Professional Documents
Culture Documents
1156 New Labor Proclamation Ethiopia
1156 New Labor Proclamation Ethiopia
ማውጫ Content
አሠሪና ሠራተኛ የጋራ ራዕይ ኖሯቸው የሥራ WHERE AS, it is essential to ensure
ግንኙነቶቻቸውን መሠረታዊ በሆኑና በህግ wo rker -employer relations are governed by basic
በተደነገጉ መብቶችና ግዴታዎች ላይ በመመስረት principles of rights and obligations with a view to
አስተማማኝ የኢንዱስትሪ ሰላም፤ የዘላቂ enabling workers and employers to secure durable
ምርታማነት እና የገበያ ተወዳዳሪነት አቅም industrial peace; sustainable productivity and
በመፍጠር ሀገራችን ለተያያዘችው ፈጣን የኢኮኖሚ competitiveness through cooperative engagement
ዕድገት የማስመዝገብ ብሔራዊ ግብ በትብብርና towards the all-round development of our country;
በጋራ እንዲሰሩ ማድረግ ጠቃሚ በመሆኑ፤
ሠራተኞች እና አሠሪዎች የየራሳቸውን WHEREAS, it has been found necessary to
ማኅበራት በሙሉ ፈቃድና ነፃነት በማቋቋም l a y d o wn a wo r k i n g s y s t e m t h a t guarantees
በመረጧቸው ህጋዊ ወኪሎች አማካኝነት the rights of workers and employers to freely
መብትና ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ግዴታዎቻቸውን establish their respective associations and to
በአግባቡ ለመወጣት የኅብረት ድርድር እንዲ engage, through their duly authorized
ያደርጉ፤ በመካከላቸው የሚነሱ የሥራ ክርክሮችም representatives, in social dialogue and collective
የማኅበራዊ ምክክር ሥርዓትን ጨምሮ በሌሎች bargaining, as well as to draw up procedures for the
expeditious settlement of labour disputes, which
አማራጭ መድረኮች በተቀላጠፈ ሁኔታ መፍትሔ
arise between them;
እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ
በመሆኑ፤
መሠረታዊ የሥራ ላይ መብቶችንና ግዴታዎችን WHEREAS, there is a need to create
ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለኢንቨስትመንትና favorable environment for investment and
ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ግቦች መሳካት ምቹ achievement of national economic goals without
ሁኔታን መፍጠር የሚያስችል የአሠሪና ሠራተኛ scarifying fundamental workplace rights by laying
ጉዳይ አስተዳደር ሥርዓት መመስረት እንዲቻል፤ down well considered labour administration; and
እንዲሁም የሥራ ሁኔታን፤ የሙያ ደህንነት፤ determine the duties and responsibilities of
ጤንነትና የሥራ አካባቢ ጥበቃንና የሁለትዮሽ እና governmental organs entrusted with the power to
የሦስትዮሽ ማኅበራዊ ምክክር አሠራርን monitor labour conditions; occupational health and
በማጠናከር በሕግ መሠረት የማማከርና የመቆጣጠር safety; and environmental protection together with
ተግባራትን እያመጣጠነ ሥራውን የሚያከናውን
bilateral and tripartite social dialogue mechanisms;
አካል ስልጣንና ተግባር መዘርዘርና መወሰን political, economic and social policies of the
በማስፈለጉ፤ Country;
እነዚህን ከላይ የተመለከቱትን ዓላማዎች WHEREAS, it has been found necessary to
በትክክል መተግበር ይቻል ዘንድ የአሠሪና reformulate the existing labour law with a view to
ሠራተኛ ግንኙነቶች የሚመሩባቸውን መሠረታዊ attaining the aforementioned objectives and in
ሃሣቦች እና የሥራ ሁኔታዎችን የያዘ፤ accordance with the and in conformity with the
ከመንግሥት አጠቃላይ የፖለቲካ የኢኮኖሚና international conventions and other legal
ማኅበራዊ ፖሊሲ ጋር የተገናዘበ፤ ኢትዮጵያ commitments to which Ethiopia is a party;
ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽኖችና
ሌሎች ሕጋዊ ሠነዶች ጋር የተጣጣመ ሕግ
ለማውጣት በሥራ ላይ ያለውን የአሠሪና
ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ በአዲስ መተካት አስፈላጊ
ሆኖ በመገኘቱ፤
፪/ “ድርጅት” ማለት ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ፣ 2/ “Undertaking” means any entity established under
ለእርሻ፣ ለኮንስትራክሽን ወይም ለሌላ ሕጋዊ a united management for the purpose of carrying
ዓላማ የተቋቋመ በአንድ አመራር የሚካሄድ on any commercial, industrial, agricultural,
ተቋም ነው፡፡ construction or any other lawful activity.
፮/ “የሥራ ደንብ” ማለት በዚህ አዋጅና በሌሎች 6/ “Work rules” means internal rules which govern,
አግባብ ባላቸው ሕጎች የተደነገገው subject to the provisions of this Proclamation
እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ ሰዓትን፣ የዕረፍት and other relevant laws, working hours, rest
ጊዜን፣ የደመወዝ አከፋፈልና የሥራ አፈፃፀም period, payment of wages and methods of
ውጤት መለኪያ ዘዴን፣ የደኅንነት ጥበቃንና measuring work done, maintenance of safety
የአደጋ መከላከያን፣ የዲሲኘሊን ደንቦችንና and prevention of accidents, disciplinary
measures and their enforcement as well as other
አፈፃፀማቸውን እንዲሁም ስለሌሎች የሥራ
conditions of work.
ሁኔታዎች የሚደነግግ የውስጥ ደንብ ነው፡፡
፯/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች 7/ “Condition of work” means the entire field of
መካከል ያለ ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም lab o ur relations between workers and
የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ employers including hours of work, wage,
leave, payments due to dismissal, workers
ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ
health and safety, compensation to victims
የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ደኅንነት፣
of employment injury, dismissal because of
በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው
redundancy, grievance procedure and any
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ other similar matters.
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓቶችንና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፩) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ 11/ “Sexual harassment” means to persuade or
በምልክት ወይም በሌላ ማናቸውም convince another through utterances, signs
or any other manner, to submit for sexual
አድራጎት አንዱ ሌላውን ከፈቃዱ ውጭ
favor without his/her consent.
ለወሲባዊ ተግባር ፈቃደኛ እንዲሆን
ማባበል፣ መገፋፋት፣ ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡
፲፪/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል 12/ “Sexual violence” means sexual harassment
የተቀላቀለበት ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም accompanied by force or an attempt thereof.
የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡
፲፫/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” 13/ “private employment agency” (herein after
(ከዚህ በኋላ ኤጀንሲ እየተባለ የሚጠራ) “Agency “) means any legally licensed
person, to provide one or two of the
ማለት በሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት following local Employment services
አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ህጋዊ without charging directly or indirectly any
ፈቃድ ኖሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ fee from the worker:
መንገድ ከሠራተኛው ገንዘብ ሳይቀበል:-
a) Local employment exchange service without
ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን
being a party to an employment relation; or
በአገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛን
የማገናኘት፤ ወይም
፲፬/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ 14/ “License” means a certificate to be issued by a
competent organ certifying that the entity is
አገናኝነት ሥራ ላይ ለመሰማራት qualified to engage in private employment
የሚያስችል አግባብ ባለው ባለሥልጣን exchange service.
ለግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ
የሚሰጥ የምስክር ወረቀት፡፡
፲፭/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” 15/ “Discrimination” any distinction, exclusion
ማለት ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ or preference made on the basis of nation,
race, color, sex, religion, political opinion,
ሐይማኖትን፣ የፖለቲካ አመለካከትን፣
national extraction, social origin, HIV/AIDS
ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና
status, disablement and others which has the
ሌላ ሁኔታን መሠረት በማድረግ
effect of nullifying or impairing equality of
የሠራተኛውን በእኩልነት የመስተናገድ opportunity or treatment in employment or
ወይም እኩል እድል ሁኔታን የሚያስቀር occupation.
ወይም የሚያጠብ ማለት ነው፡፡
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11695
፲፮/“የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ 16/ “emplyment of private service” means an
በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ employment of a non profite careening,
ሆኖ ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል cleaning guardianship,gardening, driving and
በቤት ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን other related services for the employer and
እንደ ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ his family consumption.
የጥበቃ ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት
እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፯/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት 17/ “commercial traveler and Representatives”
shall have the meaning prescribed under
በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ commercial code.
ይሆናል፡፡
፲፰/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው 18/ “Person” means any natural or juridical
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው person.
አካል ነው፡፡
19/ Provisions of this Proclamation set out in the
፲፱/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
masculine gender shall also apply to the feminine
ፆታ ይጨምራል፡፡ gender.
፫. የሕጉ ተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application
፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 1/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
Article, this Proclamation shall be applicable
እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ በአሠሪና
to employment relations based on a contract
ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ of employment that exist between a worker
በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት እና and an employer including recruitment
በምልመላ ሂደት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ process.
፪/ ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር 2/ This Proclamation shall not, however, be
applicable to the following employment
ላይ በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ
relations:
ተፈጻሚ አይሆንም:-
a) contracts for the purpose of upbringing,
ሀ) ለአስተዳደግሲባል፣ ለሕክምና ወይም
treatment, care or rehabilitation;
ከሕመም ለመዳን ወይም እንደገና
ለመቋቋም ሲሆን፤
b) contracts for the purpose of educating
ለ) የሙያ መልመጃ ትምህርትን ሳይጨምር
or training other than apprentice;
ለመማር ወይም ለመሠልጠን ሲሆን፤
፭. ፎርም 5. Form
በሕግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር Unless otherwise provided by law, a contract of
employment shall not be subject to any special form.
የሥራ ውል የተለየ ፎርም አያስፈልገውም፡፡
አግባብ ባለው ሕግ የተመለከተው እንደተጠበቀ Subject to the provisions of the relevant law, a
ሆኖ በጽሑፍ የሚደረግ የሥራ ውል:- written contract of employment shall specify the
following:
፩/ የአሠሪውን ስምና አድራሻ፤ 1/The name and address of the employer;
፪/ የሠራተኛውን ስም፣ እድሜ፣ አድራሻና 2/ The name, age, addresses and work card
number, if any, of the worker;
የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፤
፫ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ (፫) መሠረት 3/ the agreement of the contracting parties made
የተደረገውን የተዋዋዮችን ስምምነት፤እና in accordance with Article 4 (3) of this
Proclamation; and
፬/ የተዋዋዮቹን ፊርማ መያዝ አለበት፡፡ 4/ The signature of the contracting parties.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) (ሸ) እና 2/ A contract of employment under Sub-Article
(ቀ) መሠረት ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ (1) (h) or (i) of this Article shall not exceed 45
የሥራ ውል ከ፵፭ የሥራ ቀናት ላልበለጠ working days and shall be done only once.
ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11699
፬/ በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 4/ Unless the law or work rules or collective
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ agreement provides otherwise, the
በስተቀር በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ probationary worker shall have the same right
and obligation that a worker who has
የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሌላ ሠራተኛ
completed his probation period possesses.
ያለው መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡
፭/ ሠራተኛው ለሥራው ተስማሚ አለመሆኑ 5/ If the worker, during his probation, proves to
ሲረጋገጥ አሠሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት be unfit for the post, the employer can
ሳይጠበቅበት፤ የሥራ ስንብት ክፍያና terminate the contract of employment without
ካሣ መክፈልም ሳይገደድ የሥራ ውሉን notice and without being obliged for
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ severance payment or compensation.
፮/ በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ 6/ A worker on probation may terminate his
ሥራውን ሊለቅ ይችላል፡፡ contract of employment without notice as well.
፪/ ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች 2/To pay the worker wages and other benefits
ክፍያዎችን በዚህ አዋጅ ወይም in accordance with this Proclamation or the
በኅብረት ስምምነት መሠረት የመክፈል፤ collective agreement;
፫/ ሠራተኛው ከደመወዙ የተወሰነ መቶኛ 3/ To deduct union dues from the worker’s
እየተቀነሰ ለሠራተኛ ማኅበር መዋጮ ገቢ regular wage, where the worker requests in
እንዲደረግለት በጽሁፍ ሲያመለክት writing of such deduction, and transfer the
ይህንኑ መጠን በየወቅቱ ተቀናሽ በማድረግ cash into the trade union’s bank account;
ወደ ሠራተኛ ማኅበሩ የባንክ ሂሳብ
በየወቅቱ ገቢ ማድረግ፤
፲/ በዚህ አዋጅ በመዝገብ እንዲያዙ 10/ To record and keep in formation as required
የተወሰኑትንና ሌሎች በሕግ ሚኒስቴሩ by this Proclamation, and any other
የተሰጠውን ተግባርና ሥልጣን ለመወጣት information necessary for the appropriate
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመዝገብ organ to carry out its powers and duties,
፲፩ሺ፯፻፩ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11701
የመያዝና ሚኒስቴሩ በሚፈልገው ዓይነት and submit same within a reasonable time
ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ የማቅረብ፤ when requested by the competent authority;
፲፪/ በሥራ ላይ ያሉ የአስተዳደር ደንቦችን 12/ Whenever an enterprise has a work rules it
ሠራተኞች እንዲያውቁት አስፈላጊ should arrange awareness raising program
ግንዛቤ የመፍጠር፡፡ for the concerned workers.
