You are on page 1of 23

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አራተኛ ዓመት ቁጥር ፳፯ 24th Year No.27


አዲስ አበባ የካቲት ፯ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 14th February, 2018
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content
አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲ ዓ.ም Proclamation No.1074/2018
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅገጽ ፲ሺ፪፻፲፪ Driver’s Qualification Certification License
Proclamation.--……………………….Page 10212

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲ Proclamation No. 1074/2018


የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ A PROCLAMATION TO PROVIDE FOR
DRIVER’S QUALIFICATION CERTIFICATION
LICENSE
በሰው ህይወትና በንብረት ላይ እየደረሰ ላለው WHEREAS, the prevailing causes of
የመንገድ ትራፊክ አደጋ አንዱና ዋነኛው መንስኤ traffic accident against human life and property
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት mainly arises due to the deficiency in the procedure
ጉድለት ያለው በመሆኑ እና ይህንንም ሁኔታ በመለወጥ of issuance of driving license and it is found
ብቃት ያላቸውን አሽከርካሪዎች ማፍራት አስፈላጊ ሆኖ necessary to bring about qualified drivers by
በመገኘቱ፤ averting the existing situation;

በአገር አቀፍ ደረጃ የአሽከርካሪ ብቃት WHEREAS, it has been found necessary to
ማረጋገጫ ፈቃድ አሰጣጥ ሥርዓት ወጥነት ያለው፣ create a uniform, standard and effective system for
ደረጃውን የጠበቀ እና ውጤታማ እንዲሆን ማድረግ the issuance of qualification certification of driving
አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤ license at national level;

ከማሽከርከር ልምድና ብቃት ማነስ ጋር ተያይዞ WHEREAS, it has been found necessary to
የሚደርስ የትራፊክ አደጋን ለመቀነስ የአሽከርካሪ ብቃት amend the requirements to be fulfilled to obtain
ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት መሟላት ያለባቸውን driver`s qualification license to reduce traffic
መስፈርቶች ማሻሻል በማስፈለጉ፤ accident that occur due to lack of experience and
competence in driving;
በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ NOW, THEREFORE, in accordance with
ሕገ መንግስት አንቀጽ ፶፭(፩) መሠረት የሚከተለው Article 55 (1) of the Constitution of the Federal
ታውጇል፡፡ Democratic Republic of Ethiopia it is hereby
proclaimed as follows:

ክፍል አንድ PART ONE


ጠቅላላ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title

ይህ አዋጅ “የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ This Proclamation may be cited as the “Driver’s
ቁጥር ፩ሺ፸፬/፪ሺ፲” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Qualification Certification License Proclamation
No. 1074/2018”.

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
gA ፲ሺ፪፻፲፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10213

፪. ትርጓሜ 2. Definitions
በዚህ አዋጅ ውስጥ :- In this Proclamation:

1/ “ባለሥልጣን” ማለት የፌደራል የትራንስፖርት 1/ “Authority” means the Federal Transport


ባለሥልጣን ነው፤ Authority;
2/ “የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ” ማለት 2/ “driver’s qualification certification license”
ባለሞተር ተሽከርካሪዎችን ለመንዳት የሚያስችል means a permit issued in accordance with this
በዚህ አዋጅ መሠረት የሚሰጥ ፈቃድ ነው፤ Proclamation to drive a motor vehicle;
3/ “የፌደራል መንጃ ፈቃድ” ማለት በእንካ ለእንካ 3/ “federal driving license” means a driving
መርህ (ሪሲፕሮሲቲ) መሠረት ለውጭ አገር license to be issued pursuant to a directive to
ዜጎች፣ ወይም ለጉብኝት፣ ለንግድ ሥራ ወይም be enacted in accordance with this
ለመንግስት ሥራ ወደ ውጭ አገር ለሚሄዱ Proclamation to a foreigner or to Ethiopian
ኢትዮጵያውያን ባለሞተር ተሽከርካሪ ለማሽከርከር who travel abroad for business, visit or
የሚያስችል በዚህ አዋጅ በሚወጣ መመሪያ government work , based on the principle of
መሰረት የሚሰጥ መንጃ ፈቃድ ነው፤ reciprocity, to drive a motor vehicle;

4/ “የውጭ አገር መንጃ ፈቃድ” ማለት በኢትዮጵያ 4/ “foreign driving license” means a motor
ፌደራላዊ ዲሞክራሲዊ ሪፐብሊክ እውቅና ያለው vehicle driving license issued by any foreign
የውጭ ሀገር መንግስት የሰጠው የመንጃ ፈቃድ government recognized by the Federal
ነው፣ Democratic Republic of Ethiopia;
5/ “ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድ” ማለት መስከረም ፱ 5/ “international driving license” means any
ቀን ፩ሺ፱፻፵፪ ዓ.ም ስዊስ ሀገር ጄኔቫ ላይ motor vehicle driver’s qualification
በተፈረመው የተባበሩት መንግስታት የመንገድ certification license issued in accordance with
ትራፊክ ስምምነት መሠረት የተሰጠ መንጃ ፈቃድ the United Nations Convention on Road
ነው፣ Traffic, signed in Geneva, Switzerland, on the
19th day of September 1949;

6/ “ፈቃድ ሰጪ አካል” ማለት የአሽከርካሪ ብቃት 6/ ““Licensing Body” means The Federal or
ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ በሕግ አግባብ Regional Transport institution or any
የተቋቋመና በባለሥልጣኑ ውክልና የተሰጠው government institution established in
የፌደራል ወይም የክልል ትራንስፖርት ተቋም accordance with law and gets delegation from
ወይም ማንኛውም የመንግስት ተቋም ነው፤ the Authority to issue driver’s qualification
certification license;

7/ “ቀላል ተሳቢ” ማለት ከፍተኛ ክብደቱ ከነጭነቱ 7/ “light trailer” means any trailer having a
ከ ፯፻፶ ኪሎ ግራም የማይበልጥ ተሳቢ ነው፤ maximum loaded weight not exceeding 750
kilograms;

8/ “ማሽነሪ” ማለት ለግንባታ ፤ ለግብርና፤ለዕቃ ማንሻ 8/ “machinery” means any type of motor power
ወይም ለቁፋሮ ሥራ አገልግሎት የሚውል የሰው driven tool with wheels or chain wheels used
ጉልበትን በማገዝ ሥራን የሚያፋጥን ባለጎማ to support human power and designed for
ወይም ባለሰንሰለት እግር ያለው ማንኛውም building or agriculture or lifting equipment or
በሞተር የሚንቀሳቀስ መሣሪያ ነው፤ digging activities;

9/ “የሕክምና ተቋም” ማለት የሕክምና አገልግሎት 9/ “medical institution” means any medical
ለመስጠት ፈቃድ የተሰጠው የሕክምና ተቋም ነው፤ institution duly licensed to carry out medical
service;

0/ “የወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ” 10/ “military driver’s qualification certification
ማለት በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፲፮ መሠረት license” means any motor vehicle driving
የመከላከያ ማኒስቴር የሰጠው የአሽከርካሪ ብቃት license issued by the Ministry of National
ማረጋገጫ ፈቃድ ነው፤ Defense pursuant to Article 16 of this
Proclamation;
gA ፲ሺ፪፻፲፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10214

01/ “ሚኒስቴር” ማለት የትራንስፖርት ሚኒስቴር ነው፤ 11/ “Ministry” means the Ministry of Transport;
02/“ባለሞተር ተሽከርካሪ” ማለት በሜካኒካል ወይም 12/ “motor vehicle” means any type of wheeled
በኤሌክትሪክ ኃይል እየተንቀሳቀሰ በመንገድ ላይ vehicle moving by mechanical or electrical
በመንኮራኩር የሚሄድ ማንኛውም ዓይነት power for use on road;
ተሽከርካሪ ነው፤
03/ “መንገድ” ማለት ለተላላፊ ክፍት ካልሆነ የግል 13/ “road” means any road, street, highway, rural
መንገድ በስተቀር ተሽከርካሪዎች በተለምዶ road or any other travel route, customarily
የሚጠቀሙበትን ጎዳና፣ የከተማ መንገድ፣ አውራ used by vehicles other than private roads not
ጎዳና፣ የገጠር መንገድ ወይም መተላለፊያ ነው፤ open to all traffic;

04/ “የትራፊክ ተቆጣጣሪ” ማለት የዚህ አዋጅ 14/ “traffic controller” means a person
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር እና empowered by appropriate law to control the
የትራፊክ ፍሰትን ለማስተናበር አግባብነት ባለው proper implementation of the provisions of
ሕግ ሥልጣን የተሰጠው ሰው ሲሆን፣ ትራፊክ this Proclamation and to manage traffic flow;
ተቆጣጣሪ ፖሊስ እና የትራንስፖርት ተቆጣጣሪ and are classified as traffic controller police
ተብለው ይታወቃሉ፤ and transport controller;

05/ “ትራፊክ ተቆጣጣሪ ፖሊስ” ማለት የዚህ አዋጅ 15/ “traffic controller police” means a member of
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር እና police empowered by appropriate law to control
የትራፊክ ፍሰትን ለማስተናበር አግባብነት ባለው the proper implementation of the provisions of
ሕግ ሥልጣን የተሰጠው የፖሊስ አባል ነው፤ this Proclamation and manage traffic flow;

