአገልግሎት ክፍያዎችና ተመን ይገመግማል