ማንኛውም ሠራተኛ ከዚህ በታች Every worker shall have the following
የተመለከቱት ግዴታዎች አለበት:- obligations:
፪) በሥራ ውሉና በሥራ ደንቡ መሠረት 2/ To follow instructions given by the employer
በአሠሪው የሚሰጠውን ትእዛዝ የመፈፀም፤ based on the terms of the contract and work
rules;
፫/ ለሥራው የተሰጡትን መሣሪያዎችና 3/ To handle with due care all equipment and
ዕቃዎች ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ፤ tools entrusted to him for work;
፬/ለሥራ ብቁ በሆነ የአእምሮና የአካል 4/ To report for duty always in fit mental and
ሁኔታ በሥራ ላይ የመገኘት፤ physical conditions;
፭/ በራሱ ሕይወትና ጤንነት ላይ አደጋን 5/ To give all proper aid when an accident
ሳያስከትል በሥራው ቦታ በሕይወትና occurs or an imminent danger threatens life
በንብረት ላይ አደጋ ሲደርስ ወይም or property in a workplace without
አስጊ ሁኔታ ሲፈጠር ተገቢውን ዕርዳታ endangering his safety and health;
የመስጠት፤
፮/ ራሱንም ሆነ የሥራ ባልደረቦቹን አደጋ 6/ To inform immediately the employer any act
ላይ የሚጥል ወይም የድርጅቱን ጥቅም which endangers himself or co-workers or
የሚነካ ሁኔታ ሲያጋጥመው ወዲያውኑ which prejudice the interests of the
Undertaking;
ለአሠሪው የማስታወቅ፤
ለ) አሠሪው በግልጽ ሳይፈቅድ ከሥራ b) Take away property from the work
place without the express authorization
ቦታ ንብረት መውሰድ፤
of the employer;
ሐ) በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ወይም c) Making use of falsified document or an
ለመገልገል መሞከር፤ attempt thereof;
መ) በሥራ ቦታ በህግ የተከለከሉ አደንዛዥ d) To use drugs prohibited by law or use
ዕፆችን ወይም የአልኮል መጠጦችን alcoholic beverges and have impared
መጠቀም ወይም ተጠቅሞ ለሥራ ብቁ physical and mental status at the work
place;
th
gA ፲፩ሺ፯፻፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11703
ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት b) The employer to pay wages, other benefits
ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ and allowances unless otherwise provided
for by this Proclamation or by a collective
በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ ሌሎች
agreement.
ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል
የመክፈል ግዴታ አይኖርበትም፡፡
18. Grounds for Suspension
፲፰. የማገድ ምክንያቶች
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ለማገድ the following shall be valid grounds for the
suspension in accordance with Article 17of this
በቂ ምክንያት የሚሆኑት የሚከተሉት
proclamation:
ናቸው:-
፩/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው 1/ leave without pay granted by the employer
upon request by the worker;
የሚሰጥ ፈቃድ፤
፪/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም 2/ leave of absence for the purpose of holding
ሕዝባዊ አገልግሎት ለመስጠት office in trade unions or other social services;
በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ ዓላማ ፈቃድ
ሲወስድ፤
በአንቀጽ ፲፰ (፭) ወይም (፮) በተመለከተው in order to suspend rights and obligations
ምክንያት ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና arising from contract of employment are
suspended in accordance with Article 18 (5) or
ግዴታዎች ለማገድ አሠሪው ለእገዳው
(6) ab o ve the employer shall inform the
ምክንያት የሆነው ሁኔታ ባጋጠመው በ፫ የሥራ
Ministry or the competent authority in writing
ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
with in three working days of the occurrence of
ባለስልጣን በጽሑፍ ማስታወቅ አለበት፤
the ground for suspension.
፳. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን 20. Decisions of the Ministry or the Appropriate
የሚሰጥ ውሣኔ Authority
፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 2/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን authority finds that there is no good cause for
ከወሰነ ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ suspension it shall order the resumption of
the work and payment for the days on which
ለነበረበትም ጊዜ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤
workers were suspended
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) 3/ the party who is aggrieved by the decision in
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው accordance with Sub-Articles (1) or (2) of
ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን this Article may, within five working days,
ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት appeal to the competent labour court.
ውስጥ ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ
ፍርድ ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡
፳፩. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም 21. Effect of Confirmation or Authorization of
የማጽደቅ ውጤት Suspension
፳፪. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 22. Effects of Expiry of the Period of Suspension
ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ the worker shall report for work on the working
በሚቀጥለው የሥራ ቀን በሥራው ላይ day following the date of expiry of suspension;
መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ and the employer shall reinstate the worker, who
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር so reports for work, in a relevant position to his
አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ profession without adversely affecting his job
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ position and wage.
ወደ ሥራው መመለስ አለበት፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት
TERMINATION OF EMPLOYMET RELATIONS
የሥራ ግንኙነት ስለማቋረጥ
23. General
፳፫. ጠቅላላ
፩/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው 1/ a contract of employment shall only be
ወይም በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም terminated upon initiation by the employer or
በሕግ በተደነገገው መሠረት ወይም worker and in accordance with the provisions
በኅብረት ስምምነት ወይም በተዋዋይ of the law or a collective agreement or by the
agreement of the parties.
ወገኖች በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡
SECTION ONE
ዘርፍ አንድ
TERMINATION OF CONTRACT OF
የሥራ ውልን በሕግ ወይም በስምምነት
EMPLOYMENT BY THE OPERATIONS
መሠረት ስለማቋረጥ OF THE LAW OR BY AGREEMENT
፳፬. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን 24 Termination of contract of Employment by the
ስለማቋረጥ Operations of the Law
ሀ) ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር a) Unless the reason for being late is justified
የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው by the collective agreement, work rule or
በኅብረት ስምምነት በሥራ ደንብ ወይም contract of employment, being late for duty
በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች eight times in six months period while
ውጭ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው being warned in writing of such a problem;
በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው
ለስምንት ጊዜ የስራ ሰዓት አለማክበር፤
b) Absence from duty for a total five days in
ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶች
six months period while being warned in
እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የጽሁፍ
writing of such a problem; and where the
ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት
absence cannot be classified in any of the
ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከስራ leaves provided under the Proclamation;
መቅረት፤
፫/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 3/ The right of an employer to terminate contract
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት of employment in accordance with this
Article, shall lapse after thrity working days
ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት መኖሩን
from the date the employer knew the
ካወቀ ከሰላሳ የሥራ ቀናት በኋላ በይርጋ
existence of a ground for the termination.
ይታገዳል፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሠራተኛው 4/ The grounds for suspension of a worker from
duty before terminating the contract of
የሥራ ውል እንዲቋረጥ ከመደረጉ በፊት
employment of the worker in accordance
ሠራተኛውን ከሥራ አግዶ ማቆየት
with this Article may be determined by
ስለሚቻልበት ሁኔታ በኅብረት ስምምነት
collective agreement; provided, however, that
ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የዕገዳው ጊዜ the duration of such suspension shall not
ከሰላሳ የሥራ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡ exceed 30 working days.
፩/ የሠራተኛው የሥራ ችሎታ ማጣት 1/ The following grounds relating to the loss of
capacity of, and situations affecting, the
ወይም ሁኔታን በሚመለከት የሚከተሉት
worker shall constitute good cause for
ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት
terminating a contract of employment with
የሥራ ውል ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
prior notice:
a) The worker's manifest loss of capacity to
ሀ) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ
perform the work to which he has been
ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም
assigned; and his lack of skill to continue
የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው
his work as a result of his refusal or
ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል
inability to make use of an opportunity of
ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን
training arranged by the employer to
ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው
upgrade his skill or after having been
ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው
trained, his inability to acquire the
በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ
necessary skill;
ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤
ለ) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም b) The worker is, for reasons of health or
በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ disability, permanently unable to carry
የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም out his obligation under the contract
ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፤ of employment;
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11710
መ) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ d) The post of the worker is cancelled for good
በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን cause and the worker cannot be transferred
ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል to another job position.
ሆኖ ሲገኝ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ሀ) 2/ Any loss of capacity of work referred to in Sub-
የተመለከተው ማንኛውም የሥራ ችሎታ Article (1) (a) of this Article shall, unless
ማጣት በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን otherwise provided by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር በየወቅቱ በሚደረግ agreement, be verified by a periodical job
performance evaluation.
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት መረጋገጥ
አለበት፡፡
፬/ የስራ መደቡ መሠረዝ በአንቀጽ ፳፱ (፩) 4/ Where the cancellation of a job position affects
መሠረት የሠራተኞችን ቅነሳ የሚያስከትል a workforce in accordance with Article 29 (1)
ሆኖ ሲገኝ የሥራ ውሉ የሚቋረጠው of this Proclamation, the termination shall
በአንቀጽ ፳፱ (፫) መሠረት ይሆናል፡፡ be undertaken in compliance with the
requirements laid down in accordace with
Article 29 (3).
፳፱. የሠራተኞች ቅነሳ 29. Reduction of Workforce
፩/ በዚህ አዋጅ “የሠራተኞች ቅነሳ” ማለት 1/ In this Proclamation “reduction of workforce”
በአንቀጽ ፳፰ (፫) በተጠቀሱት ምክንያቶች means termination of workforce of an undertaking
ቁጥራቸው ከድርጅቱ ሠራተኞች ቢያንስ for any of the reasons provided for by Article 28
(3) of this Proclamation affecting a number of
፲፩ሺ፯፻፲፩ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11711
ከመቶ አሥር የሚያህለውን ወይም workers representing at least ten percent of the
የሠራተኞች ቁጥር ከሀያ እስከ ሀምሳ number of workers employed or, in the case where
the number of workers employed in an
በሆነበት ድርጅት ቢያንስ አምስት
undertaking is between twenty and fifty,
ሠራተኞችን የሚመለከት ከአሥር
termination of at least five employees over a
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የሚቆይ continuous period of not less than ten days.
የሥራ ውል መቋረጥ ነው፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The expression “number of workers” referred
የተጠቀሰው “የሠራተኞች ቁጥር” ማለት to in Sub-Article (1) of this Article means
the average number of the workers
ሠራተኞች ለመቀነስ አሠሪው እርምጃ employed by an employer concerned within
ከወሰደበት ቀን በፊት ባለው ፲፪ ወራት the twelve months preceding the date when
ውስጥ በአሠሪው ተቀጥረው ይሠሩ the employer took measures of reduction of
የነበሩ ሠራተኞች አማካይ ቁጥር ነው፡፡ workers.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ For the purpose of Sub-Article (1) of this
Article, “construction work” includes the
“የኮንስትራክሽን ሥራ” ማለት ሕንጻ፣
construction, renovation, upgrading,
መንገድ፣ የባቡር ሐዲድ፣ የባሕር ወደብ፣ maintenance and repair of a buildings, roads,
የውሃ ግድብ፣ ድልድይ፣ የመሣሪያ ተከላና rail-way lines, dams and bridges, installation
ሌላም ተመሳሳይ ሥራ የመሥራት of machinery and similar works.
የመለወጥ፣ የማስፋፋት፣ የማደስና
የመጠገን ሥራን ይጨምራል፡፡
ለ) ሠራተኛው በአሠሪው ወይም በሥራ b) Where the workers has been a victim of
መሪው ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት sexual harassment or sexual violence by
the employer or a managerial employee;
የተፈጸመበት እንደሆነ፤
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where a worker terminates his contract of
employment for reasons referred to under
በተጠቀሱት ምክንያቶች የሥራ ውሉን
sub-article (1) of this Article, he shall inform
የሚያቋርጥ ሠራተኛ ውሉ የሚቋረጥበትን the employer in writing the reasons for
ምክንያትና ቀን በጽሑፍ ለአሠሪው termination and the date on which the
ማስታወቅ አለበት፡፡ termination is to take effect.
አንድ ሠራተኛ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት A worker's right to terminate his contract of
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት employment in accordance with Article 32 (1) of
this Proclamation shall expire after fifteen
ድርጊቱ ከተፈጸመ ወይም ሁኔታው
working days from the date on which the act
ከተወገደ ከአሥራ አምስት የሥራ ቀናት
occurred or ceased to exist.
በኋላ በይርጋ ይታገዳል፡፡
ሀ) የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና እስከ a) One month, in the case of a worker who
has completed his probation and has a
አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን
period of service not exceeding one year;
በሚመለከት ረገድ አንድ ወር፤
ለ) ከአንድ ዓመት በላይ እስከ ዘጠኝ b) Two months, in the case of a worker who
ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት has a period of service above one year and
ረገድ ሁለት ወር፤ not exceeding nine years;
c) Three months, in the case of a worker
ሐ) ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ
who has a period of service of more than
ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሦስት ወር፤
nine years;
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቅነሳ ምክንያት d) Two months, in the case of a worker
የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ሠራተኛን who has completed his probation and
በሚመለከት ረገድ ሁለት ወር፡፡ whose contract of employment is to be
terminated due to reduction of work force.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
የተመለከተው ቢኖርም ለተወሰነ ጊዜ (1) of this Article, the period of notice for a
ወይም ሥራ የተደረገ የሥራ contract of employment for a definite period
ውልን በሚመለከት የማስጠንቀቂያ or piece work shall be as agreed upon by the
parties to the contract.
ጊዜው ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ላይ
በተስማሙት መሠረት ይሆናል፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ የተወሰነው የማስጠንቀቂያ 3/ The period of notice fixed in this
ጊዜ የሚቆጠረው ማስጠንቀቂያው Proclamation shall run from the first working
day following the date on which notice is
ከተሰጠበት ቀን ቀጥሎ ካለው የሥራ
dully given.
ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡
፬/ ከሥራ ውል የሚመነጩ የተዋዋዮች 4/ The obligations of the parties arising from the
contract of employment shall remain intact
ወገኖች መብቶችና ግዴታዎች during the period of notice.
በማስጠንቀቂያው ጊዜ እንደጸኑ ይቆያሉ፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11715
ከአሠሪው ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት Where an employer fails to pay the sum due to
ካልሆነ በስተቀር በአንቀጽ ፴፮ በተጠቀሰው the worker within the time limit specified under
የጊዜ ገደብ ውስጥ አሠሪው ለሠራተኛው Article 36 of this Proclamation, the labour
መክፈል የሚገባውን መጠን ያልከፈለ እንደሆነ division of a competent court may order a
ክፍያው ለዘገየበት ጊዜ አሠሪው ለሠራተኛው penalty payment of up to three months’ the
እስከ ሶስት ወር የሚደርስ ደመወዙን
worker’s wage except where the delay is due to
causes beyond the control of the employer.
