You are on page 1of 3

ቀን፡- 10/11/2012 ዓም

የፑል ማጫወቻ ሽያጭ ውል

ውል ሰጪ /ሻጭ/ ... አቶ መሐመድ ቃሲም

አድራሻ ፡- አደማ ከተማ ቀበሌ 01 (ጎሮ)

ውል ተቀባይ /ገዢ/ ... ወጣት አህመድ አብደላ

አድራሻ ፡- አደማ ከተማ ቀበሌ 01 (ጎሮ)

እኔ ውል ሰጪ (ሻጭ) በአዳማ ከተማ ቀበሌ 01 (ጎሮ) ውስጥ የግል ንብረቴ የሆነውን የማሜ ፑል ሽያጭ ብር
35,000.00 (ሰላሳ አምስት ሺህ) ሸጬአለሁ፡፡ የሽያጩን ገንዘብ በቅድሚያ ብር 21,000.00 (ሀያ አንድ ሺህ ብር)
ተቀብዬ ቀሪውን 14,000.000 (አስራ አራት ሺህ ብር) በቀን 10/03/2013 የተቀበልኩ መሆኔን በፊርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

እኔ ውል ተቀባይ (ገዢ) ከዚህ በላይ በተፃፈው መሠረት የማሜ ፑል በብር 35,000.00 (ሰላሳ አምስት ሺህ ብር)
ገዝቻለሁ፡፡ የግዢውንም ገንዘብ በቅድሚያ 21,000.00(ሀያ አንድ ሺህ ብር) ሠጥቼ ቀሪውን 14,000.000 (አስራ
አራት ሺህ ብር) በቀን 10/03/2013 የሰጠሁ መሆኔን እና የማሜ ፑል መረከቤን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡ በዛሬው ቀን
በዚህ የውል ሰነድ ደረሰኝነት ከፍያለሁ፡፡

ውሉ የተፈፀመው በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1731 እና 2005 መሠረት ነው፡፡


ውሉን ስንዋዋል የነበሩ እማኞች

1. ወጣት አሊ ሱልጣን

2. ወጣት አብዲ መሀመድ

3. ወጣት ዳባ ሃይሌ

እኛም እማኞች ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ይህን ውል ሲዋዋሉ አይተን ሰምተን ፈርመናል፡፡

የውል ሰጪ ፊርማ የውል ተቀባይ ፊርማ

________________ ________________

የእማኞች ፊርማ
1. _____________

2. _____________

3. _____________

ቀን፡- _______________ዓም

የፑል ማጫወቻ ሽያጭ ውል

ውል ሰጪ /ሻጭ/ ... __________________________

አድራሻ ፡- __________________________
ውል ተቀባይ /ገዢ/ ... __________________________

አድራሻ ፡- __________________________

እኔ ውል ሰጪ (ሻጭ) በአዳማ ከተማ ______________ቀበሌ የሚገኘውን የግል ንብረቴ የሆነውን የ----- ፑል


ሽያጭ ብር _____________ (__________________________) ሸጬአለሁ፡፡ ከሽያጩ ገንዘብ በቅድሚያ ብር
_______ (_______________________) ተቀብዬ ቀሪውን ______________
(_______________________) እስከ ቀን__________________ ለመቀበል ተስማምቼ መሸጤን በፊርማዬ
አረጋግጣለሁ፡፡

እኔ ውል ተቀባይ (ገዢ) ከዚህ በላይ በተፃፈው መሠረት የ--------- ፑል በብር _____


(__________________________) ገዝቻለሁ፡፡ ከግዢውም ገንዘብ በቅድሚያ
_____________(__________________________) በዛሬው እለት ከፍዬ ቀሪውን
__________(________________________)እስከ ቀን _________________ለመስጠት ተስማምቼ ፑሉን
እና ፑሉን የሚመለከት ሰነድ መረከቤን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ውሉ የተፈፀመው በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1731 እና 2005 መሠረት ነው፡፡


ውሉን ስንዋዋል የነበሩ እማኞች

1. __________________________
2. __________________________
3. __________________________
እኛም እማኞች ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ይህን ውል ሲዋዋሉ አይተን ሰምተን ፈርመናል፡፡
የውል ሰጪ ፊርማ የውል ተቀባይ ፊርማ

________________ ________________
የእማኞች ፊርማ
1. _____________
2. _____________
3. _____________

ቀን፡- 27/06/2013 ዓም

የፑል ማጫወቻ ሽያጭ ውል

ውል ሰጪ /ሻጭ/ ... አቶ አብርሃም ጥላሁን

አድራሻ ፡- አደማ ከተማ ሀንጋቱ ቀበሌ

ውል ተቀባይ /ገዢ/ ... አቶ አምሃ ጌታሁን

አድራሻ ፡- አደማ ከተማ ደካ አዲ ቀበሌ


እኔ ውል ሰጪ (ሻጭ) በአዳማ ከተማ ቀበሌ 03 ውስጥ የግል ንብረቴ የሆነውን የሽሜ ባለ ደብል ጊታር ፑል ሽያጭ ብር
30,000.00 (ሰላሳ ሺህ ብር) የሸጥኩ ሲሆን የሽያጩን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ በዚህ የውል ደረሰኝነት ተቀብዬ ፑል ከነ
ሙሉ እቃው ያስረከብኩ መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

እኔ ውል ተቀባይ (ገዢ) ከዚህ በላይ በተፃፈው መሠረት የሽሜ ባለ ደብል ጊታር ፑል ሽያጭ ብር 30,000.00 (ሰላሳ ሺህ
ብር) የገዛሁ ሲሆን የግዢውን ገንዘብ ሙሉ በሙሉ በዚህ የውል ደረሰኝነት ከፍዬ ፑሉን ከነ ሙሉ እቃው የተረከብኩ
መሆኔን በፊርማዬ አረጋግጣለሁ፡፡

ውሉ የተፈፀመው በፍ/ብ/ህ/ቁጥር 1731 እና 2005 መሠረት ነው፡፡


ውሉን ስንዋዋል የነበሩ እማኞች

1. ____________________________ አድራሻ፡ ________________

2. ____________________________ አድራሻ፡ ________________

3. ____________________________ አድራሻ፡ ________________

እኛም እማኞች ውል ሰጪና ውል ተቀባይ ይህን ውል ሲዋዋሉ አይተን ሰምተን ፈርመናል፡፡

የውል ሰጪ ፊርማ የውል ተቀባይ ፊርማ

________________ ________________

የእማኞች ፊርማ
1. _____________
2. _____________
3. _____________

You might also like