You are on page 1of 45

ከገሇፀ በኋሊ፣ ምፀታዊ (Ironical) የሆኑ ምሳላዎችን በማቅረብ፣ ባህርያቸውን እና

አቀራረባቸውን ወዯ መተንተን ይገባሌ፡፡ www.knowledgerush.com እና The


American Heritage Dictionary of the English Language ሊይ Irony “A form of
expression in which an intended meaning is opposite of the literal meaning
of the words used” ተብል ተበይኗሌ፡፡ ይህ የሚናገሩትን ነገር በተቃራኒው ፇገግታ
አምጪ በሆነ መንገዴ የማስቀመጥ ጥበብ፣ የሂዩመር አንደ አካሌ እንዯሆነ፣ ይህን ርዕስ
ሲጀመር የተጠቀሱት ምንጮች ይገሌፃለ፡፡
Sarcasm የሚሇው ቃሌ “በሰዎች ሊይ ማሾፌ፣ ሇሰዎች ከንካኝ የሽርዯዲ መሌስ
መስጠት” ተብል ተተርጉሟሌ (www.thefreedictionary.com)፡፡ ይህ ሰዎችን የማሸሞር
ባህርይ ያሇው የሂዩመር አይነት፣ ሰብዕናን በተወሰነ መሌኩ እንዯሚነካም ተገሌጿሌ (ዜኒ
ከማሁ)፡፡

3.2.2.4. የቃሊት ጨዋታ ሂዩመር (Pun, Word Play, Blend word)


በዙህ ስር የሚካተቱት ሂዩመርነታቸው በቃሊት ዯረጃ ብቻ በመዋቀር የተፇጠሩ
ሂዩመሮች ናቸው፡፡ በእርግጥ ‹‹ሁለስ ሂዩመሮች በቃሊት አይዯሌ ወይ የሚገሇጹት?››
የሚሌ ጥያቄ ይነሳ ይሆናሌ፡፡ እነዙህ የሂዩመር አይነቶች ሊይ ግን ሂዩመሮቹ
የሚፇጠሩት በቃሊት የተሇየ አጠቃቀም የተነሳ ብቻ ነው፡፡ አንዲንዴ ቃሊት በመጥበቅና
በመሊሊት፣ በአገባብ፣ ወይም በእማሬያዊና ፌካሬያዊ አጠቃቀም የተነሳ ሁሇት ትርጉም
አሊቸው፡፡ እንዱህ አይነት ባህርይ ያሊቸውን ቃሊት በመጠቀም ሂዩመርን መፌጠር
ይቻሊሌ፡፡ በህብር ዯረጃ ብቻ ሳይሆን ቃሊት ሆን ተብሇው ያሇቦታቸው ሲገቡም (በተሇይ
ኢ-መዯበኛ ቃሊት) ሂዩመርን ይፇጥራለ፡፡ ስሇዙህ ጉዲይ Leach ስትገሌፅ “Linguistic
devices for introducing humour in tales include the introduction of foreign words
often mispronounced, in myths; use of morphological devices (1949: 510) ትሊሇች፡፡

የቃሊት ጨዋታ ሂዩመሮች እንዳት ያለ እንዯሆኑ፣ በቃሊቱ ኅብር ትርጓሜ ስሌት


የቀረበ ሂዩመርን ሇምሳላ እንዱሆን፣ ከዒሇማየሁ ሞገስ፣ ሰምና ወርቅ አማርኛ እስኪ
እንወቅ፣ ሊይ አንዴ ናሙና መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡
ተክሌዬ በመንገዴ ሲያሌፈ ሸማኔ ሁለ ተሰብስቦ ሲያወጋ አንደ ተሳተው፡፡
ተክሌዬም ይህችን ይወዲሌ! ብል -
 ዚሬ ሸማኔ ሁለ ከዙህ ተሰብስቦ ምን ያዯርጋሌ? ስራ የሇውም
አይቋጥርም ወይ?
 ከነሱ አንደ ቅዲሜ ስሇሆነ ነዋ መምህር!
 ቅዲሜ ቢሆን መቋጠር ይከሇክሊሌ?

29
ከዙህ በኋሊ ጥቂት ተነጋግረው መንገዲቸውን ሲቀጥለ፥ ያው የተሳተው ሰውዬ
ተከትል፥
ሇዩኝ አሇዩኝም በማሇት -
 መምህር የተሳተው ማን ይሆን?
 እንዳ እኔን ምን ትጠይቀኛሇህ አንተ አሌነበርህም ወይ (1953፣ 70)[አፅንኦት-
የኔ]

ከሊይ በተገሇፀው ሂዩመር ሊይ አንኳሩን ዴርሻ የሚወስደት የተሰመረባቸውና


ሁሇት ፌቺ ያሊቸው ቃሊት መሆናቸውን ሌብ ይሎሌ፡፡

3.2.3 የሂዩመር አቀራረብ ስሌት በፅሁፌ ውስጥ19


ፉንበርግ “… since satirists use all the comic devices for the purpose
of criticism, to see how satire works, it is necessary to examine four basic
techniques of humor” (1967፣ 101) በማሇት አራት የሂዩመር አቀራረብ ዗ዳዎችን
ከገጽ 101-225 ዴረስ ዗ር዗ር አዴርጏ በምሳላ አብራርቷሌ፡፡20
1. አሇመጣጣም (Incongruity)
2. ማስዯነቅ (Surprise)
3. ማስመሰሌ (Pretense)
4. የበሊይነት (Superiority)

3.2.3.1. አሇመጣጣም (Incongruity)


በስፊት ግሌጋልት ሊይ የዋሇው የሂዩመር አቀራረብ ዗ዳ ያሌተጣጣሙ (ኢ-ኣቻ
የሆኑ) ነገሮችን በአንዴነት ማቅረብ ነው፡፡ በስነሌቦናዊ ትወራ ሊይ እንዯተመሇከትነው
ሰዎች አብረው የማይሄደ ነገሮችን በአንዴነት ሲያገኟቸው፣ የመዯነቅና የመዯሰት
ስሜታቸው ይጨምራሌ፡፡ የዙህ ዗ዳ መተግበሪያ የሆኑ ቴክኒኮችም አለ፡፡
 ማግ዗ፌ (Exaggeration) - አንዴ ነገር ያሇውን እውነታ በማግ዗ፌ (በማሳዯግ)
ሂዩመርን የመፌጠር ስሌት ነው፡፡
 ማኮሰስ (Understatement) - ከግዜፇት በስተተቃራኒ አንዴን ሁኔታ በማሳነስ
ሂዩመር የሚፇጠርበት ሂዯት ነው፡፡

19
በዙህ ንዐስ ርዕስ ስር ሊለ የፉንበርግ ርዕሶች ያቀረብኳቸው የአማርኛ አቻ ቃሊት በቀጥተኛ ትርጉም
የቀረቡ ሳይሆኑ ፉንበርግ ከሰጣቸው ምሳላዎች በመነሳት ርዕስ የተሰጣቸው ናቸው፡፡ በመሆኑም አንዲንዴ
ጊዛ የአማርኛው ስያሜ ከእንግሉ዗ኛው ጋር አብሮ የማይሄዴ ቢመስሌ ከሊይ በገሇጽኩት ምክንያት የመጣ
መሆኑን አሳውቃሇሁ፡፡
20
ፉንበርግ እነዙህን የአቀራረብ ዗ዳዎች በስፊት (በ124 ገፅ) እና በተሇያዩ Satirical ስራዎች አስዯግፍ
አቅርቧቸዋሌ፡፡ እኔ እዙህ በኋሊ ሇትንታኔ የሚመቹትንና በሀገራችን ወጎች ውስጥ የሚገኙትን ብቻ እጅግ
አሳጥሬ አቅርቤያቸዋሇሁ፡፡

30
 ማነፃፀር (Contrast) - በዴንገት የማይመሳሰለ ነገሮችን በማነፃፀር ሳቅን መፌጠር
ይችሊሌ፡፡
 አያዎ (Paradox) - እርሰ በርስ የሚጋጩ የሚመስለ ሁሇት ተቃርኖዎችን
በአንዴነት አዋህድ በማቅረብ ሂዩመርን መፌጠር ነው፡፡

3.2.3.2. ማስዯነቅ (Surprise)


ያሌተሇመደ የአንዴ ሁነት መቋጫዎች መዯነቅን መፌጠራቸው አይቀሬ ነው፡፡
ሰዎች በአንዴ ጉዲይ እንዱዯነቁ ማዴረግም ከሂዩመር መፌጠሪያ ዗ዳዎች አንደ ነው፡፡
የሚከተለትን ነገሮች በማዴረግ ይህን ዗ዳ የሂዩመር መመስረቻ መንገዴ አዴርጏ
መጠቀም ይቻሊሌ፡፡
 ያሌተጠበቀ ታማኝነት (unexpected Honesty) - እውነት መግሇፁ አይዯሇም
ሂዩመርን የሚፇጥረው፣ ግን ማጭበርበር በበዚበት ምዴር ባሌተጠበቀ ሁኔታ
እውነተኛ የውስጥ ስሜት ሲገሇፅ መገረምን ይፇጥራሌ፡፡
 ያሌተጠበቀ ተጠየቅ (unexpected Logic) - በዙህ ምዴር ሊይ ብዘውን ጊዛ
በተሇመዯ መዋቅር እና ሂዯት (pattern) እያሰቡ መመራት የተሇመዯ ነው፡፡ ከእነዙህ
የተሇመደ ጉዲዮችና ሂዯቶች ያፇነገጡ ያሌተጠበቁ ነገሮች ሲታዩ ፇገግታ የማምጣት
አቅም አሊቸው፡፡
 ኩምታ21 (ያሌተጠበቀ ውጤት) (unexpected Letdown) - አንዲንዴ ጊዛ ይሆናሌ
ብል የተጓጓሇት ነገር “ሇዙሁ ነው!” በሚያስብሌ ሁኔታ ይቋጫሌ፤ ይህ የመጨረሻ
ውጤቱም አግራሞትን ያጭራሌ፡፡

3.2.3.3. ማስመሰሌ (Pretense)


ፉንበርግ (1967፣ 176) የፌሮይዴን አባባሌ ጠቅሶ እንዲሇው፣ “Wit makes
possible the gratification of a craving (lewd or hostile) despite a hindrance
which stands in the way” ሰዎች በውስጣቸው የተቀበረን ፌሊጏት አውጥተው
እንዱረኩ የማዴረግ ኃይሌ አሇው፡፡ Panther፣ Rationale of the dirty joke በሚሇው
መፅሀፈም “under the mask of humor, our society allows infinite aggressions,
by everyone and against everyone” (1973፣ 10) ይሊሌ፡፡ የሂዩመር ተጠቃሚው፣

21
ኩምታ- ኩም ማዴረግ ማሳፇር፣ ቅስም መስበር ወይም መሰቅጠጥ የሚሇውን ትርጓሜ ይዝ ያሇ ቃሌ
ነው፡፡ በተሇይ ‹‹ኩም አዯረገው›› የሚሇው አነጋገር ብዘዎች ሲለት የሚሰማ በመሆኑ ሇunexpected
Letdown ትርጉምነት ገብቷሌ፡፡

31
ይህ በሂዩመር ማህበረሰቡ የጣሇበትን “ገዯብ የመውጫ ዗ዳ”ን የሚገሇገሌበት፣
የሚከተለትን መንገድች እየተጠቀመ ነው፡፡
 ነባርን ማሻሻሌ (Parody) - ይህ ዗ዳ ቀዴሞ በተፃፇን አባባሌ (ንግግር) ሊይ
ተመስርቶ ወይም አስመስል በመሸርዯዴ ሂዩመርን ማቅረብ ነው፡፡ የበእውቀቱ የሲዱ
ሂዩመር ሇዙህ ዗ዳ ማስረጃ የሚሆን ጥሩ ምሳላ ይዞሌ፡፡ “እግዙአብሔርም ብርሃን
ይሁን አሇ፤ እነሆ ከዙያን ጊዛ ጀምሮ ሇመብራት ኃይሌ እንከፌሊሇን”፡፡
 ማስመሰሌ (Mask Persona) - ሰው ያሌሆነውን ነገር አስመስል ሇማቅረብ ሲጥር
ሂዩመርን ይፇጥራሌ፡፡ ይህ ዗ዳ፣ ላልች ሰዎችን በመምሰሌ የሚፇጠር የሂዩመር
መፌጠሪያም ነው፡፡ የላልችን ዴምፅ፣ አነጋገር እና አሇባበስ በማስመሰሌ ሂዩመርን
መፌጠር ይቻሊሌ፡፡
 የተዚባ ተምሳላት (Symbol) - በላልች የስነ-ፅሁፌ ዗ርፍች እንዯሚታየው፣
በሂዩመር ውስጥ የሚገኘው ትዕምርት፣ ነገሮችን ሇመወከሌ ሳይሆን፣ ያሇውን
እውነታ እንዯ ማዚቢያ እና ማስሇወጫ መሳሪያ ሆኖ ነው የሚያገሇግሇው፡፡

3.2.3.4. የበሊይነት (Superiority)


ሰዎች ከላልች እንዯምንሻሌ እያሰብን (እንኳን እሱን አሊዯረገኝ እያሌን)፣ በላልች
ጉዴሇት ሊይ መሳቅ ይቀናናሌ፡፡ ስሇሆነም፣ አንባቢያን ከላልች የበሊይ መሆናቸው
እንዱሰማቸው በማዴረግ፣ ግርምትንና መዜናናትን ከሚፇጥሩ መንገድች ውስጥ
የሚከተለት ይጠቀሳለ፡፡
 ገዯቢስነት ወይም መጥፍ እዴሌ (Small Misfortunes) - አንደ ዋነኛው የሂዩመር
መነሻ የላልች መጥፍ እዴሌ እና ብስጭት ነው፡፡ ዴንገት የሚከሰት ችግር፣ እክለ
ሇዯረሰበት ሰው አሳዚኝ ቢሆንም፣ ሇተመሌካች እና አንባቢ ግን የማስዯሰት ባህርይ
ሉኖረው ይችሊሌ፡፡
 ማጋሇጥ (unmasking) - የላልች ጉዴ ሲጋሇጥና ሲወጣ፣ መሳቅ ማሳሇቅ
የተሇመዯ ነው፡፡ ሂዩመር አቅራቢውም የራሱን ስህተት፣ የላልችንም እንከን እያነሳ
አንባቢን ማስዯሰት ይቻሊሌ፡፡
 መግዯፌ ወይም መንተባተብ (Ignorance) - የተሇያዩ የማህበረሰብ ክፌልችን
(ብሄሮችን) ቅሊፄና ስህተት በማዴመጥ መሳቅ አንዲንዳ የሚከሰት ነገር ነው፡፡

32
የላልችን ቅሊፄ፣ የአነጋገር ስህተት፣… በማቅረብ አንባቢን ማስዯሰት፣ የሂዩመር
መፌጠሪያ ላሊው መንገዴ ነው፡፡
 ተራ ዴግግሞሽ (The banal) - በየንግግሩ እና ጽሐፈ መሀሌ (በተሇይ
በገፀባህርያት ንግግር ውስጥ) የሚገኝ ተዯጋጋሚነት ያሇው ተራ አባባሌ ሂዩመርን
ይፇጥራሌ፡፡ አንዴ የሂዩመር መፌጠሪያ መንገዴ ሆኖ የሚያገሇግሇው፣ ይህ
የአዜማችነት ባህሪ ያሇው ተዯጋጋሚ የሆነ ተራ አባባሌ ፥ ሆን ተብል ሲገባ የበሇጠ
ሳቢነት ይኖረዋሌ፡፡
 ስዴብ (Insult) - ስዴብ ራሱ ምን ያህሌ የሂዩመር ምንጭ እንዯሆነ ሇማወቅ፣
በሀገራችን በ“ሀገር ፌቅር ቴአትር” ቤት፣ ሲተሊሇፌ የነበረውን “የቀሇጠው መንዯር”
የተሰኘውን ቴአትር ማስታወስ ብቻ በቂ ነው፡፡ ይህ ቴአትር ብዘዎችን በሣቅ
ያንከተክት የነበረው በገጸ-ባህርያቱ የእርስ በርስ መሰዲዯብ ነበር፡፡

ከሊይ የተጠቀሱት የሂዩመር አይነቶችና የአቀራረብ መንገድች ናቸው፡፡ ሂዩመር


በየትኛውም አይነት ስር ይመዯብ፣ የትኛውንም አይነት አቀራረብ ተከትል ይዋቀር፣ ጥሩ
ሆኖ እንዱታይ ግን ወጥነት (Originality) ፣ ትኩረት (emphasis) እና ቁጠባ
(economy) ሉኖረው እንዯሚገባ The New Encyclopedia Britannica (2005: 20:
686) ይገሌፃሌ፡፡

3.2.4 የሂዩመር ሥነጽሐፊዊና ማህበራዊ ፊይዲ


ሂዩመር የሚያስገኛቸው ሥነጽሐፊዊና ማህበራዊ ፊይዲዎች አለ፡፡ እነዙህ
የሥነጽሐፌ ፊይዲዎች The New Encyclopedia Britannica (2005)፤ Potter,
1954፤ Laineste, 2008፤ Jacobs, 2007፤ እና በተሇያዩ የምርምር መጽሔቶች ሊይ
ተ዗ርዜረዋሌ፡፡

1. ስነፅሁፊዊ ግሌጋልት
በንግግር ውስጥ እየተገኘ፣ የጨዋታ ሇዚ ሆኖ የሚገኘው ሂዩመር በፅሁፌ
ውስጥም ሲገኝ፣ የሚከተለት ጥቅሞች ይኖሩታሌ፡፡

ሀ. ስሌቸታን መቀነስ - በ3.1.1 ሊይ እንዯጠቀስነው፣ ወጏች ኢ-ሌቦሇዴ ጽሁፍች ናቸው፡፡


ኢ-ሌቦሇዴ ጽሐፌ ዯግሞ በባህርዩ እውነተኛ ዴርጊትን እንጂ ሙለ በሙለ ፇጠራዊ
የሆነ ታሪክን አያቀርብም፡፡ በመሆኑም ሆን ተብል ሇእውቀት ካሌሆነ በስተቀር፣ ኢ-

33
ሌቦሇዴ ጽሐፍችን እየተዜናኑ ማንበብ እምብዚም አይሞከርም፡፡ ምክንያቱም ኢ-ሌቦሇዴ
ጽሐፍች የማዴከምና የማሰሌቸት ባህርይ አሊቸው፡፡ ሂዩመር ዯግሞ የአስዯሳችነት ባህርይ
አሇው፡፡ ይህ ባህርዩም አንባቢ ሂዩመር ያሇበትን ጽሐፌ ሲያነብ ሳይሰሇች እንዱከታተሌ
ሌዩ ዴጋፌ ይሰጣሌ፡፡

ሇ. የቋንቋ እና የአስተሳሰብ ችልታን ማዲበር - በቃሊት አጠቃቀም ሊይ ከተመሰረተው


የቃሊት ጨዋታ ሂዩመር (pun) አንስቶ፣ ሌዩ የማሰብና የመመራመር ሃይሌን ሉጠይቅ
እስከሚችሇው ሽሙጥ (satire) ዴረስ፣ ያለ ሂዩመሮች የአንባቢያቸውን የቋንቋ ችልታ
አዲባሪ ናቸው፡፡
ሂዩመሮች የቋንቋ ችልታን ብቻ ሳይሆን የአስተሳሰብና የተጠየቅ ችልታንም ጭምር
ያሰፊለ፡፡ ጥሩ ሂዩመርን የማጣጣም ችልታ ያሇው ጥሩና የዲበረ የቋንቋ፣ የአስተሳሰብ
እና የተጠየቅ ችልታ እንዲሇው መናገር ይቻሊሌ፡፡ በላሊ አገሊሇፅ ጃኮብስ ጉዲዩን
በተቃራኒው እንዯገሇፀችው “The limits of our humour are the limit of our
understanding” (2007, 40) ማሇት ያስኬዲሌ፡፡
ይህን ብቻ ሳይሆን፣ ሂዩመር የፇጣሪውን እና የአንባቢውን የፌሌስፌና አስተሳሰብ
ሇማጤን እና ሇማስፊትም ይረዲሌ፡፡ Kao አርትኦት በሰራበት መፅሀፈ መግቢያ ሊይ፣
Yutang እንዲሇው፣ “All good, pervading, solid, lasting humor, I believe, is
based on a philosophy, a way of looking things” (1946, xxx)፣ መሆኑ ነው፡፡
በመሆኑም አንዴ ሂዩመር ሲቀርብ፣ የፀሀፉው ፌሌስፌናዊ አስተሳሰብ አብሮ ይታያሌ፤
በሂዩመሩ ውስጥ ያሇውን ፌሌስፌና ማጣጣም የምንችሇው ዯግም ጥሩ የቋንቋ፣ የተጠየቅ
እና የአስተሳሰብ ችልታ ሲኖረን ነው፡፡

ሏ. መሌዕክትን በቀሊለ ማስተሊሇፌ - ሂዩመሮች፣ ዯራሲው ሉያስተሊሌፌ የሚፇሌገውን


ቁም ነገር በቀሊለ ማሾሇኪያ ናቸው፡፡ ስሇ ወግ አጥኚው የሻው ተሰማን ሲያነጋግር፣
“የሰውን ሌብ እንዯ ዴንጋይ ብናየው፣ ወግ ፀሀፉው ዴንጋዩን ፇርክሶ መግባት
አይጠበቅበትም፤ በሂዩመሮቹ እያረሰረሰ መሌዕክቱን ያሰርፃሌ”22 የሚሌ መሌስ አግኝቷሌ፡፡
ወይም መስፌን፣ በየላሉት ዴምፆችና ላልችም ወጏች መግቢያ ሊይ እንዯገሇፀው “዗ና
እያዯረጉ፣ እያዋዘና እያሳቁ ቁምነገርን አሾሌኮ መወርወር” (1992፡ 4) ይቻሊሌ፡፡

22
የሻው ተሰማ፣ ቃሇ ምሌሌስ፣ ህዲር 07፣ 2002 ዒ.ም

34
መ. ሇመንፇስ እርካታ - ሂዩመር ከአስዯሳች፣ አስገራሚ እና የሚያስቅ ሁኔታ ጋር ምን
ያህሌ ቁርኝት እንዲሇው፣ ከዙህ በፉት በተዯጋጋሚ ተነስቷሌ፡፡ እነዙህ ነገሮች ዯግሞ
መንፇስን የማርካት ባህርይ አሊቸው፡፡ በመሆኑም ጥሩ ሂዩመሮች ያሊቸውን ጽሐፍች
የሚያነቡ ተዯራሲያንም ሇዙህ የመንፇስ እርካታ የታዯለ ናቸው፡፡ ከሂዩመር የሚገኘው
የመንፇስ እርካታ ብቻም ሳይሆን፣ የበሊይነት እና የመረጋጋት ስሜት ጭምር ነው፡፡
ፉንበርግ እንዲሇው፣ “Satire offers the reader the pleasures of superiority and
safe release of aggressions” (1967: 5)፣ ማሇትም ይቻሊሌ፡፡ ይህ የበሊይነት እና
የመረጋጋት ስሜት ዯግሞ በተሇይ በላልች ስህተት ከመሳቅ ውስጣዊ ፌሊጎታችን
የሚመጣም ይሆናሌ፡፡

ሠ. ህይወትንና ራስን ማሳየት - ሰዎች ሂዩመሮችን ሲያነቡ፣ ራሳቸውንና አካባቢያቸውን


እንዱያጤኑ ግዴ ይሊቸዋሌ፡፡ ፉንበርግ ስሇ satirist ሲናገር “it is sufficient to point
out faults and let others correct them” (1967: 15) ይሊሌ፡፡ እንዯ ፉንበርግ
አባባሌ፣ አሽሟጣጩ ነገሩን ከጠቆመ፣ አንባቢው ጉዲዩን አጢኖ ሇማስተካከሌ ይንቀሳቀስ
ይሆናሌ፡፡ በዙህም ሂዩመር አካባቢን ማጤኛ መሳሪያ ሆነ ማሇት ነው፡፡ በአጭሩ መስፌን
በንጉሴ አየሇ - ፌካት መግቢያ ሊይ እንዯገሇፀው “ሂዩመር፣ ሲያዜናና፣ ከሰዎች አስተሳሰብ
እና አኗኗር ጋር ሲራመዴ፣ … ራስንና አንባቢን ሇመመሌከት ያስችሊሌ፤ ተዜቆ
የማያሌቅ ማህበራዊ ሀብትም ይሆናሌ” (1984፡ 6)፡፡ በተጨማሪም አንባቢዎች ጸሏፌቶቹ
ዯጋግመው ከሚያቀርቧቸው ሂዩመሮች በመነሳት፣ ስሇማንነታቸው (ስሇጸሏፌቱ)
ሇመረዲት እዴሌ ያገኛለ፡፡

2. ማህበራዊ ፊይዲ
በግሇሰብ እና በሥነጽሐፌ ዯረጃ ብቻም ሳይሆን፣ ሂዩመር ማህበራዊ ፊይዲም
አሇው፡፡ እነዙህን ማህበራዊ የሂዩመር ፊይዲዎች ቀጥሇን እንመሌከት፡፡

ሀ. የማህበረሰብን የስነምግባር ጉዴሇት መጠቆም እና ማረቅ - አንዲንዴ ሂዩመሮች


(በተሇይ እንዯ ሽሙጥ ያለት) የማህበረሰብን ገመና አጋሊጮች ናቸው፡፡ ስሇ satire
ምንነት ስንነጋገር የጠቀስነውን የፉንበርግን ብቻ (3.2.2.3 ሊይ የተጠቀሰውን) አባባሌ
ማስታወስ ፣ የሂዩመሮችን የማህበረሰብ ሕፀፅ ጠቋሚነትን ሇማስተዋሌ ያስችሊሌ፡፡