እንዲከፍል ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ያለው
የሥራ ክርክር ችሎት ሊወስን ይችላል፡፡
ዘርፍ ሦስት SECTION THREE
ስለሥራ ስንብት ክፍያና ስለ ካሣ SEVERANCE PAY AND COMPENSATION
፩/ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ እና 1/ A worker who has completed his probation period
አግባብነት ባለው የጡረታ ህግ መሠረት and who is not eligible for pension shall have
the right to receive severance pay from the
የጡረታ አበል ለመቀበል ብቁ ካልሆነና:-
employer where:
ሀ) ድርጅቱ በመክሰሩ ወይም በሌላ a) His contract of employment is terminated
ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ because of permanent cessation of
ውሉ ሲቋረጥ፤ operation of the Undertaking due to
bankruptcy or for any other cause;
ለ) በሕግ ከተደነገገው ምክንያት ውጭ b) His contract of employment is terminated
በአሠሪው አነሳሽነት የሥራ ውሉ by the initiation of the employer in
ሲቋረጥ፤ violation of the law;
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11716
መ) በአሠሪ ወይም በሥራ መሪ ወሲባዊ d) Where the worker resigned due to sexual
ጥቃት ወይም ትንኮሳ የተፈፀመበት harassment or sexual violence by the
እንደሆነ ወይም ድርጊቱ በሌላ ሠራተኛ employer or managerial employee; or
እንደተፈፀመ ሪፖርት ተደርጎለት where such act was committed by a co-
አሠሪው ተገቢውን እርምጃ ባለመውሰዱ worker and the incident was reported to
ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠ the employer but the latter failed to take
እንደሆነ፤ appropriate measure in due time;
ሠ) አሠሪው በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ e) He has terminated his contract of
ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም employment because of the employer’s
በወንጀል ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ maltreatment affecting his human
አድራጎት በመፈጸሙ የተነሣ ሠራተኛው dignity or morale or constituting a
የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤ criminal offence under the Criminal Code;
፪/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ 2/ Where a worker dies before receiving
ከማግኘቱ በፊት ቢሞት የሥራ ስንብት severance pay, it shall be paid to his
ክፍያው በአንቀጽ ፩፻፲ (፪) ለተመለከቱት dependents’ referred to in Article 110(2)
ጥገኞቹ ይከፈላል፡፡ of this Proclamation.
፩/ ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት 2/ Be thirty times the average daily wages of the
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ last week of service for the first year of
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ service; and for the service of less than one
ከአንድ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ ግን year, be calculated in proportion to the period
እንደአገልግሎት ጊዜው እየተተመነ ተመጣጣኝ of service.
ክፍያ ያገኛል፡፡
3/ In the case of a worker who has served for
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ በዚህ
more than a year, payment shall be increased
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው ክፍያ
by one-third of the amount referred to in Sub-
ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአገልግሎት
Article (1) of this Article for every additional
ዓመት ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ አንድ
year of service; provided, however, that the
ሦስተኛ እየታከለ ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም
total amount shall not exceed twelve months’
ጠቅላላው ክፍያ ከሠራተኛው የ፲፪ ወራት
wage of the worker.
ደመወዝ መብለጥ የለበትም፡፡
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)፤ (፪) 4/ The compensation to be paid under Sub-
ወይም (፫) መሠረት ወደ ሥራው Article (1), (2) or (3) of this Article to a
የማይመለስ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ worker who is not reinstated shall, in
መሠረት ከሚከፈለው የሥራ ስንብት addition to the severance pay referred to in
ክፍያ በተጨማሪ የሚከተለውን ክፍያ Article 40 of this Proclamation, be:
ያገኛል፡፡ ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው
የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛም ላይ
ተፈፃሚ ይሆናል:-
ሀ) ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል ከሕግ a) In the case of a contract of employment for
ውጭ ሲቋረጥ የሠራተኛው አማካይ የቀን an indefinite period, 180 times the average
ደመወዙ በ፩፻፹ ተባዝቶ ይከፈለዋል፣ daily wages and a sum equal to his wage
እንዲሁም በአንቀጽ ፵፬ መሠረት ሊሰጠው for the appropriate notice period in
ይገባ ስለነበረው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ለዚሁ accordance with Article 44 of this
ጊዜ የሚከፈለውን ደመወዝ የሚያህል Proclamation;
ክፍያ ይፈጸምለታል፤
፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም 5/ Where the First Instance Court orders the
(፪) መሠረት ወደ ሥራው እንዲመለስ reinstatement of the worker in accordance
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ with Sub-Article (1) or (2) of this Article, the
court shall order back-pay of wage for a
ክርክር ችሎት የተወሰነለት ሠራተኛ ከ፮
period not exceeding 6 months. Where the
ወር የማይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ
decision of reinstatement is confirmed by the
እንዲከፈለው ፍርድ ቤቱ ይወስንለታል፡፡
appellate Court, it shall order back pay of
ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ የሠራተኛው ወደ wage for a period not exceeding one year.
ሥራ መመለስ ውሣኔ ከፀና ከ፩ ዓመት
ያልበለጠ ውዝፍ ደመወዝ ፍርድ ቤቱ
ለሠራተኛው ይወስንለታል፡፡
፵፭. የሠራተኛው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት 45. Liability of the Worker to Pay Compensation
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ However, the compensation payable by the
መሠረት የሚከፈለው ካሣ አሠሪው worker in accordance with Sub-Article (1) of
ለሠራተኛው ከሚከፍለው ቀሪ ክፍያ this Article shall not exceed 30 days’ wages
ውስጥ ከ፴ ቀናት ክፍያ የበለጠ መሆን of the worker and be payable from the
አይኖርበትም፡፡ remaining payment due to the worker.
፩/ የሠራተኛውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ፣ የጋብቻ 1/ Full name, age, marital status and address of
ሁኔታና አድራሻ፤ the worker;
፪/ ሥራው የሚሠራበት ቦታ አድራሻ፤ 2/ The address where the work is to be carried out;
፬/ የታዘዘው የሥራ ዓይነት፣ጥራትና ብዛት፤ 4/ The type of work, quality and quantity ordered;
፭/ የተሰራው ሥራ ወይም ዕቃ የማስረከቢያ 5/ The time and place of delivery of the product or
ጊዜና ሥፍራ፤ material;
ዘርፍ ሁለት
SECTION TWO
የሙያ መለማመጃ ውል
CONTRACT OF APPRENTICESHIP
፵፰. የውሉ አመሠራረት 48. Formation of Contract
፩/ ማንኛውም አሠሪ ለማንኛውም ግለሰብ 1/ There shall be a contract of apprenticeship
ከድርጅቱ ሥራ ጋር በተያያዘ በአንድ where an employer agrees to give a person
በተለየ ሙያ የሙያው ደንብና ሥርዓት complete and systematic training in a given
በሚፈቅደው መሠረት የተሟላና የተቀናጀ occupation related to the function of his
ትምህርት ሊሰጠው ሲስማማና ለማጁም under taking in accordance with the skills of
ስለሙያው መልመጃ ትምህርትና the trade and the person in return agrees to
ከትምህርቱም ጋር የተያያዙ ሥራዎችን obey the instruction given to carry out the
ለማከናወን የሚሰጠውን መመሪያ training and works related there to.
ለመፈጸም ሲስማማ የሙያ መልመጃ
ውል ይመሠረታል፡፡
2/ The contract of apprenticeship shall be
፪/ የሙያ መልመጃ ውል ሊመሠርት
concluded with the person whose age is not
የሚችለው ዕድሜው ከአሥራ አምስት
less than fifteen years.
ዓመት ያላነሰ ግለሰብ ነው፡፡
3/ The contract of apprenticeship and its
፫/ የሙያ መልመጃ ውልና የውሉም
modifications shall be valid only where it is
ማሻሻያዎች የሚፀኑት በጽሑፍ
made in writing and approved by the Ministry
ሲደረጉና በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ or the appropriate organ.
ባለው አካል ሲጸድቁ ብቻ ነው፡፡
፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The employer may terminate the contract of
(ለ) መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት apprenticeship by giving notice in accordance
የሙያ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ with Sub-Article (1) (b) of this Article, where:
የሚችለው:-
፫/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) 3/ The apprentice may terminate the contract of
መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ apprenticeship by giving notice of termination
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- in accordance with Sub-Article (1) (b) of this
Article, where:
ሀ) አሠሪው በውሉ ወይም በዚህ አዋጅ a) The employer fails to observe his
የተጠቀሰውን ግዴታ ያላከበረ፤ ወይም obligations under the contract or this
Proclamation; or
ለ) ከጤንነቱ ወይም ከቤተሰቡ ጋር b) The apprentice has good cause relating to
የተያያዘ ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቂ his health or family or other similar
grounds.
ምክንያት ያለው እንደሆነ ነው፡፡
፬/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ(፩)(ሐ) 4/ The apprentice may terminate the contract
መሠረት ያለማስጠንቀቂያ የሙያ of apprenticeship without giving notice in
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- accordance with Sub-Article (1) (c) of this
Article, where:
ሀ) ግዴታውን መፈፀም በጤንነቱ a) He proves, by appropriate medical
ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል certificate, that he cannot discharge his
መሆኑን በተገቢው የሕክምና obligations without seriously endangering
ምሥክር ወረቀት ያረጋገጠ፤ ወይም his health; or
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11723
የሙያ መልመጃ ውል ሲያበቃ አሠሪው The employer shall, up on the termination of the
ለማጁ የሠለጠነበትን ሙያ፣ ትምህርቱ contract of apprenticeship, give the apprentice a
የፈጀውን ጊዜና የመሳሰሉት ነጥቦችን የያዘ certificate which specifies the occupation he
has been trained in, the duration of the training
የምሥክር ወረቀት ለለማጁ ይሰጣል፡፡
and other similar particulars.
ክፍል ሦስት PART THREE
ደመወዝ WAGES
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የደመወዝ አወሳሰንና ይዘት DETERMINATION OF WAGES
፩/ “ደመወዝ” ማለት አንድ ሠራተኛ 1/ “Wages” means the regular payment to which
በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ a worker is entitled in return for the
የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ነው፡፡ performance of the work that he performs
under a contract of employment.
፪/ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የሚከተሉት 2/ For the purposes of this Proclamation, the
ክፍያዎች እንደደመወዝ አይቆጠሩም:- following payments shall not be considered as
wages:
ሀ) የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ፤ a) Over-time pay;
b) Amount received by way of per-diems,
ለ) የውሎ አበል፣ የበረሃ አበል፣ የመጓጓዣ
hardship allowances, transport allowance,
አበል፣ የዝውውር ወጪና ሠራተኛው
relocation expenses, and similar
በሚጓጓዝበት ወይም የመኖሪያ ቦታውን
allowance payable to the worker on the
በሚለውጥበት ወቅት የሚከፈለው occasion of travel or change of his residence;
ተመሳሳይ አበል፤
ሠ) ለተጨማሪ የሥራ ውጤት የሚከፈሉ e) Other incentives paid for additional work
ሌሎች የማትጊያ ክፍያዎች፤ results;
፶፬. ሥራ ላልተሰራበት ጊዜ ክፍያ ስለሚደረግበት 54. Conditions of Payments for Idle Time
ሁኔታ
፩/ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሕግ 1/ Unless otherwise provided for in this
በተለየ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር Proclamation or the relevant law, wages shall
be paid only for work performed.
ደመወዝ የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ
ይሆናል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11724
፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Not with standing Sub-Article (1) of this
ቢኖርም ሠራተኛው ለመሥራት ዝግጁ Article, a worker shall be entitled to payment
ሆኖ ሳለ ለሥራው የሚያስፈልገው of his wage if, while being ready to work, he
መሣሪያና ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት is unable to work due to an interruption in
በመቅረቱ ወይም የሠራተኛው ጉድለት the supply of tools or raw materials or due to
other causes not attributable to him.
ባልሆነ ምክንያት ሳይሠራ ቢውል
ደመወዙን የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት
የአከፋፈል ዘዴና የክፍያ አፈፃፀም MODE AND EXECUTION OF PAYMENT
፩/ ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ ይከፈላል፤ ሆኖም 1/ Wages shall be paid in cash, provided, however,
that where the employer and workers agree, it
አሠሪውና ሠራተኛው ከተስማሙ
may be paid in kind. Wages paid in kind may
በዓይነት ሊከፈል ይችላል፡፡ በዓይነት
not exceed the market value in the area of the
የሚደረገው ክፍያ በአካባቢው ከሚገኘው payment in kind and in no case may exceed
የገበያ ዋጋ በምንም አኳኋን በልጦ 30% of the wages paid in cash.
መገኘትና በጥሬ ገንዘብ ከሚከፈለው
ደመወዝ ፴ በመቶ መብለጥ የለበትም፡፡
፪/ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፤ የሥራ ገበያ 2/ A Regulation of the Council of Ministers shall
determine the powers and responsibilities of a
ሁኔታ እና የመሳሰሉትን እያስጠና ዝቅተኛ
Wage Board which shall comprise
ደመወዝ የሚወስን የመንግሥት፤ የአሠሪና
representatives of the Government,
ሠራተኛ ተወካዮች እንዲሁም ሌሎች
employees and trade unions together with
ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የደመወዝ
other stakeholders that will periodically
ቦርድ ስለሚቋቋምበትና ተግባርና ኃላፊነቱ
revise minimum wages based on studies
ስለሚወሰንበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር
which take into account the country’s
ቤት ደንብ ይደነገጋል፡፡
economic development, labour market and
other considerations.