06/ “የማሰልጠኛ ተቋም” ማለት በሕግ እውቅና ያለው 16/ “training institution” means a legally
መንግስታዊ ወይም የግል የአሽከርካሪ ማሰልጠኛ recognized governmental or private driver’s
ተቋም ሲሆን የቀጠራቸውን ወይም ለሚቀጥራቸው training institution and includes private or
ሠራተኞች የማሽከርከር ሥልጠና ለመስጠት ፍቃድ government institution which is licensed to
የተሰጠው ማንኛውንም የግል ወይም የመንግስት train its drivers or prospective employees
ተቋምን ይጨምራል፤ recruited for driving vehicle;
07/ “ትራንስፖርት ተቆጣጣሪ” ማለት የዚህ አዋጅ 17/ “transport controller” means person
ድንጋጌዎች መከበራቸውን ለመቆጣጠር በተለይም empowered to control the implementation of
በመንገድ ላይ የሚንቀሳቀሱ ተሽከርካሪዎችን the provisions of this Proclamation specially,
የቴክኒክ ብቃት እንዲያረጋግጥና ከትራንስፖርት the technical competence of vehicles driven
አስተዳደር ጋር በተያያዘ የወጡ መመሪያዎችን on the road and enforcement of directives
አፈፃፀም ለመቆጣጠር አግባብ ባለው አካል related to transport administration;
ሥልጣን የተሰጠው ሰው ነው፤
08/ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ 18/ “person” means a physical person or juridical
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፤ body;
09/በዚህ አዋጅ በወንድ ፆታ የተገለጸው አነጋገር 19/ any expression in the masculine gender
የሴትንም ይጨምራል፡፡ includes the feminine.
፫. ዓላማ 3. Objective
የዚህ አዋጅ ዓላማ :- The objective of this Proclamation shall be:
1/ አሽከርካሪዎች በቂ ችሎታ ኖሯቸው ደህንነቱ 1/ to ensure that drivers operate vehicles in
በተጠበቀ ሁኔታ ተሽከርካሪን የሚያሽከረክሩ appropriate condition by acquiring adequate
መሆኑን ማረጋገጥ፣ driving skill to achieve safe transport service;
2/ በአገር አቀፍ ደረጃ ደረጃውን የጠበቀ የማሽከርከር 2/ to set nationwide driving qualification
ብቃት መስፈርት መወሰን፣ ከማጭበርበር ከሙስና standard and establish a system for the
እና ከተንዛዛ አሠራር ነፃ የሆነ የአሽከርካሪ ብቃት issuance of driving license qualification
ማረጋገጫ ሥርዓት መፍጠር፣ certification free from forgery, corruption and
bureaucratic red tape;
gA ፲ሺ፪፻፲፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10215

3/ የመንገድ ትራንስፖርት የትራፊክ ፍሰትንና 3/ to ensure bilateral and multilateral agreements


የማሽከርከር ብቃትን የሚመለከቱ የሁለትዮሽና relating to qualification of driving and
ዓለም አቀፍ ስምምነቶች በማናቸውም የኢትዮጵያ movements of traffic on any Ethiopian roads
መንገዶች ላይ በአሽከርካሪዎች መከበራቸውን are observed by drivers.
ማረጋገጥ፣
ይሆናል፡፡
፬. የተፈፃሚነት ወሰን 4. Scope of Application
የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች በማናቸውም የኢትዮጵያ This Proclamation shall be applicable to driver’s
መንገዶች ላይ ባለሞተር ተሽከርካሪዎችን ለሚያሽከረክሩ qualification certification license issued to
አሽከርካሪዎች በሚሰጡ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ drivers operating motor vehicles on any
ፈቃዶች ላይ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ Ethiopian roads.

ክፍል ሁለት PART TWO


ተግባርና ኃላፊነት POWERS AND DUTIES
፭. የባለስልጣኑ ተግባርና ኃላፊነት 5. Powers and Duties of the Authority
ባለስልጣኑ በሕግ የተሰጠው ሥልጣን እንደተጠበቀ Without prejudice to the powers vested in it by
ሆኖ የሚከተሉት ተግባራትና ኃላፊነቶች ይኖሩታል :- law, the Authority shall have the following
powers and duties:
1/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች በሥራ ላይ መዋላቸውን 1/ supervise the proper implementation of the
መከታተል፤ provisions of this Proclamation;

2/ በፈቃድ ሰጪው አካል መሟላት የሚገባቸውን 2/ to set detail standards that ought to be
ዝርዝር መስፈርቶች ማውጣት፤ complied with, by the Licensing Body;

፫/ ለፈቃድ ሰጭ አካላት እንደአስፈላጊነቱ የአቅም 3/ Provide, as may be necessary, capacity


ግንባታ ድጋፍ መስጠት፤ building support for Licensing Body;

፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 መሠረት ለፈቃድ ሰጪው 4/ in accordance with the provisions of Article 6
አካል የብቃት ማረጋገጫ ውክልና መስጠት፣ of this Proclamations to issue delegation to
ተግባሩን በአግባቡ እያከናወነ መሆኑን መከታተል፣ the Licensing Body, to supervise the
ብቃት የሌለው ሆኖ ሲገኝ የተሰጠውን ውክልና Licensing Body to ascertain that its activities
ማገድ ወይም መሠረዝ፤ are undertaken as per the recognition, in case
of deficiency suspend or revoke the said
delegation;

፭/ የአሽከርካሪ ብቃት ሥልጠና ለሚሰጡ ተቋማት 5/ to prepare the necessary curriculum


የሚያስፈልገውን የካሪኩለም ዝግጅት ከቴክኒክና arrangements jointly with the appropriate
ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት ጋር በመሆን ማዘጋጀት፤ technical and vocational training institutes for
training institution that provide driving
qualification trainings;

፮/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተር 6/ to determine the quality, content and form of
ጥራትን፣ ይዘትንና ቅርጽን መወሰን፣ የብቃት driver’s qualification certification license
ማረጋገጫ ደብተሮችን በማሳተም በሀገር አቀፍ book; publish and distribute the driver’s
ደረጃ ጥቅም ላይ እንዲውሉ ማድረግ፤ qualification certification license book at the
national level;

፯/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተሰጣቸውን 7/ to register and maintain at national level the
እና ጥፋት የፈጸሙ አሽከርካሪዎችን ዝርዝር በአገር list of drivers to whom driver’s qualification
አቀፍ ደረጃ መዝግቦ መያዝ፤ certification license have been issued and
drivers found guilty;
gA ፲ሺ፪፻፲፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10216

፰/ የማሰልጠኛ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር 8/ determine by a directive national


ወረቀት ለማግኘት ማሟላት ያለባቸውን ሀገር requirements to be fulfilled by training
አቀፍ መስፈርቶች በመመሪያ የመወሰን፤ institute for issuance of training institute
ተግባራቸውን በአግባቡ እያከናወኑ ስለመሆናቸው competency qualification certificate; control
ቁጥጥርና ክትትል የማድረግ፤ ብቃታቸው የተጓደለ and follow up whether duties are properly
ሆኖ ሲያገኘው በዚህ አዋጅ መሰረት የምስክር conducted and suspend or revoke their license
ወረቀታቸው እንዲታገድ ወይም እንዲሰረዝ if their competency is not maintained;
የማድረግ፤
፱/ አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው በሀገር አቀፍ ደረጃ 9/ where necessary, determine national training
ተግባራዊ የሚሆን የማሰልጠኛ ተቋማት የሥልጠና tariff fees of training institutes and implement
ታሪፍ መወሰን እና በሚኒስቴሩ ሲፀድቅ ተግባራዊ same upon approval by the Ministry;
ማድረግ፤
፲/ የማሽከርከር ብቃት ሥልጠና የሚሰጡ የማሰልጠኛ 10/ enact directive regarding requirements to be
ተቋማት፣ አሰልጣኞች እና የማሽከርከር ብቃት fulfilled and ethical rules to be followed by
ማረጋገጫ ፈተና የሚሰጡ የፍቃድ ሰጪ አካላት training institute, trainers and expert of
ባለሙያዎች ሊያሟሏቸው የሚገቡ መስፈርቶችን licensing bodies who examine driving
እና ሊከተሏቸው የሚገቡ የሥነ-ምግባር መርሆዎችን qualification trainees as well as measures to
እንዲሁም መስፈርቶቹን ሲያጓድሉ ወይም የሥነ- be taken when requirements are not complied
ምግባር መርሆዎቹን የሚጻረር ተግባር ሲፈጽሙ with or ethical rules are breached;
ሊወሰድባቸው የሚገቡ እርምጃዎችን በተመለከተ
መመሪያ የማውጣት፤
፲፩/ በፌደራል ደረጃ የፌዴራል መንጃ ፈቃድ 11/ At Federal level issue, renew, suspend and
የመስጠት፤ የማደስ፤ በሕግ በተደነገገው መሠረት revoke the federal driving license as per the
የማገድና የመሰረዝ፡፡ provision of the law.

ክፍል ሦስት PART THREE


አጠቃላይ ግዴታዎች GENERAL OBLIGATIONS
፮. ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ መስፈርት 6. Standards of Driver’s Qualification
Certification License
1/ ማናቸውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 1/ Issuance of driver’s qualification certification
ሲሰጥ በዚህ አዋጅ ውስጥ የተደነገጉትን license shall comply with the standards set in
መስፈርቶች የሚያሟላ መሆን አለበት፡፡ the provisions of this Proclamation.

2/ ባለስልጣኑ ማንኛውም ፍቃድ ሰጪ አካል ማሟላት 2/ The Authority shall set standards that have to
የሚገባውን መስፈርት ያወጣል፡፡ be complied by any Licensing Body.

3/ ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) 3/ The Authority shall give delegation to the
መሠረት የሚያወጣው መስፈርት መሟላቱን Licensing Body that qualifies the standards to
በማረጋገጥ ለፈቃድ ሰጪው አካል ውክልና be set in accordance with sub-article (2) of
ይሰጣል፡፡ this Article.

4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት 4/ The Authority shall suspend or revoke the
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንዲሰጥ license of the Licensing Body entitled to issue
ሥልጣን የተሰጠው ፈቃድ ሰጪ አካል የዚህን driver’s qualification certification license in
አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን መልኩ የአሽከርካሪ accordance with sub-article (2) of this Article,
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሰጥቶ የተገኘ እንደሆነ if it issues driver’s qualification certification
ባለስልጣኑ ፈቃዱን ማገድ ወይም መሰረዝ license in contravention to the provisions of
ይችላል፡፡ this Proclamation.
gA ፲ሺ፪፻፲፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10217

፯. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድቦች 7. Categories of Driver’s Qualification


Certification License
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ 1/ Categories of driver’s qualification
ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ certification license shall be as prescribed
በተዘረዘረው መሠረት ይሆናል፡፡ under Schedule attached with this
Proclamation.