35
በማህበረሰቡ ጉዴሇቶች ሊይ የተመሰረቱት ሂዩመሮች፣ ማህበረሰቡ ያንን ጉዴሇቱን
እንዱሞሊ የመቀስቀሻ ዯወልች ሆነው ያገሇግሊለ፡፡

ሇ. ራስን (ገመናን) መዯበቂያ፣ (ያሌተፇሇጉ23 ፌሊጏቶችን ማውጫ) - ሂዩመር


የማህበረሰብን ገመና አጋሊጭ ብቻ ሳይሆን፣ ማህበረሰቡ ነውር ያሇውን (አይነኬ ጉዲይ)
ራስን ሳያጋሌጡ በ዗ዳ ማውጫም ነው፡፡ ይህን Alexander በ The Social Faces of
Humour መፅሀፌ ሊይ እንዱህ ብል ገሌፆታሌ፡፡
There is plentiful evidence that humour can serve to mask or for
ground (depending on one’s point of view) the express of down
right ethnocentric, authoritarian and as the women’s movement has
documented, sexist attitude and behavior patterns (1996: 63)

ይህ ራስን ሸፊፌኖ የሚያምኑበትን፣ ግን ፉት ሇፉት ሇመናገር አስቸጋሪ የሆነን ነገር


በሂዩመር ማቅረብ የተሇመዯ ጉዲይ ነው፡፡ ሂዩመር ቢያምኑበትም ማህበረሰቡ
የማይፇቅዯውን (ክሌከሊ ያሇበትን) ጉዲይ ራስን ሳያሳውቁ ማስተሊሇፉያ ሽፊን ሆኖም
ያገሇግሊሌ፡፡

ሏ. ግጭትን መፌቻ24 - ዲንዯስ በ Mother wit from the laughing barrel “Humour
lends it self particularly well to use as a conflict resolution device” (1990:
645) ይሊሌ:: ይህ የግጭት መፌቻ ሆኖ የማገሌገሌ ጉዲይ፣ የሂዩመር መፇጠሪያ
ምክንያቱ እንዯሆነ ከሚገሌጹት የስነሌቦና ትውር አራማጆች ሃሳብ ጋር አብሮ የሚሄዴ
ነው፡፡ የዙህ ትውር አራማጆች ጨምረው እንዯሚለት፣ ሂዩመር ንዳት የመተንፇሻ
መሳሪያ ሆኖ ከማገሌገሌ ጋር የሚያያዜ በመሆኑ በቀሊለ ግጭትን ሇመፌታት ይችሊሌ፡፡
ከዙህም በሊይ በተሇይ ትረካዊ ሂዩመሮች፣ በግጭት አስፇቺ ወገኖች ዗ንዴ፣ ግጭቱን
ሇማብረዴ፣ የራሳቸውን ዴርሻ ይወጣለ፡፡

23
ያሌተፇሇጉ የተባለት በተናጋሪው (በአቅራቢው) ሳይሆን፣ በማህበረሰቡ ሌማዴና ውስጣዊ ዯንብ ነው፡፡
የጉዲዩ ገመናነትም በማህበረሰቡ ዗ንዴ ባሇው አመሇካከት ምክንያት የሚመጣ ነው፤ ግሇሰቡ ግን እየፇራም
ቢሆን ፇሌጎ የሚያዯርገው (የሚናገረው) ነገር ነው፡፡
24
አንዲንዴ ጊዛ ያሌታሰበባቸው፣ ብሶትን የሚያራግቡ፣ የባሰ ሇግጭት የሚጋብዘ (መነሻ የሚሆኑ)
ሂዩመሮች እንዲለም መ዗ንጋት አይገባም፡፡ ዲንዯስም በዙያው መጽሏፌ ውስጥ ይህን ጉዲይ ገሌጾታሌ፡፡

36
ከሊይ በትወራዊ ዲራው ውስጥ ስሇ ወግ እና ሂዩመር ምንነት፣ ታሪክ፣ አይነትና
የአቀራረብ መንገዴ በተሇያዩ ምሁራንና ጸሏፌት የተገሇጹ ሀሳቦች ቀርበዋሌ። ጠቅሇሌ
ተዯርጎ ሲታይ፣ በዙህ ጥናት ውስጥ ወግ እና ሂዩመር የሚከተሇውን ብያኔ ይ዗ዋሌ።
ወግ፡- በእውነታ ሊይ የተመሰረተ፣ ኢ-መዯበኛ አጻጻፌን የሚከተሌ፣ አዜናኝ
ፇጠራዊ የሥነጽሐፌ ስራ
ሂዩመር፡- የማሳቅ፣ ወይም የማስፇገግ፣ የማስዯመምና የማስገረም ሀይሌ የያ዗፡
ጎናዊ፣ ተቃርኗዊም ሆነ ቀጥተኛ አቀራረብ ያሇው የንግግርና የጽሐፌ
ስሌት

በዙህ መንገዴ የተበየነው ሂዩመር በጥናቱ ውስጥ በተካተቱ ወጎች ውስጥ


የቀረበበትን መንገዴ፣ የምዴብ አይነት፣ እና ጽሐፊዊና ማህበራዊ ፊይዲ በሂሳዊ አይን
ቅኝት የተዯረገበት ምዕራፌ ቀጥል ይቀርባሌ።

37
ምዕራፌ አራት
በወጏቹ ውስጥ የታዩ ሂዩመሮች አይነት፣ የአቀራረብ መንገዴ እና ፊይዲ
ሂሳዊ ቅኝት25

በዙህ ምዕራፌ ስር ከ1976 ዒ.ም. ጀምሮ ከታተሙ ወጏች ውስጥ ከተገኙ


ሂዩመሮች ጥቂት ናሙናዎች እየተወሰደ አይነታቸው፣ የአቀራረብ መንገዲቸው እና
ስነፅሁፊዊ እና ማህበረሰባዊ ፊይዲቸው ሂሳዊ ቅኝት ተዯርጏበታሌ፡፡26

4.1 በወጎቹ ውስጥ የታዩ የሂዩመር አይነቶች


እዙህ ትንታኔ ሊይ ሂሳዊ ቅኝት የተዯረገባቸው ሂዩመሮች በአራት ምዴብ
በመከፇሌ ሲሆን፣ የአቀማመጣቸው ቅዯም ተከተሌም በመጻሕፌቱ ውስጥ በተገኘው
ብዚታቸው ቅዯም ተከተሌ ነው፡፡

4.1.1 ሾርኒያዊና ምፀታዊ ሂዩመሮች (Satire, Irony, Sarcasm)


በዙህ ስር የምናያቸው ሂዩመርነት ያሊቸውን ሾርኒ (ስሊቅ)፣ ምፀትና ሽርዯዲን
ነው፡፡ ሁለም ሾርኒዎች፣ ምፀቶችና ሽርዯዲዎች ሂዩመርነት ሊይኖራቸው ይችሊሌና በዙህ
ስር የተካተቱት ባያስቁ እንኳ ቢያንስ በገረሜታ “ወቸጉዴ!” የምንሌባቸው ናቸው፡፡ አንዴ
ሊይ ሶስቱንም ርዕሶች መዯበሊሇቅ ሇትንታኔ ስሇማያመች በፉዯሌ ተከፊፌሇው ይቀርባለ፡፡

4.1.1.1 ሾርኒ ፣ሽሙጥ (Satire)


በሾርኒ አፃፃፌ ከቀረቡ ሂዩመሮች ውስጥ በመጀመሪያ የምናየው ኤፌሬም እንዲሇ
በሾርኒ አገሊሇፅ ሂዩመሮችን ፇጥሮ፣ እያዜናና ማህበራዊ ህፀፅን የሄሰበትን ነው፡፡ ኤፌሬም

25
በግሇሰቦች መሀሌ ያሇው፣ ሂዩመርን የመረዲት እና የማጣጣም ችልታና ግንዚቤ ከመሇያየቱም
በተጨማሪ፣ አንዲንዳ በወጏቹ ውስጥ የሚገኙት ሂዩመሮች ተቆንፅሇው ወጥተው ሲተነተኑ በአውደ
እንዲሊቸው ሀይሌ ፇገግታ የማስገኘት አቅማቸውን ይ዗ው አይገኙም፡፡ ከዙህም በሊይ Eastman እና
ላልችም በሂዩመር ሊይ ጥናት ያዯረጉ ብዘ ምሁራን እንዯገሇፁት፣ “ሂዩመርን እንዯመተንተን ሂዩመርነቱን
የሚያጠፊ ነገር የሇም”፣ ስሇዙህም ከዙህ ሂሳዊ ቅኝት “ሇሣቅ የሚያዯርሱ ሂዩመሮች” የግዴ እንዱኖሩ
መጠበቅ አይገባም፡፡
26
በየወጏቹ ውስጥ ያለ ሁለንም ሂዩመሮች አይነት እና የአቀራረብ መንገዴ ማቅረብና መተንተን እጅግ
ከባዴ፣ እንዱሁም በጣም ብዘ ጊዛና ቦታን የሚፇጅ ነው፡፡ በተጨማሪም አሇን ዲንዯስ ቀሌድች “ራሳቸውን
በራሳቸው ገሊጭ ናቸው” ይሊሌ (“jokes are self-explanatory”) (1990፡ 620)፡፡ በመሆኑም በዙህ ሂሳዊ
ቅኝት ምዕራፌ ሇየርዕሶቹ ማሳያ የሚሆኑ ሂዩመሮች ከጥቂት ገሇፃ ጋር ከቀረቡ በኋሊ በአባሪ-2 ሊይ
ከየመዴበልቹ የተገኙ ሂዩመሮች ተሇቅመው በሰንጠረዥ ተቀምጠዋሌ፡፡

38
ወዯ ሀገራችን የሚገባውን የመኪና ብዚት ጅቡቲዎች ሲመሇከቱ አለት ብል በ “የ‘ፍርጅዴ
ነገር’ ” በሚሇው ወጉ ውስጥ ያቀረበው ስሊቃዊ ሂዩመር እንዱህ ይነበባሌ፡፡
እነኚህ ጅቡቲዎች ወሬ ሲሰሙ በቃ “አበሻ ተርቧሌ በረሀብ ሉያሌቅ ነው”
ምናምን የሚሌ ነው፡፡ ወዯባቸው ሊይ ሲያዩ ዯግሞ ጉዯኛ መኪና ይራገፊሌ፡፡
እና ምን ብሇው አሙን አለ መሰሊችሁ… “እነዙህ ሰዎች መኪና ነው እንዳ
የሚበለት?” ይበሇን … መቼም እኛ ሊይ የማይበረታ የሇም” [ሇእኔ ዱ.ኤክስ
ሇብ ሇብ እሱ ከላሇ ፓጄሮ ጏረዴ ጏረዴ ይሁንሌኝ] (1994፣ 51) ፡፡

ከሊይ የቀረበው በሀገራችን ያሇውን የኑሮ ሌዩነት (የሚባሇውን እና የሚሆነውን)


ያገና዗በ ስሊቅ ነው፡፡ እውነትም በሀገሪቷ ያለትን የመኪናዎች አይነት ሇሚያስተውሌ፣
ህዜቧ በረሀብ የሚያሌቁባት ሀገር መሆኗን ይጠራጠራሌ፡፡ ኤፌሬምም “ጅቡቲዎች አለት”
የተባሇውን ስሊቃዊ ሂዩመር በወጉ ውስጥ ያቀረበው ይህንን ከሊይ የተገሇፀውን ነጥብ
ሇማሳየት ነው፡፡ ግን “ጅቡቲዎች እንዱህ አለ” ብቻ ብል አሊበቃም፡፡ እሱም ሽርዯዲውን
በቅንፌ ውስጥ ቀጥሎሌ፡፡ ኤፌሬም ሂዩመሩን ያቀረበው፣ መኪኖቹን ወዯ ምግብነት ቀይሮ
ሇራሱና ሇጓዯኛው በማ዗ዜ ነው፡፡ በዙህም በሹፇት “ታዱያ ምን ይዯረግ!” አይነት ሀሳቡን
በሾርኒ አስተሊሌፎሌ፡፡
“በስህተት የሰው ሌጃገረዴ ዯፌሬ …” በሚሇው ወጉ ስርም ኤፌሬም (1994)፣
“የምር ነው” ብል፣ ጓዯኛው በሚሰራበት ቦታ የዝረ የ“ዕርዲታ” ዯብዲቤን ይ዗ት
አስነብቧሌ፡፡ እዙህ ሊይ ተሳሊቂው ኤፌሬም ሳይሆን “ዕርዲታ” ጠያቂው ነው
የሚመስሇው፤ ዯብዲቤው እንዱህ ይሊሌ፡፡ “በስህተት የሰው ሌጃገረዴ ዯፌሬ ጉዲዩ
በሽማግላ ታይቶ ካሳ ክፇሌ ስሇተባሌኩ … ችግሬን አይታችሁ እርደኝ” (ገጽ 122-123)፡፡
የነገሩ የበሇጠ ስሊቃዊ ሂዩመርነት የሚጏሊው ዯግሞ ኤፌሬም፣ ሰውየው የሶስት
ሌጆች አባት፣ መሆኑን ሲነግረን ነው፡፡ የሶስት ሌጆች አባት የሆነ ሰው፣ ሌጆቹን
በስርዒቱ እንዱያሳዴግ እና በማህበረሰቡ ውስጥ መሌካም አርአያነት ያሇው ተግባር
እንዱወጣ ይጠበቅበታሌ፡፡ ይህ እርዲታ ጠያቂ ሰው ግን እንኳን ይህን ሉያዯርግ ጭራሽ
በማህበረሰብም፣ በህግም፣ “ነውር” የተባሇ ዴርጊት ፇፅሞ ይታያሌ፡፡ የጉዲዩ ስሊቃዊ
ሂዩመርነት ይበሌጥ የሚጏሊው ግን በዴርጊቱ አይዯሇም፡፡ ከእዴሜውም፣
ከሚጠበቅበትም፣… በተቃርኖ ሇፇፀመው አስነዋሪ ዴርጊት፣ ካሣ እንዱከፌሌ ሲበየንበት
የፃፇው የእርዲታ ዯብዲቤ ግን ትሌቅ የተሳሌቆ ገጽታ አሇው፡፡ ሰውዬው በጥፊቱ ከማፇርና
ከመፀፀት ይሌቅ ጉዲዩን “ስህተት” ብልታሌ፡፡ ገረሜታን ወዯ አእምሮ የሚያመጣው
ስሊቅም ይኸው “ሴት መዴፇር” በ“ስህተት” የተዯረገ እንዯሆነ ተዯርጏ የቀረበበት ስሌት

39
ነው፡፡ ከሊይ ተሳሊቂው ኤፌሬም ሳይሆን ሰውየው ነው የተባሇው ይህ፣ በራስ ሀጢያት
ማፇር ቀርቶ በሰው ማሊገጥ፣ የተጀመረበት ጊዛ መጣ እንዳ? የሚያሰኝ አገሊሇፅ
ስሇሚታይ ነው::
ስብሃት ዯግሞ መረን ባጣ የቋንቋ አጠቃቀም ሊይ ይሳሇቃሌ፡፡ በስብሀት 2-እግረ
መንገዴ27 በተሰኘው የወግ መዴበለ ስር ባሇው “ሞትና ህይወት” በሚሇው ወጉ ውስጥ
እንዱህ የሚሌ ሾርኒያዊ ሂዩመር እናገኛሇን፡፡
“ከዙህ ዒሇም በሞት ተሇዩ” ሲባሌ ምን ማሇት ነው? ከዙህ ዒሇም ሊይ በእሳት
ሰረገሊ ወይም በራዕይ ወይም በምትሀት ሳይሆን በሞት ነው የተሇዩት ሇማሇት
ነው? ባይገርማችሁ ዯሞ እኝህ ሰው ራሳቸው፣ ቀዯም ሲሌ “ከእናታቸው
ከወይ዗ሮ እገሉትና ከአባታቸው አቶ እገላ ተወሇደ” ተብሎሌ (ገጽ 38)፡፡

ይህ ገሇፃ እንዱሁ፣ አፌ እንዲመጣ፣ በ዗ሌማዴ የሚገሩ አባባልች አስተውልት


እንዱዯረግባቸው በሾርኒ የሚነግር ነው፡፡ ምክንያቱንም እንዯገሇፀው “ከዙህ ዒሇም ተሇዩ”
ከተባሇ፣ ሰውየው እንዯሞቱ እርግጥ ነው፡፡ እንዱሁ ቃሊትን እየዯረቱ መናገር ስሇተሇመዯ
ብቻ “በሞት” የሚሇው ቃሌ ገብቷሌ፡፡ ይህንን መሰሌ ሌማዴ እንዱቀር የፇሇገው ስብሃት
ጉዲዩን በሽሙጣዊ ሂዩመር አቅርቦታሌ፡፡
ስብሃት በቋንቋ አጠቃቀም ሊይ ይህን ብቻ ሳይሆን ላሊም በሾርኒያዊ ሂዩመር
ሸንቆጥ አዴርጓሌ፡፡ ‹‹ሆዴ›› በተሰኘው ወጉ ውስጥም “ዯሀ ጥጋብ አይችሌም” የሚለትን
ሲያሽሟጥጥ ይገኛሌ፡፡ ስብሃት እንዱህ እያሇ ነው በስሊቅ የሚገሌፀው፣ “አሁን ማ
ይሙት ሇዴሀ ስንት ጥጋብ ሰጥተው አይተውት ነው? ጥጋብ አይችሌም የሚለት?
እንኳን ጥጋብ እራብ እንችሊሇን!” (ገጽ 66)፡፡ ከሊይ የተገሇፀው አባባሌ ሽርዯዲ ብቻ
ሳይሆን ምፀትነትም አሇው፡፡ “ጥጋብ አይችሌም” እየተባሇ ዯሃ፣ ያሇ መዯሊዴሌ ጭነት
የበዚባት አህያ ሆኗሌ፡፡ ስሇዙህ ሉጭኑት የፇሇጉት፣ ትንሽ የማንገራገር ነገር ሲያዩበት
“ዴሮም ዯሀ ጥጋብ አይችሌም” ይለታሌ፡፡ ሇዙህም ነው የስብሃትን ተቃርኗዊ የንፅፅር
ሂዩመራዊ አገሊሇፅ ምፀትነትም አሇው የተባሇው፡፡
ስብሃት ስሇ ቢሮክራሲው ሁኔታ ሲገሌፅም በሽርዯዲ ነው፡፡ የጥንቱን ጊዛ
ቢሮክራሲ ከአሁኑ ጋር እያነፃፀረ እንዱህ ይገሌፀዋሌ - “ቢሮክራሲ!” በሚሇው ወጉ፡፡ በዙህ
ወግ ውስጥ ስብሃት “በሌጅ እያሱ ዗መን ባሇስሌጣናቱ ግፊ ቢሌ እስከ ስዴስተኛ ክፌሌ
ቢማሩ ነው፡፡ የዚሬ ባሇስሌጣናት ግን ባሇ ዱግሪ ናቸው፡፡ ስሇዙህ ብዘ ስሇተማሩ ብዘ

27
ይህ መፅሀፌ የታተመበት ዒመት ስሊሌተገሇፀበት፣ በእዙህ ሂሳዊ ቅኝት ውስጥ የፀሀፉውን ስም፣
የመዴበለን ርዕስ እና ገፅ ብቻ ሇመግሇፅ ተገዴጃሇሁ፡፡

40
መፇረም አሇባቸው?” (ገጽ 176) እያሇ ጥያቄያዊ ስሊቅ ያቀርባሌ፡፡ ሇዙሁ ስሊቃዊ ጥያቄው
ዯግሞ “ባሇ ስሌጣን” በሚሇው ወጉ ሊይ መሌሱን አሁንም በሾርኒ ያቀርባሌ፡፡
ስሌጣን ማሇት ዯግሞ ባሇጉዲዩን ማመሊሇስና ማሇማመጥ ነው፡፡ ዯጅ
ማስጠናት፡፡ ቢሮክራቱ ወረቀቶችን ወዱያውኑ ፇርሞ ካስተሊሇፇማ ስሌጣኑ
የት ሊይ ነው? በምን ይታያሌ? እኛስ እሱ በስራ ብዚት የተወጠረ ባሇ
ስሌጣን መሆኑን እንዳት እናውቃሇን? እሱስ ስሌጣን ያሇው ባሇስሌጣን
መሆኑን በምን ያረጋግጣሌ? (ገጽ 180)፡፡
አንባቢም በስሊቃዊ ገሇፃው እየተዜናና፣ በጉዲዩ እየተገረመ፣ አካባቢውን ያጤናሌ፡፡
አካባቢውን ሲያጤን ዯግሞ የቢሮክራሲውን አታካች ገፅታ ያስተውሊሌ፡፡ “ህዜብ አገሌጋይ”
የተባለ ባሇስሌጣናት፣ በየቦታው ተገሌጋይ አንከራታች ሆነው ይታያለ፡፡ ስብሃትም ይህን
አታካች ሂዯት ከጥንት እስከ ዚሬ እያነፃፀረ፣ “ምክንያት ይሆን?” ብል ያሰበውን፣
የቢሮክራሲ ጉተታ መንስኤ በስሊቅ ሲያቀርብ አቀራረቡ አንባቢውን ያስገርማሌ፡፡ በተሇይ
“ብዘ የተማሩ፣ የተመራመሩ፣…” የሚባለት ሊይ የቢሮክራሲው ጫና በርክቶ ሲገጥመው
ዯግሞ፣ “እውነትም ብዘ መማራቸውን፣ ብዘ ሇማንከራተት የተሰጣቸው የእውቅና
ሰርተፉኬት አዯረጉት እንዳ?!” እያሇ፣ አንባቢውም በስሊቅ እንዱጠይቅ ሳይገዯዴ
አይቀርም፡፡
የሻውም “ዏሌጋ ሲለት ዏመዴ” በተሰኘው ወጉ ውስጥ፣ ስሇሴት ባሇን አመሇካከት
ሊይ ይሳሇቃሌ፡፡ እዙህ ወግ ውስጥ ያለ ጠሊፉዎች፣ የጠሇፎት ሴት በጣም
ስታስቸግራቸው ሇባሇ ጉዲዩ (ሇጠሌፍ አግቢው) “… ሇጊዛው ነው በኋሊ ጣዕምህ
ሲጥማት … እንዯርግብ የዋህ ነው የምትሆን…” አይነት ንግግር ሲናገሩት
ተጥሊቻዋ ብዚት እንዱህ የምትንገፇገፌ ሴት፣ እወንዴ ሥር ስትዯርስ
ቅዜቅዜ-ፌዜዜ ብሊ ውነትም ፌቅር የምትታሇብ ሊም ተሆነች፣ የራሷ መንፇስ
ያሊት የግዛር ፌጡር ሳትሆን፣ እስትንፊሷን ጭምር እኛው ወንድቹ እፌ
ያሌንባት ፌጡራችን ናት ብዬ አሰብሁ (1997፣ 53)፡፡
ይሊሌ፡፡ አሁን አሁን ሻሌ እያሇ የመጣ ቢመስሌም፣ አንዲንዴ ወንድች፣ ሴቶችን ሰርተው
የሚገሇገለባቸው ቁሳቁሶች አዴርገው እያሰቡ ሲኖሩ ይታያሌ፡፡ “የሴት ሌጅ ሌብ አንዴ
ማንኪያ ቅቤ ናት፤ እሷም ከንፇሯን ሲስሟት ትቀሌጣሇች” አይነት አባባልች በይፊ
ሲነገሩ የሚሰሙትም በዙሁ ሇሴት ባሇ ንቀት ምክንያት ሳይሆን አይቀርም፡፡ የየሻውም
ስሊቃዊ ሂዩመር ይህን አይነት ሏሳብ (ሴት ከኛ ውጪ ምን ሌትሆን?!” አይነት) ሊሊቸው
ሁለ እንዱዯርስ የታሰበ ይመስሊሌ፡፡
ከሾርኒያዊ ሂዩመሮች ውስጥ በዙህ ንዐስ ርዕስ መጨረሻ የሚታየው ሶስት የወግ
ዯራሲያን ያነሱትን የ “የአሜሪካ ዱቪ” ጉዲይ ነው፡፡ ሶስና “ምን አቀዲችሁ?” በተሰኘው

41
ወጓ ውስጥ “እቅዳ አሌተሳካም ብዬ እዴላን አሊማረርኩ፡፡ አሁንም በአዱሱ ዒመት ዱቪ
ከዯረሰኝ አሜሪካን አገር ሇመሄዴ እቅዴ አሇኝ” (1996፣ 11) ስትሌ፣ መስፌንም “ጡረታ?
ወይስ ማሕበራዊ ዋስትና?” በሚሇው ወጉ ውስጥ “ሌጅ እናት አባቱን የሚጦረው ዱቪ
ዯርሶት አሜሪካ ሲሄዴ ነው” (ገጽ 115) ይሊሌ፡፡ ይህንኑ ርዕሰ ጉዲይ አብርሃም ረታም
አከራይ ተከራይ አካከራይ በሚሇው ወጉ ስር አይቶታሌ፡፡ አብርሃም ጉዲዩን ያነሳው
በተከራየው አንዴ ቤት ግቢ ውስጥ የተካሄዯን የአዴባር አከባበር እያወጋን ሳሇ፣ አንዱት
የሰፇሩ ወጣት ስሇቷን ስታቀርብ ሇአንባቢ በዕዜነ ሌቦና በማስዯመጥ ነው፡፡
“… ዗ንዴሮ የሞሊሁት ዱቪ ዕጣ ከወጣሌኝ ሇአዴባራችን ያሰብኩት ምንዴነው
… የፇሇገውን ገን዗ብ ይፌጅ አባሊቶቻችን በብርዴና ንፊስ እንዲይቸገሩ ሙለና
዗መናዊ ዴንኳን ከነመገሌገያ ቁሳቁሶች ገዜቼ እሌካሇሁ” ስትሌ ዘሪያውን
ፈጨት በተቀሊቀሇ ጭብጨባ ዴጋፊቸውንና አዴናቆታቸውን ሲገሌጡ …
(1999፣ 57)