፶፮. የክፍያ አፈፃፀም 56. Execution of Payments
፩/ የተለየ
ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር 1/ Unless agreed otherwise, wages shall be paid
ደመወዝ በሥራ ቀንና በሥራው ቦታ on working days and at the place of work.
ይከፈላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ In case where the day of payment mentioned
መሠረት ክፍያ የሚደረግበት ቀን in Sub-Article (1) of this Article falls on
በሳምንት እረፍት ወይም በሕዝብ በዓል weekly rest day or a public holiday, the day
of payment shall fall on the preceding
ቀን የዋለ እንደሆነ የመክፈያው ቀን
working day.
አስቀድሞ ባለው የሥራ ቀን ላይ
ይውላል፡፡
በሕግ ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም Unless otherwise provided by law or collective
በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ agreement or work rules, wages shall be paid
በስተቀር ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ directly to the worker or to a person authorized
by him.
ለሠራተኛው ወይም ሠራተኛው ለወከለው
ሰው ብቻ ነው፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11725
፩/ በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም 1/ The employer shall not deduct from, attach or
set off the wages of the worker e x c e p t
በሥራ ደንብ በተወሰነው ወይም በፍርድ
where it i s p ro v id ed o the r wise by l a w
ቤት ትዕዛዝ መሠረት ካልሆነ ወይም
o r co llective agreement or work rules or in
ሠራተኛው በጽሑፍ ካልተስማማ
accordance with a court order or a written
በስተቀር አሠሪው ከሠራተኛው ደመወዝ agreement of the worker concerned.
ሊቀንስ ወይም በዕዳ ሊይዝ ወይም
ሊያቻችል አይችልም፡፡
፪/ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ 2/ Unless the worker expresses his consent in
በቀር በአንድ ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ writing, the amount that may be deducted at
ላይ በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው any one time, from the worker's wage shall in
የገንዘብ መጠን በምንም አኳኋን ከወር no case exceed one-third of his monthly
wage.
ደመወዙ አንድ ሦስተኛ መብለጥ
የለበትም፡፡
፩/ አሠሪው የሠራተኛውን ጠቅላላ ደመወዝና 1/ The employer shall keep a register of payment
specifying the gross pay and method of
የሚሰላበትን ዘዴ፣ ሌሎች ተጨማሪ
calculation of the wage, other remunerations,
ክፍያዎችን፣ የማንኛውንም ተቀናሽ
the amount and type of deduction, the net pay
ገንዘብ ልክና ዓይነት፣ የተጣራ
and other relevant particulars on which the
ክፍያውንና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን
signature of the worker is a fixed unless there
እንዲሁም የተለየ ዝግጅት ካልተደረገ is a special arrangement.
በስተቀር የሠራተኛውን ፊርማ የሚያሳይ
የክፍያ መዝገብ መያዝ አለበት፡፡
፪/ ሠራተኛው አሠሪውን ሲጠይቅ የክፍያ 2/ The employer shall have the obligation to
መዝገቡን እንዲያይ የመፍቀድና make the register accessible and to explain
ስለዝርዝሩም የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡ the entries thereof, to the worker upon the
latter’s request.
፫/ ሠራተኛው በክፍያ መዝገቡ ላይ 3/ The fact that a worker has received without
የተመለከተውን የተጣራ ክፍያ ሳይቃወም protest the amount indicated on the register
መቀበሉ የሚገባውን ደመወዝ በከፊል shall not constitute waiver of his right to any
እንደተወ አያስቆጥረውም፡፡ part of his wages that was due.
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11726
፷፩. የቀን ወይም የሣምንት የሥራ ሰዓት ጣሪያ 61. Maximum Daily or weekly Hours of Work
፩/ በዚህ አዋጅ “መደበኛ የሥራ ሰዓት” 1/ In this proclamation, “normal hours of work”
means the time during which a worker
ማለት በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት
actually performs work or avails himself for
ወይም በሥራ ደንብ መሠረት
work in accordance with law, collective
ሠራተኛው ሥራውን የሚያከናውንበት
agreement or work rules.
ወይም ለሥራ የሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡
፪/ የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ 2/ Normal hours of work shall not exceed 8 hours a
day or 48 hours a week.
ሰዓት በቀን ከ፰ ወይም በሣምንት
ከ፵፰ ሰዓት አይበልጥም፡፡
፷፪. መደበኛ የሥራ ሰዓትን ስለመቀነስ 62. Reduction of Normal Hours of Work
፩/ ሚኒስቴሩ የተለየ የሥራ ሁኔታዎች 1/ The Ministry may issue Directive reducing
ያሉበትን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ normal hours of work for economic sectors,
ወይም ሙያ መደበኛ የሥራ ሰዓት i n d u s t r i e s o r o c c u p a ti o n s wh e r e
t h e r e a r e s p e c i a l conditions of work.
ለመቀነስ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት መደበኛ የሥራ 2/ Reductions of normal hours of work under
ሰዓትን መቀነስ የሠራተኛውን ደመወዝ this Proclamation shall not entail reduction in
አያስቀንስም፡፡ the wages of a worker.
፷፫. የሣምንት የሥራ ሰዓትን ስለመደልደል 63. Arrangement of Weekly Hours of Work
የሥራ ሰዓቶች ለሣምንቱ የድርጅቱ የሥራ Hours of work shall spread equally over the
ቀኖች እኩል ይደለደላሉ፡፡ የሥራው ፀባይ working days of a week, provided, however,
ሲያስገድድ ግን በማናቸውም የሣምንቱ የሥራ where the nature of the work so requires, hours
ቀኖች የሥራ ሰዓቶችን ማሳጠርና ልዩነቱን of work in any one of the working days may be
ለተቀሩት ቀኖች ማደላደል ይቻላል፡፡ shortened and the difference be distributed over
the remaining days of the week without
extending the daily limits of eight hours by more
than two hours.
፷፬. መደበኛ የሥራ ሰዓቶችን አማካይ መሠረት 64. Averaging of Normal Hours of Work
በማድረግ ስለማደላደል
ሥራው በሚከናወንበት ሁኔታ የተነሳ መደበኛ Where the circumstances in which the work has
የሥራ ሰዓቶችን በእያንዳንዱ ሣምንት እኩል to be carried out are such that normal hours of
ማደላደል በማይቻልበት ጊዜ የሥራ ሰዓት work cannot be distributed evenly over the
ከአንድ ሣምንት ለበለጠ ጊዜ አማካዩን መሠረት individual week, normal hours of work may be
በማድረግ ማደላደል ይቻላል፡፡ሆኖም በአራት calculated as an average over a period longer
ሣምንት ወይም ከዚያ ባነሰ ጊዜ ውስጥ than one week, provided, however that the
ሠራተኞቹ የሠሩባቸው ሰዓቶች ሲታሰቡ አማካዩ average number of hours over a period shall not
የሥራ ሰዓት በቀን ከ፰ ሰዓት ወይም በሣምንት exceed eight hours per day or fortyeight hours
ከ፵፰ ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ per wee
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11727
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ The instructions given under Sub-Article (3)
የተሰጠው ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ of this Article and the actual overtime
ሠራተኛ የሠራው የትርፍ ሰዓት worked by each worker shall be recorded
በአሠሪው በትክክል መመዝገብ አለበት፡፡ by the employer.
፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሠራተኛ 1/ In addition to his normal wage, a worker who
works over-time shall be entitled at least on
ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቢያንስ
the following rate of payments:
ቀጥሎ በተመለከተው አኳኋን
ይከፈለዋል:-
ሀ) ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት እስከ ምሽቱ ፬ a) In the case of work done between 6:00
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ a.m. in the morning and l0:00 p.m. in the
evening, at the rate of 1.5 multiplied by
ለመደበኛ ሥራ በሰዓት የሚከፈለው
the ordinary hourly rate;
ደመወዝ በ፩ ተኩል ተባዝቶ፤
ለ) ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ b) In the case of night time work between 10
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ p.m. in the evening and 6 a.m. in the
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው morning, at the rate of 1.75 (one and three
ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ fourth) multiplied by the ordinary hourly
(በአንድ ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ rate;
፪/ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ 2/ Payment for over-time work shall be effected on
በተወሰነው ቀን ከደመወዝ ጋር ተደምሮ the day fixed for payment of wage and together
ይከፈላል፡፡ with wage.
፫/ የሳምንት የዕረፍት ጊዜ ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት 3/ The weekly rest period shall be calculated as
እስከሚቀጥለው ንጋት ፲፪ ሰዓት ያለውን to include the period from 6 a.m. to the next 6
ጊዜ እንዲጨምር ተደርጎ ይታሰባል፡፡ a.m.
፩/ አንድ ድርጅት በሚያከናውነው ሥራ ወይም 1/ Where the nature of the work or the service
በሚሰጠው አገልግሎት ጠባይ ምክንያት provided by the employer is such that the
የሣምንት ዕረፍትን እሁድ ቀን እንዲውል weekly rest cannot fall on Sunday, another
ለማድረግ ካልቻለ በምትኩ ሌላ ቀን day may be made a weekly rest instead.
የሣምንት ዕረፍት ቀን ሊሆን ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The provisions of Sub-Article (1) of this
የተመለከተው ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ Article shall be applicable to the following
and other similar activities:
በታች ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ
ሥራዎች ይሆናል:-
a) Work that has to supply the necessities of
ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
life to meet the health, recreational or
ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
cultural requirements of the general
ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ public;
ሥራዎች፤
አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሚከበሩ Public holidays observed under the relevant law
የሕዝብ በዓላት ደመወዝ የሚከፈልባቸው shall be paid Public Holidays.
ይሆናሉ፡፡
፸፬. በሕዝብ በዓላት ምክንያት ደመወዝ 74. Non-Reduction of Wages for Public Holidays
ስላለመቀነሱ
፩/ በወር ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ በሕዝብ 1/ A worker who is paid on a monthly basis shall
በዓላት ባለመሥራቱ ምክንያት ከደመወዙ incur no reduction of his wages on account of
አይቀነስበትም፡፡ having not worked on a Public Holiday.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The payment of wages on a Public Holiday to
ከተመለከተው ውጭ በሌላ አኳኋን a worker other than workers mentioned
ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ የሕዝብ under Sub-Article (1) of this Article shall be
በዓል ቀን ክፍያ በሥራ ውል ወይም determined by his contract of employment or
በኅብረት ስምምነት መሠረት ይወሰናል፡፡ collective agreement.
፸፭. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ ሥራ 75. Payment for Working on Public Holidays
የሚከፈል ክፍያ
፩/ ሠራተኛው በሕዝብ በዓል ቀን ከሠራ 1) A worker shall be paid his hourly wages
በሰዓት የሚያገኘው ክፍያ በሁለት multiplied by two for each hour of work on a
public holiday.
ጊዜ ተባዝቶ በበዓሉ ቀን ለሠራበት
ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11731
፪/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ የሕዝብ 2) Where a public holiday coincides with
በዓል ጋር ቢደረብ ወይም በሕግ another public holiday or falls on a rest day
በተወሰነ የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል designated by law, a worker shall be entitled
በዚህ ቀን የሠራ ሠራተኛ ክፍያ to only one public holiday payment for
የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል working on such a day.
ብቻ ይሆናል፡፡
ክፍል አምስት
ስለ ፈቃድ PART FIVE
ምዕራፍ አንድ LEAVE
የዓመት ፈቃድ CHAPTER ONE
ANNUAL LEAVE
፸፮. ጠቅላላ 76. General
፩/ አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ 1/ An agreement by a worker to waive in any
ለማግኘት ያለውን መብት በማናቸውም manner his right to annual leave shall be null
and void.
ሁኔታ ለመተው የሚያደርገው ስምምነት
ውድቅ ይሆናል፡፡
ለ) ለአሠሪው ከአንድ ዓመት በላይ b) Sixteen (16) working days plus one
ለተበረከተ አገልግሎት ለእያንዳንዱ working day for every additional two
ሁለት የአገልግሎት ዓመታት አንድ years’ service.
የሥራ ቀን እየተጨመረ ይሰጣል፡፡
፪/ በዓመት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ 2/ The wage a worker receives during his annual
የሚከፈለው ደመወዝ ሥራ ላይ ቢሆን ኖሮ leave shall be equal to what he would have
ሊከፈለው ከሚገባው ጋር እኩል ይሆናል፡፡ received if he had continued to work.
፪/ አንድ አሠሪ በሚያወጣው የዓመት 2/ An employer shall grant a worker his leave in
ፈቃድ መስጫ ኘሮግራም መሠረት accordance with a leave schedule in the
በእያንዳንዱ ዓመት የሚያገኘውን course of the calendar year in which it
የዓመት ፈቃድ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ becomes due.
፫/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3/ The leave schedule referred to in Sub-Article
(፪) የተጠቀሰውን የፈቃድ መስጫ (2) of this Article shall be drowned up by the
ኘሮግራም የሚያወጣው:- employer with due regard as far as possible
ሀ) በእያንዳንዱ ሠራተኛ ፍላጎት፤ to:
እንዲሁም a) the interest of the worker; and
ለ) አሠሪው ሥራውን በተለመደው ሁኔታ b) the need for maintaining the normal
እንዲሠራ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን operation of the undertaking.
በተቻለ መጠን በማገናዘብ ይሆናል፡፡
፸፱. የዓመት ፈቃድ ስለመከፋፈልና ስለማስተላለፍ 79. Dividing and Postponing Annual Leave
፩/ በአንቀጽ ፸፯ (፩) የተደነገገው ቢኖርም 1/ Notwithstanding the provisions of Article
ሠራተኛው የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎ 77(1) of this Proclamation, if a worker
requests and the employer agrees, his leave
እንዲሰጠው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ
may be granted in two parts.