2/ ከዚህ አዋጅ ጋር በተያያዘው ሠንጠረዥ 2/ Without prejudice to Schedule attached with


የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በአንድ ምድብ this Proclamation, obtaining a higher driver’s
ውስጥ ከፍተኛውን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ qualification certification license in one
ፈቃድ ለማግኘት የሚቻለው በዚያው ምድብ ውስጥ category is only possible by acquiring, in
ካለው አነስተኛ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ advance, the minimum driver’s qualification
ፈቃድን በቅድሚያ በማግኘትና በየደረጃው በማሳደግ certification license in same category and by
ነው፡፡ upgrading step by step.

3/ በአንድ ምድብ ውስጥ ከዝቅተኛ ወደ ከፍተኛ 3/ Where a holder of lower qualification


የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የሚቀይር certification license wants to change into higher
ማንኛውም አሽከርካሪ ለደረጃው የተዘጋጀውን within the same category, he shall be required to
የንድፈ ሃሳብና የተግባር ሥልጠናና ፈተና take the theoretical and practical training and the
መውሰድ አለበት፡፡ test specified for such category of license.

4/ ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 4/ Where a holder of driver’s qualification


የያዘ አሽከርካሪ የሌላ ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት certification license wants to obtain a driver’s
ማረጋገጫ ፈቃድ ማግኘት ከፈለገ ለምድቡ qualification certification license of a
የሚሰጠውን ልዩ የንድፈ ሀሳብና የተግባር different category, he shall be required to take
ሥልጠና እና ፈተና መውሰድ አለበት፡፡ the theoretical and practical training and the
test specified for such category of license.

5/ ከማሽነሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 5/ Except the machinery driver qualification
በስተቀር ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ certification license, when holder of any
ፈቃድ የተሰጠው ሰው በምድብ ውስጥ ከአነስተኛ lower driver’s qualification certification
ደረጃ ወደ ከፍተኛ ደረጃ ሲያሳድግ ወይም ከአንድ license wants to change into higher with in
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ምድብ ወደ ሌላ the same category or from one driver’s
ምድብ ሲቀይር ቀድሞ የያዘውን የአሽከርካሪ ብቃት qualification certification license to the other,
ማረጋገጫ ፈቃድ ደብተር ተመላሽ ማድረግ the previous license shall be returned.
አለበት፡፡
6/ ማንኛውንም በአንድ ምድብ የሚገኝ የአሽከርካሪ 6/ The Authority shall determine the theoretical
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው አሽከርካሪ በሌላ and practical trainings and testes content to be
ምድብ የሚገኝ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ taken and the procedures to be followed by a
ለማግኘት የሚችልባቸውን መስፈርቶች እና person who has a driver’s qualification
ሊወስዳቸው የሚገቡ የንድፈ ሀሳብና የተግባር certification license in one category and wants
ትምህርቶች እና ፈተናዎች ይዘትና መጠን to obtain additional driver qualification from
በባለሥልጣኑ ይወሰናል፡፡ another category.

፯/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፭) የተደነገገው 7/ Without prejudice to the provision of sub
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም አሽከርካሪ ደረጃውን article 5 of this article, where any Driver
ሲያሳድግ ወይም ምድብ ሲቀይር አዲስ በሚሰጠው upgrade or change the specified category of
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላይ ቀድሞ license, a new driver’s qualification
ይዞት የነበረው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ certification license may be issued with an
ፈቃድ ምድብና ደረጃ በሙሉ ሊያሽከረክር indication thereon he shall be authorized to
እንደሚችል ተገልፆ ይሰጠዋል፡፡ operate all category or level with the previous
driver’s qualification certification license.
gA ፲ሺ፪፻፲፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10218

፰. ስለአሽከርካሪ ሥልጠናና ስለችሎታ ፈተና 8. Driver’s Training and Qualification Tests


ማንኛውም ሰው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ Any person to be eligible for a motor vehicle
ለማግኘት :- driver’s qualification certification license shall:
1/ ባለስልጣኑ በሚያወጣው ሥርዓተ ትምህርት 1/ take an integrated theoretical and practical
መሠረት ንድፈ ሃሣብንና ተግባርን ያዋሃደ driving training from the training institution
ሥልጠና በማሰልጠኛ ተቋም መውሰድ አለበት፤ in accordance with the curriculum determined
by the Authority;

2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተመለከተውን 2/ pass the examination given upon the
ሥልጠና እንዳጠናቀቀ የተሰጠውን የችሎታ completion of the training referred in sub-
ማረጋገጫ ፈተና ያለፈ መሆን አለበት፤ article (1) of this Article;

3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) የተደነገገው 3/ notwithstanding the provision of sub-article
ቢኖርም ማንኛውም ሰው የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ (1) of this Article, any person who wants to
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት በራሱ ወይም obtain an automobile driver’s qualification
በቤተሰቡ ባለቤትነት የተያዘን ተሽከርካሪ በመጠቀም certification license may be trained by a
ከባለስልጣኑ ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ በተሰጠው person who have a temporary trainer’s license
ሰው አማካኝነት ለመሰልጠን ይችላል፤ issued by the Authority by using his own car
or a car owned by his family;

4/ ለዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) አፈፃፀም “ቤተሰብ” 4/ for the purpose of sub-article (3) of this
ማለት እስከ ሁለተኛ ደረጃ የሚቆጠር የሥጋ Article, “family” means a relative by
ወይም የጋብቻ ዝምድና ያለው ዘመድ ነው፤ consanguinity or affinity up to second level;

5/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (3) መሠረት ሥልጠና 5/ the details regarding conditions under which
ለሚሰጠው ሰው ጊዜያዊ የማሰልጠን ፍቃድ temporary driving license shall be issued
የሚሰጥበትን ዝርዝር ሁኔታ ባለስልጣኑ ይወስናል፤ pursuant to sub-article (3) of this Article shall
be determined by the Authority;

6/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) 6/ Without prejudice to the provision of sub-
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም article (1) and (2) of this Article, any driver
አሽከርካሪ በታክሲ አገልግሎት የተመዘገቡ intends to drive a vehicle registered for taxi
ተሽከርካሪዎችን ማሽከርከር የሚችለው :- service shall be:

ሀ) አስረኛ ክፍልን ያጠናቀቀ ሆኖ የአውቶሞቢል a) tenth grade complete and have permanent
ወይም የህዝብ ምድበ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት driver’s qualification certification licenses
in the category of automobile or public
ማረጋገጫ ፈቃድ ያለው ከሆነ፤ እና
transport; and
ለ) ባለሥልጣኑ ባዘጋጀው የሥልጠና ይዘት b) a holder of taxi driver certificate by
መሠረት ከፈቃድ ሰጭ አካል ልዩ ሥልጠና attending special training provided by the
በመውሰድ የታክሲ የአሽከርካሪ የምስክር licensing body in accordance with the
ወረቀት የተሰጠው እንደሆነ፤ training contents set by the authority.

ነው፡፡
፱. የማሰልጠኛ ተቋም ግዴታዎች 9. Obligations of Training Institutions
1/ Any training institution shall:
1/ ማንኛውም የማሰልጠኛ ተቋም :-
a) comply with the requirement set by the
ሀ) ባለስልጣኑ ያወጣውን መስፈርት ማሟላትና
Authority and possess, a certificate issued
እንደአግባቡ በባለሥልጣኑ ወይም በፈቃድ
by the Authority or Licensing Body and
ሰጪው አካል የተሰጠ የምስክር ወረቀትና
አግባብ ባለው አካል የተሰጠ የንግድ ሥራ commercial license issued by the
ፈቃድ መያዝ፣ concerned organ;
gA ፲ሺ፪፻፲፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10219

ለ) ሥልጠና በሚሰጥበት ጊዜ የትራፊክ ደህንነት b) ensure strict observance of traffic safety


ደንቦች በሚገባ መከበራቸውን ማረጋገጥ፣ rules in the course of the training;
ሐ) ሥልጠናውን ባለስልጣኑ ባዘጋጀው መስፈርት c) carry out the training in accordance with
መሰረት ማካሄድ፣ እና the standards set by the Authority;and
መ) የሥልጠና መረጃዎችን መያዝና በየጊዜው d) compile training data and submit
ለፈቃድ ሰጪው አካል ሪፖርት ማድረግ periodical reports to the Licensing Body.

አለበት፡፡
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of sub-article
የራሱን ሠራተኞች ወይም በአሽከርካሪነት (1) of this Article, any legal person who
ለመቅጠር ለመለመላቸው ሰዎች ብቻ የማሽከርከር obtained permission from the Authority to
ብቃት ሥልጠና እንዲሰጥ በባለስልጣኑ give training only to his employees or to
የተፈቀደለት የሕግ ሰውነት ያለው የማሰልጠኛ persons recruited for driving shall not be
ተቋም የንግድ ፍቃድ እንዲኖረው አይገደድም፡፡ required to have commercial license.

፲.የማስተማሪያ ተሽከርካሪ አነዳድ ሁኔታዎች 10. Conditions of Driving for Training


1/ የማስተማሪያ ተሽከርካሪ ሊነዳ የሚችለዉ አግባብ 1/ Driving of a vehicle for the purpose of
ባለው አካል ሲፈቀድ ለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው training may be conducted at a place arranged
ቦታ ወይም አነስተኛ የትራፊክ እንቅስቃሴ for such purpose or, where authorized by the
በሚኖርበት መንገድ ላይ ሆኖ :- appropriate organ, on a road having law
traffic movement provided that:
ሀ) “ለማጅ” የሚል ምልክት ከተሽከርካሪው ፊትና a) a sign bearing the word “LEARNER” is
በስተኋላ ተለጥፎ በ ፶ ሜትር ርቀት ከፊት affixed at the front and rear of the vehicle
ለፊቱ ላለ ወይም ለተከታይ አሽከርካሪ በግልጽ in such manner that it is clearly visible to
የሚታይ መሆን፣ እና any driver approaching from in front or
following behind at a distance of 50
meters; and

ለ) ተሽከርካሪው በሚንቀሳቀስበት ጊዜ ሁሉ ከለማጁ b) the learner is accompanied by an


ጐን አሰልጣኝ መቀመጥ፣ instructor who shall sit next to him at all
time of the vehicle’s operation.
አለበት፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ፊደል ተራ (ለ) 2/ Without prejudice to the provision of
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ ዕጩ አሽከርካሪዎች paragraph (b) of this sub-article (1) of this
ለብቻቸው ራሳቸውን ችለው እያሽከረከሩ Article, conditions under which trainers may
ስለሚሰለጥኑበት ሁኔታ ባለስልጣኑ ይወስናል፡፡ learn by driving independently, shall be
determined by the Authority.