ከሊይ የተገሇፁትን ጥቅሶች ስናነብ የዯራሲያኑ ስሊቅ ሇ዗መኑ ትውሌዴ የተወረወረ


መሆኑን መገን዗ብ ይቻሊሌ፡፡ እዙህ ተቀምጦ መስራትን ሳይሆን “ወጥቶ መገሊገሌን እቅደ
ያዯረገው ብዘ ነውና፣ የጸሏፌቱ ስሊቅ ዗መናችንን ወዯ ውስጥ ተመሌካች ነው፡፡ ሶስና
እንዱያውም በግሌፅ ይህንኑ ሀሳብ የሚያጠናክር አባባሎን በ“ሇተወዯዴሽው እታሇም!”
በሚሇው ዯብዲቤያዊ ወጓ ውስጥ እንዱህ እያሇች ገሌፃሇች- “ ‘ይህች አገር አያሌፌሊትም፣
መፌትሔው ከዙህ አገር መውጣት ብቻ ነው’ የሚሌ አስተሳሰባችንን ቅረፈሌን”(ገጽ 18)፡፡
እነዙህ ሽሙጣዊ ሂዩመሮች የ዗መናችንን ትውሌዴ አስተሳሰብ የሚሄሱ ናቸው
ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ከሊይ በቀረበው የአብርሃም ረታ ጥቅስ ውስጥ እንዯተቀመጠው፣
ትውሌደ ወዯ አሜሪካ ሇመሄዴ ያቆበቆበው ‹ሰርቶ ሇመቀየር ነው› ማሇት እንኳ
አይቻሌም፡፡ የወጣቷ “ስሇት” ሇአዴባር ዗መናዊ ዴንኳን ሇመሊክ ነው፡፡ የላልቹም
ወጣቶች አዴናቆትና ፈጨት ይህንኑ ሀሳቧን ሇመዯገፌ ነው፡፡ ምንም እንኳን አውዲዊ
ገሇፃው ሇላሊ ጭብጥ እና ሁነት ቢሆንም፣ የገጣሚው እንጉርጉሮ ወዯ ህሉና
የሚመጣውም ይህ ሁለ ሲገመገም ነው፡፡
“እኔስ አ዗ንኩ ሇዙህ አምባ
እኔስ አ዗ንኩ ሇዙህ ዗መን” (ዯበበ፣ 1992፣ 5ዏ)

4.1.1.2 ምፀት (Irony)


በዙህ ንዐስ ርዕስ በመጀመሪያ በምፀትነት የቀረበ ሂዩመር የሚታየው፣ ስብሃት
ገ/እግዙአብሔር ከጻፊቸው የተሇያዩ ወጏቹ ውስጥ የተገኘው ነው፡፡ “ኤዴና እስካፓን”
በሚሇው ወግ ውስጥ፣ ሆን ብል ኮረዲ እህቱን ሀብታም እንዴታጠምዴ የሊከ ማፌያ፣

42
ማስረጃውን በእጁ ካዯረገ በኋሊ፣ ከባሇ ሀብቱ ጋር በገን዗ብ ሲዯራዯር እንዱህ ይሊሌ፡፡
“ዯሞስ እህቴ ምን መጣባት፣ በሇጋ እዴሜዋ እንዱህ የሚሰሯት፣ በሀብትዎ ተመክተው”
(ገጽ 20)፡፡ ይህን ንግግር ከቀዯመው ዴርጊት (ሆን ብል የማጥመዴ ሴራ) እና ተከትልት
ከሚመጣው የሀብት ተጋሪነት (ነጠቃ) ጋር አገናኝቶ ሇሚያጤን ሰው ምፀታዊ ሂዩመሩ
በገረሜታ ያስፇግገዋሌ፡፡
“ታክሲና ወያሊ” በሚሇው ወግ ውስጥም፣ “የሞሊ! ያዜሊቸው!” በተባሇ ባድ ታክሲ
ውስጥ “ዴንቄም ሙሊት!” እያለ የገቡ ወይ዗ሮ፣ “ጢም ብል የሞሊ ውስጥ ነውን’ዳ
የጨመርከኝ አንተዬ? በየት ሌተንፌስ?” (ገጽ 29) ብሇው ወያሊውን ሲጠይቁት፣ አንባቢ
ተቃርኖውን እያሰበ ፇገግ ይሊሌ፡፡28
“የፀሏይ ህዜብ” በሚሇው ወግ ውስጥም ላሊ ምፀታዊ ሂዩመር ይገኛሌ፡፡ ስብሃት
በገጽ 142 ሊይ “ንጉስ ሞንቴዘማንም እነኮርፔዜ ማረኩት፤ ክርስቲያን ናቸውና ይህን
ጣኦት አምሊኪ የአህዚብ ንጉስ በአረመኔያዊ ጭካኔ አዋርዯው፣ አሰቃይተው ገዯለት”
ይሊሌ፡፡
የዙህ ጥቅስ ምፀትነት የሰዎቹ ክርስቲያንነት ሊይ ያጠነጠነ ነው፡፡ “የምህረት
ሰዎች ነን፤ አህዚቦች ግን አረመኔዎች እና ጨፌጫፉዎች ናቸው፡፡” ብሇው የሚያምኑት
ክርስቲያኖች፣ የአህዚቡን ንጉስ በአረመኔያዊ ጭካኔ መግዯሊቸው ሲታይ ምፀትነቱ ዗ሌቆ
ይሰማሌ፡፡ ይህንን ምፀት በተሇይ በዙሁ በክርስትና ጉዲይ ሊይ “ተረትና ታሪክ” በሚሇው
ወግ ሊይ ከተገሇፀው ጋር ተገናዜቦ ሲታይ ምፀታዊ ሂዩመርነቱን በተሻሇ ሁኔታ መረዲት
ይቻሊሌ፡፡ ስብሃት ከሊይ በተገሇፀው ወግ ውስጥ እንዱህ ይሊሌ፡፡
ሚስዮናዊያኑም ሇሀዋዩ ሰዎች መጽሏፌ ቅደስን አስተማሩዋቸው፡፡ ሴቶቹም
ኃጢአተኞች መሆናቸውንና በምጥ መውሇዴ የተፇረዯባቸውም መሆኑን
አመኑ፡፡ ክርስቲያን ሆኑ፡፡ ከዙያን ወዱህ የሀዋዩ ሴቶች እንዯ ላሊው ዒሇም
ክርስቲያን ሴቶች በምጥ በጣር መውሇደን ቻለበት፡፡ እዴሜና ጽዴቅ
ሇሚሲዮናዊያን ይዴረሳቸውና፤ የሀዋዩ ሴቶች ሌጅ ወግ ዯረሳቸው- ምጥ (ገጽ
113-114) ፡፡

“የምዴር ገነት” የነበረችው ሀዋይ፣ ከገነቱ የተባረረችው በ“ሰይጣናቱ” ሚስዮናውያን


ሆኖ ሳሇ፣ በተቃራኒው መቅረቡና፣ ሇዙሁ ስራቸው መመስገናቸው ቀዴሞ ከተነገረው
ምፀታዊ ሂዩመር ጋር በእጅጉ አብሮ የሚሄዴ ነገር አሇው፡፡ በዙህ ምፀት ሰዎች ራሳቸውን

ይህን ምፀት በተሇይ “የሞሊ ይሊሌ የሞሊ


28

ነገር የገባው ወያሊ” ከሚሇው እርግጠኛ ምንጩን ካሊገኘሁት (ምናሌባት የፇቃዯ


አ዗዗?) ግጥም ጋር አብሮ የሚናበብ ይ዗ት አሇው::

43
እና እምነታቸውን (ክርስትናቸውን) ዝረው እንዱያጤኑት፣ በአግባቡም እንዱኖሩበት ጏነጥ
ይዯረጋለ፡፡ አሇበሇዙያ ዮሏንስ አዴማሱ በግጥሙ
“ይህስ ቀሊሌ ነገር ችግርም የሇው
እንዯኛው ክርስቲያን ሆንክ ማሇት ነው” (1990፣108)
እንዲሇው ሰይጣን እንኳ የእምነቱ አሊማ አሌገባውም እንጂ ‹‹ሇመጾም ሇመጸሇይ›› ችሎሌ
ያሰኛሌ፡፡

አብርሃም ረታ አከራይ ተከራይ አካከራይ በሚሇው የወግ መጽሏፈ ውስጥ


“አንብብ! ኢቅራ! አስነብብ!ትነበብ ዗ንዴ!!” የሚሌ ርዕስ ያሇው ወግ አሇው፡፡ ይህ ወግ
የቀረበበት አጠቃሊይ መንገዴ ምፀታዊ አፃፃፌን የተከተሇ ነው፡፡ በወጉ ውስጥ በብዘ
ቦታዎች የተሇያዩ አንባቢዎች ከነሁኔታቸው በስዕሊዊ መንገዴ ቀርበዋሌ፡፡ አንባቢዎቹ
የቀረቡበት መንገዴ ሲጤን ዯግሞ “ጽሐፈ ምፀታዊ ሂዩመር ነው” ሇማሇት ያስችሊሌ፡፡
አንዯኛው አይነት አንባቢ የቀረበበትን መንገዴ ሇናሙናነት እንመሌከት፡፡ ይኸው
አንባቢ በአንዴ ጊዛ ብዘ ስራዎችን (እየተረጏመ፣ እያነበበ፣ ቴፕሪከርዯር እና ሬዱዮ
እያስጮኸ፣ ዱሽ እየተከታተሇ) በቤቱ የሚገኝ፣ ባሇ “ሥራ ብዘ” ዯራሲ ነው፡፡ አብርሃም
ይህን ሁነት ዗ርዜሮ ጨርሶ፣ መጻሕፌት ማንበብና መገናኛ ብዘኀንን መከታተሌ ነውር
ነው፣ ማሇቱ እንዲሌሆነ ከገሇፀ በኋሊ፣ ዒሊማው
“በአንዴ ቦታና ጊዛ ራዱዮ እየሰሙ፣ ቴፕ እያዲመጡ፣ፉሌም እያዩ፣ ስሇ
ኢኮኖሚ፣ ስሇሥነ ነፌስ፣ ስሇ ታሪክ እያነበቡ የትርጉም ሥራ መከወን የሚችለ
‘ጠንካራ ሰዎች’ እንዲለን ሇማሳየት ነው” (1999፣ 69)
ይሊሌ፡፡ ሂዩመርነቱ የሚመነጨውም ጠቅሊሊ አውደን በአእምሮው ስል የሰውዬውን
“ጥንካሬ” ሇሚያጤን አንባቢ ነው፡፡ አንባቢው በእውነተኛው ህይወቱ የገጠሙትን እንዱህ
አይነት አጉሌ “ታታሪ ምሁራን” ሉያስታውስ ይችሊሌ፡፡ የዙህ ምፀታዊ ሂዩመር የአቀራረብ
ሁኔታ ሳቢ የሚሆነውም እነዙህን “ምሁራን” ከትውስታ ማህዯር እያስወጣ ሇማስታወስ
በማስቻሌ ብቃቱም ጭምር ነው፡፡
የመስፌን ሀብተማርያም የላሉት ዴምፆችና ላልችም ወጏች ስር “አህያ” የሚሌ
ርዕስ ባሇው ወግ ውስጥ የተገኘ ሂዩመርም ምፀታዊ አቀራረብ አሇው፡፡
እዙሁ አዱስ አበባ ከኮሌፋ ገርጂ ዴረስ ኩንታሌ ከሚያመሊሌሱ አህዮች መካከሌ
አንደ በመኪና የተገጨ ዕሇት መሄዴ ስሊቃተው በላሊው አህያ ሊይ ተጭኖ ወዯ
ሰፇሩ ሲሄዴ መመሌከቴ ትዜ ይሇኛሌ፡፡ አህያ ሇጓዯኛው ባሇውሇታ የመሆን
ዕዴሌ ሲዯርሰው ማየት ከአ዗ኔታ ጋር ዯስ አያሰኝም?! (1992፣ 2ዏ)

የዙህ ምፀት ሂዩመራዊ አቀራረብ ጏሌቶ የሚታየውም ከነባራዊው ህይወት ጋር


አነፃፅሮ ሇሚያይ ሰው ነው፡፡ በነባራዊው ህይወት (በአሁኑ ወቅት) ሰዎች እርስ በርሳቸው

44
መረዲዲትና መተዚ዗ን አቅቷቸው ሲናቆሩ በየዕሇቱ ይታያሌ፡፡ ምፀትነቱም የሚመጣው
እዙህ ሊይ ነው። ከሰዎች በተሻሇ ሁኔታ “አህያ!” እየተባሇ የሚናቀው እንስሳ፣ ሇጓዯኛው
ባሇውሇታ ሇመሆን በቅቷሌ፡፡ “ታዱያ ይህ ያሳዜናሌ እንጂ ምን ሂዩመርነት አሇው?”
ሉባሌ ይችሊሌ፡፡ በእርግጥ ያሳዜናሌ፤ ግን አህያን አህያ ተሸክሞት ሲሄዴ (ምንም እንኳ
«ጫኚው ራሱስ ሰው አይዯሇ ወይ?» የሚሌ ጥያቄን ሉያስከትሌ ቢችሌም!)፣ በአእምሮው
ከሊይ ከተገሇፀው የሰው ሌጆች እርስ በርስ ያሇመተሳሰብ ባህርይ ጋር እያነፃፀረ ወጉን
ሇሚያነብ ሰው፣ እያሳ዗ነም ቢሆን ግርምትን ያጭራሌ፡፡
በሙሴ ያዕቆብ ከተፃፇው “ካታንጋ” በተሰኘው ወግ ውስጥ ዯግሞ በኳስ ጨዋታ
ሊይ በተዯረገ ሙከራ ከጏለ በጣም ርቃ ሊሇፇች ኳስ “አ!አ!አ! ሇትንሽ ጏለ ቢያዚጋ ኖሮ
ከመረብ ታርፌ ነበረ” (2000፣ 41) የሚሌ አገሊሇፅ ቀርቧሌ፡፡ ይህ ምፀት የቡዴኑን
ዯጋፉዎች ሇማብሸቅ ሆን ተብል ወጉ ውስጥ ባሇው ገፀባህርይ የቀረበ ነው፡፡ “ሇትንሽ
ጏለ ቢያዚጋ” የሚሇው ሀረግ፣ ኳሷ ያሇፇችው በቅርብ ርቀት እንዯሆነና ትንሽ ብትጠጋ
ሌትገባ እንዯምትችሌ የሚያሳይ ነው፡፡ እውነታው ግን ይህ አይዯሇም፡፡ ኳሷ እንዳት ርቃ
እንዲሇፇች አስቀዴሞ ስሇተገሇፀ ምፀትነቱ ግሌፅ ነው፡፡
“ስሞታ” በተሰኘው የሶስና አሸናፉ ወግ ውስጥም ምፀትነቱ ጏሌቶ የሚሰማ
ሂዩመር አሇ፡፡ ሶስና የሳሇቻት ሴት የታክሲ ረዲት፣ ብዘ መከራ ስታይ (የቀን የችግርና
የሌፊት ውልዋን ስታስቆጥር) ከቆየች በኋሊ፣ በስተመጨረሻ እንዱህ ስትሌ እንሰማታሇን፡፡
“ይህ ሁለ ሲሆን ቤት አሌገዚንም፤ መኪና አሊቆምንም የኛ ጥፊት ብቻ በዜቷሌ” (1996፣
29) ፡፡ ይህ አባባሌ ምፀት ነው፡፡ ምክንያቱም፣ የታክሲ ረዲቷ፣ በጣም መሌፊቷን፣
ሌፊቷ ሁለ ግን መና መቅረቱን፣ ሶስና በወጓ ውስጥ ቀዴማ ገሌፃሇች፡፡ የታክሲ ረዲቷ
ሰርታ አሇማግኘቷ የሷ ጥፊት አይዯሇም፡፡ “የራሷ ችግር ነው” ሉባሌ ይችሌ የነበረው፣
በስንፌና ስታውዯሇዴሌ ብትገሇፅ ነበር፤ ይሄ ግን አሌሆነም፤ በመሆኑም በስተመጨረሻ
የተሰነ዗ረው የታክሲ ረዲቷ ንግግር ምፀት ነው፤ ምፀቱም አንባቢ “እውነትም እኮ!” ብል
እንዱገረም የሚያዯርግ ነው፡፡
የዙህ ንግግር ምፀትነት ጏሌቶ የሚታየው አሁንም ከአካባቢያዊው እውነታ ጋር
እያነፃፀረ ሇሚያነብ አንባቢ ነው፡፡ ብዘዎች ይሇፊለ፤ ይዲክራለ፡፡ ጠብ የሚሌሊቸው ነገር
ግን የሇም፡፡ ይህ ባሌከፊ! ሰውም የመገናኛ ብዘሃኑም ግን “ስሊሌሰራችሁ ነው
ያሌተሇወጣችሁት!” ይሊቸዋሌ፡፡ በጏን ዯግሞ ላልች “ሰርተው¡” ባሇመኪናና ቤት ሲሆኑ

45
ይታያሌ፡፡ ይህን የህይወት እጣ-ፇንታ ያስተዋሇ፣ የታክሲ ረዲቷን ምፀት ተገንዜቦ
በገረሜታ ራሱን ያነቃንቃሌ፡፡
“የቀበጡ’ሇት ሞት አይገኝም” በሚሇው የየሻው ላሊኛው ወግ ውስጥም፣
ውሽማው በሚስቱ የተዯበዯበችበት ገፀ ባህርይ “እኔ ‘አንበሴ!’ የወዲጄን እሌህ ሚስቴን
በመምታት ሌሸነግሌ፥ ሽመላን እየሰበቅሁ ተቤት ከተፌ አሌኩ” (ገጽ 130) ይሊሌ፡፡ በዙህ
ውስጥም “አንበሳነቱ” ኋሊ ሊይ ያመጣበትን ጣጣ እያሰበ መፌገጉ (ኋሊ ሊይም ቢሆን)
አይቀርም፤ ምፀትነቱም ግሌጽ ነው፡፡ አውጊው እዙህ ሊይ “እኔ አንበሴ!” ቢሌም፣ ይህን
ራሱን ያሞገሰበትን ተማችነቱን ሇማማረር ጊዛ አሌወሰዯበትም፡፡ አንበሳነቱ ያስከተሇበት
መከራም ብዘ ነው፡፡ ስሇዙህም ነው ምፀትነቱ ሇአንባቢዎቹ ግሌፅ ነው የተባሇው፡፡ የነገሩ
አስገራሚነት (ሂዩመርነት) የሚመነጨውም ይህ ሁለ ተጣምሮ ሲታይ ነው፡፡

4.1.1.3 ሽርዯዲ ወይም ሌግጫ (Sarcasm)


በዙህ ስር የሚቀርቡት ሂዩመሮች ከሾርኒ (satire) ጋር በጣም ተቀራራቢነት
አሊቸው፡፡ እነዙህኞቹ ትንሽ ሇየት የሚለት፣ በባህሪያቸው በላሊው ሊይ የማሊገጥ ሁኔታ
ስሊሊቸው እና በጥቂቱም ቢሆን ሰብዕናን የመንካት ጉዲይ ያሇባቸው በመሆኑ ነው፡፡
ሇዙህ ክፌሌ ማሳያነት በመጀመሪያ የሚቀርበው በስብሃት “ሞትና ህይወት” ወግ
ሊይ የተገኘው ነው፡፡ በዙህ ሂዩመር ውስጥ አሊጋጩ ስብሃት ሳይሆን እርስ በርስ
ከሚነጋገሩ ገፀባህርያት አንደ ነው፡፡
“… ንጉስ ከነሰራዊቱ ሬሳ ከነቀባሪዎቹ መንገዴ ሊይ ቢገናኙ ንጉስ ቆሞ ሬሳን
እጅ ነስቶ ያሳሌፇዋሌ፡፡ ሙሽራና ሬሳ ሲገናኙም ሙሽራ እጅ ነስቶ
ያሳሌፇዋሌ፡፡ እጅ ያስነሳሌ፡፡ ያንተ ሬሳ ሳይቀር እጅ ያስነሳሌ ታያሇህ ምናሇ
በሇኝ”…“እንግዱህ መንገዴ ሊይ የሙሽራ ሬሳና የንጉስ ሬሳ ቢገናኙ ማን ማንን
ሉያሳሌፌ ነው?” “ሁሇቱም አንተን ያሳሌፈሀሌ፣ ፀዯቀ ሆይ፣ አንተ የሬሳ ሬሳ
ነህና፡፡ ሇዙህም ነው የፀዯከው” (ገጽ 37) ፡፡ [አጽንኦት ¾ራሴ@]

ከሊይ በቀረበው ምሌሌስ ሊይ አንዯኛው ገፀባህርይ (ሉያውም ቄስ ናቸው!) ፀዯቀ


በተባሇው ገፀባህርይ ሊይ ይወርደበታሌ፡፡ በሱ ሊይ የወረዯበት ውርጅብኝ ግነ አንባቢን ወዯ
ገረሜታ ሉወስዯው ይችሊሌ፡፡ በወጉ ውስጥ እንዯተገሇፀው በእርግጥ እሱም ስቋሌ፤
ቢሆንም አሳሳቁ ሇየቅሌ ነው፡፡ እሱ ምንም ማዴረግ ስሊሌቻሇ፣ አሌያም ንቆ ትቶት
ይሆናሌ እንጂ የሚስቀው የንዳት ሳቅ ነው፤ አንባቢ ዯግሞ በቄሱ ሌግጠት እየተገረመ
ይስቃሌ፡፡ ይህ ሂዩመር በኋሊ ሊይ በሚቀርበው “የሂዩመሮቹ አቀራረብ” በሚሇው ንዐስ
ርዕስ ስር “የበሊይነት” ሇሚሇው ርዕስ ምሳላ የሚሆንም ነው፡፡

46
“ጋዛጠኞች” በሚሇው የወግ ስራው ውስጥም ስብሃት ሲያሊግጥ ይታያሌ፡፡ እንዱህ
እያሇ ነው የሚያሊግጠው-“የስጋጃ ቤት የባህሌ አዲራሽ ሰዒሉ መስፌን ሀብተማርያም
ቢሰራሌኝ፡፡/የቡና ቤት ስዕልች የሚሌ አሌወጣኝም/”(ገጽ 127)፡፡እዙህ ሊይ መስፌን
ሀብተማርያም የተባሇው፣ ሰዒሉው እና በአሁኑ ጊዛ በህይወት የላሇው ሰው ነው፡፡ የወግ
ጸሏፉው ስመ ሞክሼ መስፌን ሀብተማርያም ዯግሞ “የቡና ቤት ስዕልች” የሚሌ ወግ
አሇው፡፡ የወግ ጸሏፉው መስፌን፣ በ“ቡና ቤት ስዕልች” ሊይ ያቀረበው፣ በተሇይ በየቡና
ቤቱ ግዴግዲ ሊይ የሚሳለ ርባና እና ውበት የሇሽ ስዕልችን ተችቶ ነው፡፡ ስብሃትም
ይህንን ስመ ሞክሼነታቸውን ተጠቅሞ “ሰዒሉውን መስፌንን ነው ያሌኩት እንጂ ወግ
ጸሏፉውን አይዯሇም”፣ የሚሌ መስል፣ ሰዒሉው መስፌንን ግን “እንዯ ቡና ቤት ስዕልች
የማይረባ ስዕሌ እንዲትስሌሌኝ” የሚሌ ይመስሊሌ፡፡ ይህ ከሆነ ዯግሞ “ወቸ ጉዴ!”
የሚያሰኝ ሽርዯዲ ነው ያቀረበው ማሇት ይቻሊሌ፡፡
ላሊው ይህን ዗ዳ ተጠቅሞ ሂዩመር የሚፇጥረው ዯግሞ፣ ኤፌሬም እንዲሇ
(1994) ነው፡፡ ኤፌሬም በብዚት የሚያሊግጠው በራሱ ሊይ ነው፡፡ “በሰው ሊይ ከመሳቅና
ከማሳቅ የራስ ይሻሊሌ» የሚባሇውን ስሇሚያመሊክት፣ የሚከተለት ሁሇቱ ሇናሙናነት
ይቀርባለ፡፡ “ሳንቲም በኋሊ ኪስ” በሚሇው ወግ ውስጥ ኤፌሬም፣ ሇ዗መድቹ ሁለ ፖስት
ካርዴ የገዚ ጓዯኛውን፣ “ሇኔስ አይዯርሰኝም እንዳ?” ሲሇው የጓዯኛው መሌስ “ሊንተ
በፇሳሽ መሌክ ይዯርስሃሌ” የሚሌ መሌስ ይሰጠዋሌ፡፡ ከዙያም በኋሊ ነው ኤፌሬም በራሱ
ሊይ ማሊገጥ የጀመረው - እንዱህ እያሇ፡፡ “እኔ በፇሳሽ መሌክ የሚዯርሰኝ የዜዋይ አሳ
ነኝ!... የገፇርሳ ግዴብ ነኝ! … ወይስ የቢራ መጥመቂያ በርሜሌ!” (ገጽ 1ዏ)፡፡ በዙህ
ገሇፃው ኤፌሬም ራሱን ከዜዋይ አሳ፣ ከገፇርሳ ግዴብ እና ከቢራ መጥመቂያ በርሜሌ ጋር
እያነፃፀረ ሲገሌፅ ሲታይ፣ ምን ያህሌ በራሱ ሊይ እየቀሇዯ መሌዕክት ሇማስተሊሇፌ
እንዯጣረ መረዲት አያዲግትም፡፡ “ዚሬ ጾም ነው …” በሚሇው ወግ ሊይም አንዴ ጓዯኛዬ
አሇችኝ ብል ያቀረበው በራስ ሊይ ሌግጠት፣ ሇአንባቢው ሂዩመርን ይፇጥራሌ፡፡
በዚ ሰሞን የሆነ የአራዱኛ ቋንቋ ብናገር አንዶ ምን አሇችኝ መሰሊችሁ፣ “አንተ
ሰውዬ በየቆርቆሮው ተራ ስትዝር ነው እንዳ የምትውሇው?” ስሚኝማ …
አሮጌ ጣሳ አሇሽ? (1994፣ ገጽ 15)

በእርግጥ እዙህ ሊይ በራሱ ሊይ ብቻ አሊግጦ አሊበቃም፤ እሷንም ሸንቆጥ አዴርጓት


አሌፎሌ፡፡

47
4.1.2 ተረብ ወይም ዴንገቴ መሌስ ሂዩመሮች (Wit, Sally, Repartee)
በዙህ ምዴብ ስር የሚቀርቡት ሂዩመሮች፣ አብዚኛዎቹ በምሌሌስ መሌክ የቀረቡ
ናቸው፡፡ የወጏቹ ዯራሲያን ከትውስታ ማህዯራቸው፣ አሌያም ከፇጠሯቸው ገፀ ባህርያት
እና የገጠመኝ ማሳያ ሰዎች እንዯ ዴንገት የሚወረወሩ፣ ግን "እውነትም እኮ!፤ እንዳት
አሰበው ጃሌ!" የሚያሰኙም መሌሶች ናቸው፡፡ ብዘዎቹ የተነሱበትን ርዕሰ ጉዲይ በራሳቸው
ገሊጭ፣ አስገራሚነታቸውም ፉት ሇፉታዊ፣ እምብዚም ትንታኔ የማይፇሌጉ በመሆናቸው
ብዘም ገሇፃ አሌተዯረገባቸውም፡፡
በሙሴ ያዕቆብ "ሐመራ" የተሰኘው ወግ ውስጥ ዴንገተኛ መሌስ የያ዗ ሂዩመር
ይገኛሌ፡፡ በእርግጥ የመሌሱ ቀጥተኝነትና በቶል የተመሇሰ መሆኑ ገረሜታን ስሇሚያጭር
እንጂ ሂዩመሩ ያን ያህሌ የጠነከረ ሂዩመር የሚባሌ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ አውጊው በሁመራ
የመጀመሪያ ቀን አዲሩ፣ ወፍች ሁለ ቤታቸውን ትተው ዚፌ ሊይ ተሰብስበው ስሊያቸው
ተገርሟሌ፡፡ በመሆኑም ያረፇበትን ሆቴሌ ዗በኛ እንዱህ ብል ይጠይቃቸዋሌ፡፡
"እንዳት ነው ነገሩ የሁመራ ወፍች ጏጆ የሊቸውም እንዳ?" ብዬ በአግራሞት
ጠየኳቸው፡፡ አቦይም ፇገግ ብሇው "አንተ ጏጆህን ሇቀህ ከሜዲው ያዯርክ እነሱ
ምን ገዶቸው ነው ሳር ጏንጉነው መቃጠሌ ካሊማራቸው በቀር ጏጆ የሚቀሌሱ"
ብሇው መሇሱሌኝ (2000፣ 87)፡፡
ተራኪው በአግራሞት ሲጠይቅ፣ አንባቢም ተከትል "እውነትም ሇምን?" ማሇቱ
አይቀርም፡፡ የመሊሹ ዴንገተኛ እና እውነተኛ መሌስ ግን "እርፌ!" ያዯርገዋሌ፡፡ ከሙቀቱ
የተነሳ ራሱ ተራኪው ውጪ አሌጋውን አውጥቶ ተኝቶ እያሇ፣ ወፍቹን ግን "የሙቀት
ጉዲይ" የማይመሇከታቸው ግዐዚን ያህሌ አስቦ ፣ ሇጠየቀው ጥያቄ ተገቢውን መሌስ
አግኝቷሌና፣ በገረሜታ "እውነትም!" ይሊሌ፡፡
ስብሀት ገ/እግዙአብሔር "ታክሲዋና ወያሊ" በሚሇው ወጉ ስር ያስነበበን፣ የአንዴ
ወያሊ መሌስም፣ በዙሁ ምዴብ ስር የሚካተት ነውና፡፡
ቀሊ ቀጠን ያሇ የአስራ አራት ዒመት ወጣት ነው፡፡ በረባሶ ጫማ አዴርጓሌ፡፡
"አሁን ምናሇ፥ ቀስ ቢለ?" ነጂውን እየጮኸባቸው የኋሊ በሩን ዗ጋና
ከተሳፊሪዎቹ ተቀሊቀሇ፡፡ እራሱን በቁጭት እየነቀነቀ፥ ግን ዯሞ ፇገግታው ፉቱ
ሊይ እየታየ፡፡ “አሊሰራ አለንኮ እኝህ ሽማግላ” አሇና ወዯ ሹፋሩ በኩሌ
እየተናገረ፡፡ “… ገና አራት ሰው - መንዲት ብቻ፡፡ እሳቸው ተሳፊሪ ገባ አሌገባም
መንዲት!” አሇና ተነስቶ በሩን ከፌቶ ይጣራ ጀመር … “ኧረ እባኮትን አቁሙ!”
ብል ጮኸ፡፡ አቆሙ፡፡ ወጣና ወዯፉት ወዯ’ሳቸው እየሄዯ ወዯ ኋሊ አሳያቸው፡፡
ተናገራቸው፡፡ ተመሌሶ መጣ፡፡ ገባና በሩን ዗ጋ፡፡ አቀርቅሮ ቆየ፡፡ አሁንም ቀና
ሲሌ ከንዳቱ ጋር ፇገግ አሇ፡፡ ራሱን እየነቀነቀ፡፡ “አሁን ሄዴኩና፥ እዩዋቸው
እነዙያ እኔ ይዣቸው የነበረ ሁሇት ተሳፊሪዎች አሁን እርሶ አሌቆምሌህ ስሊለኝ
እዙያኛው ታክሲ ውስጥ እየገቡ ነው - እዩዋቸው አሌኳቸው” “እና ምናለህ?”
ይለታሌ አንዱት ሴት ወይ዗ሮ “ይግቡ፥ አለኛ! እሳቸው ምንም አሌመሰሊቸው፡፡

48
ጠጉሬን አስቆሙት!” “በኋሊ ሂሳቡን ስታስረክብ ባሇቤትየው ስራህን በትጋት
አሌሰራህም ብል ይቆጣሃሌ እንዳ?” “ኧረ ‘ሱስ ምንም አይለኝ - ማሇቴ
ራሳቸው ናቸው ባሇቤቱ” “እንግዱያው አንተ ምን አስጨነቀህ?” “ምነው
አያገባኝ? ሥራ የሰጡኝ ዗መዳ አይዯለም? ምንስ የስጋ ዗መዴ ባንሆን?” (ገጽ
26)

ከሊይ የቀረበው ምሌሌስ ሲጤን፣ ሂዩመሩ የመነጨው መጨረሻ ሊይ ካሇው


የወያሊው መሌስ እንዯሆነ መረዲት ይቻሊሌ፡፡ ገና ከመጀመሪያው የወያሊውን ብስጭት እና
ንዳት ያስተዋሇ የሚጠረጥረው፣ ወይ዗ሮዋ የጠረጠሩትን፣ ባሇቤቱ “ሇምን ሂሳብ
አሳነስክ?!” ብሇው ይጠይቁት ይሆን? ብል ነው፤ ግን ይህ አሌሆነም፡፡ ባሇቤትየው ዯንታ
ቢስ ሲሆኑ እሱ ግን በተገሊቢጦሽ ጭራሽ ተናዲጅ ሆኖ መገኘቱ፣ ይህም (ተናዲጅነቱ)
የመጣው ስራውን ከማክበሩ መሆኑ ሲታይ፣ በተጨማሪም እንዱህ የሚያስብሊቸው ሰው
የስጋ ዗መደ እንኳን እንዲሌሆኑ ሲታወቅ፣ ይዯንቃሌ፡፡
ይህ በስተመጨረሻ ሊይ የተነገረ አስተውልታዊ ዴንገቴ መሌስ (wit) ከሂዩመር
አይነቶች አንደ ነው የሚባሇውም ሇዙህ ነው፡፡ ምንም እንኳ ገጠመኙ ያን ያህሌ የተሇየ
ተዏምር የተፇጠረበት ባይሆንም፣ በ዗መናችን ያሇው ሁኔታ “ሇእኔ ብቻ” የሚባሌበት
በመሆኑ፣ ከሚታወቀው የአካባቢ እውነት ጋር ተነፃፅሮ ሲስተዋሌ የወያሊው መሌስ
ይገርማሌ፡፡ ዯግሞም ይህን ገረሜታ የሚያመጣ ዴንገታዊ ንግግር የተከሰተው ከአንዴ
ትንሽዬ “ወያሊ” ነው፡፡ አንዲንዳ በህይወት ውስጥ የሚያጋጥሙ አስዯናቂ የህፃናት
ንግግሮች ቢኖሩም፣ ከሌጅ (ሉያውም አስተዲዯጉ ሇሰዎች ጥሩ እንዱያስብ ያዯርገዋሌ ተብል
ከማይታሰብ የታክሲ ረዲት) እንዱህ አይነት ብስሇት የተሞሊበት ዴንገተኛ ምሊሽ ሲቀርብ

ያስገርማሌ፡፡
እዙሁ ወግ ውስጥ በተሳፊሪ አዚውንት አስተያየት ሰጪነት፣ ከላሊ ጏረምሳ
ተሳፊሪ ጋር የሚዯረግ ምሌሌስም በስተመጨረሻ ተረባዊ ንግግር ሲያስተናግዴ ይገኛሌ፡፡
አዚውንቱ “ሚጢጢውን ወያሊ” እያናገሩት ነው፡፡
“ትማራሇህ?” አለት፡፡ እግዛር ያሳያችሁ፡፡ “አይ!” አሊቸው ባጭሩ “ተማር’ንጂ
እንግዱህ ሌጅነት ተመሌሶ አይመጣም” “እንዱህ ሥራ ሊይ እያዩት እንዳት
አርጏ ይማራሌ?” አሇ አንደ ጏረምሳ “የማታ ትምህርት አሇ እኮ” አለ
አዚውንቱ፤ የጏረምሳውን ብሽቀት ሳያስተውለ፤ መሇገስ ያሇባቸውን ከንቱ ባድ
ምክር እየቀጠለ “አሁን ይህ አንዴ ፌሬ ሌጅ ቀን ሲሰራ ውል ማታ ሉማር
ይችሊሌ?” “ያሬዴ ማህላታይን አታይም?” “ያሬዴ ማህላታይ ወያሊ ነበር
ማሇት ነው?” አሊቸው፡፡ ሳይወደ ዜም አለ (ገጽ 33-34) ፡፡
ምሊሹ፣ “እንዱህ አይነት ተረበኞች ባይኖሩ፣ ሁለም አፈ ሊይ የመጣሇትን ‹ምክር›
እያዥጏዯጏዯ ያሰሇች ነበር” የሚያሰኝ ነው፡፡ ዴንገተኛ መሆኑም ሰውየውን አፊቸውን

49
ሲያሲዚቸው አንባቢውንም ወዯ ሳቅ ይወስዯዋሌ፡፡ አዚውንቱ አጉሌ መካሪ ሌሁን እያለ
እየተራቀቁ ነው፡፡ ይህን መራቀቃቸውን ባድ የሚያዯርግ ንግግር፣ ከወጣቱ ሲሰማ፣
አንባቢ ስሇ አዚውንቱ “ኩም” ይሊሌ፡፡ የወጣቱ መሌስ ከሀይማኖታዊ አስተሳሰብ አኳያ
ዴፌረት የተሞሊበት የሚባሌ ነውና ዴንጋጤ የተቀሊቀሇበት ገረሜታ ይበሌጥ
ይጨምራሌ፡፡ ምሊሹ “እንዳት አስቦና አያይዝ መሇሰሊቸው?!” የሚያሰኝና ብሽቀቱን በጥሩ
ሁኔታ ገሊጭ ስሇሆነም ትክክሇኛውን የጊዛ አውዴ የጠበቀ ነው ማሇት ይቻሊሌ፡፡
ተረብን ከፌተኛ የአዜናኝነት ባህሪ የሚያሊብሰው ካሌተጠበቀ ሰው በዴንገት
የሚወጣ በሳሌ ንግግር መሆኑ ነው፡፡ ይህንኑ የሚያሳየን ላሊ ዴንገቴ መሌስ በስብሃት
“ተረትና ታሪክ” ሊይ ይገኛሌ፡፡
አንዴ የታወቁ የሰዋሰው ሉቀ ሉቃውንት የሆኑ አዚውንት በጀሌባ እየሄደ
እያሇ፤ የሚቀዜፇውን ሰውዬ “ሰዋሰው ታውቃሇህ?” ሲለ ጠየቁት፡፡ “ኧረ ዴሀ
ነኝ አሊውቅም፤ ጌታዬ” ሲሌ መሇሰ ሰውየው ጀሌባውን እየቀ዗ፇ፡፡ “እንግዱያው
ወዲጄ ግማሽ እዴሜህን የኖርከው በከንቱ ነው” ብሇው አንኳሰሱት፡፡ … ጀሌባዋ
ወዯ ባህሩ ርቃ ከገባች በኋሊ ሀይሇኛ አውል ነፊስ ተነስቶ ከባዴ ማዕበሌ
ተቀሰቀሰ፡፡ በዙህ ጊዛ ጀሌባ ቀዚፉው የሰዋሰው ሉቁን አዚውንት እንዱህ ሲሌ
ጠየቃቸው “ዋና ይችሊለ?” “ኧረ አሌችሌም” ሲለ መሇሱ፡፡ “እንግዱያው ጌታዬ፥
አብዚኛውን እዴሜዎን የኖሩት በከንቱ ነው” (ገጽ 111) ፡፡

አጉሌ ሲራቀቁበት የነበሩት ሰው፣ የህይወትን “የሰዋሰው ሉቅነት - ፇሊጊ ብቻ


መሆን” እያሰቡ ነበር፡፡ ሇዙህም ይመስሊሌ - “እንግዱያው ምን ዋጋ አሇህ!?” አይነት
አነጋገር፣ በምስኪን ጀሌባ ቀዚፉ ሊይ ሲያወርደበት የነበረው፡፡ ህይወት ግን፣ “የሰዋሰው
ሉቁንም”፣ “ጀሌባ ቀዚፉውንም”፣ የምትፇሌጋቸው ጊዛ አሇ፡፡ ይህን ሀሳብ በሚያስተሊሌፌ
ሁኔታ ጀሌባ ቀዚፉው የተራቃቂውን ሉቅ አባባሌ ተጠቅሞ (የሰውየውን የቀዯመ አባባሌ
መሰረት አዴርጎ)፣ “ሌክ ሌካቸውን” ሲነግራቸው፣ ወይም በሰፇሩት ቁና ሲሰፌራቸው፣
ከእሱ ያሌተጠበቀ ንግግር ነውና፣ አንባቢን በገረሜታ ወዯ ሳቅ ያንዯረዴራሌ፡፡
አብርሃም ረታ አሇሙም አከራይ ተከራይ አካከራይ በሚሇው ወጉ ስር በዴንገቴ
መሌስ የተዋቀረ ሂዩመርን አኑሯሌ፡፡ በዙህ ወግ ውስጥ የቤት ተከራይ ገፀ ባህርይ
ከአከራዩ ጋር እየተጨዋወተ ይገኛሌ፡፡ በዙህ ዋ዗ኛ ጨዋታ ሊይ አከራዩ፣ ተከራዩን ተኝቶ
በከፌተኛ ዴምጽ ሲያንኮራፊ እንዯነበረ ይነግሩታሌ፡፡
‘ሇርስዎ እንዳት ከርቀት (ከበረንዲው) ሆነው ተሰማዎት ማሇቴ የማንኳረፈ
ዴምጽ?’
“ተሰማኛ! ፈዝ! ዋሾ ሌትሇኝ ነው?”
‘አሊሌኩም … እኔ ግን ካፌንጫዬ አጠገብ ያሇው ጆሮዬ ሳይሰማ እርስዎ
እንዳት ከርቀት ተሰማዎት ብዬ ነው?’ (1999፣ 15)፡፡

50
ይህ ሂዩመርም በመጨረሻው ሊይ በሚነበበው መሇኛ ንግግር አማካይነት የተፇጠረ
ነው፡፡ የሂዩመሩ አስገራሚነት የሚጨምረው ዴንገተኛ መሌሱን በማሰሊሰሌ ጭምር ነው፡፡
አፌንጫ እና ጆሮ መሀሌ ያሇው ርቀት በጣም ጥቂት የሚባሌ ነው፡፡ ግን እዙያው ፉት
ሊይ ያሇው ጆሮ ሳይሰማ (በእርግጥ ተኝቶ ነው!) ፣ ሩቅ ያሇ ሰው የሚሰማው ዴምጽ
ይፇጠራሌ፡፡ ይህን አስገራሚ ሁነት፣ በተከራዩ ዴንገት እንዯ ቀሌዴ ተወርውሯሌ፡፡
የመሌሱ መሇኝነትና ዴንገቴነት ሂዩመር ፇጣሪ ሆኗሌ፡፡
በዙህ የዴንገቴ አመሊሇስ የሚፇጠሩ ሂዩመሮች በኤፌሬም እንዲሇ እንጨዋወት
የወግ መዴበሌ ውስጥም ይገኛለ፡፡ ሇማሳያነት “ጥሬ ስጋ ሰፇር እንፇሊሇግ” እና “የረገጣ
዗መን” በሚሰኙት ወጏች ውስጥ ያለትን ተረባዊ ሂዩመሮች እንመሌከት፡፡
አንዴ ጊዛ ሇረጅም ጊዛ የተሇዩዋቸውን ጓዯኛቸውን አግኝተው፤ “ምነው ጠፊህ?”
ይሎቸዋሌ፡፡ ጓዯኝዬውም ታመው መክረማቸውን ይናገራለ፡፡ ሰውዬው ምን አለ
መሰሊችሁ? “የፌየሌ ሙክት አርዯህ … የእግር ሥጋውን ጥሬውን በአዋዛ
አከታትሇህ ሶስት ቀን በሌተህ ጥቅሌሌ ብሇህ መተኛት ነው …” ጓዯኝዬው የዋዚ
አሌነበሩምና “እሱን የሚሌማ ሞሌቷሌ፡፡ የሚገዚ ጠፊ እንጂ…” ይሊለ፡፡
ሰውዬውም “ሰማህ ወዲጄ … ሀኪም ኪኒን ጽፍ ያዚሌ እንጂ ገዜቶ አይሰጥም”
ብሇው መሇሱሊችሁ (1994፣ 54) ፡፡

ሁሇቱም አዚውንቶች የዋዚ አይዯለም፡፡ ይህ የእርስ በርስ የአስተሳሰብ መበሊሇጥ፣


በንግግር የተገሇጠበት ተረብ ነው፡፡ የመጀመሪያው አዚውንት፣ “እሱን የሚሌማ ሞሌቷሌ”
ሲለ፣ አንባቢ መገረም ይጀምራሌ - “ጥሩ መሌስ!” እያሇ፡፡ ግን የተሇመዯ አይነት ‹‹ሌክ
ነጋሪ›› መሌስ በመሆኑ ገረሜታው ከፌተኛ ሊይሆን ይችሊሌ፡፡ በዙያው ቀጥል ያሇውን
ዴንገተኛ መሌስ ሲያነብ ዯግሞ ራሱን በገረሜታ እያነቃነቀ መሳቅ ይጀምራሌ፡፡ ይህ
ሁሇተኛው ሽማግላ በፌጥነት የመሇሱት ተረብ፣ በየእሇት ተእሇት ህይወት ሊይ
ከተመረኮ዗ ነገር ጋር በማነፃፀር ስሇሆነ ገረሜታን ከፌ ያዯርጋሌ፡፡ አዚውንቱ ራሳቸውን
ከሀኪም ጋር ያነፃፀሩበት ስሌት ሲጤን፣ የሂዩመሩ አወቃቀር “ያሌተመጣጠነ ንፅፅር”
በማዴረግ የተመሠረተ መሆኑን ማወቅ ቀሊሌ ይሆናሌ፡፡
“የረገጣ ዗መን” የሚሇውም ወግ ውስጥ ያሇው ተረባዊ ሂዩመር ዯግሞ
የሚከተሇው ነው፡፡ ይህ ሂዩመር በተሇይ በአሁን ሰዒት ባለት ብዘዎቹ ጋዛጠኞች የጥያቄ
አቀራረብ ሁኔታን ሇተሰሊቸ ሰው፣ “እንዱህ ነው እንጂ መሌስ!” የሚያሰኝ ተረብ ነው፡፡
ጋዛጠኛው ዴምጽ ማጉያውን ወዯ ተጠያቂው እያስጠጋ “የወንዴሜን ስም
ማን ሌበሌ?” ይሇዋሌ፡፡ ሰውዬውም በሆደ ‘እነኝህን ቱሌቱሊ ጋዛጠኞች
አገኘኋቸው’ ብል ነው መሰሇኝ “የወንዴምህን ስም ራስህ እወቅ እንጂ እኔ
የት አውቅሌህአሇሁ” አሇው (1994፣ 65)፡፡

51
ይህ ዴንገተኛ መሌስ በአስተውልት የተሰነ዗ረ፣ የቃሊቱን አገባባዊ ትርጉም አውቆ
የተሰጠ በመሆኑ ነው ገረሜታን የሚያስከትሇው፡፡ በእርግጥ ጸሀፉው በመሀሌ ያስገባው
“እነኚህን ቱሌቱሊ ጋዛጠኞች አገኘኋቸው ብል ነው መሠሌ” የሚሇው ሀረግ፣ አንዴ
የተሇየ መሌስ እንዯሚመጣ ጠቋሚ ነው፡፡ ይሁንና የመሌሱን ሁኔታ አንባቢው ሊይገምት
ስሇሚችሌ መጨረሻው ዴንገተኛ ይሆናሌ፡፡ የሂዩመሩም አስገራሚነት የሚመነጨው
ከዙሁ ዴንገተኛ የሆነ ምሊሽ ነው፡፡ ሂዩመሩ ከዙህ በፉት የተባሇ (በህብረተሰቡ ውስጥ
የሚነገር) በመሆኑ፣ ሂዩመሩን ቀዴሞ ሇሰማው ሰው እምብዚም አዱስነቱ ሉሰማው
ባይችሌም፣ በተሇይ ሂዩመሩን ሇመጀመሪያ ጊዛ ሇሚያነበው ሰው የሰውየው ፇጣን መሌስ
ያስገርመዋሌ፡፡
ሁለም ሂዩመሮች የማሳቅና የማስፇገግ ባህሪ ብቻ እንዯላሊቸው በምዕራፌ ሦስት
ሊይ ተጠቅሶ ነበር፡፡ የማሳቅና የማስፇገግ ባህርይ ከላሊቸው ሂዩመሮች ውስጥ ሉመዯብ
የሚችሇውን አንዴ የመስፌን ዴንገቴ ሂዩመር የሚከተሇው ነው፡፡
አንዱት ቆንጆ መዜናኛ ቦታ ተቀምጣ ቶኒ ከርቲስ የተባሇውን መሌከ መሌካም
ተዋናይ ታየውና አስተናጋጁን ጠርታ፣ “ተሳስቼ ይሆን እባክህ?... ያ እዚ
የተቀመጠው ቶኒ ከርቲስ መሰሇኝ…” ትሇዋሇች፡፡ አስተናጋጁም “አዎ፥ እሱ ራሱ
ነው፡፡ ምነው ዯህና?” ይሊታሌ፡፡ “አይ… ምንም አይዯሇም እንዯው ብቻ … ዜም
ብዬ ባየሁት ቁጥር እገረማሇሁ” ትሇዋሇች፡፡ “ምን ዋጋ አሇው ብትገረሚ?!
ዯፇረኝ አትበዪኝና እስካሁን ቀና ብል እንኳን አሊየሽም” ይሊታሌ፡፡ እሷም “እኔስ
ገረመኝ የምሌህ እሱን አይዯሌ?!” አሇችና ተክዚ አስተከ዗ችው (1983፣ 127-
128)፡፡