ለሁለት ተከፍሎ ሊሰጠው ይችላል፡፡
፪/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና 2/ Annual leave may be postponed when the
አሠሪውም ሲስማማ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ worker requests and the employer agrees.
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) 4/ Any leave postponed in accordance with Sub-
Articles (2) and (3) of this Article shall not be
መሠረት የተላለፈው የዓመት ፈቃድ
postponed for more than two years.
ከሚቀጥለው ፪ ዓመት በላይ ሊራዘም
አይችልም፡፡
፭/ አንድ ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ እያለ 5/ Where a worker on annual leave falls sick and
ቢታመምና በህክምና ተቋም እንዲተኛ required medical treatment as inpatient, his
annual leave shall be suspended and his sick
ለተደረገበት ጊዜ ብቻ የዓመት ፈቃዱ
leave pursuant to Articles 85 and 86 of this
ተቋርጦ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፹፭ እና
Proclamation shall commence.
፹፮ መሠረት የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11733
፪/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው 2/ A worker who is recalled from leave shall
ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የቀረው የዓመት be entitled to a payment covering the
ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ይከፈለዋል፡፡ remainder of his leave excluding the time
lost for the trip.
፫/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት 3/ The employer shall cover the transport
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል expenses and per-diem incurred by the
ወጭ በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ worker as a direct consequence of his being
recalled.
ምዕራፍ ሁለት CHPTER TWO
ልዩ ፈቃድ SPECIAL LEAVES
፹፩. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 81. Leave for family events
፩/ ሠራተኛው:- 1/ A worker shall been titled to leave with pay
for three working days where;
፫/ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት ያለክፍያ፡፡ 3/ For the next three months, without pay.
ክፍል ስድስት PART SIX
የሴቶችና የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
AND YOUNG WORKERS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሴት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
፹፯ . ጠቅላላ 87. General
፩/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም 1/ Women shall not be discriminated against in
ሁኔታ ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ all respects on the basis of their sex.
፪/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 2/ Without prejudice to the generality of Sub-
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ Article (1) of this Article, priority shall be
ሴት ሠራተኛ በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት given to women if they get equal result with
ወይም በሌላ ማናቸውም የጥቅማ ጥቅም men when competing for employment,
ውድድር ከወንድ ጋር እኩል የሆነች promotion or any other benefit.
እንደሆነ ቅድሚያ ይሰጣታል።
፫/ ለሴቶች ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ 3/ It is prohibited to assign women on works
ናቸው ተብለው ሚኒስቴሩ በሚዘረዝራቸው that may be listed by the Ministry to be
ሥራዎች ላይ ሴቶችን ማሠራት የተከለከለ particularly dangerous to women or
ነው፡፡ hazardous to their health.
፮/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር 6/ An employer shall not terminate the contract
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን of employment of women during her
ጀምሮ በ፬ ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ pregnancy and until four months after her
ሊያሰናብት አይችልም፡፡ confinement.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ Article (6) of this Article, contract of
በአንቀጽ ፳፯(ለ-ተ) እና ፳፱(፫) በተመለከቱ employment may be terminated for reasons
ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡ stipulated under Article 27 (b-k) and
Article 29 (3) but not related pregnancy and
delivery.
፹፰. የወሊድ ፈቃድ 88. Maternity Leave
፩/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ 1/ An employer shall grant leave to a pregnant
ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው worker with pay, for medical examination
ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም connected with her pregnancy, provided,
however, that she m a y b e r e q u i r e d to
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
present a medical certificate of her examination.
ማቅረብ አለባት፡፡
፬/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው 4/ Where a pregnant worker does not deliver
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ within the 30 working days of her pre-natal
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት
leave, she is entitled to an additional
ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(፪) መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ leave until her confinement in accordance
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ with Sub-Article (2) of this Article. However,
ፈቃዷ ሳያልቅ ከወለደች ፺ የሥራ ቀናት if birth takes place before the expiry of the
የድህረ-ወሊድ ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
pre-natal leave, the 90 working days of post-
natal leave shall commence.
፭/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ 5/ on any pregnant worker certified her giving up
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ preganancy by physician shall not be
ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ implemented Article 86 provision of leave
ላይ በአንቀጽ ፹፮ የተመለከተው
with out pay.
የደሞዝ ቅነሳ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ 5
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11737
፩/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት 1/ Comply with the occupational health and
የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡ safety requirements provided for in this
Proclamation.
፪/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው 2/ Take appropriate steps to ensure that
ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ workers are properly instructed and notified
የሚደርስ ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው concerning the hazards of their respective
ጥንቃቄ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ የአደጋ occupations; and assign safety officer; and
ተከላካይ ሠራተኛም ይመድባል፤ የሙያ establish an occupational health and safety
ደኅንነትና ጤንነት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡ committee.
፫/ ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ 3/ Provide workers with protective equipment,
ልብስና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤ clothing and other materials and instruct
ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል፡፡ them of their use.
፭/ እንደሥራው ጠባይ አዲስ ለሚቀጠሩ 5/ Arrange, according to the nature of the work,
ሠራተኞች በራሱ ወጪ የጤና ምርመራ at his own expense for the medical
እንዲካሄድላቸው፤ በአደገኛ ሥራ ላይ examination of newly employed workers and
የሚሰሩ ሠራተኞችም እንደአስፈላጊነቱ for those workers engaged in hazardous
የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡ work, as may be necessary with the exception
ሆኖም ኢትዮጵያ ያፀደቀችው የዓለም አቀፍ of HIV/AIDS Unless and otherwise the
ስምምነት ካላስገደደ በስተቀር የኤች.አይ.ቪ/ country has obligation of international treaty
ኤድስ ምርመራን አይጨምርም፡፡ to do so.
፮/ የድርጅቱ የሥራ ቦታና ግቢ በሠራተኞች 6/ Ensure that the work place and premises of the
ደኅንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል undertaking do not pose threats to the health
መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ and safety of workers.
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11739
፯/ በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት በሚገኙ 7/ Take appropriate precautions to ensure that all
ፊዚካላዊ፣ ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ፣ the processes of work in the undertaking shall
ኢርጎኖሚካዊና ሥነ ልቦናዊ ምንጮችና not be a source or cause of physical,
ምክንያቶች ሳቢያ በሠራተኞች ደኅንነትና chemical, biological, ergonomic and
ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ተገቢውን psychological hazards to the health and safety
ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡ of the workers.
፰/ አግባብ ያለው አካል በዚህ አዋጅ 8/ implement the instructions given by the
መሠረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይፈጽማል፡፡ Competent Authority in accordance with this
Proclamation;
፺፫. የሠራተኛ ግዴታዎች
93. Obligations of Worker
ማንኛውም ሠራተኛ:-
Any worker shall:
፩/ የሠራተኞችን ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅ 1/ Co-operate in the formulation of work rules to
የሚወጡትን የሥራ ደንቦች በማዘጋጀት safeguard the workers’ health and safety, and
ይተባበራል፤ በሥራ ላይ ያውላል፤ implement same;
፪/ በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች 2/ Inform forthwith to the employer any defect
related to the appliances used and incidents
ላይ የሠራተኞቹን ደኅንነትና ጤንነት
of injury to health and safety of workers that
የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ፤ የሚደርሰውንም
he is aware of in the undertaking;
ማንኛውም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው
ያሳውቃል፤
፫/ አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን 3/ Report to the employer any situation which he
ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው may have reason to believe could present a
ያልቻለውን ማንኛውንም ሁኔታ እንዲሁም hazard and which he cannot prevent on his
በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት own, and any incident of injury to health
ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ which arises in the course of or in connection
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል፤ with work;
፬/ የራሱን ወይም የሌሎች ደኅንነትና 4/ Make proper use of all safety devices and
ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ other appliances furnished for the protection
መከላከያዎች፣ የደኅንነት መጠበቂያ of his health and safety or for the protection of
መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን the health and safety of others;
በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል፤
፭/ አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው 5/ Observe all health and safety instructions
ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን issued by the employer or by the Competent
የደኅንነትና ጤንነት መጠበቂያ መመሪያዎች Authority.
ያከብራል፡፡
በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ” ማለት For the purpose of this Proclamation
ማንኛውም ሠራተኛ ሥራውን በማከናወን ላይ “occupational accident” means any organic
ሳለ ወይም ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው injury or functional disorder sustained by a
ሁኔታ ከራሱ ውጭ በሆነ ምክንያት ወይም worker as a result of any cause extraneous to the
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11741
ሥራውን ለማከናወን ባደረገው ጥረት ምክንያት injured worker or any effort he makes during or
በአካሉ ወይም በአካሉ ማንኛውም ክፍል in connection with the performance of his work
ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ ላይ በድንገት የደረሰበት sand includes:
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል:-
፬/ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ የተመለከተው 4/ The occurrence of any of the diseases listed in
በሽታ በዚያው ሠንጠረዥ ውስጥ በበሽታው the relevant schedule to any worker having
አንፃር ከተመለከቱት ሥራዎች መካከል been engaged in anyone of the corresponding
ማንኛቸውንም ሥራ ይሠራ የነበረ ሠራተኛን types of work specified therein, shall by itself,
የያዘ እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት constitute sufficient proof of the occupational
የመጣ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ይሆናል፡፡ nature of the disease.
፭/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም 5/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
አግባብ ባለው ሠንጠረዥ ውስጥ Article, any proof shall be admitted to
ያልተመለከተ በሽታ በሥራ ምክንያት establish the occupational origin of a disease
የሚመጣ በሽታ መሆኑን፣ እንዲሁም not listed in the relevant schedule and of
በሠንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩት በሽታዎች diseases listed when they manifest
በአንፃራቸው ከተመለከቱት ምልክቶች themselves under conditions different from
በተለዩ ሁኔታዎች የሚከሰቱ መሆናቸውን those establishing a presumption of their
ለማረጋገገጥ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ occupational nature.
፮/ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በተወሰነ 6/ In the absence of proof to the contrary,
የሥራ መስክ የተሰማሩ ሰዎችን ብቻ any disease which occurs frequently only
በተደጋጋሚ የሚይዝ በሽታ አንድ ሠራተኛን to persons employed in certain occupations
የያዘው እንደሆነና ይህም ሠራተኛ እንደዚህ shall be presumed to be of an occupational
ባለው የሥራ መስክ ተሰማርቶ የነበረ ከሆነና origin where the worker suffering from such a
በሽታው መኖሩ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ disease was engaged in such occupation and
በሥራ ምክንያት እንደመጣ በሽታ the existence of the disease is ascertained by a
ይቆጠራል፡፡ medical practitioner.
፯/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ጉዳት 7/ The date on which an occupational disease
የደረሰበት ቀን በሽታው በግልጽ became evident, which is. the first date on
የታወቀበት ማለትም ሠራተኛው የመሥራት which the worker became incapacitated or the
ችሎታውን ያጣበት የመጀመሪያው ዕለት date of the first medical diagnosis of the
ወይም በሽታው በሐኪም ተመርምሮ disease or the date of the injured worker’s
መኖሩ የታወቀበት የመጀመሪያ ዕለት death, shall be considered as the date on
ወይም ሠራተኛው በበሽታው ምክንያት which an occupational disease contracted.
የሞተበት ዕለት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፰/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ 8/ Where a worker after being cured from an
የዳነ ሠራተኛ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ occupational disease listed in the relevant
በበሽታው አንፃር በተመለከተው የሥራ schedule, re-contracts the disease as a result of
ዓይነት ላይ ተመድቦ መሥራት his being engaged in anyone of the
በመቀጠሉ በዚያው በሽታ እንደገና ቢያዝ corresponding work specified in the said list,
አዲስ በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡ it shall be presumed that he has contracted
afresh occupational disease.
ዘርፍ ሁለት
የአካል ጉዳት መጠን ደረጃዎች SECTION TWO
DEGREE OF DISABLEMENT
፺፱. ጠቅላላ
99. General
፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት 1/ "Occupational disablement" means any
ችሎታ መቀነስን ወይም ማጣትን employment injury as a consequence of
በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ which there is a decrease or loss of capacity
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ to work.
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት 2/ Disablement shall have the following effects:
የሚከተሉት ውጤቶች ይኖሩታል:-
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11743
፫/ ከባድ የአካል ወይም የመልክ መበላሸትን 3/ Injuries which, although not resulting in
ያስከተለ ጉዳት የመሥራት ችሎታ incapacity for work, cause serious
ማጣት ባያስከትልም ለጉዳት ካሣ mutilation or disfigurement of the injured
አከፋፈልና ሌሎች ጥቅሞች አሰጣጥ person shall, for the purpose of
ሲባል እንደዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት compensation and other benefits, be
ይቆጠራል፡፡ considered as permanent partial disablement.
፩/ የዘላቂ ሙሉ ወይም ከፊል የአካል ጉዳት 1/ The degree of permanent total or partial
መጠን ደረጃ ሚኒስትሩ በመመሪያ disablement shall be fixed in accordance with
በሚያወጣው የአካል ጉዳት መወሰኛ the assessment table of disablement prescribed
ሠንጠረዥ መሠረት ይወሰናል፡፡ by directives issued by the Ministry.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The degree of disablement shall be assessed by a
በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት የአካል medical board in accordance with the
ጉዳት መጠን የሚወሰነው ሥልጣን ባለው assessment table provided for in Sub Article (1)
የሕክምና ቦርድ ይሆናል፡፡ ቦርዱም በተቻለ of this Article. The Board shall, as far as it is
መጠን በሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት possible, determine the extent of the degree of
ቀን ጀምሮ በ፲፪ ወራት ውስጥ የጉዳቱን disablement within twelve months from the
መጠን መወሰን ይኖርበታል፡፡ date of injury.
በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ክፍያ Injury benefits shall be paid in accordance with
የሚፈጸመው በዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች the provisions of this Chapter.
በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡
ሀ) ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ የመጀመሪያ a) To provide the injured with first aid in time;
ሕክምና ዕርዳታ በጊዜው የመስጠት፤
፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ (፩) (ለ) 2/ The employer shall have the obligation to
የተመለከተውን የቀብር ሥነ ሥርዓት cover the funeral expenses specified under
ወጭ መክፈል የአሠሪው ግዴታ Article 110 (1) (b) of this Proclamation.
ይሆናል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11745
፩/ የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም 1/ General and specialized medical and surgical
የቀዶ ሕክምና ወጪዎች፤ care;
ሠራተኛው ለደረሰበት ጉዳት የሚደረግለት Medical services Provide for injury shall be
የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጠው የሕክምና withdrawn in accordance with the decision of a
ቦርድ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ይሆናል፡፡ Medical Board
፪/በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ የጠየቀ ወይም 2/ Periodical payment may be withheld where a
worker who has claimed or is receiving same:
በመቀበል ላይ ያለ ማናቸውም ሠራተኛ:-
ለ) ሠራተኛው የጉዳት ጡረታ ወይም b) On the day the worker becomes entitled to
ዳረጎት በሚያገኝበት ጊዜ፤ disablement pension or gratuity;
c) Twelve months from the date the worker
ሐ) ሠራተኛው ሥራ መሥራት ካቆመበት
ceased to work.
ዕለት ጀምሮ ፲፪ ወር ሲሞላው፡፡
፩/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ The benefits payable in accordance with the
የሚፈፀሙ ክፍያዎች ከገቢ ግብር ነፃ provisions of this Section shall be exempted
ናቸው፡፡ from income tax.
፪/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 2/ The benefits payable under the provisions of
የሚገኝ ክፍያ ሊተላለፍ፣ ሊከበር ወይም this Section shall not be assigned, attached
or deducted by way of set off.
በዕዳ ማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡
፩/ ሠራተኞችና አሠሪዎች እንደ አግባቡ 1/ Workers and employers shall have the right
to establish and organize Trade Unions or
የሠራተኞች ወይም የአሠሪዎች
employers’ associations, respectively, and
ማኅበር ለማቋቋምና ለመደራጀት፣ actively participate there in:
የማኅበር አባል ለመሆንና በማኅበርም
ለመሳተፍ መብት አላቸው፡፡
፩/ አስር ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ 1/ A trade union may be established in an under
ሠራተኞች በሚገኙበት ድርጅት ውስጥ taking where the number of workers is ten
የሠራተኛ ማኅበር ማቋቋም ይቻላል፤ or more; provided, however, that the
number of members of the union shall not
ሆኖም የሠራተኛ ማኅበሩ አባላት
be less than ten.
ቁጥር ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11750
፪/ ቁጥራቸው ከ፲ በታች የሆኑ ሠራተኞች 2/ workers who work in different undertakings but
በሚገኙባቸው በተመሳሳይ ዘርፍ in similar activities which have less than ten
በተሰማሩ የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ workers may form a general trade union,
የሚሰሩ ሠራተኞች በአንድነት ሆነው provided, however, that the number of the
members of the union shall not be less than
ጠቅላላ ማኅበር ሊያቋቁሙ ይችላሉ፤
ten.
ሆኖም ቁጥራቸው ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
፫/ የሠራተኞች ማኅበር በአንድ ላይ 3/ Trade unions may jointly form Trade Union
በመሆን የሠራተኞች ማኅበራት federation and federations may jointly form
ፌዴሬሽን፤ የሠራተኛ ማኅበራት Trade Union confederations as well.
ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
፬/ የአሠሪዎች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን 4/ Employers’ associations may jointly form
የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን፣ የአሠሪዎች employers’ federation and employer’s
ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ federations may jointly form employers’
በመሆን የአሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን confederation as well.
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
5/ No trade union or employers’ association
፭/ ማናቸውም የአሠሪም ሆነ የሠራተኞች
may form a confederation without forming
ማኅበር ከተቋቋሙት የአሠሪዎች ወይም Trade Union or Emplyers’ Federations.
የሠራተኞች ማኅበር ፌዴሬሽን አባል
ሳይሆን የኮንፌዴሬሽን አባል ሊሆን
አይችልም፡፡
6/ Any Federation or Confederation of trade
፮/ ማናቸውም በፌዴሬሽን ወይም unions or employers’ associations may join
በኮንፌዴሬሽን የተደራጁ የአሠሪዎች international organizations of trade unions
ወይም የሠራተኞች ማኅበራት የዓለም or employers.
አቀፍ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች
ማኅበራት አባል መሆን ይችላሉ፡፡
7/ No worker may belong to more than one
፯/ በአንድ የሥራ ቦታ በአንድ ወቅት
trade union at any given time for the same
ማንኛውም ሠራተኛ ከአንድ የሠራተኛ employment. Where this provision is not
ማኅበር በላይ አባል ሊሆን አይችልም፡፡ observed, the latest member ship shall
ይህ ድንጋጌ ሳይከበር ቀርቶ ሠራተኛው prevail; and where the formalities of
ከአንድ በላይ ማኅበር ውስጥ አባል ከሆነ membership were simultaneous, all of them
በመጨረሻ አባል የሆነበት ፀንቶ shall be without effect.
የቀድሞው ውድቅ ይሆናል፡፡ በሁሉም
ማኅበራት አባልነቱ የተመሰረተው
በአንድ ወቅት ከሆነ ከሁሉም ማኅበራት
አባልነቱ ውድቅ ይሆናል፡፡
8/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
፰/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬)
Article, any employer may join an
የተመለከተው ቢኖርም ማንኛውም አሠሪ established employers’ Federation.
ከተቋቋመ የአሠሪዎች ማኅበራት
ፌዴሬሽን አባል ለመሆን ይችላል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11751
፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የሥራ 1/ to observe the conditions of work and fulfill
the obligations set forth in this
ሁኔታዎችና ተግባሮች መፈፀም፣
Proclamation; protect the rights and
እንዲሁም የአባሎችን መብትና ጥቅም interests of their members, in particular,
ማስጠበቅ በተለይም በኅብረት ድርድር represent members in collective
ወይም በሥራ ክርክር ጊዜ አባሎቻቸው bargaining and labour disputes before the
ሲጠይቋቸው ወይም ሲወክሏቸው competent organ when so requested or
ለድርድር ወይም ለክርክር አግባብ
authorized by their members; provided,
however, that:
ባለው አካል ዘንድ መቅረብ፤ ሆኖም:-
ሀ) በአንድ ድርጅት ውስጥ ከአንድ a) where there exist more than one
Trade Unions at a given undertaking,
በላይ የሠራተኛ ማኅበራት ካሉ
the trade union which will be the
ከአሠሪ ጋር የሕብረት ድርድር
exclusive bargaining agent and
ማድረግና ከመንግሥት ኃላፊዎች
undertake consultation with authorities,
ጋር መመካከር የሚችለው ማኅበር is the one which secures 50% plus and
ከጠቅላላው ሠራተኛ ፶ በመቶ more than one membership of all
ሲደመር አንድ እና ከዚህ በላይ employees of the undertaking;
የሆነውን አባላት የያዘው ነው፤
ሃላፊነት አለባቸው፡፡
ለ)ከማኅበሩ ዓላማዎች አንዱ ወይም b) Where any of the objectives or the by law
የማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ በዚህ of the association is found to be illegal
አዋጅ መሠረት ሕገ ወጥ ሆኖ የተገኘ under this Proclamation and the
እንደሆነና እነዚህንም ሕገወጥ association is not willing to strike out
ሁኔታዎች ለማረም ወይም ለመለወጥ the illegal provisions or conditions; or
ማኅበሩ ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ፤
ወይም
ሐ) ማኅበሩ በዚህ አዋጅ በተከለከሉ ወይም c) Where the association is found to have
ከዓላማውና ከመተዳደሪያው ደንብ engaged in activities which are prohibited
ውጭ ለሆኑ ዓላማዎች ወይም under this Proclamation or performed acts
ተግባራት ውሎ እንደሆነ እነዚህንም which are contrary to its objectives and
አድራጎቶች ለመተው፣ ለማረምና constitution; and it is not willing to cease
or correct or eliminate them.
ለማስወገድ ፈቃደኛ ሆኖ ካልተገኘ፤
2/ The Ministry or the Appropriate Authority
፪/ ማኅበሩ በሚፈርስበት ጊዜ ከማኅበሩ
may, upon request by an association, ensure
ጥያቄ ሲቀርብለት ሚኒስቴሩ ወይም that the association is dissolved in such
አግባብነት ያለው ባለስልጣን ተገቢ manner as it thinks appropriate.
መስሎ በሚታየው መንገድ የመፍረሱን
ሁኔታ ሊያረጋግጥ ይችላል፡፡
፩፻፳፪. ማኅበር ለማሰረዝ ስለሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 122. Notice to Cancel Registration of association
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ The Ministry or the appropriate Authority
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፩(፩) መሠረት shall, before filing for the cancellation of
ማኅበር እንዲሰረዝ ከመጠየቁ በፊት the registration of an association in
ማኅበሩን ለመሰረዝ የሚያበቁ ምክንያቶችን accordance with Article 121 (1) of this
በዝርዝር በመግለጽ፣ እነዚህን ምክንያቶች Proclamation, give to the concerned
ለመቃወም ዕድል ያለው መሆኑን በማስታወቅ association one month prior notice
ጉዳዩ ለሚመለከተው ማኅበር የ፩ ወር specifying the grounds for the
ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡ cancellation in order to provide it an
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን opportunity to contend. The Ministry or
በአንቀጽ ፩፻፳፩ (፩) ከተዘረዘሩት the appropriate authority my not rely on
ምክንያቶች ውጭ በማስጠንቀቂያው ውስጥ any ground other than those enumerated
መጥቀስ አይችልም፡፡ in Article 121 (1) of this Proclamation.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the period of notice provided for
የተጠቀሰው ጊዜ ካለፈና በዚህ ጊዜ in sub-article (1) of this Article has
ውስጥ ማኅበሩ በማስጠንቀቂያው ላይ expired and the association does not
oppose the notice or the reply is
ተቃውሞውን ካላቀረበ ወይም ያቀረበው
unacceptable by the Ministry or
ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ሆኖ
competent authority, it may file to the
ከተገኘ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
competent court for the cancellation of
ያለው ባለስልጣን ማኅበሩ እንዲሰረዝ registration.
ሥልጣን ያለውን የሥራ ክርክር ፍርድ
ቤት መጠየቅ ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Without prejudice to Sub-Article (2) of
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ this Article, the Ministry or the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
appropriate authority may in the
meantime suspend the association from
ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ ምክንያት engaging in acts prohibited by this
ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ Proclamation or contrary to its
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11756
፩፻፳፩ (፩) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ objectives and by law as provided for
ወይም ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ under sub-article l(c) of Article 121 of
ውጭ በሆኑ ተግባራት ከመሳተፍ this Proclamation.
እንዲታቀብ ማኅበሩን ሊያግደው
ይችላል፡፡
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው Where the Ministry or the appropriate authority
ባለስልጣን የማኅበሩን ምዝገባ ከከለከለ refuses registration of the association, the
ማኅበሩ ይኸው ውሣኔ በጽሁፍ በደረሰው organization may appeal to the Competent Court
within 15 working days from the date of receipt
በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ ይግባኙን
of the decision in writing. The Ministry or the
ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊያቀርብ
Appropriate Authority shall be given the
ይችላል፡፡ ይግባኙም በሚታይበት ጊዜ
opportunity to defend its decision before the
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
Court.
በፍርድ ቤቱ የመቅረብና የመሰማት ዕድል
ይሰጠዋል፡፡
ምዕራፍ ሁለት
CHAPETER TWO
የኅብረት ስምምነት
COLLECTIVE AGREEMENT
ዘርፍ አንድ
SECTION ONE
ጠቅላላ [
GENERAL
፩፻፳፭. ትርጉም 125. Definition
፩/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ 1/ “Collective Agreement” means an
ወይም ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች agreement on conditions of work
ማኅበራት ወኪሎች እና በአንድ ወይም concluded in writing between
ከአንድ በሚበልጡ አሠሪዎች ወይም representatives of one or more trade unions
የአሠሪ ማኅበራት ወኪሎች and one or more employers or
ወይም አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች representatives or agents of employers
መካከል ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ associations.
በጽሑፍ የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡
፩/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች 1/ Matters specified by the provisions of this
ለኅብረት ስምምነት የተተው ጉዳዮች Proclamation or other laws to be regulated
ስለሚወሰኑበት፤ by collective agreement;
፪/ ተጠያቂው ወገን ጥያቄው በደረሰው 2/ The requested party shall within 10 working
በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ለድርድር days of receiving the request, appear for
ይቀርባል፡፡ collective bargaining.
፬/ የኅብረት ድርድሩ ተካፋይ የሆነ ወገን 4/ Each party shall have the duty to bargain in
በቅን ልቦና የመደራደር ግዴታ good faith.
አለበት፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11759
፭/ ተደራዳሪ ወገኖች በቅን ልቦና 5/ Issues on which the parties could not reach
ተወያይተው ስምምነት ያልደረሱባቸውን agreement by negotiations in good faith may
ነጥቦች ሥልጣን ላለው የክርክር ሰሚ be submitted to the competent Labour
አካል ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ Tribunal.
፪/ ስምምነቱን ላለመመዝገብ በቂና ህጋዊ 2/ Unless there exists a valid reason to deny
ምክንያት ከሌለ በቀር ሚኒስቴሩ registration, the Ministry or the appropriate
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን Authority shall register the collective
ስምምነቱ ከቀረበለት ቀን ጀምሮ agreement within 15 working days from
the date of receipt of copies thereof.