3/ የማስተማሪያ ተሽከርካሪው ባለሁለት ወይም 3/ Where the vehicle used for training is a
ባለሦስት እግር ሞተር ሳይክል ሲሆን :- motorcycle of two or three wheels:

ሀ) “ለማጅ” የሚል ምልክት ከሞተር ሳይክሉ a) the sign bearing the word “LEARNER”
በስተኋላ ተለጥፎ ከ ፶ ሜትር ርቀት ለተከታይ shall be affixed at the rear in such manner
አሽከርካሪ በግልጽ የሚታይ መሆን፣ that it is clearly visible to any driver
following behind at a distance of 50 meters;

ለ) ከለማጁ በስተኋላ በሞተር ሳይክሉ ኮርቻ b) the learner shall be accompanied by an


የሚቀመጥ አሰልጣኝ መኖር፣ እና instructor who shall sit behind the learner
on the saddler; and
ሐ) ለማጁና አሰልጣኙ የአደጋ መከላከያ ቆብ c) both the learner and the instructor shall
የሚጠቀሙ መሆን wear helmets.
አለበት፡፡
gA ፲ሺ፪፻፳ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10220

፲፩.ስለ መንዳት ፈተና 11. Driving Test


በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲ የተደነገገው ቢኖርም ለፈተና Notwithstanding the provisions of Article 10 of
ሲሆን ለማጁ ብቻውን ራሱን ችሎ ማሽከርከር this Proclamation, the learner shall able to drive
አለበት፡፡ alone in the case of a qualification test.

፲፪.ተፈላጊ ዕድሜና ትምህርት 12. Age and Education Requirements

የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት Any person applying for a driver’s qualification
የሚያመለክት ማናቸውም ሰው :- certification license shall:

1/ ለሞተር ሳይክል ወይም ለአውቶሞቢል የአሽከርካሪ 1/ in the case of motorcycle or automobile


ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን፣ ቢያንስ የአራተኛ driver’s qualification certification license,
ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ፲8 ዓመት have completed at least fourth grade
ያላነሰ መሆን፣ education and attained the age of not less than
18 years;
2/ ለባለ ሶስት እግር የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ 2/ in case of three wheels’ motorcycle driver’s
ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል ትምህርት qualification certification license, have
ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ፳ ዓመት ያላነሰ መሆን፣ completed at least tenth grade education and
attained the age of not less than twenty years;

3/ ለደረቅ I ወይም ለሕዝብ I የአሽከርካሪ የብቃት 3/ In case of Truck I or Public transport I


ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል driver’s qualification certification license,
ትምህርት ያጠናቀቀና ዕድሜው ከ ፳2 ዓመት have completed at least tenth grade and
ያላነሰ መሆን፣ attained the age of not less than twenty-two
years;

4/ ለደረቅ II፣ ለህዝብ II፣ ወይም ለፈሳሽ I 4/ In case of Truck II, public transport II or
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ tanker I driver’s qualification certification
አስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ፣ ዕድሜው ከ ፳4 license, have completed at least tenth grade
ዓመት ያላነሰ፣ እና በተመሳሳይ ምድብ የደረቅ I፣ and attained the age of not less than twenty-
የሕዝብ I፣ ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ four years; and shall have permanent driver’s
ፈቃድ ኖሮት ከፈሳሽ I በስተቀር ቢያንስ የ አንድ qualification certification license with at least
ዓመት የማሽከርከር ልምድ ያለው መሆን፣ one year driving experience in the category of
Truck I and public transport I, except for the
tanker I;

5/ ደረቅ III፣ ለሕዝብ III፣ ለፈሳሽ II የአሽከርካሪ 5/ In case of Truck III, public transport III or
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ሲሆን ቢያንስ አስረኛ tanker II driver’s qualification certification
ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀ፤ ዕድሜው ከ ፳6ዓመት license, have completed at least tenth grade
ያላነሰ እና በተመሳሳይ ምድብ የደረቅ II፣ የህዝብ and attained the age of not less than twenty-
II፣ እና ቋሚ የፈሳሽ I የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ six years; and shall have permanent driver’s
ፍቃድ ኖሮት ቢያንስ የአንድ ዓመት የማሽከርከር qualification certification license with at least
ልምድ ያለው መሆን፤ one year driving experience in the category of
Truck II and public transport II and tanker I;

6/ ለማሽን ኦፕሬተርነት ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 6/ for machinery operator qualification


ሲሆን ቢያንስ የአስረኛ ክፍል ትምህርት ያጠናቀቀና certification license, have completed at least
ዕድሜው ከ ፳ ዓመት ያላነሰ መሆን፤ tenth grade and attained the age of not less
አለበት፡፡ than twenty years.
gA ፲ሺ፪፻፳፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10221

፲፫.የጤና ሁኔታ 13. Health Requirements


1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት 1/ Any applicant for a driver’s qualification
የሚያመለክት ማናቸውም ሰው ባለሞተር certification license shall be free from any
ተሽከርካሪ በሚገባ ለማንቀሳቀስ ከሚያውክ physical disability or adverse health condition
ማንኛውም ዓይነት የአካል ጉዳት ወይም የጤና that could make him unfit for the proper
መታወክ ነፃ መሆን አለበት፡፡ operation of a motor vehicle.

2/ ማንኛውም አመልካች በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2/ The physical fitness of an applicant to operate
(1) ድንጋጌ መሠረት ባለሞተር ተሽከርካሪ a motor vehicle in accordance with the
ለማሽከርከር ብቁ መሆኑ፣ ባለሥልጣኑ ወይም provisions of sub-article (1) of this Article
ፈቃድ ሰጪው አካል ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴር shall be certified by an examination
ወይም ከጤና ቢሮ ጋር በመመካከር በሚያወጣው conducted by a medical institution assigned
መስፈርት መሠረት በሚመረጥ የሕክምና ተቋም following the requirements set by the
በሚደረግ ምርመራ ይረጋገጣል፡፡ Authority or Licensing Body in consultation
with the Ministry of Health or Health Bureau;

3/ ፈቃድ ሰጪው አካል በሕክምና ተቋም የምርመራ 3/ Where the credibility of a medical
ውጤት ተቀባይነት ላይ ጥርጣሬ ካለው በሌላ examination is doubtful, the Licensing Body
የሕክምና ተቋም ድጋሚ ምርመራ እንዲደረግ may require a new examination to be
ሊጠይቅ ይችላል፤ የኋለኛው የሕክምና ውጤት conducted by another medical institution; and
ከፊተኛው ጋር የሚጣጣም ከሆነም የመጨረሻ the latter medical examination shall be final if
ይሆናል፡፡ it confirms the former.

4/ በሁለት የሕክምና ተቋማት የተሰጠው የሕክምና 4/ Where the medical examination results of the
ውጤት የተለያየ ከሆነ ፈቃድ ሰጪው አካል two medical institutions differ, the case shall
ለመረጠው ሦስተኛ የሕክምና ተቋም ተልኮ be referred to a third medical institution
የሚሰጠው የሕክምና ውጤት የመጨረሻ ይሆናል፡፡ selected by the Licensing Body, and the result
of the third medical institution shall be final.

፲፬.ስለ አሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ማመልከቻ 14.Application for Driver’s Qualification
Certification License
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ለማግኘት 1/ An application for driving qualification
ለፈቃድ ሰጪው አካል የሚቀርብ ማመልከቻ certification license may be submitted to the
በግንባር ወይም በፖስታ ወይም በኤሌክትሮኒክስ Licensing Body either in person or through
መልዕክት ሊሆን ይችላል፡፡ postal or electronic mails.

2/ ማናቸውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 2/ Any application for driver’s qualification
ማመልከቻ ከሚከተሉት ሰነዶች ጋር ተያይዞ certification license shall be accompanied by
መቅረብ አለበት :- the following documents:

ሀ) የትምህርት ማስረጃ፤ a) certificate of education;

ለ) የልደት የምስክር ወረቀት ወይም ፖስፖርት b) birth certificate or passport or residence


ወይም በቀበሌ አስተዳደር የተሰጠ የነዋሪነት identification card issued by kebele
መታወቂያ ደብተር፤ administration;
c) the result of medical examination; and
ሐ) የጤንነት ምርመራ ውጤት፤
መ) በአሽከርካሪ ማሰልጠኛ ተቋም ወይም ፈቃድ d) certificate or evidence which proves that
በተሰጠው ሰው የሰለጠነ መሆኑን የሚያረጋግጥ the applicant is trained by a training
ሰርተፊኬት ወይም ማስረጃ፡፡ institution or legally authorized person.
gA ፲ሺ፪፻፳፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10222

፲፭.የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለመስጠት 15. Issuance of Driver’s Qualification


Certification License

1/ ፈቃድ ሰጪው አካል በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲4 1/ where the Driver’s qualification certification
መሠረት የቀረበለትን ማመልከቻ መርምሮ በዚህ license is issued for the first time, the
አዋጅ አንቀጽ 8፣ ፲2 እና ፲3 ድንጋጌዎች Licensing Body shall, upon examining
የተመለከቱ መስፈርቶች መሟላታቸውን ካረጋገጠ application submitted pursuant to Article 14
በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ of this Proclamation and after ascertaining the
የሚወስድ ከሆነ ከህክምና ተቋማት ወይም በሕግ fulfillment of the requirements provided
ሥልጣን በተሰጠው አካል ተረጋግጦ የቀረበ ግዴታ under Article 8, 12 and 13 of this
ወይም ገደብ ካለ በፈቃዱ ላይ አስፍሮ Proclamation, give the requested category
የተጠየቀውን ምድብ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት temporary driving qualification certification
ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል፡፡ license with an indication thereon any
condition or obligation authenticated by
health institutions or other body authorized by
law.

2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት የሚሰጥ 2/ The validity period of the temporary driver’s
ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ qualification certification license issued
የሚቆይበት ጊዜ ሁለት ዓመት ይሆናል፡፡ pursuant to sub-article (1) of this Article shall
be two years.

3/ ጊዜያዊ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ወደ 3/ The promotion of the temporary driver’s
ቋሚ የአሽከርካሪ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ qualification certification license to a
የሚቀየረው ባለፍቃዱ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ permanent driver’s qualification certification
ያስመዘገበውን የትራፊክ ጥፋትና የትራፊክ አደጋ license shall be determined by number of
ሪከርድ መሰረት በማድረግ ይሆናል፡፡ record of traffic offence and accident the
licensee`s committed within the two years.

4/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም :- 4/ Notwithstanding the provisions of sub-article
(1) of this Article:
a) a driver’s qualification certification license
ሀ) ማንኛውም አካል ጉዳተኛ የተሽከርካሪን
may be issued to any disabled person to
እንቅስቃሴ ለመቆጣጠር ያለበትን ጉድለት
operate a motor vehicle that is equipped
ሊያካክስለት የሚችል ልዩ መሣሪያ
with special apparatus to compensate his
የተገጠመለትን ባለሞተር ተሽከርካሪ ለመንዳት
physical deficiency with respect to
የሚያስችል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ሊሰጠው ይችላል፤ maneuvering the movement of a vehicle;

ለ) የውጭ አገር ወይም ኢንተርናሽናል መንጃ b) where a person holding a foreign or


ፈቃድ ያለው ሰው ተመጣጣኙ ምድብ international driving license applies for an
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ equivalent category, the Licensing Body
እንዲሰጠው ሲያመለክትና ፈቃድ ሰጪው አካል፣ shall issue the requested license upon:

(1) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ (1) ascertaining that the country which
የሰጠው አገር የኢትዮጵያን የአሽከርካሪ issued the driving qualification
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ በተመሳሳይ certification license similarly
መልኩ የሚቀበል መሆኑን ሲያረጋግጥ፣ recognizes Ethiopian driver’s
qualification certification license;
(2) የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ (2) being satisfied that the driving
ትክክለኛነት በሚመለከተው አካል qualification certification license is
መረጋገጡንና ፀንቶ የሚቆይበት ጊዜ ያላለፈ authenticated by the concerned body
መሆኑን ሲያምንበት፣ እና and is currently valid; and
gA ፲ሺ፪፻፳፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10223

(3) ተገቢው ክፍያ ሲፈጸምለት (3) receipt of the appropriate fees.


የተጠየቀውን ፈቃድ ይሰጣል፡፡
5/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (4)(ለ) የተደነገገው 5/ Without prejudice to the provision of sub-
እንደተጠበቀ ሆኖ የውጭ አገር ወይም article (4)(b) of this Article, any person who
ኢንተርናሽናል መንጃ ፈቃድ ያለው ሰው ወደ has foreign driving license or international
ኢትዮጵያ ግዛት ከገባበት ቀን አንስቶ እስከ አርባ driving license shall drive in Ethiopia without
አምስት ቀን ድረስ ወይም ፈቃዱ ፀንቶ የሚቆየው changing his license to Ethiopian driving
ከአርባ አምስት ቀን በታች ከሆነ ይኸው ቀን license for forty five days to be counted from
እስኪጠናቀቅ ድረስ ወደ ኢትዮጵያ መንጃ ፈቃድ the date of his arrival to Ethiopian territory or
መቀየር ሳያስፈልገው ማሽከርከር ይችላል፡፡ if his driving license is valid for less than
forty five days until the license expire.

6/ በዚህ አንቀጽ መሠረት የሚሰጥ ማንኛውም 6/ For any driver’s qualification certification
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ :- license to be issued pursuant to this Article:

ሀ) ጥራት፣ ይዘትና ቅርጽ በባለስልጣኑ የሚወሰን a) subject to the quality, content and form
ሆኖ ለማጭበርበር ድርጊት ያልተጋለጠ which shall be determined by the
እንዲሆን የሚያስችል አሠራር እንዲኖረው Authority, it shall have features that could
ማድረግ፤ እና make it not vulnerable to acts of forgery;
ለ) የባለፍቃዱ ፎቶግራፍ የተለጠፈበት እንዲሁም b) shall bear photograph, written signature
የባለፍቃዱ የጽሁፍ ፊርማና የእጅ ጣቶቹ አሻራ and fingers print of the license holder.
ያረፈበት እንዲሆን ማድረግ፤
አለበት፡፡
፯/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ ፩ የተደነገገው ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provision of sub-article
አመልካቹ ቋሚ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ኖሮት 1 of this article, where the applicant is holder
ደረጃውን የሚያሳድግ ወይም በሌላ ምድብ የብቃት of permanent Driver’s qualification
ማረጋገጫ የሚወስድ ከሆነ ፈቃድ ሰጭው አካል certification license and wants to upgrade or
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፲፬ መሠረት የቀረበለትን change the specified category of Driving
ማመልከቻ መርምሮ በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፰፣አንቀፅ license, the Licensing Body shall, upon
፲፪ እና አንቀፅ ፲፫ የተቀመጡ መስፈርቶች examining application submitted pursuant to
መሟላታቸውን ካረጋገጠ በኋላ ከህክምና ተቋም Article 14 of this Proclamation and after
ወይም በሕግ ሥልጣን ከተሰጠው አካል ተረጋግጦ
ascertaining the fulfillment of the
የቀረበ ግዴታ ወይም ገደብ ካለ በፈቃዱ ላይ
requirements provided under Article 8, 12 and
አስፍሮ የተጠየቀውን ምድብ ቋሚ የአሽከርካሪ
13 of this Proclamation, give the requested
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጣል፡፡
category of permanent driving qualification
certification license with an indication thereon
any condition or obligation authenticated by
health institutions or other body authorized by
law.

፲፮. ስለወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 16. Military Driver’s Qualification Certification
License
1/ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር በመከላከያ ኃይል ውስጥ 1/ The Ministry of National Defense is hereby
ለሚያገለግሉ ሠራተኞች የወታደር የአሽከርካሪ authorized to issue military driver’s
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የመስጠት፣ የማደስ፣ qualification certification license to defense
የማገድና የመሰረዝ ሥልጣን በዚህ አዋጅ personnel and to renew, suspend or revoke the
ተሰጥቶታል፡፡ ሆኖም :- same; provided, however, that:
gA ፲ሺ፪፻፳፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10224

ሀ) ፈቃዱ “ለኦፊስዬል ወታደራዊ ጉዳይ ብቻ” a) such licenses shall bear the legend “FOR
የሚል መግለጫ የተጻፈበት ሆኖ የወታደር OFFICIAL MILITARY USE ONLY” and
መለያ ቁጥር ሰሌዳዎች የተደረጉባቸውን be used exclusively to operate defense
የመከላከያ ኃይል ተሽከርካሪዎች ለመንዳት ብቻ vehicles bearing military identification
የሚያገለግል ይሆናል፤ number plates;

ለ) የአገር መከላከያ ማኒስቴር የተሰጠውን ሥልጣን b) the Ministry of National Defense shall
በሥራ ላይ ሲያውል የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች observe and enforce the provisions of this
መከተልና ማስፈጸም አለበት፤ Proclamation in exercising its authority;
ሐ) ባለስልጣኑ የዚህ አንቀጽ ፊደል ተራ (ለ) c) the Authority may investigate, at any time,
ድንጋጌ መጠበቁን ለማረጋገጥ ከፈቃድ አሰጣጡ the administrative processes and records of
ጋር የተያያዙ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር the Ministry of National Defense relating to
አሰራሮችና ሰነዶችን በማንኛውም ጊዜ such licensing, in order to ensure the
ለመመርመር ይችላል፡፡ compliance with the requirements of
paragraph (b) of this sub-article.

2/ የወታደር የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች 2/ Military driver’s qualification certification


በዚህ አዋጅ የተደነገጉትን መሥፈርቶችና ደረጃዎች license may be converted to civil driver’s
የሚያሟሉ ሲሆንና ተገቢው ክፍያ ሲፈጸም qualification certification license where they
በሲቪል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች fulfill the requirements and standards
ሊለወጡ ይችላሉ፡፡ provided for under this Proclamation and
upon payment of the appropriate license fees.
፲፯.የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ ስለመገኘትና 17. Carrying and Producing of Driver’s
ስለማሳየት Qualification Certification License

1/ ማናቸውም ባለፈቃድ ባለሞተር ተሽከርካሪ 1/ The holder of a driver’s qualification


በማንኛውም መንገድ ላይ በሚያንቀሳቅስበት ጊዜ certification license shall carry the license at
ሁሉ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን ይዞ all times while operating a motor vehicle on
መገኘት አለበት፡፡ any road.
2/ ማንኛውም ሰው በመንገድ ላይ ባለሞተር ተሽከርከሪ 2/ Any person driving any motor vehicle on the
በማሽከርከር ላይ ሳለ በሕግ ሥልጣን በተሰጠው road shall have obligation to stop his vehicle
የትራፊክ ተቆጣጣሪ ሲጠየቅ ተሽከርካሪውን በሥነ- properly and produce his driving license when
ሥርዓት በማቆም የአሽከርከሪ ብቃት ማረጋገጫ requested by traffic controller.
ፈቃዱን የማሳየት ግዴታ አለበት፡፡
፲፰. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድን ስለማሳረምና 18. Correction and Replacement of Driver’s
ስለመተካት Qualification Certification License

1/ በአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ላይ ከሰፈሩት 1/ Where the holder of a driver’s qualification
መግለጫዎች መካከል የተሳሳተ ነገር መኖሩን certification license becomes aware of an
እንዳወቀ አሽከርካሪው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱን error in the particulars entered in the license,
ለእርምት ማቅረብ አለበት፤ ይህም ሲሆን ስህተቱ he shall immediately present the license to the
ያጋጠመው በፈቃድ ሰጭው አካል ጥፋት Authority for correction; and in such case, he
ምክንያትነት ብቻ ካልሆነ በስተቀር ተገቢውን ክፍያ shall be required to pay the appropriate fees
ባለፈቃዱ ይፈጽማል፡፡ unless the error was totally attributable to the
fault of the Licensing Body.
2/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የጠፋ፣ 2/ Where a driver’s qualification certification
የተበላሸ፣ የማይነበብ ወይም በመግለጫዎቹ ላይ license is lost, damaged, unreadable or the
የተመለከቱት ጉዳዮች የተለወጡ እንደሆነ ባለፈቃዱ matters expressed under it are not changed
ምትክ ፈቃድ እንዲሰጠው ወዲያው ለፈቃድ according to changes introduced, the holder of
ሰጭው አካል ማመልከት አለበት፡፡ the license shall forthwith submit an application
to the Licensing Body for a replacement.
gA ፲ሺ፪፻፳፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10225

3/ ፈቃድ ሰጭው አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3/ Where an application pursuant to sub-article (2)
(2) መሠረት ማመልከቻ ሲቀርብለት አመልካቹ of this Article, is presented to the Licensing
ተገቢውን ክፍያ እንዲፈጽም ካስደረገ በኋላ ምትክ Body, it shall issue to the applicant a
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡ replacement driver’s qualification certification
license after the appropriate fees are discharged.
4/ ምትክ የተሰጠበትን የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ 4/ A person who has recovered a driver’s
ፈቃድ መልሶ ያገኘ ሰው ተጨማሪ የሆነው ፈቃድ qualification certification license for which a
እንዲሰረዝና እንዲወገድ ወዲያው ለፈቃድ ሰጭው replacement has been issued shall promptly
አካል ማስረከብ አለበት፡፡ submit the extra driver’s qualification
certification license to the Licensing Body for
cancellation and removal.
፲፱. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ፀንቶ 19. Validity and Renewal of Driver’s
ስለሚቆይበት ጊዜና ስለማሳደስ Qualification Certification License
1/ ማንኛውም ቋሚ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ 1/ A permanent driver’s qualification
ፈቃድ ፀንቶ የሚቆየው ከተሰጠበት ቀን አንስቶ certification license of any category shall be
ለአራት ዓመት ይሆናል፡፡ valid for a period of four years from the date
of its issuance

2/ ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 2/ Any driver’s qualification certification license
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲3 መሠረት የተደረገ የጤንነት shall be renewed for a period of four years, at
ምርመራ ውጤት ሲቀርብና ተገቢው ክፍያ ሲፈጸም each time of its renewal, upon presentation of
በእያንዳንዱ ዕድሳት ወቅት ለአራት ዓመት medical examination result conducted in
ይታደሳል፡፡ accordance with Article 13 of this Proclamation
and payment of the appropriate fees.
3/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ባለቤት 3/ The holder of the driver’s qualification
ፈቃዱን ለፈቃድ ሰጭው አካል ራሱ ወይም certification license shall present his license to
በሕጋዊ ወኪሉ አማካኝነት በማቅረብ ሊያሳድስ the Licensing Body for renewal either in person
ይችላል፤ ሆኖም ለሁለት ተከታታይ ጊዜ በወኪል or through his duly authorized agent; provided,
አማካኝነት ማሳደስ አይፈቀድም፡፡ however, that a driver’s qualification
certification license may not be presented for
renewal through an agent for two consecutive
times.

4/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም 4/ Notwithstanding the provisions of sub-article
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ባለቤት (1) of this Article, where the holder of the
ዕድሜው ከሃምሳ አምስት ዓመት በላይ ከሆነ፣ driver’s qualification ratification license is
ፍቃዱ በየሁለት ዓመት መታደስ አለበት፡፡ above 55 /fifty five/ years of age, the license
shall be renewed every two years.
5/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀፅ (፩) እና በዚህ አዋጅ 5/ Any driver who fails to renew his license
አንቀፅ ፲፭ (፪) መሠረት የአሽከርካሪ ፈቃዱ ቋሚ within one year after the validity period
ከሆነ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ የአገልግሎት ጊዜው provided under sub-article (1) of this article
ካበቃ በኋላ ባለው አንድ ዓመት ጊዜ ውስጥ and sub article 2 of article 15 of this
ሳይቀይር ወይም ሳያሳድስ የቀረ አሽከርካሪ ፍቃዱ proclamation has lapsed shall renew it only
ቋሚ ከሆነ የተግባር ፈተና ተፈትኖ ሲያልፍ upon successfully passing the practical
ይታደስለታል፤ ፍቃዱ ጊዜያዊ ከሆነ ደግሞ examination for the holder of permanent
ከተግባር ፈተና በተጨማሪ ጊዜያዊ ፈቃዱን Driver’s qualification certification license,
በያዘበት ዓመት የተመዘገበበት የጥፋት ሪኮርድ and upon the examination of offence record
ታይቶ የብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ ይታደስለታል፡፡ within the year for the holder of temporary
Driver’s qualification certification license in
addition to the above requirement.
gA ፲ሺ፪፻፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10226

፳. የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ስለማገድና 20. Suspension and Revocation of Driver’s
መሰረዝ Qualification Certification License

1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የተሰጠው 1/ Where based on the traffic offence records of
ሰው በፈፀመው የትራፊክ ደንብን የመተላለፍ a license holder or on other sufficient
ጥፋት ሪከርድ ወይም በሌላ አጥጋቢ ምክንያት ላይ grounds, it is proved that either his physical
ተመስርቶ የጤንነት ሁኔታው ወይም የመንዳት fitness or driving skill is deficient, the
ችሎታው አጥጋቢ አለመሆኑ ሲረጋገጥ ፈቃድ Licensing Body may suspend the driver’s
ሰጪው አካል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ qualification certification license or require
ፈቃዱን ማገድ ወይም ባለፈቃዱ የጤና ምርመራ him to undergo medical examination or order
እንዲያደርግ ወይም የችሎታ ማረጋገጫ ፈተና him to take driving qualification test or both.
እንዲወስድ ወይም ሁለቱንም እንዲፈጽም
ሊያስገድደው ይችላል፡፡
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሠረት 2/ The Licensing Body may revoke the driver’s
የተካሄደው የጤና ምርመራ ወይም የችሎታ qualification certification license where the
ማረጋገጫ ፈተና ውጤት የባለፈቃዱ የጤና ሁኔታ medical examination or the driving
ወይም የመንዳት ችሎታ አጥጋቢ አለመሆኑን qualification test conducted pursuant to sub-
የሚያመለክት ሲሆን ወይም ባለፈቃዱ ያለበቂ article (1) of this Article shows that the
ምክንያት የምርመራ ወይም የፈተና ውጤቱን physical fitness or driving skill of the license
በዘጠና ቀናት ውስጥ ሊያቀርብ ካልቻለ ፈቃድ holder is unsatisfactory or where he has,
ሰጪው አካል ፈቃዱን ሊሰርዘው ይችላል፡፡ without good cause, failed to produce the
medical examination or qualification test
result within 90 days.
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) 3/ Without prejudice to the provision of sub-
የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በአሽከርካሪ የጥፋት articles (1) and (2) of this Article, the driver’s
ሪከርድ መሠረት የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ qualification certification license may be
ፈቃዱ ሊታገድ ወይም ሊሰረዝ ይችላል፡፡ suspended or revoked based on drivers’
offence record.
4/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) እና (2) መሠረት 4/ Any person aggrieved by the decision given
በተሰጠው ውሳኔ ቅር የተሰኘ ማንኛውም ሰው pursuant to sub-article (1) and (2) of this
ውሳኔው በደረሰው በ ፴ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ Article may lodge his complaint to the
ቅሬታውን ሊያቀርብ ይችላል፤ የሚኒስቴሩም ውሳኔ Ministry, within 30 days from receipt of the
የመጨረሻ አስተዳደራዊ ውሳኔይሆናል፡፡ decision; the decision of the Ministry shall be
final administrative decision.
5/ ማንኛውም የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ 5/ Where any driver’s qualification certification
የተገኘው በሀሰተኛ ማስረጃ፣ በማታለል ወይም license is proved to be obtained by producing
በሌላ በማንኛውም ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ መሆኑ false evidence, deceit or by any other illegal
በባለስልጣኑ ወይም በፈቃድ ሰጭው አካል way by the authority or licensing body, the
ሲረጋገጥ አጥፊው አግባብነት ባለው ሕግ መሰረት license shall be revoked and the offender shall
የሚጠየቅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ተሰጥቶ be held legally responsible
የነበረው የብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይሰረዛል፡፡
፳፩.የፍቃድ ሰጭ አካላትን ፈቃድ ስለማገድና ስለመሰረዝ 21. Suspension and Revoking of Licensing
Bodies’ License
1/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ 6 (4) አጠቃላይ ድንጋጌ 1/ Without prejudice to the generality of the
እንደተጠበቀ ሆኖ ፈቃድ ሰጪ አካል ይህን አዋጅና provision of Article 6 (4) of this Proclamation,
አዋጁን ተከትለው የወጡ ደንቦችና መመሪያዎችን any licensing body if violates this Proclamation
የተላለፈ እንደሆነ በተለይም :- or regulations and directives issued pursuant to
this Proclamation, specially;
gA ፲ሺ፪፻፳፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10227

ሀ) በባለሥልጣኑ የወጣውን መስፈርት ለማያሟላ a) whoever issue or renew competency


የማሰልጠኛ ተቋም የብቃት ማረጋገጫ የምስክር license for training institution which do
ወረቀት የሰጠ ወይም ያደሰ፤ not fulfill the requirements set by the
Authority;
ለ) ዕጩ አሽከርካሪው ሐሰተኛ የትምህርት፣ b) whoever permits learner to take drivers
የጤናና የእድሜ ማስረጃ ማቅረቡን እያወቀ qualification certification exam or causes
ወይም ማወቅ እየቻለ የአሽከርካሪ ብቃት provision of drivers qualification
ማረጋገጫ ፈተና እንዲወስድ ያደረገ፣ ወይም certification license knowing or should
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ know that the learner produce false
እንዲሰጠው ያደረገ፤ educational, medical and age related
evidence;
ሐ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ እንዲሆን c) whoever provide theoretical and practical
በባለስልጣኑ ከተዘጋጀው የጽሁፍና የተግባር exam inconsistent with examination
ፈተና መመሪያ ውጪ ፈተና የሰጠ፤ directive prepared by the Authority to be
applicable at national level;
መ) ከባለስልጣኑ ወይም በባለስልጣኑ ውክልና d) whoever allows exam to be given or
ከተሰጣቸው አካላት የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ authenticate competence of learners by
ፈቃድ የሌላቸውን ወይም ፈቃዳቸው የታገደ፣ using examiners who do not have
ወይም ያልታደሰ ፈታኞችን ተጠቅሞ ፈተና competency license issued by the
እንዲሰጥ ያደረገ፤ ወይም የተፈታኞች ብቃት Authority or body delegated by the
እንዲረጋገጥ ያደረገ፤ Authority or whose license is revoked or
not renewed;

ሠ) የፍቃድ ሰጪ አካላት ሊያሟሏቸው e) whoever fails to fulfill one of the


ከሚገቡዋቸው መስፈርቶች ውስጥ አንዱን requirements the licensing body is
አጉድሎ የተገኘ፤ required to fulfill;

ረ) ብልሹ አሰራሮችንና ኪራይ ሰብሳቢነትን f) whoever doesn’t take measure to abolish


ለማስወገድ ተገቢውን እርምጃ ያልወሰደ፣ improprieties and rent seeking, and
ወይም የሚቀርቡ የሕዝብ ቅሬታዎችን doesn’t properly examine and take action
ተቀብሎና በአግባቡ አጣርቶ የእርምት እርምጃ for the compliant received from the public
ያልወሰደ፤ በተደጋጋሚ የሕዝብ ቅሬታ or doesn’t take measure on regular
በሚቀርብባቸው የፍቃድ ሰጪው ሠራተኞችና compliant received from the public
ባለሙያዎች ላይ ቅሬታውን አጣርቶ ተገቢውን against licensing experts and workers;
እርምጃ ያልወሰደ፤
ሰ) ለማሰልጠኛ ተቋም የተሰጠውን የምስክር g) whoever doesn’t execute order given by
ወረቀት እንዲያግድ ወይም እንዲሰረዝ በዚህ the Authority to revoke or to suspend
አዋጅ አንቀፅ ፳2 (2) መሰረት በባለሥልጣኑ certificate given to training institutions in
የተሰጠውን ትዕዛዝ ያልፈፀመ፤ accordance with Article 22 (2) of this
Proclamation;

ባለስልጣኑ ፍቃድ ሰጪው አካል ጥፋቶቹን the Authority shall give written warning by
ለማረምና ዳግም እንዳይከሰቱ ለማድረግ ordering the licensing body to take proper
የሚያስችሉ ተገቢ እርምጃዎችን እንዲወሰድ measure to correct the fault committed and to
ከማሳሰብ ጋር የእርምት እርምጃዎቹን ወስዶ prevent similar occurrence of fault by
ሪፖርት የሚያቀርብበትን ተገቢ ጊዜ በመወሰን determining appropriate time limit to take
የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋል፡፡ corrective measure and produce report to the
Authority.
gA ፲ሺ፪፻፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10228

2/ ማንኛውም ፈቃድ ሰጪ አካል በዚህ አንቀጽ ንዑስ 2/ If the licensing body does not take the proper
አንቀጽ (1) መሰረት በተሰጠው ጊዜ ገደብ ውስጥ measure within the time limit given under
ተገቢውን እርምጃ ሳይወስድ የቀረ እንደሆነ sub-article (1) of this Article the Authority by
ባለስልጣኑ ተገቢ ጊዜ በመወሰን ማስተካከያ እርምጃ determining appropriate time limit for
እስከሚወስድ ለፍቃድ ሰጪ አካሉ የሰጠውን correction shall suspend the license it issued
ፍቃድ ለማገድ ይችላል፡፡ to the licensing body.
3/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) መሠረት የጊዜ 3/ The Authority shall revoke the license if any
ገደብ ተሰጥቶት ማስተካከያ እርምጃ እንዲወስድ licensing body received suspension order
የእገዳ ትዕዛዝ የደረሰው ማንኛውም ባለፈቃድ under sub-article (2) of this Article if fails to
እርምጃ ወስዶ ጉድለቱን ያላስተካከለ እንደሆነ take corrective measure to rectify it within the
ባለስልጣኑ ፈቃዱን ይሰረዛል፡፡ time limit.
4/ ባለስልጣኑ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (2) 4/ When the Authority suspends the license it
መሰረት የፈቃድ ሰጪ አካልን ፈቃድ ሲያግድ issued to the licensing body pursuant to
ከታገደው ፍቃድ ሰጪ አካል አገልግሎት subarticle (2) of this Article, it shall facilitate
የሚፈልጉ ዜጎች አገልግሎቱን ከባለሥልጣኑ conditions necessary to provide service
ወይም ከሌላ ፍቃድ ሰጪ አካል በቀጣይነት subsequently for citizens seeking service from
የሚያገኙበትን አስፈላጊ ሁኔታ ማመቻቸት licensing body whose license is suspended,
አለበት፡፡ either from the Authority or other licensing
body.
፳፪.የማሰልጠኛ ተቋማትን የብቃት ማረጋገጫ የምስክር 22. Suspension and Revocation of Training
ወረቀት ስለማገድና ስለመሰረዝ Institution’s Competence Assurance Permit

1/ ባለሥልጣኑ የማሰልጠኛ ተቋማት በዚህ አዋጅ 1/ The Authority when examining the proper
አንቀጽ 9 የተደነገገውን ግዴታ በአግባቡ እየተወጡ execution of the obligations provided under
መሆኑን ለማረጋገጥ የሚያስችሉትን ዘዴዎች Article 9 of this Proclamation, if it finds a
በመጠቀም በሚያደርገው ቁጥጥርና ክትትል breach of obligation by the training institute,
ግዴታውን ሳያሟላ ባገኘው የማሰልጠኛ ተቋም ላይ it may take the appropriate legal measure or
በሕግ መሰረት እርምጃ ለመውሰድ ወይም እንደ may suspend or revoke the competency
አግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን certificate, as may be necessary.
ለማገድ ወይም ለመሰረዝ ይችላል፡፡
2/ ጥፋት የፈፀመው የማሰልጠኛ ተቋም የብቃት 2/ If the training institute that breaches the
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን ያገኘው ከባለስልጣኑ obligation has got the competency license not
ሳይሆን ከፍቃድ ሰጪው አካል የሆነ እንደሆነ from the Authority but from the licensing
እንደአግባብነቱ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር body, the Authority may order the licensing
ወረቀቱን እንዲያግድ ወይም እንዲሰርዝ የብቃት body to suspend or revoke the competency
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን የሰጠውን ፍቃድ certificate.
ሰጪ አካል ባለስልጣኑ ለማዘዝ ይችላል፡፡
፳፫ ክልከላ 23. Prohibitions

በዚህ አዋጅ አንቀጽ 0 የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ :- Without prejudice to the provisions of Article 10
of this Proclamation:

1/ ማናቸውም ሰው ተገቢው የአሽከርካሪ ብቃት 1/ no person shall, without having the proper
ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው ማንኛውንም ባለሞተር driver’s qualification certification license
ተሽከርካሪ በመንገድ ላይ መንዳት አይችልም፤ drive a motor vehicle on any road;

2/ ማንኛውም የባለሞተር ተሽከርካሪ ባለቤት ወይም 2/ no owner or possessor of any motor vehicle
ባለይዞታ ተገቢው የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ shall allow any person to drive his vehicle
ፈቃድ ያለው መሆኑን ሳያረጋግጥ ተሽከርካሪውን without verifying that the person is a holder
ሌላ ሰው እንዲነዳ መፍቀድ የለበትም፡፡ of the proper driver’s qualification
certification license.
gA ፲ሺ፪፻፳፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10229

ክፍል አራት PART FOUR


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEAOUS PROVISIONS
፳፬ ስለ ቅሬታ 24. Complaint

1/ በዚህ አዋጅ መሠረት በተሰጠው ውሣኔ ቅር የተሰኘ 1/ Any person who has complaint on the
ማንኛውም ሰው ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ቀናት decision made according to this Proclamation
ውስጥ በየደረጃው ለሚመለከተው የክልልና may lodge his complaint, within 30 days after
የፌደራል ትራንስፖርት ቢሮ ወይም ባለስልጣን receiving the decision, to the concerned level
ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል፡፡ of regional and federal transport bureau or
Authority.
2/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) መሰረት ቅሬታውን 2/ Any person who is dissatisfied with the
አቅርቦ በተሰጠው ምላሽ ያልረካ ማንኛውም ሰው response given on complaints submitted
ውሳኔው በደረሰው በሰላሳ ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ pursuant to sub-article (1) of this Article may
ቅሬታውን ለማቅረብ ይችላል፤ ሚኒስቴሩ በጉዳዩ submit his complaint to the Ministry within
ላይ የሚሰጠው ውሳኔ የመጨረሻው አስተዳደራዊ 30 days from date of receipt of decision; and
ውሳኔ ይሆናል፡፡ the decision of the Ministry on such matter
shall be the final administrative decision on
the matter.
፳፭.ቅጣት 25. Penalty
1/ ይህን አዋጅ ተላልፎ የተገኘ ማንኛውም ሰው 1/ Any person who violates this Proclamation
አግባብ ባለው ህግ ይቀጣል፡፡ shall be punished in accordance with the
appropriate law.
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ 2/ Without prejudice to the general provision of
እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተር ሳይክል ወይም የባለሶስት sub-article (1) of this Article, if a driver,
እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ holding a motor cycle or three-wheel motor
cycle category driver’s qualification
ያለው ማንኛውም አሽከርካሪ ከያዘው ምድብ ውጪ
certification license, found driving out of the
ሲነዳ ከተገኘ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ category shall be punished as he is driving
እንደሌለው ተደርጎ ይቀጣል፡፡ without having a license.
3/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) አጠቃላይ ድንጋጌ 3/ Without prejudice to the general provision of
እንደተጠበቀ ሆኖ የሞተር ሳይክል ወይም sub-article (1) of this Article, if a driver,
የባለሶስት እግር ምድብ የአሽከርካሪ ብቃት having no driver`s qualification certification
ማረጋገጫ ፈቃድ ሳይኖረው የሌሎች ምድቦች license of a motor cycle or three-wheel motor
cycle, found driving a motor cycle or three-
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ይዞ የሞተር
wheel motor cycle holding other category of
ሳይክል ወይም ባለሶስት እግር ሲያሽከረክር ከተገኘ
driver`s qualification certification license,
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ እንደሌለው shall be punished as he is driving without
ተደርጎ ይቀጣል፡፡ having a license.
፳፮.የተሻሩና ተፈፃሚነት የማይኖራቸው ሕጎች 26. Repealed and Inapplicable Laws
1/ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አዋጅ ቁጥር 1/ The Drivers Qualification Certification
፮፻/፪ሺ በዚህ አዋጅ ተሽሯል፡፡ License Proclamation No 600/2008 is hereby
repealed.
2/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (1) ድንጋጌ ቢኖርም 2/ Notwithstanding the provision of sub-article
በአዋጅ ቁጥር ፮፻/፪ሺ መሠረት ወጥተው ሥራ ላይ (1) of this Article, all regulations issued
የሚገኙ ደንቦች ሁሉ ከዚህ አዋጅ ደንጋጌዎች ጋር pursuant to Proclamation No. 600/2008 and
እስካልተቃረኑ ድረስ በዚህ አዋጅ መሰረት are in force shall, in so far as they are not
እንደወጡ ተቆጥረው የፀኑ ይሆናሉ፡፡ inconsistent with the provisions of this
Proclamation, be deemed to have been issued
under this Proclamation and shall continue in
force.
gA ፲ሺ፪፻፴ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10230

3/ ይህን አዋጅ የሚቃረን ሌላ ማንኛውም አዋጅ፣ 3/ No Proclamation, regulations, directives or


ደንብ፣ መመሪያ ወይም የአሰራር ልምድ በዚህ practice shall, in so far as they are
አዋጅ ውስጥ በተመለከቱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት inconsistent with the provision of this
አይኖረውም፡፡ Proclamation, be applicable with respect to
matters provided for by this Proclamation.
፳፯.የመሸጋገሪያ ድንጋጌ 27. Transitory Provision
ቀደም ሲል በነበሩ ሕጎች ተሰጥተው የነበሩ የባለሞተር Driving licenses issued prior to the coming into
ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዶች force of this Proclamation shall remain valid
ስለሚለወጡበት ሁኔታና ጊዜ ሚኒስቴሩ መመሪያ until the Ministry issued a directive as to the
እስከሚያወጣ ድረስ ፀንተው ይቆያሉ፡፡ manner and time of such change.

፳፰.ደንብ እና መመሪያ የማውጣት ሥልጣን 28. Power to Issue Regulation and Directive

1/ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ይህን አዋጅ ለማስፈፀም 1/ The Council of Ministers shall issue
የሚያስችል ደንብ ያወጣል፡፡ regulations for the implementation of this
proclamation.

፪/ የትራንስፖርት ባለሥልጣኑ በዚህ አንቀፅ ንዑስ 2/ The Authority shall issue directives for the
አንቀፅ (፩) መሠረት የወጡ ደንቦችን ለማስፈፀም implementation of the regulations issued
የሚያስችል መመሪያ ያወጣል pursuant to sub-article (1) of this Article;

፳፱.አዋጁ የሚፀናበት ጊዜ 29. Effective Date


ይህ አዋጅ በፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት This Proclamation shall enter into force on the
ቀን ጀምሮ የፀና ይሆናል፡፡ date of its Publication in the Federal Negarit
Gazette.

አዲስ አበባ የካቲት ፯ ቀን ፪ሺ፲ ዓ.ም Done at Addis Ababa, this 14th day of
February, 2018

ሙላቱ ተሾመ (ዶ/ር) MULATU TESHOME (Dr)

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ PRESIDENT OF THE FEDERAL


ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA
gA ፲ሺ፪፻፴፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10231

ሠንጠረዥ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ አመዳደብ
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ የብቃት ማረጋገጫ ፍቃዱ ለማሽከርከር የሚያስችለው
ተ.ቁ
ምድብ የተሽከርካሪ አይነት

የሞተር ሣይክል የአሽከርካሪ ብቃት


1 ባለሁለት እግር ሞተር ሳይክል ተሽከርከሪ
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ

ባለሶስት እግር የአሽከርካሪ ብቃት


2 ማንኛውንም ባለ ሶስት እግር ባለሞተር ተሽከርካሪ
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ

የአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት እስከ 8 መቀመጫ ያለው ማንኛውም ዓይነት ተሽከርካሪ እና


3
ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ እስከ 10 ኩንታል የሚጭን ማንኛውም ተሽከርከሪ

4 የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገ ጫፈቃ ድምድብ

እስከ 20 መቀመጫ ያለው ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ


ደረጃ--- ሕዝብ I ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ

እስከ 45 መቀመጫ ያለው ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ


ደረጃ-- ሕዝብ II ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ

ማንኛውም የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል


ደረጃ-- ሕዝብ III የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካሪ
5 የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ
እስከ 35 ኩንታል የሚጭን የደረቅ ጭነት ማመላለሻ
ደረጃ - ደረቅI ተሽከርካሪ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ
ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ ያለ
ተሳቢ፣ ከ18 ቶን የማይበልጥ ክብደትን የሚያነሱ ክሬን
ደረጃ - ደረቅII የተገጠመላቸው ተሽከርካሪዎች፣ እና በአውቶሞቢል
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ማንኛውንም ዓይነት የደረቅ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ
ተሳቢ ቢኖረውም ባይኖረውም፣ ማንኛውንም ክሬን
ደረጃ - ደረቅ III የተገጠመለት ይሁን ያልተገጠመለት ተሽከርካሪ፣ እና
በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ
ሊያስነዳ የሚችል ማንኛውንም ተሽከርካሪ
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10232

6 የፈሳሽ ጭነት ማመላለሻ ተሽከርካሪ የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ


እስከ 18, 000 ሊትር መያዝ የሚችል የፈሳሽ ጭነት
ማመላለሻ ተሽከርካሪ ካለተሳቢ፣ እና በአውቶሞቢል
ደረጃ - ፈሳሽ I
የአሽከርካሪ ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካሪ
ማንኛውንም ዓይነት የፈሳሽ ጭነት ተሽከርካሪ ተሳቢ
ቢኖረውም ባይኖረውም፣ እና በአውቶሞቢል የአሽከርካሪ
ደረጃ -- ፈሳሽ II
ብቃት ማረጋገጫ ፈቃድ ምድብ ሊያስነዳ የሚችል
ማንኛውንም ተሽከርካሪ
የማሽነሪ ኦፕሬተር ብቃት ማረጋገጫ የማሽከርከር ብቃት ማረጋገጫ ፈቃዱ የተሰጠበትን የማሽነሪ
7
ፈቃድ ምድብ ዓይነትና ክብደት ብቻ
gA ፲ሺ፪፻፴፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10233

SCHEDULE
CATEGORY OF DRIVER’S QUALIFICATION CERTIFICATION LICENSES
No Category of Driver’s Qualification Types of Vehicle Operated by Driver’s
Certification License Qualification Certification License

1 Motorcycle Driver’s Qualification Motorcycle with two wheels


Certification License Category
2 Three Wheel Motorcycle Driver’s Any motor vehicle with three wheels
Qualification Certification License
Category
3 Automobile Driver’s Qualification Any motor vehicle with the a capacity of up to
Certification License Category 8 seats and any vehicle with loading capacity
of 10,000 kilo grams
Public Transport Vehicles Driver’s Qualification Certification Permit Category
4 Any public transport with a capacity of up to
20 seats and any motor vehicle permitted in
Leve…..Public I
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Any public transport with a capacity of up to
45 seats and any motor vehicle permitted in
Level…Public II
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Any public transport and a motor vehicle
permitted in Automobile Driver’s
Level…Public III
Qualification Certification License Category
5 Truck Driver’s Qualification Certification License Category
Level…Truck I A truck with a loading capacity of up to 3500
Kilo grams and a motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
Level…Truck II Any truck without a trailer, truck with crane
of lifting capacity of not more than18 ton and a
motor vehicle permitted in Automobile
Driver’s Qualification Certification License
Category
Level…Truck III Any truck with or without a trailer, truck with
or without crane and a motor vehicle permitted
in Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፳፯ የካቲት ፯ qN ፪ሺ፲ ›.M Federal Negarit Gazette No. 27 14th February, 2018 …....page 10234

6 Fuel Tanker Driver’s Qualification Certification License Category


Level…FuelI Fuel or liquid Tanker without a trailer with a
loading capacity of up to 18,000 liters and a
motor vehicle permitted in Automobile
Driver’s Qualification Certification License
Category
Level…FuelII Any Fuel orliquid Tanker with or without a
trailer and a motor vehicle permitted in
Automobile Driver’s Qualification
Certification License Category
7 Machinery Operator Driver’s Qualification Only the type and capacity of machinery
Certification License Category permitted in the Driver’s Qualification
Certification License Category

You might also like