ወጣቷ አስተናጋጁን ጠርታ ከጠየቀችው በኋሊ ገረሜታዋን ስትገሌፅ፣ አንባቢም


እንዯ አስተናጋጁ የገረሜታዋን ምንጭ ማወቅ ይፇሌግ ይሆናሌ፡፡ አስተናጋጁ “ሌኳን”
በሚነግራት ጊዛም “እንግዱህ ምን ትሆኚ?!” አይነት ስሜት አንባቢውንም ሉሰማው
ይችሊሌ፡፡ የሚገርመው ግን በስተመጨረሻ እንዯ ዴንገት ከእሷ የሚፇሌቀው ንግግር ነው
- “እኔስ ገረመኝ የምሌህ እሱን አይዯሌ?!” የሚሇው፡፡ ይህ ንግግር ከፌተኛ ምፀትና ተስፊ
መቁረጥን ይዝ ይታያሌ፡፡ ይህ የወጣትነት ምኞትና የእውነታው መጣረስ፣ እንዯቀሌዴ
በዴንገት በስተመጨረሻው ንግግር ሊይ ጣሌ ሲዯረግ፣ ገረሜታ ከሀ዗ኔታ ጋር፣ ወዯ
አእምሮ አብሮ ይመጣሌ፡፡ የሂዩመሩን አስዯማሚነት ይበሌጥ የሚያጎሊው ዯግሞ
አስተያየቱ የሚሰነ዗ረው፣ በራሷ በተመኚዋ ወጣት በመሆኑም ነው፡፡ ይህ በዴንገተኛ
መሌስ የተዋቀረ ሂዩመር፣ ‹‹ሂዩመር ሁለ አስቂኝ አይዯሇም›› የሚሇውን ሀሳብም
ያጠናክራሌ፡፡

52
4.1.3 ቀጥተኛ ተረካዊ ሂዩመር (Joke, Jest, the Catch tale)
እዙህ ሊይ የሚቀርቡት ሂዩመሮች ወግ ዯራሲዎቹ፣ ወጉን ከመፃፊቸው በፉት
የሰሙትን፣ ያዩትን፣ ያዯመጡትን አሌያም በራሳቸው ሊይ የዯረሰን ገጠመኝ ወይም ቀሌዴ
ያሳዩበት ነው፡፡ እነዙህ ሂዩመሮች ምንም እንኳ ከዙህ በፉት ከታዩት የሂዩመር አይነቶች
(በተሇይ ከዴንገቴ መሌስ) የሚመሳሰለበት ነጥብ (በተሇይ በአጨራረስ ዴንገተኛነት)
ቢኖርም፣ የሚሇዩበት ነጥብም አሇ፡፡ ይህ የሚሇያቸው ነጥብ ዯግሞ ዗ር዗ር ያሇ ትረካዊ
ጸባይ ያሊቸው በመሆናቸው ነው፡፡ ዝሮ ዝሮ ግን፣ ትሌቁ የሂዩመር ምንጫቸው
በስተመጨረሻ በሚመጣው አስዯናቂ አጨራረሳቸው ነው፡፡
በዙህ ንዐስ ርዕስ መጀመሪያ የሚቀርበው በስብሃት ገብረእግዙአብሔር 2-እግረ
መንገዴ ውስጥ ያሇው ቀጥተኛ ተረካዊ ሂዩመር ነው፡፡ ስብሃት “የአበሊሌ ስርዒት”
በሚሇው ወግ ውስጥ የአንደን “ጅሌ” ስራ እንዱህ አስቀምጦታሌ፡፡
“ተው ይሄ አጏራረስ አይበጅም!” ብሇው ቢመክሩት ቢገርፈት ሉዴን አሌቻሇም፡፡
ጅሌ’ኮ ምክርም ደሊም አይመሌሰውም፡፡ ዯግነቱ ሳይዯግስ አይጣሊም አንዴ
ብሌህ አጏት ሰጥቶታሌ፡፡ እንዯ ምንም ፇሊሌገው ከሩቅ አገር ሚስት አገኙሇት፡፡
የሰርጉ እሇት አጏቷ ከአጃቢዎች አንደ ሆነው ሄደ፡፡ ሴት ቤት ሉዯርሱ ሲለ
አጏት ሙሽራን እንዱህ ብሇው መከሩት፡፡ “ሙሽራ ማሇት የአንዴ ቀን ንጉስ
ነው፤ የሁለ ዒይን ያርፌበታሌ፡፡ ስሇዙህ አሁን ገብተን ምግብ ሲቀርብሌን
በትንሹ እየቆረስክ ብሊ፡፡ የዚሬን ብቻ! አዯራህን!” እሺ ብሎቸው ገቡ፡፡ ምግብ
ቀረበ፡፡ ሙሽራ ሆይ ታዱያ የመጀመሪያውን ጉርሻ ይጠቀሌሌና አንዴ ስምንት
መሶብ ያህሌ ርቀው ወዯ ተቀመጡት አጏቱ እያሳየ “ጋሽዬ እቺን እቺን ታክሌ
ነው ምጏርሰው?” ይሊቸዋሌ ጮክ ብል፡፡ አሁን እንዱህ ይባሊሌ? አጏት ታዱያ
ፇገግ እያለ ራሳቸውን ይነቀንቁና እንዱህ ይለታሌ “አይ አንተ! በሰርግህ ቀን
እንኳን ቀሌዴ አትተውም?” (ገጽ 71-72)

ከሊይ ያሇው ቀሌዴ ሊይ ሁሇት ጊዛ የሚያስገርም ነገር አሇ፡፡ የመጀመሪያው “ጅለ”


ሌጅ “እቺን እቺን ታክሌ ነው ምጏርሰው?” ሲሌ የሚመጣ መገረም ነው፡፡ አንባቢ በዙህ
ጊዛ “ምን አይነት ጅሌ ነው?! አጏቱን አዋረዲቸው እኮ!” እያሇ ይስቃሌ፡፡ እየሳቀም
ሇአጎትየው ይሳቀቃሌ፡፡ አጏትየው ግን ተሳቅቀው አሊፇሩም፤ ወይም “የጅሌ ነገር” ብሇው
ስቀው አሊረፈም፡፡ ተገቢ የሆነ የብሌህነት መሌስ አቀረቡሇት፡፡ መሌሳቸው ዯግሞ ከሌጁ
ጅሌነት ጋር እየተነፃፀረ፣ የአጏትየውን ብሌህነት የሚያሳይ ስሇሆነ ሁሇተኛው አግራሞት
ይከሰታሌ፡፡ አጎትየው የሌጁን የጅሌነት ንግግር ገሌብጠው፣ ሆን ብል የተነገረ የቀሌዴ
ንግግር አዴርገው ሲያቀርቡት የሂዩመሩ ፇገግታ አጫሪነት ይጨምራሌ፡፡

53
“አባ ኪዲነማርያም” በሚሇው ወጉ ውስጥም ስብሃት “አፇታሪካዊ ጌጥ” ብል
ያቀረበው ምናባዊ ትረካ፣ ሇሳቅ የሚዲርግ ሂዩመር ነው፡፡ ሂዩመሩ መቼቱን የክርስቶስ
ስቅሇት ቀን አዴርጓሌ፡፡
አርብ ዕሇት ሉቀመሌአክትና መሊዕክቱ እንዯ ሌማዲቸው ሇጌታ ኢየሱስ
ሉሰግደሇት ወዯ ምዴር ቢወርደ ምን መዒት ያያለ፡- ጌታ ራሱ በመስቀሌ
ተቸንክሮ! እርቃነ ስጋውን ዘሪያውን አይሁዴና ሮማውያን ሲስቁበት ሲሳሇቁበት
ቅደስ ገብርአሌም ሇቁጣ ይፇጥናሌና ይህን ሁለ ሰው ሉፇጀው ሰይፈን መ዗዗፡፡
ጌታ ግን “ተዋቸው የሚያዯርጉትን አያውቁምና” አሇው፡፡ ቅደስ ገብርኤሌም
ሰይፈን ወዯ አፍቱ እንዲይመሌስ ቁጣው ገንፌሎሌ፤ ሰዎቹን እንዲይሰይፊቸው
ጌታው ከሇከሇው፡፡ “አንተ ዯሞ ምህረቱን ታበዚዋሇህ! ሇዙች ሰዒት ካሌሆነማ
ሰይፌ ምን ያዯርግሌኛሌ?!” አሇና ሰይፎን ቁሌቁሌ ወረወራት፡፡ ያቺ ሰይፌ ናት
የቤተ መቅዯሱን መጋረጃ የተረተረችው… ጌታ ኢየሱስም የገብርኤሌን ሁኔታ
አይቶ ሳቀ፡፡ ገብርኤሌም ከቁጣው እየበረዯና ፇገግ እያሇ፥ “ጌታ ሆይ!” አሇ
“እነሱን ከምፇጃቸውስ አንተን ባስቅህ ይበሌጥብኛሌ!” (ገጽ 103-104)

እዙህ በስብሀት ‹‹አፇታሪካዊ›› ተብል በቀረበው ቀሌዴ ሊይ፣ የምናብ ስዕለ በራሱ
ፇገግ የሚያዯረግ አውዴ አሇው፡፡ ስብሃት በየመሏለ የሚያቀርባቸው ገሇፃዎችም ፇገግታን
የማጫር አቅም አሊቸው፡፡ ሇምሳላ መሊዕክት ‹‹ወዯ ምዴር ቢወርደ ምን መዒት ያያለ››
የሚሇው ገሇፃ ግነታዊ አቀራረብ ያሇው በመሆኑ ፇገግ ሉያሰኝ ይችሊሌ፡፡ ዋናው ሂዩመር
የሚመጣው ግን፣ ገብርኤሌ እንዲይሰይፌ በጌታው ታዝ፣ ሰይፈን እንዲይመሌስ ቁጣው
ገንፌል፣ ካሇበት የጭንቅ ሰዒት በኋሊ ነው፡፡ በዙህ ጊዛ ቅደስ ገብርኤሌ ምን ያዯርግ
ይሆን? ተብል በጉጉት መጠበቁ አይቀርም፡፡ ጉጉቱ መሌስ ያገኛሌ - የሰይፈን
መወርወር፡፡ ሂዩመሩን የሚያመጣው ግን ይህ አይዯሇም፡፡ ምክንያቱም ገብርኤሌ
አማራጭ ሲያጣ በንዳት ሰይፈን ሉወረውር እንዯሚችሌ ሉገመት ይችሊሌ፡፡ በመሆኑም
ሂዩመሩ የሚፇጠረው ሰይፈን ሲወረውር፣ ገብርኤሌ በሚናገረው ነገር (“አንተ ዯሞ
ምህረቱን ታበዚዋሇህ! ሇዙች ሰዒት ካሌሆነማ ሰይፌ ምን ያዯርግሌኛሌ?!” በሚሇው) ነው፡፡
ይህ ንግግር ካሌጠበቅነው አካሌ (መሊእኩ ገብርኤሌ) የተሰነ዗ረ፣ ሰዋዊ ንግግር በመሆኑ
ሂዩመሩ ተፇጥሯሌ፡፡
ሂዩመሩ እዙህ ሊይም አሊበቃም፡፡ ከዙያ በኋሊም ላሊ መሌስ የሚፇሌግ ጉዲይ አሇ፡፡
ጌታስ ምን ይሇው ይሆን? ይናዯዴበታሌ? ይቆጣዋሌ? ወይስ ምን? … የሚሇው ዯግሞ
ቀጣይ ጉጉት የሚያጭር ነገር ነው፡፡ ጌታ ግን እነዙህን ሁለ አሊዯረገም፤ ያሌተጠበቀውን
ነገር አዯረገ፤ ሳቀ፡፡ ወዯበሇጠ ገረሜታ የሚወስዯው ከዙያ ሳቅ በኋሊ ገብርኤሌ የተናገረው
(“እነሱን ከምፇጃቸው አንተን ባስቅህ ይበሌጥብኛሌ” የሚሇው) ነገር ነው፡፡

54
አብርሃም ረታ ዒሇሙ አከራይ ተከራይ አካከራይ የሚሇው ወጉ ስር ከአከራዩ
አረጋዊት ጋር እያወጋ እንዱህ ይሊሌ፡፡
‘ኧረ እመይትዬ አንዴ መሊ ይፇሇግሇት’ አሌኩ፡፡ ወዯ ጏን እየገሊመጡኝ
“ሇምኑ?” አለ፡፡ ‘ሇዙህ ሇውሻው ነዋ!’ “ዯግሞ ምን አዯረገ?” ‘ሚስት ቢጤ
ይፇሇግሇት እንጂ’ “ማንን አይቶ ያግባ? አንተ ጓዯኛው አሊገባህ” ‘እውነቴን እኮ
ነው…’ “ሚስት ፇሌግሌኝ አሇህ?” ‘ማሇት ቦቃ አሇው? ከዙህ በሊይ ምን
ይበሌ?’ “እኮ ምን አሇ?” ‘ይኸው ሇሷ አሳይቻታሇሁ … ማታ ነው እንጂ
በጩኸት የሚቀበሇኝ፤ ቀን ቀን ስገባ ግን … እንዯ ሇቅሶ ዒይነት ዴምፅ እያወጣ
እንትኑን አውጥቶ ብቻውን ሲወዚወዜ አቤት ማሳ዗ኑ!... እመይትዬ ግፌ ነው
… በሰማይ ቤትም ያስጠይቅዎታሌ … አንዴዬ ‘ሇዒቅመ ፌትወት የዯረሰ ውሻሽ
ዕንባ እኔ ዗ንዴ ዯርሷሌ’ ብል ቢጠይቅዎት ምን ሉመሌሱ ነው?’ (1999፣ 18-
19)፡፡

እዙህ ሂዩመር ውስጥም ሁሇት ጊዛ ሇፇገግታ የሚዲርግ አገሊሇፅ ይገኛሌ፡፡


የመጀመሪያው አሮጊቷ “ማንን አይቶ ያግባ? አንተ ጓዯኛው አሊገባህ” ብሇው
ሲያሊግጡበት፣ የሚገኘው ፇገግታ ነው፡፡ ሁሇተኛውና ዋናው ሂዩመር የሚመጣው ግን፣
በመጨረሻ ሊይ “አምሊክ ቢጠይቅዎትስ?” ተብል በቀረበው የተከራዩ ንግግር ነው፡፡ ይህ
ንግግር ሁሇት አይነት ሂዩመሮች ተፇጥረውበታሌ፡፡ አንደ በሀሳብ ዯረጃ የተሰነ዗ረው
ነው፡፡ ተከራዩ ሇውሻ ያን ያህሌ ተጨንቆ አከራዩን የሚጠይቀው ጥያቄ ፇገግ የሚያዯርግ
አውዴ ይፇጥራሌ፡፡ የሚጠይቅበት መንገዴ እና የተሇየ የቃሊት አወቃቀር ዯግሞ
ሁሇተኛው ወዯ ሳቅ አሸጋጋሪ ነጥብ ነው፡፡ በተከራዩ ዗ንዴ በሰማይ ቤት እስከ ማስጠየቅ
የሚዯርሰው “በዯሌ”፣ “ሇዒቅመ ፌትወት የዯረሰ ውሻ ዕንባ” መሆኑ ያስገርማሌ፡፡
“ሇዒቅመ-አዲም” ከሚሇው ቃሌ አፇጣጠር ጋር በተመሳሳይ መንገዴ የተዋቀረው “ዒቅመ-
ፌትወት” የሚሇው ቃሌ በአከራዩና ተከራዩ ንግግር መጨረሻ ሊይ መግባት፣ ከፅንሰ ሀሳቡ
ጋር ተጨምሮ ወዯ ማስዯመም ያመራሌ፡፡
ከኤፌሬም እንዲሇ እንጨዋወት የወጏች መዴበሌ ውስጥ የተገኙ፣ ሁሇት
ገጠመኛዊ ትረካና ምሌሌስ ያሇባቸው ሂዩመሮችም በዙህ ንዐስ ክፌሌ የሚቀርብ ነው፡፡
የመጀመሪያው “ዚሬ ጾም ነው” በሚሇው ወግ ውስጥ የተገኘው ትረካ ነው፡፡
የሆነ ቀን ሌጅየውና ሌጅቱ ቀኑን አብረው ሲዜናኑ ይውሊለ አለ፡፡ ታዱያ
ሌጅቷ ምን ህሌም እንዯታያት እንጃ … ቀኑ “የተሟሊ” እንዱሆን በቃ … አሇ
አይዯሌ የነገርዬውን ሀሳብ ታቀርባሇች፡፡ … ሌጁ ዯግሞ በበኩለ ኮከቡን ጋዛጣ
ሊይ አንብቧሌ መሰሇኝ “የሇም ዚሬ እንኳን አይሆንም …” ይሊሌ፡፡ … ሌጅቷ
በቃ ምን አሇፊችሁ ብሽቅ ትሊሇች፡፡ ኮስተር ብሊም “ሇምንዴነው ዚሬ
የማይሆነው? …” ትሇዋሇች፡፡ … ምክንያት ይጣ ከአንጀቱ ይሁን እንጃ … ምን
ብል ይመሌሳሌ … “ዚሬ ጾም ነው፡፡” ይሄ ዯግሞ ሇክርክር አያመችም - በዙሁ
ይሇያያለ፡፡ ታዱያ አጅሬ ወዯ ቤቱ ሲሄዴ መንገዴ ሊይ ማንን ያገኝ መሰሊችሁ
… የዴሮዋን ጓዯኛውን፡፡ እንዯሆነ ይሆንሊችሁና ተያይ዗ው ወዯ እሱ ቤት፡፡

55
እንግዱህ አንዲንዳ አያምጣው አይዯሌ፥ ዱያብልስ ተከትሎቸው ኖሮ፥
ተያይ዗ውሊችሁ ሇሽ! [ፉሌም አይመስሌም!] ጉዴ የፇሊሊችሁ ይሄኔ ነው፡፡
የቅዴሟ ዋናው ጓዯኛው ሳይታሰብ ከተፌ! አጅሬ “ጿሚው” እጅ ከፌንጅ
ተያ዗ሊችኋ! ታዱያሊችሁ የተናዯዯችው ጓዯኛው ወገቧን ይዚ ምን ብሊ
ጮኸችበት መሰሊችሁ?
“እኔን ጾም ነው ብሇኸኝ … እሷ ከሰሊጣ ነው የተሰራችው?!”

ይህ ኤፌሬም “ቀሌዴ እንዲይምስሊችሁ የምር የሆነ ነው” ብል ያቀረበው ሂዩመር


አጓጊ ነው፡፡ ዯራሲውም የበሇጠ ሇማጓጓት አተራረኩን በማሳመርና በየመሀለ የራሱን
አስተያየት በመጣሌ የበኩለን አስተዋፅኦ አዴርጓሌ፡፡ እነዙህ የማሟሟቂያ የኤፌሬም
ንግግሮች በራሳቸው ሂዩመሩን የማዲበር አቅም አሊቸው፡፡ በተሇይ፣ “የነገርዬውን ሀሳብ
ታቀርባሇች”፣ “በበኩለ ኮከቡን ጋዛጣ ሊይ አንብቧሌ መሠሇኝ”፣ “አንዲንዳ አያምጣው
አይዯሌ፥ ዱያብልስ ተከትሎቸው ኖሮ፥ ተያይ዗ውሊችሁ ሇሽ! (ፉሌም አይመስሌም)”
የሚለት አገሊሇፆች ወዯ ሳቅ እንዴንዯረዯር የሚያዯርጉ ናቸው፡፡29
ከጉጉት በኋሊ መጨረሻ ሊይ የሚዯመጠው ንግግር ግን፣ የተጠበቀው አይዯሇም፡፡
ሌጅቷ (ዋናዋ ጓዯኛው) ያንን “ጉዴ” ስታይ ምን ትሌ (ታዯርግ) ይሆን? ሲባሌ፣ እሷ ግን
ያሌተጠረጠረውን የጾም ጉዲይ ስታነሳና ሌጅቷን (የዴሮ ጓዯኛውን) ከሰሊጣ ጋር
ስታነፃፅራት፣ አንባቢ ሇሰውየው ማፇርና መዯንገጡን ትቶ፣ ወዯ ሳቅ ያመራሌ፡፡
ሇሂዩመሩ መፇጠር ዋነኛውን ዴርሻ የተወጣው ንግግርም ይኸው በስተመጨረሻ የመጣው
ያሌተጠበቀ ምሊሽ ነው፡፡ በተሇመዯ ሁኔታ ብዘ ጊዛ የሚዯረጉና፣ እዙህ ጉዲይ መጨረሻ
ሊይም የሚጠበቁ የንዳትና የብሽቀት መግሇጫ ብዘ መንገድች አለ፡፡ በዙህም ሁኔታ ሊይ
የሚጠበቀው ከእነዙያ የንዳት መግሇጫዎች አንደ ነው፡፡ የተጠበቀው ሳይሆን ቀርቶ
ያሌተጠበቀው ከሠሊጣ ጋር የመነፃፀር እዴሌ ከ“አጅሬው” ጋር “ሇሽ” የማሇት ዴርጊት
የፇፀመችውን ሌጅ ሲገጥማት ገረሜታ ይጨምራሌ፡፡
“ቀሌዴና ሚስጥር” በተሰኘው ወግ ገጽ 33 ሊይም፣ ኤፌሬም፣ በሁሇት ገፀባህርያት
ምሌሌስ ሊይ የተመረተ ወሲብ ነክ ቀሌዴ አቅርቧሌ፡፡ እንዯ ቀዲሚው ሁለ በዙህም
ሂዩመር ሊይ አስዯናቂው ንግግር የሚመጣው (ፇረንጆቹ unexpected punch-line
የሚለት) በስተመጨረሻ ሊይ ነው፡፡
ዯግሞ ሁሇት የሴት ጓዯኛሞች አለ፡፡ እና አንዯኛዋ “እባክሽ ይሄ መዜገብ ቤት
ያሇው ሰውዬ መግቢያ መውጫ አሳጣኝ …” ትሊሇች፡፡ “ምን ሁኚ ነው
የሚሌሽ?” ይሄ ዯግሞ አጉሌ ጥያቄ ነው፡፡ “ካሊወጣሁሽ እያሇ …” ስትሌ

ይህም የሂዩመሩ አይነትና ሁኔታ ብቻ ሳይሆን፣ አቀራረቡም ሇሰዎች ዯስታ መጨመር፣ ወሳኝነት ያሇው
29

መሆኑን አመሊካች ነው፡፡

56
ትመሌስሇች፡፡ የመጀመሪያው ውይይት በዙህ ያበቃሌ፡፡ እንግዱህ ይህ ‘ምስጢር’
ነው፡፡ እና አንዴ ቀን የዯሞዜ ሰሌፌ ሊይ ጓዯኝዬዋ “አንቺ ያ ‘የመዜገብ ቤት’
ሰውዬ፥ ባሇጌ ነው አለ… እሺ ብሇሽ እንዲትወጪሇት …” ብትሊት ምን
ይባሊሌ?! ሌጅቷ የሚገጥማትን ሏፌረት እንኳን የወር የዒመት ዯሞዜ
አያስተካክሇውም፡፡

በዙህ ቀሌዴ ሊይ ጓዯኛ ተብዬዋ ያዜረከረከችው ምስጢር፣ ሇአንባቢው ሳቅ ፇጣሪ


ቢሆንም፣ ሇሌጅቷ ግን መራርና አሳፊሪ ነው፡፡ ሇወሲባዊ ግንኙነት መጠየቅ እምብዚም
አዱስነት ያሇው ነገር ባይሆንም በይፊ የማይወራ ጉዲይ በመሆኑ በግሌፅ ሲነገር
ሉያሸማቅቅ ይችሊሌ፡፡ ስሇዙህ ምስጢሯ በአዋጅ የተነገረባት ሌጅ ብታፌር (ብትዯነግጥ)
አያስገርምም፡፡ ይሁንና በዙያ አውዴ “ጉዶ” ሲወጣ፣ (ዯመወዜ ሇመውሰዴ የተሰሇፇው
ሰው ሁለ እየሰማ) መሆኑን አንባቢ ሲያጤን፣ በላልች ጉዴሇት የመሳቅ ውስጣዊ ባህርዩ
እየገፊው ይስቃሌ፡፡
ጓዯኛዋ የተናገረችው ሳይበቃ የኤፌሬምም ተቀጥሊ ሀተታ ላሊ ሂዩመር ፇጣሪ ገሇፃ
ነው፡፡ የሌጅቱን ሏፌረት ካሣ የሚያስፇሌገው አስመስል ኤፌሬም “ሀ዗ኔታዊ” ሀሳቡን
ያቀርባሌ፡፡ ያቀረበው ሀሳብ ከዙያው አውዴ የተነሳ ነው - ዯመወዜ፡፡ የሌጅቱ ዯመወዜ
ወር የዯከመችበትን የምታገኝበት እንጂ ካሣ አይዯሇም፡፡ ግን ዯግሞ የዯመወዜ ቀን በራሱ
ዯስ የሚሌ ስሜትን ሇብዘዎች ይሰጣሌ፡፡ ይህ ዯስ የሚሌ ስሜትና ብር እንኳ፣ በአስራ
ሁሇት ተባዜቶ፣ “የዒመቱን ዯመወዜ በአንዳ ብትወስዴ የሞራሌ ውዴቀቷ አይስተካከሌም”
የሚሇውን፣ ግነት የታከሇበት የኤፌሬም ንግግር ሲነበብ፣ የገረሜታ ስሜትን
የሚጨምረውም ሇዙህ ነው፡፡

4.1.4 የቃሊት ጨዋታ ሂዩመሮች (Pun, Word play, Blend word)