ባሉት ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ
መመዝገብ አለበት።
ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) (ሀ) b) The Ministry or the appropriate
መሠረት በኅብረት ስምምነት ላይ authority shall, up on receipt of a
ተቃውሞ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ ወይም challenge to a collective agreement in
አግባብ ያለው ባለስልጣን ጉዳዩ accordance with Sub Article 3(a) of this
በሁለቱ ወገኖች ስምምነት እንዲያልቅ Article, assign a c o n c i l i a t o r with a
አስማሚ ይመድብላቸዋል፡፡ ሁለቱ
view to enabling the parties settle the
i s s u e by agreement. If the parties fail
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ
to settle the issue amicably, Article 144
ሊደርሱ ካልቻሉ የዚህ አዋጅ አንቀጽ
of this Proclamation shall apply;
፩፻፵፬ ተፈፃሚ ይሆናል፤
c) the parties may at any time change or
ሐ)ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት
modify their collective agreement;
በማናቸውም ጊዜ የኅብረት ስምምነቱን
provided, however, that without
ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ይችላሉ፡፡
prejudice to the special conditions set
ሆኖም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
forth in paragraphs (a) and (b) of this
ከተመለከቱት ሁኔታዎች በስተቀር Sub-Article, a party may not be obliged
ባንዱ ወገን ጠያቂነት ብቻ ከሌላው to bargain a collective agreement to
ወገን ፈቃድ ውጭ የተወሰነው ጊዜ change or modify it before i t s d a te o f
ከማለቁ በፊት የኅብረት ስምምነቱ v a l i d i t y expires.
እንዲለወጥ ወይም እንዲሻሻል በጉዳዩ
ላይ የኅብረት ድርድር እንዲያደርግ
አይገደድም፡፡
ጠቅላላ GENERAL
፩፻፴፯. ትርጓሜ 137. Definitions
በዚህ አዋጅ:- In this Proclamation:
፭/ “ሥራ ማቆም” ማለት ቁጥራቸው ከአንድ 5/ “Strike” means the slow-down of work by
በላይ የሆኑ ሠራተኞች በኅብረት በመሆን any number of workers in reducing their
normal out-put on their normal rate of
የአሠሪና ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት
work or the temporary cessation of work
ጉዳይ አሠሪያቸው ማናቸውንም ዓይነት
by any number of workers acting in concert
የሥራ ሁኔታን እንዲቀበል በግድ ጥቅምን
in order to persuade their employer to
ወይም የሚፈልጉትን ውጤት ለማግኘት
accept certain labour conditions in
ተጽዕኖ በማድረግ ከአሠሪው ፍላጎት ውጭ
connection with a labour dispute or to
ለጊዜው ከመደበኛው የሥራ መጠን
influence the outcome of the dispute.
መደበኛው የሥራ ውጤት እንዲቀንስ
ሥራቸውን በማቀዝቀዝ ወይም ጨርሶ
ባለመሥራት የሚወስዱት እርምጃ ነው፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The Ministry or the appropriate authority
መሠረት የሚቋቋሙትን የሥራ shall submit proposals for the decision of
ክርክር ችሎቶች ብዛት በጉዳዩ ላይ the appropriate authority on the number of
labour divisions to be established in
አግባብነት ያለው አካል እንዲወስን
accordance with Sub-Article (1) of this
ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው
Article.
ባለስልጣን ጥያቄ ያቀርባል፡፡
፩፻፴፱. የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 139. Labour Division First Instance Court
ክርክር ችሎት
፪/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 2/ The labour division of a Regional First Instance
ክርክር ችሎት ጉዳይ በቀረበለት በ፷ Court shall render its decisions within 60 days
from the date on which the suit is filed.
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡
፫/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 3/ The party who is aggrieved with the decision
ክርክር ችሎት በሰጠው ውሣኔ ቅር of the first instance court may, within 30
የተሰኘ ወገን ውሣኔው በተሰጠው በ፴ days from the date on which the
ቀናት ውስጥ ይግባኙን እንደ አግባቡ decision was delivered, lodge an appeal to
የፌደራል ወይም የክልል የመጀመሪያ the labour division of the Federal or
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለሚሰማው Regional appellate court.
ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት ማቅረብ ይችላል፡፡
፩፻፵. የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት 140. The Labour Division of Appellate Court
፩/ ከፌደራል ወይም ከክልል የመጀመሪያ 1/ The labour division of Appellate the Frist
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚሰማ Instance Court shall have jurisdiction to hear
የፌደራል ወይም የክልል ይግባኝ ፍርድ and decide on the following matters:
ቤት የሥራ ክርክር ችሎት
የሚከተሉትን ጉዳዮች ተቀብሎ የማየትና
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:-
ሀ) በአንቀጽ ፩፻፴፱ መሠረት እንደአግባቡ a) appeals submitted from the labour
በፌደራል ወይም በክልል የመጀመሪያ division of the first instance courts in
ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት accordance with Article 139 of this
በተሰጡ ውሣኔዎች ላይ የሚቀርብለትን Proclamation;
ይግባኝ፤
ሐ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፫ የማኅበርን c) appeals submitted against the refusal of
ምዝገባ በመከልከል ሚኒስቴሩ ወይም the registration of an organization by the
አግባብ ያለው ባለስልጣን የሚሰጠውን Ministry or Appropriate Authority in
ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤ accordance with Article 123 of this
Proclamation;
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11765
ሰ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፶፭ መሠረት g) Apples against the decision of the board on
በአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ በተሰጠው question of law in accordance with Article
ውሣኔ የሕግ ነጥብ ላይ የሚቀርብ 155 of this proclamation
ይግባኝ፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The decision of the appellate court on appeal
መሠረት በይግባኝ የሚሰጠው ውሣኔ submitted under Sub-Article (1) of this Article
የመጨረሻ ይሆናል፡፡ shall be final.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 3/ The labour division of the Federal or Regional
ለተመለከቱት ጉዳዮች የፌደራል እና Appellate Court shall render its decision within
60 days from the date of the appeal lodged in
የክልል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ
accordance to Sub-Article (1) of this Article.
ክርክር ችሎት ጉዳዩ በቀረበበት በ፷
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡
፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ድንጋጌ 4/ Notwithstanding to Sub-Article (3) of this
Article as per sub article (1) and (2) of this
ቢኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
article Ad Hoc and permanent boards
(፩) እና (፪) የተመለከቱት በአዲስ አበባ
assigned to hear and decide disputes in
እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር ውስጥ
respect of matters involving undertakings
በፌደራል መንግስት ስር የሚተዳደሩ owned by the Federal Government located
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያዩና የሚወስኑ in Addis Ababa and Dire Dawa city
ቋሚ እና ጊዜያዊ ቦርዶች በሚኒስቴሩ administration shall be established and be
ስር ይደራጃሉ፡፡ accountable to the Ministry.
፩፻፵፮. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ አባሎች 146. Composition of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቦርዱ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ 1/ A Permanent or Adhoc Board appointed by the
ባለው ባለስልጣን የሚሰየሙ አንድ Ministry or Appropariate Authority shall
ሰብሳቢ፤ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ comprises of a chair person, two members who
ብቃትና ልምድ ያላቸው ሁለት have the knowledge and skill on labour matters,
four members out of which two represent trade
ባለሙያዎች፣ ከአሠሪ ማኅበራት
unions and two represent employers’
የሚወከሉ ሁለት አባላት፤ ከሠራተኞች associations, and two alternate members one
ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት አባላት እና from each association.
ከአሠሪዎችና ከሠራተኞች ማኅበራት
የሚወከሉ አንድ አንድ ተተኪ አባላት
ይኖሩታል፡፡
፪/ የአሠሪ ተወካዮች የሚመረጡት የአሠሪን 2/ Employers Representatives shall be nominated
ድምፅ በብዛት ከሚወክል from the most representative of Employers’
የአሠሪዎች ማኅበር ሲሆን፣ የሠራተኞች Associations and workers representatives
ተወካዮች የሚመረጡት የሠራተኛን shall be appointed from the most
ድምፅ በብዛት ከሚወክል የሠራተኞች representative of Trade Unions.
ማኅበር ይሆናል፡፡
፬/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባላት 4/ Members and alternate members of a board shall
serve on part time basis without remuneration;
በከፊል ጊዜ ያለ ደመወዝ
provided, however, that the Ministry or the
ያገለግላሉ፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም appropriate Authority shall fix standard fees for
አግባብ ያለው ባለስልጣን በቦርድ attendances at meetings of the board.
ስብሰባ ለሚገኙበት ጊዜ አንድ ወጥ
የሆነ አበል ሊወስንላቸው ይችላል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11769
፭/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባሎች 5/ Members and alternate members of the board
ለሦስት ዓመት የአገልግሎት ዘመን shall be appointed for a term of three years;
ይመረጣሉ፡፡ ሆኖም የመጀመሪያ ምርጫ provided, however, that in making the initial
አባላቱንና ተተኪ አባላቱን ፫ ቦታ appointments, the terms of one, two and three
በመከፋፈል ለአንድ፣ ለሁለትና ለሦስት years, respectively, shall be specified so that
ዓመት የአገልግሎት ዘመን ተለይተው in each subsequent year the terms of not more
ይመረጣሉ፡፡ ይህም በመሆኑ በሚቀጥለው than one-third of the members and alternate
በእያንዳንዱ ዓመት የአገልግሎት members then serving shall expire in anyone
ዘመናቸው የሚያበቃው አባላትና ተተኪ calendar year.
አባላት ቁጥር ከጠቅላላው አባላት አንድ
ሦስተኛ አይበልጥም፡፡
፩፻፵፯. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ስብሰባ 147. Meeting Procedures of Permanent or Ad Hoc
ሥነሥርዓት Boards
፩/ ሰብሳቢው በሌለ ጊዜ ተጠባባቂ 1/ In the absence of the Chairperson another
ሰብሳቢ ሆኖ እንዲሠራ ሰብሳቢው member of the Board designated by him as
የመረጠው አንድ ሌላ የቦርድ አባል acting Chairperson, shall preside over the
የቦርዱ ሰብሳቢ ይሆናል፡፡በሰብሳቢው meetings of the Board. Where no such
የተመረጠ አባል ከሌለ በቦርዱ ውስጥ member is designated, the member of the
የበለጠ የአገልግሎት ቅድሚያ ያለው Board who is senior in terms of his service
shall act as a Chairperson.
አባል ሰብሳቢ ሆኖ ይሠራል፡፡
፪/ በማናቸውም የቦርዱ ስብሰባ አንድ 2/ In the absence of a member at any meeting of
አባል ያልተገኘ እንደሆነ ሰብሳቢው the Board, the Chairperson may designate an
alternate member to replace the absentee at
በስብሰባው ባልተገኘ አባል እግር አንድ
such meeting. Alternate member so
ተተኪ አባል መተካት ይችላል፡፡ designated shall be deemed a member for the
ተተኪው አባል ለተተካበት ስብሰባ meeting for which he is designated.
እንደአባል ሆኖ ይቆጠራል፡፡
፫/ በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል 3/ Four members of the Board shall constitute a
አራቱ ከተገኙ ስብሰባው እንደተሟላ quorum at any meeting; provided, however,
ይቆጠራል፡፡ ሆኖም በስብሰባው አሠሪና that a minimum of one member representing
ሠራተኛን የሚወክል ቢያንስ አንድ the workers side and another member
አንድ አባል መገኘት አለባቸው፡፡ representing the employers’ side shall be
present.
፬/ የቦርዱ ውሣኔ የሚፀናው በስብሰባው 4/ Decision of the board shall be taken by a
በተገኙ አባሎች ወይም በአብዛኛው majority vote of the members present. In case
ድምፅ የተደገፈ እንደሆነ ነው፡፡ of a tie, the Chairperson shall have a casting
ሆኖም ድምጹ እኩል ለእኩል vote.
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት
ወገን ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11770
፪/ ጊዜያዊ ቦርዱ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 2/ An Ad hoc Board shall have the power to
፩፻፵፫ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ላይ entertain labour disputes on matters specified
የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን የማየት in sub-article l (a) of Article 143 of this
ተከራካሪዎችን የማስታረቅ ትዕዛዝ Proclamation, to conciliate the parties and to
ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ give orders and decisions.
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ No appeal may be lodged solely against the
መሠረት ቦርዱ የሚሰጣቸው ውሣኔዎች Board’s ruling in accordance with sub-article
(2) of this Article.
ላይ ብቻ ይግባኝ መጠየቅ አይቻልም፡፡
፬/ ቦርዱ በቂ በሆነ ምክንያት ጉዳዩን 4/ All deliberations of the Board shall be public
በዝግ ችሎት እንዲታይ ካልወሰነ unless the Board, for good cause, decides
በስተቀር ቦርዱ ማናቸውንም ጉዳይ otherwise.
በግልጽ ያስችላል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11772
፫/ ማናቸውም የቦርድ ውሣኔ በሚሰጥበት 3/ In every decision of a Board the decision shall
ጊዜ የፍርዱ ሀተታ የሚከተሉትን contain the following:
ጉዳዩች መያዝ አለበት:-
ሀ) ለውሣኔ የቀረበለትን ጭብጥ ወይም a) The issue or dispute identified for decision;
ክርክር፤
ለ) ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ ቦርዱ b) The relevant testimony and evidence
የቀረቡለትን አግባብነት ያላቸውን recorded together with their sources in the
መረጃዎችና የሰማቸውን የምስክሮች course of the proceedings;
ቃል ፍሬ ነገርና የተገኙበትን ምንጭ፤
፬/ የቦርዱ ውሣኔ ግልባጭ ውሳኔው 4/ A copy of the decision of the Board shall be
በተሰጠ በ፭ ቀናት ውስጥ ለተከራካሪ served to the parties concerned within five
ወገኖች መሰጠት አለበት፡፡ days from the date of the decision.
፩/ በማናቸውም የሥራ ክርክር የቋሚ 1/ In any labour dispute an appeal may be taken
ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ በሕግ to the High Court by an aggrieved party on
አተረጓጐም ስህተት ምክንያት ውሣኔው questions of law, within 30 days after the
ተዛብቷል በሚል ቅር የተሰኘ ወገን decision has been served to the parties.
ለከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11774
፪/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቦርዱን ውሣኔ 2/ The High Court shall have the power to
መርምሮ የማጽናት፤ የመሻር ወይም affirm, reverse or modify the decision of the
የማሻሻል ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Board.
፫/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን 3/ The High Court shall render its decision
ይግባኝ ጉዳዩ በቀረበ በ፴ ቀናት within 30 days from the date on which the
ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡ appeal is submitted to it.
፩፻፶፮. በቋሚ ወይም በጊዜያዊ ቦርዱ ላይ 156. Offences against Permanent or Ad Hoc Board
ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች
፩/ቦርዱማናቸውንም ጉዳይ በሚመረምርበት፣ 1/ Whosever in the course of a board inquiry,
በሚሰማበት ወይም በሚያካሂድበት ጊዜ proceeding or hearing in any manner disturbs
በማናቸውም አኳኋን ሥራውን deliberations shall be punishable with simple
እንዳያከናውን በማሰናከል ሁከት የፈጠረ imprisonment not exceeding six months or
ማናቸውም ሰው እስከ ፮ ወር ሊደርስ with fine not exceeding Birr 1000.
በሚችል እሥራት ወይም እስከ ብር ፩ሺ
ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ
ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the offence described in sub-article
የተመለከተው ድርጊት የተፈጸመው (1) of this Article is not committed openly
በግልጽ ካልሆነ ወይም ከችሎት ውጭ or out of court session, the punishment, except
የሆነ እንደሆነ አድራጎቱ ከባድ in more serious cases, shall be a fine not
የወንጀል ጠባይ የማያሳይ ከሆነ እስከ exceeding Birr 500.
ብር ፭፻ ሊደርስ በሚችል የገንዘብ
መቀጫ ያስቀጣል፡፡
፫/ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ፬፵፱ 3/ Proceedings of the Board shall be considered
የተጠቀሰውን ለማሟላት ቦርዱ quasi-judicial proceedings and the Board a
የሚያካሂደው የጉዳይ መስማት ተግባር competent judicial tribunal for the purpose of
የፍርድ ቤት ነክነት ያለው ቦርዱም Article 449 of the Criminal Code, and
violations thereof shall be punishable as
የፍርድ ቤት ሥልጣን እንዳለው
provided there under.
ተቆጥሮ በቦርዱ ላይ ወንጀል የፈጸመ
ማናቸውም ሰው በተጠቀሰው አንቀጽ
የተመለከተው ቅጣት ይወሰንበታል፡፡
፬/ ቦርዱ በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩትን 4/ The Board may punish any person who committed
ወንጀሎች በፈጸመ በማንኛውም ሰው any offence described in this Article.
ላይ ቅጣት ሊወስን ይችላል፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና 3/ The provisions of sub-articles (1) and (2) of
(፪) ድንጋጌዎች በዚህ አዋጅ አንቀጽ this Article shall not apply to workers and
፩፻፴፯ (፪) ለተመለከቱት ድርጅቶች employers of undertakings referred to in
ሠራተኞችና አሠሪዎች ተፈፃሚ Article 137(2) of this Proclamation.
አይሆኑም፡፡
፩/ ለሥራ ማቆም ወይም ለሥራ መዝጋት 1/ The party initiating a strike or lock-out shall
ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በመግለጽ give advance notice to the other party
በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን indicating its reasons for taking the said
መስጠት አለበት፡፡ action.
፪/ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ያለውን 2/ Both parties shall make every effort to solve
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ and settle their labour dispute in a mutually
amicably manner.
ሁለቱም ወገኖች ጥረት ማደረግ
አለባቸው፡፡
፫/ በሠራተኞች የሚወሰድ የሥራ ማቆም 3/ The strike to be taken by the workers shall
እርምጃ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው have to be supported by simple majority of
የሠራተኛው ማኅበር አባላት ቢያንስ the workers concerned in a meeting in which
at least two-third of the members of the trade
ሁለት ሦስኛው በተገኙበት በአብላጫ
union were present.
ድምፅ የተደገፈ መሆኑ መረጋገጥ
አለበት፡፡
፩/ በአንቀጽ ፩፻፶፱ (፩) መሠረት እርምጃ 1/ The notice under Article 159(1) of this
የሚወስደው ወገን ማስጠንቀቂያ Proclamation shall be given by the party
የሚሰጠው ጉዳዩ ለሚመለከተው ሌላው initiating a strike or lock-out to the other
ወገን እንደነገሩ ሁኔታ ለሚኒስቴሩ ወይም party, and to the Ministry or the appropriate
አግባብ ላለው ባለስልጣን አካል ይሆናል፡፡ Authority.
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11776
፪/ በንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው 2/ The notice specified in sub-article (1) of this
ማስጠንቀቂያ እርምጃ ከመወሰዱ ከ፲ Article shall be served 10 days in advance of
ቀን በፊት ይሰጣል፡፡ taking action.
፩፻፷፩. የተከለከሉ ድርጊቶች 161. Prohibited Acts
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷ (፩) 1/ Without prejudice to the provision of of
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ Article 160 (1) of this Proclamation, a strike
ክርክር ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ or lock-out shall be unlawful if initiated
ቦርድ ወይም ለፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ after a dispute has been referred to a Board
ቦርዱ ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ሳይሰጥበት or to a Court and 30 days have not elapsed
፴ ቀን ከማለፉ በፊት ወይም ፍርድ ቤቱ before any order or decision is given by the
B oard or the prescribed period has elapsed
ውሣኔ ሳይሰጥበት በሕግ የተወሰነው
before the Court has given decision.
የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት የተደረገ
ሥራ ማቆም ወይም ሥራ መዝጋት
ሕገወጥ ነው፡፡
፪/ ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤቱ የሥራ ክርክርን 2/ It shall be unlawful to resist or unduly delay
ጉዳይ በሙሉ ወይም በከፊል ለመጨረስ the execution of an order or a decision of a
ያሳለፈውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ Board or Court disposing, in whole or in
በእምቢተኝነት አለመቀበል፣ ወይም ከዚህ part, a labour dispute or to take or continue
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር to strike or to lock-out in protest to such
አኳኋን የሥራ ማቆም ወይም የሥራ order or decision of the board or court;
መዝጋት እርምጃ መውሰድ ወይም
provided, however, that the strike or lock-
out shall not be unlawful if initiated in order
መቀጠል ወይም አላግባብ የቦርዱን
to ensure compliance with such order or
ወይም የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ወይም
decision.
ውሣኔ ሳይፈጽሙ ማዘግየት ሕገወጥ
ተግባር ነው፡፡ ሆኖም የተወሰደው እርምጃ
ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤት ካሳለፈው
ትእዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር
ሁኔታ ሳይሆን የተፈረደበት ወገን
ትዕዛዙን ወይም ውሣኔውን በሥራ ላይ
እንዲያውል ለማስገደድ ከሆነ አድራጎቱ
ሕገወጥ ወይም የተከለከለ አይሆንም፡፡
፪/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅን 2/ Any action taken before the competent
authority responsible for the enforcement
በሥራ ላይ ለማዋልና ለማስፈጸም
and implementation of this Proclamation
ኃላፊነት ለተሰጠው ባለሥልጣን
until a final decision is given in writing;
አቤቱታ ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ
በጽሑፍ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤
፫/ በይርጋ ጊዜ ተጠያቂ የሆነው ወገን 3/ The written admission of the other party as to
የሌላውን መብት በጽሑፍ ሲያውቅለት the validity of claim’; provided, however,
ወይም በከፊል ሲፈጽምለት፤ ሆኖም that a period of limitation interrupted on such
ground may not be interrupted for more than
በዚህ ምክንያት የይርጋ ጊዜው
three times in the aggregate.
የተቋረጠ የመብት ጥያቄ በአጠቃላይ
ከ፫ ጊዜ በላይ ሊቋረጥ አይችልም፡፡
፩፻፷፮. የይርጋ መብትን ስለመተው 166. Waiver of Limitation
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዜ ካለፈ Any party may waive his right to raise a period
በኋላ የይርጋ ጊዜን እንደመቃወሚያ of limitation as a defense; provided, however,
አድርጎ ለማንሳት ያለውን መብት ሊተው that a waiver of such right made before the date
ይችላል፡፡ ሆኖም የይርጋው ጊዜ ከማለቁ of expiry of the period of limitation shall have
በፊት የሚደረግ የይርጋ መብት መተው no effect.
ውጤት አይኖረውም፡፡
፩፻፷፯. ኃላፊነት የተሰጠው አካል ስላለው ሥልጣን 167. Discretion of the Competent Authority
፩/ የሥራ ክርክርን የሚወስነው ባለሥልጣን 1/ The organ responsible for the determination
of labour disputes may accept an action after
ክሱ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
the expiry of a period of limitation if it
መዘግየቱን ካረጋገጠ በይርጋ
ascertains that the delay is due to force
የታገደውን ክስ መቀበል ይችላል፡፡
majeure; provided, however, that such
ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት ground shall not be acceptable unless the
በተወገደ በ፲ ቀን ውስጥ ክሱ ካልቀረበ action is brought within ten days from the
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ date the force majeure ceases to exist.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Without affecting the generality of the
የተመለከተው ጠቅላላ ድንጋጌ provisions of sub-article (1) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት በይርጋ the following shall be considered as
የታገደውን ክስ ለመቀበል በቂ force majeure for disregarding a period of
limitation:
ምክንያት ይሆናሉ:-
a) Illness of the worker;
ሀ) የሠራተኛው መታመም፤
b) Transfer of the worker to a place out of
ለ) የሠራተኛው በትዕዛዝ ከመደበኛ
his residence in fulfillment of job tasks;
የመኖሪያ ሥፍራው ውጭ መዛወር፤
ሐ) የሠራተኛው በብሔራዊ ጥሪ ላይ c) Call of the worker for national service.
መገኘት፡፡ \\
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11779
፩/ ማናቸውም የመሥራት ችሎታና 1/ Assisting persons who are capable and willing to
ፍላጎት ያለው ግለሰብ የሥራ ዕድል work to obtain employment;
እንዲያገኝ መርዳት፤
፪/ በአሠሪዎች በተገለጹ ክፍት የሥራ 2/ Selecting from among the registered job-seekers
ቦታዎች መሠረት ከተመዘገቡትና and sending those who meet the requirements to
ከቀረቡት ሥራ ፈላጊዎች መካከል compete for the positions notified by employers.
መርጦ የሚመጥኑትን ለውድድር
የመላክ፤
፫/ ማንኛውም ዕድሜው ፲፭ እና ከዚያ 3/ Any job seeker who has attained the age of 15
በላይ የሆነ ሥራ ፈላጊ አስፈላጊውን years may up on presenting the necessary
መረጃ ሲያቀርብ አግባብ ባለው documents be registered by the organ delegated by
አካል የመመዝገብ፡፡ the pertinent authority.
፩፻፸፬. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ 174. Conditions for the Private Employment
በሀገር ውስጥ ሥራ ሥምሪት አገልግሎት Agencies to participate in Provision of Local
አሰጣጥ ስለሚሳተፉበት ሁኔታ Employment Service
፩፻፸፭. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጄንሲ 175. Licensing of Private Employment Agencies
ፈቃድ ስለማስፈለጉ
፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሀገር ውስጥ 1/ Any person who desires to engage in private
የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ employment agency pursuant to this
ኤጀንሲ ሆኖ ለመሥራት የሚፈልግ Proclamation shall acquire license from the
ማንኛውም ሰው አግባብ ካለው Competent Authority.
ባለስልጣን ፈቃድ ማግኘት አለበት፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The appropriate Authority shall levy service
መሠረት አግባብነት ያለው charge prescribed by the regulation to be
ባለስልጣን ፈቃድ ለመስጠት፣ ለማደስ issued by the Council of Ministers for
ወይም ለመተካት የሚያስፈልገው purposes of issuance, renewal or
የአገልግሎት ክፍያ በሚኒስትሮች ምክር replacement of licenses.
ቤት በሚወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡
፩፻፸፮. የውጭ አገር ዜጎች ስለሚቀጠሩበት ሁኔታ 176. Employment of Foreign Nationals
፩/ ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ 1/ any foreigner may only be employed in any
በኢትዮጵያ ውስጥ በማኛቸውም የሥራ type of work in Ethiopia where he
መስክ ተቀጥሮ ለመሥራት የሚችለው possesses a work permit given to him by the
ከሚኒስቴሩ የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ Ministry.
ሲይዝ ብቻ ነው፡፡
፪/ የሥራ ፈቃድ የሚሰጠው በአንድ የሥራ 2/ a work permit shall be given for an
መስክ ለማገልገል እስከ ሦስት ዓመት employment in a specific type of work
ሲሆን በየዓመቱ ይታደሳል፡፡ ሆኖም for three years and shall be renewed every
ሚኒስቴሩ የሦስት ዓመቱን የጊዜ ገደብ year; provided, however, that the Ministry
እንደአስፈላጊነቱ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡ may vary the three years limit as required.
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11783
፫/ የውጭ አገር ዜጋው ለሥራው አስፈላጊ 3/ Where the Ministry ascertains that the
አለመሆኑ በሚኒስቴሩ ሲረጋገጥ የሥራ foreigner is not required for the work, the
ፈቃዱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡ work permit may be cancelled.
፬/ ሚኒስቴሩ የስራ ፈቃድ ለመስጠት፣ 4/ The Ministry may, in accordance with the
ለማደስ ወይም ለመተካት በህግ መሰረት law, charge service fees for the issuance,
የአገልግሎት ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል፡፡
renewal or replacement of work permit.
፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ 1/ Ensuring the implementation of the provisions
ደንቦችና መመሪያዎች፣ ