You are on page 1of 1

የውክልና ስልጣን ማስረጃ

ወካይ:- 1ኛ) አቶ ስራጅ እማምረሺድ ሀሊድ አድራሻ:- ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ ላይ ቀሞ ቀበሌ

2ኛ) ወ/ሮ ዘቢባ ዳሩ ለሉ አድራሻ:- ስልጤ ዞን ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ ላይ ቀሞ ቀበሌ

3ኛ) ወ/ሮ ሱንክቴ እማም አልዬ አድራሻ:- ስልጤ ዞን ስልጤ ዞን ሳንኩራ ወረዳ ላይቀሞ ቀበሌ

ተወካይ:- ሰሚራ ስራጅ እማምረሺድ አድራሻ:- ስልጤ ዞን አለምገበያ ከተማ አስተዳዳር አዳሻ ቀበሌ

እኛ ወካይ ለተወካይ የምንሰጣቸው የውክልና ስልጣን ተወካይ እንደኛ


በመሆን________________________ቀበሌ ልዩ ስሙ_____________መንደር በሚባል አከባቢ
የቦታ መለያ ቁጥር_______፣ ብሎክ_____፣ ደረጃ_______፣ የቦታ ስፋት_________ካ/ሜትር
ከሰሜን____________________ከደቡብ____________________ከምስራቅ__________________
__ከምዕራብ____________________የሚያዋስኑትን በስማችን ተመዝግቦ የሚገኘውን ቦታ
እንዲገነቡ፣ እንዲያስተዳድሩ፣ እንዲጠብቁ፣ እንዲቆጣጠሩ፣እንዲያከራዩ፣ ንብረት እንዲረከቡ፣ የግንባታ
ፈቃድ እንዲያወጡ፣ የግንባታ እቃ /ሲምንቶ/ እንዲገዙ፣ የግንባታ ሥራ ባለሙያ ቀጥረው ቤት
እንዲያሰሩ፣ ይሄንን የውክልና ስልጣን በፍ/ብ/ሕ/ቁ ፣ 2203 እና 2204 መሰረት መስጠታችንን
በፊርማችን እናረጋግጣለን፡፡

የወካይ ስምና ፊርማ

ያፀደቀዉ ባለሙያ ስም፦ 1ኛ) አቶ ስራጅ እማምረሺድ ሀሊድ

ስም፦____________________________________________________________
ፊርማ፦____________

ፊርማ፦________________
2ኛ) ወ/ሮ ዘቢባ ዳሩ ለሉ

ፊርማ፦____________

3ኛ) ወ/ሮ ሱንክቴ እማም አልዬ

ፊርማ፦____________

ቀን፦_____________

You might also like