በዙህ የሂዩመር አይነት ስር የሚካተቱት፣ በተሇያየ የቃሊት ጨዋታ ሂዩመር
የተፇጠረባቸው ናቸው። በወጎቹ ውስጥ ዯራሲያኑ የቃሊትን የተሇያዩ ግሌጋልቶች ሆን
ብሇው በመጠቀም ሂዩመርን ፇጥረዋሌ። እነዙህ ሇየት ባለ ቃሊት የተፇጠሩ የሂዩመር
አይነቶች ከየወጎቹ ውስጥ እየተነቀሱ ከዙህ በታች ቀርበዋሌ።
በቃሊት ከተፇጠሩ የሂዩመር አይነቶች ውስጥ የመጀመሪያውን ዴርሻ የሚይዘት
በዴንገት የተዯነቀሩ በሚመስለ ሇየት ባለ ቃሊት የተፇጠሩ ሂዩመሮች ናቸው። እነዙህ
ኢ-መዯበኛ ቃሊት ዴንገት በወጎቹ ውስጥ እየተከሰቱ ሂዩመር ሲፇጥሩ ታይተዋሌ። ኢ-
መዯበኛ ቃሊቱ በብዚት «የአራዲ ቃሊት» የሚባለት ሲሆኑ፣ አንዲንዳም ከላሊ ቋንቋ የገቡ
እና እምብዚም በንግግር ግሌጋልት ሊይ የማይውለ «መዯበኛ» ቃሊት ናቸው።

57
ሇምሳላ ሙሴ ያዕቆብ፣ ሇረጃትሽ ቀንዱሌ ሌበሌ ሃላለያ በሚሇው የወግ መዴበለ
ውስጥ ባሇው «በጸልት እንጀምር» ወግ ውስጥ «… አንዲንደ በኬፌ ኬፋ ሞቅታ
እየታገ዗ … አንተን የሊይኛውን ጌታ ስምህን እየጠራ …» (2000፣1) (አጽንኦት የኔ)
የሚሇው ዒረፌተ-ነገር ሲታይ፣ የተሰመረበት «ኬፌ-ኬፋ» የሚሇው ቃሌ፣ ዴንገት የገባ
የአራዲ ቃሌ በመሆኑ የተወሰነ ፇገግታ ያጭራሌ። በዙያው ወግ ውስጥ ገጽ 3 ሊይ ሙሴ
ስሇአምሊክ እየገሇጸ «ጫሩና እኔጋ ኑ ቢሇንስ?»(አጽንኦት የኔ) ሲሌም «ጫሩ» የሚሇው
ቃሌ በጥቂቱም ቢሆን ሇተመሳሳይ ፇገግታ መዲረጉ አይቀርም።
በተሇይ እነዙህ ከሊይ የተገሇፁት የአራዲ ቃሊት የተጠቀሱት፣ ስሇ አምሊክ እየተነገረ
ነው፡፡ በማህበረሰቡ ውስጥ ስሇ ሀይማኖት እና አምሊክ የሚነገረው ከመዯበኛ ቃሊትም
እንኳ እየተመረጠ ነው፡፡ ከሊይ እንዯታየው ግን፣ ሙሴ ይህን እውነታ በሚጣረስ መሌኩ፣
ስሇ አምሊክ እያወራ የአራዲ ቃሊትን ተጠቅሟሌ፡፡ በተሇይ በሁሇተኛው ምሳላ ሊይ “ጫሩና
እኔጋ ኑ” ባዩ፣ እራሱ አምሊክ ነው፡፡ አምሊክ እንዯ አንዴ የመንገዴ ሊይ ጏረምሳ “ጫሩ”
ሲሌ መስማት ሇአማኙ ትንሽ ሰቅጠጥ የማዴረግ ባህሪ ሉኖረው ቢችሌም፣ ሇላሊው
አንባቢ ግን የተወሰነ ገረሜታን ያስከትሊሌ፡፡
ሙሴ ከላሊ ቋንቋ ውስጥ ያሇ ቃሌን በመጠቀም ሂዩመርን ሇመፌጠርም
ሞክሯሌ፡፡ ሙሴ "ካታንጋ" በሚሇው ወጉ ውስጥ፣ "ዚሬ ‹የቡዳና› ነገር ሆኖብኝ ካታንጋን
ከተሇየሁት በርካታ ዒመታት ሆነውኛሌ" (2ዏዏዏ፣ 33) ይሊሌ፡፡ በዙህ ጥቅስ ውስጥ
በነጠሊ ትዕምርት ጥቅስ ውስጥ ያረፇው፣ ‹ቡዳና› የሚሇው ቃሌ ከኦሮሚኛ ቋንቋ
የተወሰዯና ሂዩመር እንዱፇጥር ሲባሌ በዴንገት የገባ ነው፡፡ ጸሏፉው "ቡዳና" በማሇት
ፇንታ "የእንጀራ ነገር ሆኖብኝ" ማሇት ይችሌ ነበር፤ ነገር ግን ሆን ብል የኦሮሚኛውን
ቃሌ በመጠቀሙ ሂዩመሩ ተፇጥሯሌ፡፡ በእርግጥ “ቡዳና” የሚሇው ቃሌ በብዘዎች ዗ንዴ
የተሇመዯ (ትርጉሙ የሚታወቅ) በመሆኑ፣ ሂዩመርነቱ ያን ያህሌ የጠነከረ አይዯሇም
ሉባሌ ይችሊሌ፡፡
ላሊው በቃሊት ምክንያት የተፇጠረው ሂዩመር፣ ተገቢ ያሌመሰሇ (ያሌተሇመዯ)
ቁሌምጫን በመጠቀም የተቀናበረው ነው፡፡ ሇዙህ የሂዩመር አይነት ማስረጃ የሚሆነውን
ምሳላ፣ ከሽመሌስ ስዩም ሙዴ ውስጥ መመሌከት ይገባሌ፡፡ ሽመሌስ "ፃፃ የሇኝም"
በሚሇው ወጉ ውስጥ "መቼም እሺ ዯብይዬ ነው የምትሇው" (1998፣ 46) ይሊሌ
(አጽንኦት የኔ)፡፡ ይህ ዯበረው የሚባሌ ገፀ-ባህርይ ስሙን የሚያቆሊምጥበት ሁኔታ
የተሇመዯ ባሇመሆኑ ፇገግታን ያጭራሌ፡፡ ኤፌሬም እንዲሇም በእንጨዋወት ቅጽ 1

58
መጽሏፈ ውስጥ "ምስጢረኛና ግዴርዴር" በሚሇው ወጉ ውስጥ "ምክኑስ አትለኝም?
ምክኑማ …" (1994፣ 45) እያሇ ሲያወጋ፣ ባሌተሇመዯ ሁኔታ ወዯ "ምክኑ”
የተቆሊመጠው "ምክንያት" የሚሇው ቃሌ ፇገግ ያስዯርጋሌ፡፡30
ቃሊትን በተሇየ ሁኔታ ዴምፃቸውን እየቀየሩ እና እየሰነጠቁ ሂዩመርን ሇመፌጠር
የጣሩ ዯራሲያንም አለ፡፡ ሇናሙናነት፣ ኤፌሬም "ብርዴና ቡና" በሚሇው ወጉ ውስጥ
"በቃ ሹፋርም ወያሊም ጫቱን እየፇረሸ (ተሳስቼ እየፍረሸ እንዲሌሌ) ቡና ቡና ሲሌ …"
(1994፣ 87) (አጽንኦት ¾ኔ) ፣ እያሇ የተሳሳተ መስል "እየፇረሸን" በ"እየፍረሸ"
‹‹እንዲይቀይረው›› ያሇውን ስጋት ይገሌፃሌ፡፡ ይህ ሆን ተብል የገባ የዴምፆች ሇውጥ፣
የሚያስከትሇውን የትርጉም ሇውጥ ያጤነ አንባቢ የተወሰነ ገረሜታ ወዯ ውስጡ
መምጣቱ አይቀርም፡፡
ዴምጽን በመቀየር ሇየት ያሇ ሂዩመርን በቃሊት ሇመፌጠር የሞከረው ላሊው የወግ
ጸሏፉ ዯግሞ ሽመሌስ ስዩም ነው፡፡ ሽመሌስ ሙዴ በተሰኘው የወግ መዴብለ ውስጥ "ፃፃ
የሇኝም" የሚሌ ወግ አሇው፡፡ በዙህ ወግ ውስጥ ያሇው አፌቃሪ፣ ያፇቀራት ሌጅ "ጠሀይ
አይባሌም ፀሀይ ነው የሚባሇው" ስሊሇችው፣ ጠቅሊሊ የ"ጠ" ዗ሮችን በ"ፀ" እየቀየረ
ሲጠቀም ይታያሌ፡፡ ሇማስረጃነት ከወጉ ውስጥ ጥቂት መጥቀስ ይበሌጥ ጉዲዩን
ያስረዲሌ፡፡
"ሂዴ! ገፀሬ፡፡ ፅፊ ከዙህ ፅንታዊ!" ከፌ ዜቅ አዴርጋ አነፃፀፇችኝ፡፡ ይቺ
ፅምሌምሌ…የተፅመሇመሇች፡፡ እኔ የገፀር ሌጅ ዯበረው እንዲይለ ማመጫ ፃፃ
ያሇኝ መሰሊት? ፂባፂቦ ተጫወተችብኝ አይዯሌ እንዳ? ይቺ ፂብኛ! ከእንግዱህ
ምራቄን ነው ፂቅ የማዯርግባት፡፡ ይቺ ፁሩምባ ራስ … ፁፆ አፌ …
ተሞፃሞፀችብኝ አይዯሌ እንዳ፡፡ ይቺ ሞፅሟፃ (1998፣ 52)፡፡
ከዙህ በሊይ በቀረበው የጽሐፌ ናሙና እንዲየነው ሽመሌስ የተጠቀመባቸውም
ቃሊት የተሇመዯ ዴምፃቸው ስሇተቀየረ ሂዩመርን ይፇጥራለ፡፡ በተሇይ ፅሁፈ በጮክታ
ንባብ ሲቀርብ፣ የቃሊቱ ሇውጥ ስሇሚጎሊ፣ ሂዩመርነቱም ይጨምራሌ፡፡
በዙህ ንዐስ ርዕስ መጨረሻ ሊይ የሚታየው የቃሊት ጨዋታ ሂዩመር አይነት፣
ስብሀት ገ/እግዙአብሔር በፃፇው 2-እግረ መንገዴ በሚሇው የወግ መዴበሌ ውስጥ ያሇው
ነው፡፡ ይህ የሂዩመር አይነት በቃሊት ሰምና ወርቅ ፌቺ ሊይ ተመስርቶ የቀረበ፣

እነዙህ የቁሌምጫ አጠራሮች እዙህ ሊይ ሲቀርቡ፣ ሂዩመርነታቸው ይዯበዜዚሌ፡፡ በወጉ ውስጥ በዴንገት
30

ሲከሰቱ ግን የማስገረም ሀይሊቸው ይጨምራሌ፡፡

59
የአፇታሪክ መነሻ ያሇው ሂዩመር ነው፡፡ ‹‹ተረት እና ታሪክ›› በሚሇው ወግ ውስጥ
ያሇውን ሂዩመር ከተመሇከትን በኋሊ እንዳት እንዯተመሰረተ እናያሇን፡፡31
በካፊ በሌጅነቱ ከዜነኛው እና ቅኔን እንዯፇጠረ ከሚታመንሇት ተዋነይ ከተባሇው
አስተማሪው ጋር ወገባቸውን ሲፇትሹ (በአዱሳባኛ ቋንቋ - ሲፀዲደ) ተዋነይ
በካፊን እንዱህ ይሇዋሌ፡፡ "ምናሇ በሇኝ! ሌዐሌ ሆይ! ትነግሳሇህ!!" ሲሇው በካፊ
"አይመስሇኝም" ይሇዋሌ፡፡ "ከነገስህ ምን ትሸሌመኛሇህ?" ሲሇውም
"የፇሇግከውን" ብል ይመሌስሇታሌ፡፡ በኋሊም ሲነግስ ዗በኞች ተዋነይን ወዯ ቤተ
መንግስቱ አናስገባም ይለታሌ፡፡ እሱም በዙህ ጊዛ ይህን ጽሐፌ ይሌክሇታሌ
‹‹አትርሳን በካፊ ዗ተዋነይን ክሌኤገ ከመአሇሁ ሇአብረሃም አንተውብ እሲቱ
እነ›› ግዕዘ ሲተረጎም ‹‹በካፊ ሆይ አትርሳ፣ ሁሇታችን ሆነን የተጨዋወትነውን
አንተ የአብርሃም አባት ሳሇህ፣ እኔም ሚስቱ ሆኜ›› (ከገፅ 81 - 83) ፡፡

በዙህ ሂዩመር በመገረም መዯመም የሚችሇው፣ የአብርሃምን አባትና ሚስት ስም


የሚያውቅ አንባቢ ነው፡፡ የአብርሃም አባት "ታራ" ይባሊሌ፤ ሚስቱ ዯግሞ "ሳራ"
ትባሊሇች፡፡ በመሆኑም ተዋነይ ያሇው ቃሌ በቃሌ፣ "አንተ ታራ በነበርህበት፣ እኔም ሳራ
በነበርንበት ጊዛ የተነጋገርነውን አትርሳ" ነው፡፡ በመሆኑም ይህ ተዋነይ ‹‹ስንፀዲዲ
የተነጋገርነውን›› ብል በግሌፅ ሊሇመናገር (ነገር ሇመዯበቅ) በቅኔያዊ ስሌት ያቀረበው
ጽሐፌ ሊይ ያለትን ቃሊት ላሊ ፌቺ ሲያውቅ በገረሜታ ጭንቅሊቱን ያወዚውዚሌ፡፡
ሂዩመሩ በቃሊቱ ህብር ፌቺ ሊይ የተመሠረተ የሂዩመር አይነት ነው የተባሇውም ሇዙህ
ነው፡፡

4.2 የሂዩመሮቹ አቀራረብ32


እስካሁን የቀረበው፣ የሂዩመሮቹን አይነት በየምዴባቸው በመከፊፇሌ ነው፡፡ በዙህ
ርዕስ ስር ዯግሞ ሂዩመሮቹ በምን አይነት ዗ዳ እንዯተዋቀሩ ይገሇፃሌ፡፡ በዙህ ስር ያለት
ሂዩመሮች ተከፊፌሇው የቀረቡት በፉንበርግ አከፊፇሌ፣ የሂዩመር አቀራረብ ቴክኒኮች
ተብሇው የተቀመጡትን ምዴቦች መሰረት በማዴረግ ነው፡፡

4.2.1 አሇመጣጣም
ከሂዩመር መፇጠሪያ መንገድች አንደ ኢ-ኣቻ የሆኑ ሁሇት ነገሮችን በአንዴነት
ማቅረብ እንዯሆነ በምዕራፌ ሦስት ትወራዊ ዲራው ሊይ ተመሌክቷሌ፡፡ በዙህ ንዐስ ርዕስ

31
እዙህ ሊይ ዒሊማዬ የቃሊቱን ሂዩመር መመስረቻነት ማየት ስሇሆነ፣ በወጉ ውስጥ ሂዩመሩ የቀረበበት
ታሪክ ዯግሞ ረዥም በመሆኑ፣ አሳጥሬ አቅርቤዋሇሁ፡፡
32
የሂዩመሮቹን አቀራረብ ስር ባለት አራት መንገድች ውስጥ፣ ላልች ንዐሳን ርዕሶች አለ፡፡ ሇእነሱ ሁለ
ማሳያ የሚሆኑ በርከት ያለ ሂዩመሮችን ማቅረብ ይቻሊሌ፡፡ ግን ትንተናው በጣም ረዥም እና አሰሌቺ
ይሆናሌ፡፡ በመሆኑም በየርዕሱ ስር ሊለ ንዐሳን ርዕሶች ሇናሙናነት ብቻ ከሁሇት እስከ ሶስት ሂዩመሮችን
አቅርቤያሇሁ፡፡ ላልቹን ሂዩመሮችና የአቀራረብ ስሌታቸውን በአባሪ-2 ሊይ ካሇው ሰንጠረዥ ማየት
ይቻሊሌ፡፡

60
ስርም በኢ-አቻነት የሂዩመር መፌጠሪያ ዗ዳዎች የተዋቀሩ ሂዩመሮችን፣ በአራት ክፌልች
በመከፊፇሌ ምሳላ ሉሆኑ የሚችለ ሂዩመሮችን ከየወጏቹ ውስጥ እየወጡ ይቀርባለ፡፡

4.2.1.1 ማግ዗ፌ
በዙህ የሂዩመር መፇጠሪያ ዗ዳ፣ ተነፃፃሪዎቹ ነገሮች በእውኑ ያሇው እና ተጋኖ
የቀረበው ነገር ናቸው፡፡ በተሇይ የግነቱ ዯረጃ ከፌ ያሇ እና ጥበብ የታከሇበት ከሆነ፣
አንባቢ ከነባሩ (ከእውነታው) ጋር እያነፃፀረ ፇገግታውን ይቀጥሊሌ፡፡
ሇዙህ ማሳያ ከሚሆኑት ሂዩመሮች አንደ በሶስና አሸናፉ ከራስ ሽሽት (1996) ወግ
ሊይ ይገኛሌ፡፡ በዙህ ወግ ውስጥ ሶስና የቀብር ቦታ ሊይ የሚነበቡ የህይወት ታሪክ
አይነቶችን ትዯረዴራሇች፡፡ በወጓ መሀሌ አንዲንደ ሟች “አቶ እገላ … ተወዲዲሪ
የጠፊሇት የጦር መሪ፣ እግዛር ባይቀዴመው ጠፇር ሇመሄዴ የቅርብ ጊዛ እቅዴ የነበረው
ተመራማሪ …” (ገጽ 39) እንዯሚባሌሇት ትጠቅሳሇች፡፡ በዙህ በግነት በቀረበ ዒረፌተ ነገር
ውስጥ ጭራሽ የጠፇር ምርምር በላሇባት ሀገር ጠፇር ሇመሄዴ እቅዴ የነበረው ሰው
ይገኛሌ፡፡ በእርግጥ በመቃብር ሊይ የሚነገሩት ታሪኮች፣ ጭራሽ ክፈ የማይሰማባቸው
ናቸውና፣ የሶስና ግነት ከእውነታው እምብዚም የራቀ አይዯሇም፡፡ በመሆኑም ሂዩመሩም
ያን ያህሌ የጠነከረ አይዯሇም ማሇት ይቻሊሌ፡፡
ስብሃትም “የአበሊሌ ሥርዒት” በሚሇው ወጉ ሊይ “አሁን ይሄ የነአያ እገላ
ወንዴም ሰው ነው? ጅብ እንኳ እንዯዙያ አይበሊም፡፡ አንደን የጠገበ ጠብዯሌ እንጀራ
በሶስት ጉርሻ ይጨርሰዋሌ” (ገጽ 71) ይሊሌ፡፡ እዙህም ሊይ ግነቱ ሂዩመራዊ ነው፡፡
አንዴም የበሊተኛው አጏራረስ ከጅብ በሊይ አዴጓሌ፡፡ በእርግጥ ‹‹ሆዲም›› ሇማሇት ብዘ
ሰው የሚጠቀመው ‹‹ጅብ›› የሚሇውን ቃሌ በመሆኑ ግነቱ እምብዚም አዱስነት የላሇው
ይመስሊሌ፡፡ ግን ገሇፃው በዙህ ብቻ አሊበቃም፡፡ ሲቀጥሌም እንጀራው የጠገበ ጠብዯሌ
ሆኗሌ፤ ይህንኑ እንጀራም በሊተኛው በሶስት ጉርሻ ይጨርሰዋሌ፡፡ ግነቱ ሂዩመራዊ ነው
የተባሇውም እነዙህን ሁለ በመዯማመር ነው፡፡
ኤፌሬም እንዲሇ (1994) “ብዴር ጩቤ አይዯሇም” የሚሇው ወጉ ውስጥም፣
ሰርዘሌኝ ማሇት ስሇሚቻሌ ሇመበዯር አገር መሆን እንዯሚሻሌ ይገሌፃሌ፡፡ ይሄ እውነት
እንጂ፣ ግነትም፣ ሂዩመርም አይዯሇም ሉባሌ ይችሊሌ፡፡ ሂዩመራዊ ግነቱ የሚመጣው
“እስቲ ሁሇት መቶ ብር ያበዯረዎትን ሰው እዲ ሰርዜሌኝ በለት” ካሇ በኋሊ ባስቀመጠው
አባባሌ ሊይ ነው፤ አባባለ “አይዯሇም ወሇንጪቲና ሞጆ ያለ ዗መድቹን በስዯት
ማዲጋስካር የሄደ ጓዯኞቹን ሉሰበስብ ምንም አይቀረው …” (ገጽ 7) የሚሌ ነው፡፡

61
አንባቢም ሇሁሇት መቶ ብር ብዴር፣ ከማዲጋስካር ዴረስ ሉሰበሰቡ የነበሩ የአበዲሪው
዗መድች በምናቡ እየታዩት ይስቃሌ፡፡

4.2.1.2 ማኮሰስ
ይሄ ዯግሞ የግነት ተቃራኒው ነው፡፡ በዙህ ጊዛ ሂዩመሩ የሚፇጠረው ነባሩን ነገር
ጭራሽ ወዯ ታች በማውረዴ ነው፡፡ ስብሃት “ቢሮክራሲ” በሚሇው ወጉ ውስጥ የቢሮክራሲ
“እርምጃ”ን ያስቀመጠው፣ የየ዗መኑን ሁነት በማኮሰስ ነው፡፡
ያዱሳባ ቢሮክራሲ በቀዲማዊ ኃይሇስሊሴ ዗መነ መንግስት አሰሌቺ ነበር
ጏታታነቱ፡፡ በዯርጉ ዗መን … በጏታታ አህያ ፌጥነት ሲጓዜ ቆይቶ በኤሉ
ፌጥነት መጋሇብን አመጣ፡፡ … በሽግግር መንግስታችን ዗መን ከኤሉ ቀስታነት
ወዯ ቀንዴ አውጣ ወይም ወዯ ቅንቡርስ ቀስቀስታነት ተሸጋግሮ ይገኛሌ፡፡ …
በሚቀጥለት 5 ዒመታት ጉዲይ አስገዴድት መንግስት መስሪያ ቤት የሚመጣ
ዛጋ ሲኦሌ ዯርሶ የሚመሇስ እየመሰሇው … ባሇጉዲዮች ሲገናኙ “ታዱያስ ሲኦሌ
እንዳት ነው?” … “ምንም አይሌ ሇገሃነም አሪፌ ሌምምዴ ነው” የባሰ
አታምጣ! (ገጽ 172)፡፡

ከሊይ የተገሇፀው ጥቅስ፣ የየወቅቱ እና የወዯፉቱም ጊዛ ጭምር፣ የቢሮክራሲውን


“ጉዝ” የባሰ ኮስሶና አስፇሪ ሆኖ የቀረበበት ነው፡፡ በኃይሇስሊሴ ዗መንም ጥሩ አሇመሆኑ
የተገሇጸው ቢሮክራሲ፣ በዯርግ ዗መን ፌጥነቱ ጭራሽ ወዯጏታታ አህያ እና ወዯኤሉ
ቀስታነት ወርዶሌ፡፡ በዙህ ሳያቆም በሽግግር መንግስቱ ወዯቅንቡርስ ቀስቀስታነት
አሽቆሌቁሎሌ፡፡ ወዯፉት ዯግሞ ጭራሽ ወዯ ሲዖሌነት እንዯሚቀየር ተገሌጿሌ፡፡ ይህ
የቢሮክራሲን ፌጥነት ሁኔታ ከጊዛ ወዯ ጊዛ የሚያኮስስ ገሇጻ ሂዩመሩ የተዋቀረበት ስሌት
ነው፡፡
በኤፌሬም እንዲሇ (1994) “የአባይ ውሃ” የሚሇው ወግ ውስጥም የማኮሰስ ነገር
ይታያሌ፡፡ በወጉ ውስጥ ያለ ሁሇት እንስት ገፀባህርያት የጓዯኛቸውን “ቦይ ፌሬንዴ”
እንዱህ እያለ ከመሬት ይከሰክሱታሌ፡፡
“ገና ሇገና አንዴ ጀዜባ፤ እየሄዯ የሚያንቀሊፊ ቦይፌሬንዴ አሊት እሱን
ትነጥቀኛሇች ብሊ ነው … ሇራሱ እኮ ብታይው ታክሲ ውስጥ ሳያጏነብስ የሚገባ
ነው” ያችኛዋ ትቀበሌና … “እንዳ … ምን ሇእኔ ትነግሪኛሇሽ … አውቀው የሇ
የጫማ ሚስማር የሚያህሌ ጉዴ!” (ገጽ 20)
የሰውየውን ቁመት፣ አንዶ ከታክሲ በር ከፌታ አሳነሰችው፡፡ ላሊዋ ዯግሞ ጭራሽ ወዯ
የጫማ ሚስማር ቁመት አወረዯችው፡፡ በዙህ የማኮሰስ ስሌት፣ አንባቢ ሰውዬውን በምናቡ
እየሳሇ እንዱስቅ መንገዴ አግኝቷሌ፡፡ ሂዩመሩ የተዋቀረው በማኮሰስ ስሌት ነው
የምንሇውም የሰውየው ሁኔታ (በተሇይ ቁመቱ) በሴቶቹ ዗ንዴ ቁሌቁሌ እንዱወርዴ
የተዯረገ በመሆኑ ነው፡፡

62
4.2.1.3 ማነፃፀር
ከተጠኑት የወግ መዴበልች ውስጥ፣ በማነፃፀር የተመሰረቱት ሂዩመሮች እጅግ
በርካታ ናቸው፡፡ የአቀራረብ መንገደን ሇማየት ያህሌ በጣም ጥቂቱን ብቻ መመሌከት
ይበቃሌ፡፡ በ1994 ዒ.ም በታተመው የአብርሃም ረታ ዒሇሙ አከራይ ተከራይ አካከራይ
ወግ ሊይ፣ የሸንተሜ አባት የተባለ አከራይ አለ፡፡ የእሳቸውን በንፅፅር ዲብሮ የተዋቀረ
ሂዩመራዊ ንግግር በመጀመሪያ እንመሌከት፡፡ የሸንተሜ አባት የዯርግ መንግስትን ችግር
እየ዗ረ዗ሩ፣ ከዙያው በመቀጠሌ ወዯ አሁኑም ይገባለ - የአሁኑን መንግስት ሁኔታ
ሲያወሩ፣ በውስጠ ታዋቂነት ከበፉተኛው ጋር እያነፃፀሩ ነው፡፡
ዴሮም በዯኃ አገር … በ዗ር የሚመሇክ ወይም ጠመንጃ ያነገተ ነው አገር
ሲገዚ የኖረው፡፡ ይኸ መንቻካ አዱሱ ጌታህ ዯግሞ፤ በእናቱ አንቀሌባ ታዜል
እሽሩሩ እየተባሇ አዱስ አበባ የገባ ይመስሌ ‘ወራሪ ወራሪ’ ይሊሌ፡፡ እሱ
ሌጆቻችንን በወተትና በቅቤ እያሸ መርድ ሲያስቀምጠን የከረመ ይመስሌ
‘ሰው ፇጅተው! አፌነው! ረግጠው!’ ይሌሌኛሊ!! እስቲ እናየዋሇና ቅቤ
እያዋጠ፣ ብርንድ እያጏረሰ፣ አገር ሲገዚ ሌናይ አይዯሌ? አይነጋ መስሎት
በቋት … አለ … (ገጽ 9)፡፡
በዙህ ሂዩመራዊ ገሇጻ ውስጥ ‹‹መንግስት የበፉቱን ሲተች የራሱን ስራም እያጤነ ቢሆን
መሌካም ነው›› አይነት ሀሳብ ይገኛሌ፡፡ ሂዩመሩ በንጽጽር ስሌት የተዋቀረ ነው
የሚባሌበትም ምክንያት ‹‹በቅቤ እያሸ መርድ ሲያስቀምጠን የከረመ ይመስሌ…እስቲ
እናየዋሇና ቅቤ እያዋጠ፣ ብርንድ እያጏረሰ፣ አገር ሲገዚ ሌናይ አይዯሌ? ›› የሚሇው
አባባሌ፣ ‹‹የዴሮው ያዯረገውን የአሁኑም እያዯረገው ነበር፤ ወዯፉትም መቀጠለ
አይቀርም›› የሚሇውን ሃሳብ በመያዘ ነው፡፡ በተጨማሪም ከቅቤና ከብርንድ ጋር በወስጠ
ታዋቂነቱ የተነፃፀሩት፣ ምናሌባትም ሰውን ገዲይ መሳሪያዎች ናቸው፡፡ ይህ ኢ-አቻ
ንፅፅርም ሂዩመሩ የተዋቀረበት መንገዴ ነው፡፡
እዙሁ ወግ ውስጥ ላሊኛውም አከራይ ባሻዬ፣ ኃይሇ ስሊሴ በሊይ ዗ሇቀን ሆን
ብሇው እንዲሊስገዯለት በመጥቀስ፣ ተከራዩን ይሞግቱታሌ፡፡ ክርክሩ ሊይ የመንግስት እና
የእግዛር ህግ ተነፃፅሯሌ፡፡ በባሻዬ አገሊሇጽ፣ ‹‹ ‘ሁለን ቻይ’ እና ‘መሏሪ’ የሆነው አምሊክ
እንኳ፣ በስሌጣኑ የሚቀና እና የሚቀጣ ከሆነ፣ ምዴራዊው ገዥ፣ኃይሇስሊሴ በስሌጣናቸው
የመጣባቸውን በሊይ ዗ሇቀን እንዳት አይቀጡት?!›› የሚመስሌ ሀሳብ ተሊሌፎሌ፡፡
የአዚውንቱ ቀጥተኛ ንግግር ይህ ነው፡፡
ሕገ መንግስትና ሥርዒት አሇ… ያንን ጥሷሌ፤ ዒመፅ የተከሇከሇ ነው …
በመንግስቱ በሥሌጣኑ የማይቀና ማነው? … አምሊክ እንኳን ሕገ ኦሪትና
ወንጌሌን ተመሌከት …እኔ ቀናተኛ አምሊክ ነኝ ይሊሌኮ… (1994፣29)

63
በዙህ ንግግር ሊይ ንጽጽሩ የተካሄዯው ‹‹ሰፉ ሌዩነት አሇው›› ተብል በስፊት በሚታመነው
በሰው እና በአምሊክ ስሌጣን መካከሌ በመሆኑ ገረሜታን ከፌ ያዯርጋሌ፡፡ ባሻዬ ንፅፅሩን
ከእግዛር ስሌጣን ጋር ብቻ አሊካሄደም፡፡ ወረዴ ብሇው ዯግሞ የኃይሇ ስሊሴን መንግስት
ከዯርግና ከአሁኑ ጋር ማነፃፀራቸውን ቀጥሇዋሌ፡፡
… በዙያን ጊዛ የተማሪ ሁከት ሕይወቱ ያሇፇ ተማሪ ቢቆጠር 1ዏ አይሞሊም፡፡
በዯርግ ጊዛ ስንት ወጣት አሇቀ? አሁንስ በየክሌለ ስንት እጥፌ ሰው በየሰበብ
አስባቡ እያሇቀ አይዯሇም፣ ንዳ? - ሇህግና ሇሥርዒት የሚቆም መንግስት
እስካሌፇጠራችሁ ዴረስ በጃንሆይ ሊይ የፇሇገውን ቅስቀሳ ብታዯርጉ ተግባራችሁ
ጠሌፍ እየጣሇ መሳቂያ ስሇሚያዯርጋችሁ ረብ አይኖረውም… (1994፣3ዏ)

የባሻዬ ንግግር እውነታን የያ዗ ዴንቅ ንፅፅር ነው፡፡ የእውነታው በጥሩ ንፅፅር እና
ተጠየቅ መቅረብ፣ የነበረንን እምነት33 በገረሜታ እንዴናስተውሇው የሚያዯርግ ሂዩመር
ፇጥሯሌ፡፡ ሂዩመርነቱ ተራ አስቂኝነት ያሇው ሳይሆን “ይሄም አሇ ሇካ!” የሚያሰኝ
ግርምትን የሚያጭር ነው፡፡
የኮተቤው የሻው ተሰማ (1997) ዯግሞ “ፌቅረ አምሳሌ” በተሰኘው ወጉ ሊይ፣ እሱ
(አውጊው) ገሊውን በሚታጠብበት ጊዛ፣ ጓዯኛው ሌብሶቹን ጠራርጏበት ይሄዲሌ፡፡ በዙህ
ወቅት፣ እርቃኑን ሆኖ ስሇተመሇከተችው የሚወዲት ሌጅ እንዱህ ይሊሌ፡፡
ውቢቱ በጨረፌታ ስታየኝ፥ እጆቼን እግሮቼ መሀሌ ሸጉጨ፥ የተሇበሇበ ግንዴ
እንዯ መሰሌኩ ቆሜያሇሁ፡፡ ክችች ብሊ በዴንጋጤ ዯረቀች፡፡ አባ ተበተስኪያን
ስሇአዲም መራቆት የተናገሩት ትዜ ሳይሊት ቀረ! እሷን ተማየቴ፥ እኔም
ተስፇንጥሬ - ተጢሻ ውስጥ ገባሁ (ገጽ 7ዏ)፡፡
በሊይኛው ንፅፅራዊ ሂዩመር ውስጥ እርቃኑን የቆመው ሰው ሁሇት ጊዛ
ተነፃፅሯሌ፡፡ በመጀመሪያ ከተሇበሇበ ግንዴ ጋር ተነፃፀረ፡፡ ቀጠሇና ዯግሞ ከአዲም ጋር
ተነፃፀረ፤ በእርግጥ ይኸኛው ንፅፅር ቀጥተኛ አይዯሇም፤ “አዲምም እንዯተራኪው ተራቁቶ
የነበረ መሆኑ፥ ሇውቢት ተ዗ንግቷታሌ” የሚሌ እሳቤን የያ዗ ነው፡፡ ይህ ንጽጽሩም
‹‹ዴሮም ሰው ራቁቱን አሌነበረም ወይ? የኔ አሁን መራቆት ምን ያስዯንቃሌ?›› የሚሌ
ሀሳብን ይዞሌ፡፡ ነገሩ እውነታ ቢሆንም፣ ሇአንዱት የገጠር ጉብሌ ቀርቶ፣ ሇራሳቸው
ሇሰባኪው ካህንም ቢሆን በቀሊለ ትዜ የሚሌ (‹‹ምን አሇበት?!›› የሚያሰኝ) አይዯሇምና
ማስገረሙ አይቀርም፡፡

በወቅቱ ይህንን ጽሐፌ አንብቤ “እውነትም እኮ!” እስከምሌ ዴረስ፣ በኃይሇሥሊሴ መንግስት ሊይ ዯግ
33

አውርቼ አሊውቅም ነበር፡፡ ምንም እንኳን በመንግስታቸው ጊዛ ጥፊቶች መኖራቸው ባይካዴም፣ በአንፃራዊ
ሁኔታ፣ በተሻሇ ጊዛ ተፇጥሮ፣ የተሻሇ ነገር ሳይሰሩ፣ ባሇፇው ሊይ ጣት መቀሰርም ሆነ ሇወቀሳ መሮጥ
እውነትም አስገራሚ ነገር ነው፡፡

64
ዒውዯ ዒመት በሚሇው የወግ መዴበሌ ውስጥ በቀረበው “አይጥ-የሰይጣን ግሌገሌ”
በሚሇው ወግ ሊይም፣ መስፌን የአይጥን የተሇያዩ አካሊትና ሁናቴ፣ ከተሇያዩ ነገሮች ጋር
እያነፃፀረ ሂዩመርን ፇጥሯሌ፡፡ አንዴ ቦታ ሊይ “ትንፊሿን ሇመቀነስ አንገቷን ወዯ መሬት
ተክሊ የውሸት ጸልት እንዯሚያዯርግ ረባሽ ተማሪ ዏይኗን ሳትጨፌን ሁለ አትቀርም”
(ገጽ 25) ሲሌ ላሊ ቦታ “ቶል ዗ሊ አንደ ኮት ኪስ ውስጥ መሏረብ መስሊ ሌትቀመጥ
ትችሊሇች” (ዜኒ ከማሁ) ይሊሌ፡፡ በላሊ ቦታም
ጣሌያን ትቶት በሄዯ ያረጀ ቤት ውስጥ ተቀድ የተንጠሇጠሇ ኮርኒስ ቁራጭ
በሚመስሇው ጆሮዋ ስር፣ ስግግ እያሇ የሚወርዯው ግንባሯና ሌጥፌ አፌንጫዋ፥
ፌጥጥ ዴርቅ ባሇው አመሇካከቷና … ከአፎ ሞጥ ሞጥ ማሇት ጋር … አንዴ
ሊይ ሲታይ … ቆቡን ሽፊለ ዴረስ ዯፌቶ ግራ ቀኙን እየተጠባበቀ፥ ትክታውን
አዴማሱ ሊይ ያሳረፇ ኪስ አውሊቂ ያስመስሊታሌ (ገጽ 36)

ብል ይገሌፃታሌ፡፡ ይህ ሁለ የኢ-አቻዎች ንፅፅር፣ በተሇይ ሇአይጥ መሆኑን ስናስብ፣


ገረሜታ ወዯ ውስጣችን ይመጣሌ፡፡ ሂዩመርነቱም የመጣው በዙሁ ኢ-አቻ የሆነ እና የበዚ
ንፅፅሩ ነው፡፡

4.2.1.4 አያዎ
የሁሇት ተቃርኖዎች በአንዴ ሊይ ተጣምሮ መገኘትም ላሊው በኢ-ኣቻነት ሂዩመርን
መመስረቻ ዗ዳ ነው፡፡ ከተጠኑት ወጏች ውስጥ በዙህ መንገዴ የተመሰረቱ ሂዩመሮችን
ሇምሳላ ያህሌ ማየት ይቻሊሌ፡፡ ስብሃት በ “ኤዴና አስካፓን” ወግ ስር፣ የእንግሉዞ
ንግስት “የባህር ወንበዳው” ፌራንሲስ ዴረይክን፣ “በእስፓኝ መርከቦች ሊይ ያዯረስከውን
ብዘ ጥፊት ሰምተን ዯስ ብልናሌ” (ገጽ 11) ሲለት ያስነብበናሌ፡፡ ሇ“ብዘ ጥፊት”
“መዯሰት” አብሮ የሚሄዴ የማይመስሌ ተቃርኖ ነው፡፡ ግን ፌራንሲስ ዴረይክ “ተራ
ወንበዳ” ሳይሆን የእንግሉዜን መርከቦች እየሸኘ የስፓኝን የሚዯቁስ “ጀግና” በመሆኑ
ተቃርኖው፣ ሂዩመርን እንጂ ግርታን አይፇጥርም፡፡
በዙያው ወግ ውስጥ “አሌሞት ብሇው ችክ ያለ ሏብታም ሽማግላ አባት”
ሇመውረስ ሲባሌ፣ በሌጆቻቸው የሚዯረግ ከገዲይ ጋር የመዯራዯር ሁነት ቀርቧሌ፡፡
ስብሃት በዙህ “አንተ” እያሇ በሁሇተኛ መዯብ በሚተርከው ወጉ ውስጥ እንዱህ ይሊሌ፡፡
“ሇሽማግሇው ኮንትራት ሌትገዚሊቸው ዴርዴር ትጀምራሊችሁ” (ገጽ 17) [ሰረዜ የኔ]፡፡
እዙህ ገሇጻ ሊይ፣ አያዎው ፉት ሇፉት ባለ ተቃርኗዊ ቃሊት ሳይሆን በእውነታው አሇም
ካሇው አስተሳሰብ ጋራ ነው፡፡ አባት ይከበራሌ፤ ይጦራሌ እንጂ አይገዯሌም፡፡ ስብሀት ግን
ከዙያም አሌፍ ገዯሊውን (ሽማግላ አባትን ሇውርስ ሲባሌ የማስገዯሌ ዴርዴር)፣ ሌክ

65
ሇሳቸው ሲባሌ እንዯሚዯረግ ነገር፣ “ኮንትራት ሌትገዚሊቸው” ሲሌ ገሌጾታሌ፡፡ እንግዱህ
ሂዩመሩን ፇጥሮ ወዯ ፇገግታ የሚያመራን ይህ አያዎ የፇጠረ ቃሌ ነው፡፡

4.2.2 ማስዯነቅ
መጨረሻ ሊይ የሚገሇፀው አስዯናቂ አገሊሇፅ፣ አሌያም መጀመሪያውኑ አብሮ
የሚሄዯው ያሌተሇመዯ የምክንያትና ውጤት ትስስር፣ ወይም ያሌተሇመዯ እውነት
ሂዩመርን የመፌጠሪያ ዗ዳዎች ሆነው ያገሇግሊለ፡፡

4.2.2.1 ያሌተጠበቀ እውነት ወይም ታማኝነት


እውነት ዯግሞ ምን ሂዩመር ይፇጥራሌ? ምንስ አስዯናቂነት አሇው? የሚሌ ጥያቄ
ወዯ አእምሮ ሉመጣ ይችሊሌ፡፡ እርስ በርስ በመሸፊፇን እና ጉዴሇትን በመዯባበቅ
በሚኖርባት በዙህች ምዴር፣ አንዲንዳ የተሇዩ ግሌፆች (ታማኞች) ሲገኙ ያስዯንቃለ፡፡ ይህ
የማስዯነቅ ባህርይም ሂዩመርን ይፇጥራሌ፡፡
ሽመሌስ ስዩም (1998) “ፃፃ የሇኝም” በሚሇው ወጉ ሊይ፣ ወጉን የሚያወጋን
ገፀባህርይ፣ በርካታ ጊዛ “የተጃጃሊቸውን” ነገሮች ጭምር፣ እውነቱን ስሇሚነግረን ታሪኩን
የምንከታተሇው በገረሜታ እየፇገግን ነው፡፡ ተራኪው (ዯበረው ነው ስሙ) የአዱስ አበባ
ዩኒቨርሲቲ ተማሪ እንዯሆነ ተገሌጿሌ፡፡ ይኸው ገጸባህርይ “አፕሪሌ ዗ ፈሌ” በሚለት
ቀን፣ አንዯኛ በር ሊይ አክስትህ ትጠብቅሃሇች ተባሇ፡፡ በዙህ ጊዛ እንዱህ ይሊሌ፡፡34
ጨነቀኝ፡፡ በየት ሌውፃ? ወዯ አክስቴ ወይስ ወዯ ወፃቷ? እኔ ፅሩ ሰው ነኝ፡፡
አሌዋሻችሁም፡፡ ወዯ ወፃቷ በ5ኛ በር ወፃሁ፡፡ ብፀብቅ … ብፀብቅ ወፃቷ ፅንቅር
ብሊ ፀፊች፡፡ ወዯ አንዯኛ በር መፃሁ፡፡ አክስቴም ብፀብቃት… ብፀብቃት የሇችም
(1998፣ 47)፡፡

በዙህ ገሇፃ ውስጥ ሂዩመሩን የሚፇጥረው የሌጁ መታሇሌ አይዯሇም፡፡ ይህ


ሇአታሊዮቹ እንዯሆነ እንጂ፣ ሇኛ ተራ ነገር ነው፡፡ ግን ሳይዋሽ እውነታውን (በተሇይ
ከአክስቱ ወጣቷን አስቀዴሞ መሄደን) ሲነግረን፣ እንገረማሇን፡፡ ሂዩመሩ የተቀመረው
በዙህ እንዯቀሌዴ በተነገረ እውነታ ሊይ ነው፡፡
በዙህ አሊበቃም - ተራኪው፡፡ የወጉ ንባብ ሲቀጠሌ፣ በኋሊ ሊይ፣ ካፋ ፉት ሇፉት
ባሇው የማስታወቂያ ሰላዲ ሊይ፣ ‹‹አራት ኪል የሙዙቃ ዜግጅት እንዲሇ፣ በዜግጅቱም
ሊይ አንጋፊ ዴምፃውያንና የዒሇም የቁንጅና ውዴዴር ተሳታፉ እንዯሚገኝ››፣ የሚገሌፅ

34
ይህ ወግ፣ ሆን ብል በሚታወቅ እና ከዙህ በፉት በተጠቀሰ ምክንያት፣ “ጠ” በ“ፀ” እየተተካ
እንዯሚቀርብበት ሇማስታወስ እፇሌጋሇሁ፡፡

66
ማስታወቂያ ተሇጥፍ ያያሌ፡፡ አይቶም አሌቀረ ወዯ አራት ኪል ሄዯ፡፡ እዙያም ሄድ
የዯረሰበትን አይዯብቅም፡፡
“የት ነው ሙዙቃው? ስሇው ገሇፇፀ … ገሇፇፀና “አፕሪሌ ዗ ፈሌ” አሇኝ፡፡
የፉሌም ርዕስ መስልኝ ነበር፡፡ በኋሊ ነው የተረዲሁት … ቂቂቂ … አይ ባንዴ፡፡
አይ የዒሇም ቆንዦ … እኔ ይመፃለ ብዬ ፀብቄ … ፀብቄ አጃጃለኝ (ገጽ 47-48)
ይህም እውነታ ነው፡፡ ግን አንባቢ የማስዯሰት አቅም አሇው፡፡ ይህም የሆነበት
ምክንያት እውነቱ በግሌጽ እና በየዋህነት የቀረበ በመሆኑ ነው፡፡ በተሇይ ገፀ ባህርዩ
“አፕሪሌ ዗ ፈሌ” (የፇረንጆቹ የማጃጃያ ቀን)፣ ‹‹የፉሌም ርዕስ መስልኝ ነበር›› ብል
ሲነግረን፣ ‹‹ጅሌነቱ›› (ግን እውነቱ!) ያስቀናሌ፡፡

4.2.2.2 ያሌተጠበቀ ተጠየቅ


ሇዙህ ንዐስ ርዕስ፣ ናሙና ማሳያ የሚሆን ሂዩመር በስብሃት “ኤዴና አስካፓን”
ወግ ሊይ ይገኛሌ፡፡ በዙህ ወግ ስር ስብሃት፣ ሇውርስ አባቱን ሊስገዯሇ ሰው፣ ምክንያትና
ውጤቱ በማይጣጣም መሌኩ፣ እንዱህ ሲሌሇት ይነበባሌ፡፡
የዙያን ሰው በዯሌ ብናይሇት ተገቢ ነው፡፡ እኚህ አባትየው በፉት አሊወርስ
ብሇው መቶ ሃምሳ ሺህ አከሰሩት፡፡ አሁን ዯግሞ እየመጡ እንቅሌፈን
ይነሱታሌ? አሊበዘትም፡፡ የሱን ጉዲት ግን ያወቀሇት የሇም፡፡ ሰው ያወቀሊቸው
የሽማግላውን መሞት፡፡ አሁን በዙያ እዴሜያቸው ሞት ምንዴን ነው? እረፌት
ነው፡፡ በሱ እዴሜ እንቅሌፌን ያህሌ ነገር መከሌከሌን ግን … (ገጽ 18-19)፡፡

“በዯሌ” የተባሇው ነገር ሲታይ ሉገመት የሚችሇው ብዘ ነገሮችን ነው፡፡ ሲገሇጽ


ግን በዯለ ‹‹የእንቅሌፌ ማጣት›› ነው፡፡ ይህ ዯግሞ፣ አባትን ከመገዯሌ በመጣ ፀፀት
ምክንያት የሆነ ነው፡፡ ስሇዙህ ስብሃት ያገናኛቸው ሁሇት ነገሮች አይጣጣሙም፡፡
ምክንያቱም እንኳን የገዚ ራስን አባት ይቅርና ጠሊትን እንኳ የገዯሇ ሰው በፀፀት
እንቅሌፈን ማጣቱ የሚጠበቅ ነገር ነው፡፡ ግን የስብሃት ተጠየቅ፣ ሌጁ አባቱን መግዯለ፣
እንቅሌፌ ሉያስነሳው አይገባም የሚሌ ነው፡፡ እነዙህን ሁሇት ነጥቦች እርስ በርሳቸው
በተገቢው (በተሇመዯው) ሁኔታ ሇማዚመዴ ይቸግራሌ፡፡ ግን አባቱን እንዯ አስገዯሇው ሌጅ
ሆኖ ሇሚያስበው ዯግሞ፣ ስብሃት ባቀረበው መንገዴም ሉያየው ይችሌ ይሆናሌ፡፡
በመሆኑም ይህ ያሌተጠበቀ የነገሮች ትስስር የሂዩመሩ መፇጠሪያ መንገዴ ሆኖ
አገሌግሎሌ፡፡
“የአበሊሌ ሥርዒት” በተሰኘው ወጉ ስርም ስብሃትን ካሌተጠበቀ ተጠየቅ ጋር
እናገኘዋሇን፡፡ በዙህ ወግ መጨረሻ ሊይ እንዱህ የሚሌ ነገር ይነበባሌ፡፡

67
መብሊትን ካነሳን ዗ንዲ ስሇ መፆምም በ዗ረ዗ርን፡፡ አብሮ መብሊትን ካወሳን ዗ንዲ
ስሇመቀሊወጥ አንዲንዴ ሳይንሳዊ ሀቅን በሰነ዗ርን፡፡ ምን ያረጋሌ? የትስ
ያዯርሳሌ? (ገጽ 75)
ከሊይ የቀረበው ሀሳብ ያሌተጠበቀ ተጠየቅ አሇበት፡፡ በመጀመሪያ ሙለ በሙለ
ስሇአመጋገብ የነበረውን ወግ ሉያሌቅ ሲሌ ስሇፆም ሆነ፤ በዙህ ሳያበቃ የመቀሊወጥ ጉዲይ
ተነሳ፡፡ ስሇመቀሊወጥ የሚነሳው ሀሳብ ዯግሞ “ሳይንሳዊ ሀቅ” ሆነ፡፡ ይህ ሁለ
ያሌተጠበቀ፣ ግን ተያያዥነት ያሇው፣ ነገር ነው፡፡ ስብሃት፣ ይህን ሁለ ብል ሲያበቃ
ግን፣ “ምን ያረጋሌ? የትስ ያዯርሳሌ?” በሚለ ጥያቄዎች ወጉን እንዱሁ ቋጨው፡፡ ይህ
ሁለ ተዯማምሮ በአንባቢ ዗ንዴ ግርምትን ይፇጥራሌ፡፡ የሂዩመርነቱ መፇጠሪያ ዗ዳም
ይኸው ያሌተጠበቁ ተጠየቆች ትስስር ውጤት ነው፡፡

4.2.2.3 ኩምታ ወይም ያሌተጠበቀ ውጤት


በማስዯነቅ ዗ዳ ሇሚፇጠሩ ሂዩመሮች፣ ይህ ዋነኛው የሂዩመር መመስረቻ መንገዴ
ነው፡፡ የብዘዎቹ ሂዩመሮች አጨራረስ አስገራሚ ቢሆንም፣ የአንዲንዴ ሂዩመሮችን
ባህርይ ስናይ ግን ያሌተጠበቀ አጨራረሳቸው የሂዩመርነታቸው ብቸኛ ምንጭ ይሆናሌ፡፡
በሶስና (1996) “ቦርሳ” የሚሇው ወግ ውስጥ ያሇች የ዗በኛ ገፀባህርይ፣ አንዴ
የሚያምር ቦርሳ ይዝ ስሇሚመጣ ሰው በስፊት ስትናገር ትዯመጣሇች፡፡ ዗በኛዋ ሰውየው
መሌክና ቁመናው ያማረ እንዯሆነ፣ ቦርሳዎቹ በጣም እንዯሚያምሩ፣ እነሱንም
በየጊዛው እንዯሚቀያይራቸው፣ የቦርሳውን ውስጥ ሇማየት እንዳት እንዯጓጓች በሰፉው
ታወጋሇች፡፡ ርዕሱ ራሱ ‹‹ቦርሳ›› ነውና አንባቢም አብሯት ጓጉቶ ታሪኩን ይከታተሊሌ፡፡
አስገራሚው ነገር የሚከሰተው በኋሊ ሊይ ነው፡፡
ዚሬ ፇታሽ ወንድች ውስጥ በመግባታቸው ቦርሳውን ሇማየት እዴለን አገኘሁ፡፡
ቦርሳውን እስኪከፌተው ሌቤ ጢሌ ብሊሇች፡፡ እና ቦርሳውን ሲከፌተው አንዱት
ንጹህ ምንም ምንም ያሌተፃፇባት ወረቀት … ሇጉዴ ቁጭ ብሊሇች፡፡ “በስመአብ!”
ጥፌሬን አከሌኩ (ገጽ 24)፡፡

እንዯ ገፀ ባህርይዋ ባይዯነግጥም፣ አንባቢም በዙህ ዴንገተኛ ውጤት ፇገግ ይሊሌ፡፡


ምክንያቱም ያ ሁለ ጉጉትና ገሇጻ መጨረሻው ምንም ያሌተፃፇባትን ወረቀት ሇማየት
መሆኑ፣ ሌጂቷን እንዳት ኩም እንዲዯረጋት ተገሌጿሌ፡፡ ጉዲዩ ግን በዙህ አያበቃም፡፡
ሁኔታውን ሇላሊው ዗በኛ ስታጫውተው፣ እንዱህ አምሮ የሇበሰ ሰውም ስሇማይጠረጠር፣
በብዘ መስሪያ ቤቶችም፣ ሲገባ እንጂ ሲወጣ ፌተሻ ስሇላሇ፣ ሰውየው ሲያመቸው
ከስቴፕሇር አንስቶ፣ ተንቀሳቃሽ ስሌክም ሆነ የሂሳብ ማሽን ሳይቀረው “ሉመነትፌበት”
እንዯሚችሌ ሲነግራት፣ የአንባቢ “ግን ሇምን?” ጥያቄ መሌስ ያገኛሌ፡፡

68
ኤፌሬም እንዲሇም (1994) “ቀሊሌ ተገጠመ” በሚሇው ወጉ ስር፣ ያሌተጠበቀ
ውጤት የተሰማበት ሂዩመር አስነብቧሌ፡፡
ሇወሬ ስፌስፌ፡፡ “ሰማህ ወይ?” ሲሇኝ ከአፈ ቀሌቤ “ምኑን?” አሌኩት፡፡
“ከአገር ወጣ እኮ፣” አሇኝ፡፡ “ማን?” ዗ንዴሮ መቼም ከአገር የማይወጣ
የሇም፡፡ አይገርማችሁም? አስር “ሄዯ” ሁሇት “ተመሇሰ” ነው፤ በቃ ከእኔና
ከእርሶ በስተቀር ያሌሄዯ ሊይኖር ነው፤ ማሇት ነው “ፌቅር እኮ ተሰዯዯ አለ”
አሇኝ (ገጽ 5)

የሂዩመሩ መፇጠሪያ መንገዴ፣ ከጥቅሱ በሊይ እንዯተገሇጸው ያሌተጠበቀው መሌስ


ነው፡፡ ኤፌሬም ውጭ ወጥቶ የቀረ ሰው ማንነት ሇማወቅ ሲጓጓ፣ አንባቢም አብሮ እሱ
የጠረጠረውን ሲጠብቅ፣ የመጨረሻው መሌስ ግን፣ ተሰዲጁን “ፌቅር” አዯረገው፡፡ ነገሩ
እውነትነት ሉኖረው ቢችሌ እንኳ ከጠበቀው አንፃር ‹‹ኩም›› ይሊሌ፡፡ ገረሜታን
የሚያመጣውም ይህ ‹‹ኩምታ›› ነው፡፡ ኤፌሬምማ “እንዱህ እጢዬን ደብ እንዲዯረግኸው
እመብርሃን እጢህን ደብ ታዯርገው”35 (ዜኒ ከማሁ) ብሎሌ፡፡
“እግረኞች” በተሰኘው ወጉ ውስጥ፣ መስፌን በ“ያሌተጠበቀ ውጤት” የመሠረተውን
ሂዩመር በመቃኘት የዙህ ንዐስ ክፌሌ ትንተኔ ይቋጫሌ፡፡
የፍርደ ክሊክስ ኮንታክት አዴርጏ ኖሮ ጆሮ እሚሰነጥቅ ጥሩንባውን አከታትል
ይሇቀው ጀመረ፡፡ ወሬ አዲማቂው የመጀመሪያውን ተወና ወዯዙያ ግር አሇ፡፡
ወዱያውኑ በክሊክሱ ተጠርቶ ከትራፉክ ጽ/ቤት የተሊከ ይመስሌ ኃይሇኛ ዜናብ
መጣሌ ጀመረ (ገጽ 73) ፡፡

የጮኸን ጥሩንባ ሰምቶ ይመጣሌ ተብል የሚገመተው ትራፉክ ፖሉስ ነው፡፡


ዯግሞም በዙህ ሁነት ሊይ ይህ ቢገመት አይፇረዴም፤ መስፌንም ከትራፉክ ጽ/ቤት ብል
ግምቱን አጠናክሮታሌ፡፡ ግን የተገመተው አሌሆነም፤ “የተሊከ ይመስሌ” ሲሌ ግምቱ ሌክ
እንዲሌሆነ ይታወቃሌ፤ ግን አሁንም ቢሆን፣ ግፊ ቢሌ ላሊ ሰው እንጂ፣ ኃይሇኛ ዜናብ
አይጠበቅምና የመጨረሻው ውጤት ሲታወቅ ያስዯንቃሌ፡፡ አዴናቆቱ የመነጨው ይህ
የመጨረሻው ውጤት ያሌተጠበቀ በመሆኑ ነው፡፡ ይህ ያሌተጠበቀ ውጤት ሂዩመሩን
መፌጠሪያ መንገዴ ሆኖ አገሌግሎሌ የሚባሇውም ሇዙህ ነው፡፡

4.2.3 ማስመሰሌ
ማስመሰሌ የሚሇው ይህ ርዕስ፣ ከአንዴ ነገር ጋር መመሳሰሌ የሂዩመር መፌጠሪያ
መንገዲቸው የሆኑ ሂዩመሮች ተመዴበው የቀረቡበት ክፌሌ ነው፡፡ በዙህ የሂዩመር
መፌጠሪያ ዗ዳ ስር አራት ንዐሳን ክፌልች አለ፡፡

ይህም በራሱ (እርግማኑ) ላሊው ሂዩመር መፌጠሪያ መንገዴ ነው፡፡ የበሊይነት በሚሇው ንዐስ ርዕስ ስር
35

ማብራሪያ እና ምሳላ ይቀርብበታሌ፡፡

69
4.2.3.1 ነባርን ማሻሻሌ
ታዋቂ በሆኑ ጽሁፍች፣ አባባልች እና የቀዯሙ ገሇፃዎች ሊይ በመመስረት፣
እነዙያን ነባር አባባልች ሆን ብል በመሇወጥ (በመቀየር)፣ እንዱሁም በነገሮቹ ሊይ
በመሳሇቅ፣ ሂዩመር የሚፇጠርበት ዗ዳ ነው፡፡ በወጏቹ ውስጥ የተገኙት አብዚኛዎቹ የዙህ
዗ዳ መከሰቻዎች፣ ተረትና ምሳላዎችን ሆን ብል በመቀየር ሂዩመር ሇመፌጠር ሙከራ
የተዯረገባቸው ናቸው፡፡
ከእነዙህም ውስጥ ሇማየት ያህሌ፣ መስፌን “ቤሳ ሌቦድች” በሚሇው ወግ ውስጥ፣
“ነገር ቢበዚ በአህያ አይጫንም” የሚሇውን “ነገር ቢበዚ በትችት አይጫንም” (1992፣ 98)
ብል ቀይሮ አቅርቦታሌ፡፡ ተረትና ምሳላው የተቀየረበት ምክንያት፣ በቤሳ ሌቦሇድች ሊይ
የታዩት እንከኖች፣ ከነምሳላያቸው በብዚት ከቀረቡ እና ከተተቹ በኋሊ በመሆኑ፣ ጥቂት
ፇገግ ያዯርጋሌ፡፡
አፌሬምም (1994) “በስህተት የሰው ሌጃገረዴ ዯፌሬ …” የሚሇው ወጉ ስር
እንዱህ ይሊሌ፡፡
እዙህ ወል ሰፇር ወይ ሩዋንዲ አካባቢ አንዴ … አሇች አይዯሌ ሁሇት ወይ
ሶስት ሚሉዮን ብር የምታወጣ ዚኒጋባ ሇመቀሇስ አስቤያሇሁ፡፡ እና መቼም ሃምሳ
ጡብ ሇአንዴ ሰው ሸክሙ ሇሃምሳ ሰው ግን መቀመጫው ነውና የተቻሊችሁን
ብትረደኝ? (ገጽ 124) [አጽንኦት ¾ራሴ@]

በዙህ ገሇጻ ውስጥም፣ “ሃምሳ ልሚ ሇአንዴ ሰው ሸክሙ ሇሃምሳ ሰው ግን ጌጡ


ነው” የሚሇው ተረትና ምሳላ ተቀይሮ፣ ሇሂዩመር መፌጠሪያነት የዋሇ አባባሌን ነው
ተሰምሮበት የሚነበበው፡፡ ይህም ቀዴሞት ካሇው የአያዎ አቀራረብ ጋር ተዯምሮ የተወሰነ
የማስፇገግ አቅም አሇው፡፡
ነባርን በመቀየር ሂዩመር የመፌጠርያ ዗ዳን በመጠቀም የተመሰረቱ ሂዩመሮችን፣
በተረትና በምሳላዎች ብቻ ሳይሆን፣ የተሇመደ አባባልችን በመቀየርም ተመስርተው
ይታያለ፡፡ ሇምሳላ መስፌን (1983) “ክርክር” በሚሇው ወግ ውስጥ “ጠብ ያሇሽ በዲቦ” ሊይ
ተመስርቶ “ክርክር ያሇሽ በቡና” (ገጽ 49) ሲሌ፣ ስብሃትም “ሰውና ውሻ” በሚሇው ወጉ
“ኦሪት ዗ላዋዊያን” ሊይ ተመስርቶ “ምን ኦሪት ዗ወሊውያን ይመስሌ ስሞችንና ቁጥሮችን
ማብዚት ነው” [አፅንኦት የራሴ] (ገጽ 151) ይሊሌ፡፡ ይህ የተሰመረበት ቃሌ
የሚያስከትሇውን የትርጉም ሇውጥ ጭምር የሚያጤን ሰው ሂዩመሩ እንዳት
እንዯተፇጠረ ይገባዋሌ፡፡ ከሊይ የተጠቀሱት ምሳላዎች ምንም እንኳ ሂዩመርነታቸው

70
ዯከም ያሇ ቢሆንም፣ እንዳት ቃሊቱን ቀያይሮ ሂዩመርን መመስረት እንዯሚቻሌ ግን
ያሳያለ፡፡

4.2.3.2 መምሰሌ
በዙህ መንገዴ የተዋቀረ የመጀመሪያው ሂዩመር፣ በየሻው ተሰማ (1997) የጥቁር
አፇር ትሩፊት የወግና የግጥም መዴበሌ ስር “ዏሌጋ ሲለት ዏመዴ” በተሰኘው ወግ
ውስጥ ይገኛሌ፡፡ በዙህ ወግ ውስጥ ሇመጥሇፌ የተነሳ ጏረምሳ አሇ፡፡ ይህ ጏረምሳ ሌጅቱን
ከጠሇፇ በኋሊ፣ አባቱ በጉዲዩ ተበሳጭተው፣ ማንም ዗መዴ እህሌ ውሃ እንዲይሇው
“በመገ዗ታቸው”፣ የሚበሊው አጥቶ በገዚ ወንዴሙ ቤት እንዯ ላባ ገብቶ ምግብ ሇመስረቅ
ሲዯናበር ይታያሌ፡፡
በዙህ የስዕሊዊ ትረካ አጻጻፌ ስሌትን በተከተሇ ወግ ውስጥ ሂዩመሩን የሚፇጥሩ
ብዘ ነገሮች አለ፡፡ በመጀመሪያ ዯረጃ የሚያውቀው ቤት ሊይ ላባ ሆኖ (ሉያውም
የምግብ!) የሚዯርስበት መከራ (አንዳ የእቃ መከስከስና መንጓጓት፣ አንዳ ከምግብ መሀሌ
ምግብ ሇመምረጥ መቸገር ወይም ሁለንም መሻት፣ አንዳ በወንዴሙ ሌጅ ዴምጽ ክፈኛ
ዯንብሮ መብሰክሰክ፣ …) ሲታይ ያስፇሌጋሌ፡፡ በሁሇተኛ ዯረጃ ላብነቱንም አሌቻሇበት፤
ሇዙህ ሁለ መከራም የተዲረገው መምሰሌ (ተዯብቆ ማታሇሌ) ባሇመቻለ ነው፡፡ ሉጠሌፌና
ሉያስተዲዴር የተገዲዯረ ሰው፣ ሰርቆ መብሊት እንኳ አሇመቻለ (“መስረቅም በራሱ ሙያ
ነው” ካሌተባሇ በቀር!) ተቃርኖው በራሱ ያስቃሌ፡፡
ከሁለም በሊይ ዯግሞ ቤተሰቦቹ ግሌብጥ ብሇው ወጥተው የሚያሯሩጡት ሩጫ
(ከገጽ 56-57 የተገሇጸው)፣ በወቅቱ የሆነው ሁለ ነገር (ያን ሁለ መከራ ራሱንም
ቤተሰቡንም የሚያበሊው)፣ ኋሊ ሊይ ሇማይሳካ ጠሇፊ መሆኑን ሲያጤኑት ግርም ይሊሌ፡፡
ሇዙህ ክፌሌ ናሙና ማሳያ ከሚሆኑ ሂዩመሮች ውስጥ፣ ላሊው የአብርሃም
(1997) አከራይ ተከራይ አካከራይ ወግ ስር የተጠቀሰው ነው፡፡ እሱ “ወ/ሮ መጠየቅ”
የሚሊቸውን አከራይ መሌክ ሲገሌጽ እንዱህ ይሊሌ፡፡
“መሌካቸውን በአጭሩ ሇመግሇጽ … ጠይም ናቸው እንጂ እንግዲ዗ርን ቁርጥ፣
ዴምፃቸው ዯግሞ ትንሽ ጏተት ከማሇቱ በስተቀር የዒሇምፀሏይ ወዲጆን
ይመስሊሌ” (ገጽ 42) ፡፡
ይህ የሴትዮዋን መሌክ የአርቲስቶችን የማስመሰሌ ጥረት፣ ከተሇያዩ ግን ታዋቂ
ከሆኑ፣ ጋር በመሆኑ ምስስለ ያስገርማሌ፡፡ በመሆኑም ሂዩመሩ የተዋቀረው ላሊውን
መምሰሌ በተሰኘው ዗ዳ ነው፡፡

71
4.2.3.3 የተዚባ ተምሳላት (ትዕምርት)
በምዕራፌ ሦስት እንዯተገሇፀው፣ ከላልች የሥነጽሐፌ ዗ርፍች በተሇየ ሁኔታ፣
በወግ ውስጥ የሚቀርቡ ትዕምርቶች ዴርሻቸው፣ በውክሌና ትርጉም መስጠት ሳይሆን፣
እውነታውን አዚብተው ማቅረብ ነው፡፡
በስብሃት “አዲኝና ታዲኝ” ወግ ውስጥ “ሴቲቱ በስርያ ጊዛ ዗ወር ብሊ የመብሊት
ጠባይ አሇባት፡፡ ክፈ ጠባይ! አቤት ስንቱ ጀግና ነው ዗ር ሇመተው ሲሌ ተበሌቶ የቀረ”
(ገጽ 163) የሚሌ አባባሌ አሇ፡፡ በዙህ አባባሌ ውስጥ “ጀግና” የተባሇው፣ ዗ርን ሇመተካት
ሲባሌ፣ በዙያው የመቅረቱን ጉዲይ ሰፊ አዴርጏ በውክሌና ማየትና መፇከር ይቻሊሌ፡፡ ግን
የገሇፃው ተግባር ያ (በትዕምርትነት ሰፉ ጽንሰ ሏሳብን ማብራራት) አይዯሇም፡፡ ይሌቁኑ
ወንደን ነፌሳት አጋንኖ በማቅረብ፣ እውነታውን መሇወጥና ሂዩመርን መፌጠር፣ ዴርሻው
አዴርጏ መንቀሳቀስ ነው፡፡
መስፌንም (1983) “አይጥ-የሰይጣን ግሌገሌ” በሚሇው ወጉ ስር እንዱህ የሚሌ
አገሊሇጽ አሇው፡፡
በሬና ሊም ትሊሌቅ ቀንዴ ቢሸከሙ፣ ሲታረደ ሇቢሊው ማሳረፉያ አመቺ ሆኖ
እንዱያዜ ብሇው ነው እንጅ ላሊ ምንም አያዯርጉበት፡፡ አንዲንዳ ጥጋብ ቢጤ
ሲሰማቸው እርስ በርስ በቴስታ ሲማቱ እንኳ አይጠቀሙበትም (1983፣ 37)

ከሊይ ባሇው ጥቅስ ውስጥ፣ በትዕምርትነት የምናየው ቀንዴን ነው፡፡ እዙህ ሊይ


ቀንዴ በተሇመዯው መንገዴ፣ የመከሊከያነት ወይም ጠሊትን የማጥቂያነት ጽንሰ ሏሳብ
ይዝ፣ ይህን ሀሳብ ማስተሊሇፉያ ትዕምርት ሆኖ አሌገባም፡፡ መስፌን እዙህ አገሊሇጽ ሊይ
ቀንዴን ወክል የተጠቀመበት፣ በሬዎቹና ሊሞቹ ሲታረደ ሇቢሊ ማሳረፉያነት (ጭራሽ
ሇአጥፉያቸው መዯሊዴሌነት)፣ አዴርጏ ነው፡፡ ይህ የተዚባ ውክሌናም ሂዩመሩን ፇጥሯሌ፡፡

4.2.4 የበሊይነት
በዙህ ክፌሌ የምንመሇከታቸው ሂዩመሮች፣ ከተዋቀሩበት መንገዴ አንፃር፣ በአጭሩ
በላልች ሊይ መሳቅ ብሇን ሌንጠራቸው እንችሊሇን፡፡ በየስራቸው ሉመዯቡ የሚችለ
ሂዩመሮች በአምስት ንዐሳን ርዕሶች ስር ይዲስሳለ፡-

4.2.4.1 ገዯቢስነት (መጥፍ እዴሌ)


ሇላልች አስቸጋሪ የሆነ መጥፍ እዴሌ፣ ሇአንባቢ የማዜናናት ባህሪ እንዱኖረው
አዴርገው በወጋቸው ውስጥ ካቀረቡት ውስጥ የሻው ይጠቀሳሌ፡፡ የሻው “ዏሌጋ ሲለት
ዏመዴ” በሚሇው ወጉ ስር ስሇ አንዴ፣ ምስኪን ሴት የጠሇፇ፣ ጏረምሳ ይተርክሌናሌ፡፡

72
በዙህ ትረካ ጏረምሳው ከቤተሰቦቹ ምግብ ሇመስረቅ ሄድ የዯረሰበትን መከራ ካስነበበን
በኋሊ፣ ሌጅቷን ጠሌፇው ካኖሩበት ዋሻ ሲዯርስ የገጠመውን እንዱህ ይገሌፅሌናሌ፡፡
ተዋሻው ስዯርስ የሆንኩትን እንኳን ሰው ወፇሰማይ ባይሰማኝ ይበጅ፡፡ ጉዳ
ዜርጥርጡ ወጣ፡፡ ተዋሻው ስጠጋ፣ አካባቢው እረጭ ብሎሌ፡፡ ተጣራሁ፡፡
ችጋርና እንቅሌፌ የረቷቸው ሁሇቱ ጏረምሶች የሞት ያህሌ አንቀሊፌተው
ኖሯሌ፡፡ … በዙህ መሏሌ የጊዛ ሽንቁር ያገኘችው “ቆቋ” ሙሽራ ቱር ብሊ
ጠፌታሇች፡፡ … እንዱህ ውርዯት ሸምቼ ቅላት በገዚ ጨርቄ ተማዜሌ፣ ምነው
ያንሇት ጅብ አጋዴሞ በጋጠኝ፤ ምነው የልስ በማንጉርጡ ዏይነስቤን ባወጣው
ነው ያሌኩት (1997፣ 57-58)፡፡

የዙህ ገሇጻ ሂዩመርነቱ የመነጨው፣ ጠሊፉው ከገጠመው መጥፍ እዴሌ ውስጥ


ነው፡፡ በተሇይ ከዙህ እዴሌ በፉት በጠሊፉው ሊይ የዯረሱት ችግሮች ሲተረክ፣ በገረሜታ
መቆየቱ ስሇማይቀር፣ የመጨረሻው እንዱህ መሆን “ሇዙሁ ነው ያ ሁለ መከራ?!”
የሚሇውን የመዯመም ጥያቄ ያመጣብናሌ፡፡ ጠሊፉውን በውርዯት ማቅ ውስጥ ጨምሮ
በ“ጅብ ተጋዴሞ መጋጥ” ያስመረጠው ክፈ እዴሌ፣ ሇአንባቢ ግን ፇገግታን አጫሪ ሆኖ
ተገኝቷሌ፡፡
ላሊም ሇአንባቢ አስቂኝ፣ ሇአውጊው ግን መጥፍ እዴሌ የሆነ ሂዩመር በኤፌሬም
እንዲሇ “ሥራና ሠራተኛን እናገናኛሇን” በሚሌ ወግ ውስጥ ይገኛሌ፡፡
እንበሌ ሥራ ሇቀዋሌ … አሇቃዎ አሊስቆም አሊስቀምጥ ብልዎት፡፡ እርስዎ
ዯግሞ የጨሱ አካውንታንት ነዎት፡፡ እና በቃ ነገር እያበስሇሰሌዎት ሲጓዘ
ምሌክት ያያለ ‘ሥራና ሠራተኛን እናገናኛሇን’ ዕዴሌ ማሇት ይሄ አይዯሌ!
የሆነች የሲዲሞ ተራ አሮጌ ሳጥን የመሰሇች ዯሳሳ ጏጆ ውስጥ ይገባለ፡- ቢሮ
መሆኗ ነው፡፡ ዯሊሊው ተኮፌሷሌ … እና ቃሇ መጠይቅ ያዯርግሌዎታሌ፡፡
“ሇመሆኑ የፇረንጅ አፌ ታውቃሇህ?” “እንክት ነዋ”፡፡ … “ከዙህ በፉት ከፇረንጅ
ጋር ሰርተሀሌ?” … ሇስንት ኤን.ጅ.ኦ በትርፌ ጊዛዎ ሂሳብ ሰርተዋሌ፡፡ “አዎ፥
ብዘ ጊዛ” ይለታሌ፡፡ “እንግዱያው አይቸግርህማ …” ይሊሌ ዯሊሊ ሆዬ፡፡
“በነገራችን ሊይ” ይሊሌ ቀጥል “ሌብስ በዯንብ መተኮስ ትችሊሇህ?” … “ዯግሞ
ስማ … ይሄ ከወጥ ቤት ሰራተኛ ጋር መንጏዲጏዴ የሇም” (1994፣ 36)

በዙህ ወግ ስር ዋናው የሂዩመር መፌጠሪያ መንገዴ፣ በገፀባህርይው ሊይ የዯረሰ


መጥፍ እዴሌ ነው፡፡ መጥፍ እዴለ የበሇጠ አንባቢን እንዱሰማው አስቦ ነው መሰሌ፣
ኤፌሬም፣ ገፀባህርይው አንባቢው እንዱሆን አዴርጏ (ሉያውም በአክብሮት “እርስዎ”
እያሇ) በ2ኛ መዯብ ተርኮታሌ፡፡ የበሇጠ ሇገረሜታ የሚዲርገው፣ መጥፍው እዴሌ በሁሇት
የተራራቁ ተቃርኖዎች መሀሌ መሆኑ ነው፡፡ “የጨሰ አካውንታንት” የተባሇ ሰው፣
ሇፇረንጅ ቤት አጣቢነትና ኮትኳችነት ሲታጭ (ሇዙያውም ከ “ሰራተኛ ጋር
እንዲይንጏዲጏዴ” ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው) ያስገርማሌ፡፡ የሰውየው “ዕዴሌ” ሇራሱ
አስዯንጋጭም፣ አሳዚኝም፣… ቢሆንም ሇአንባቢው ግን፣ አሁንም የማሳቅ ባህርይ አሇው፡፡

73

You might also like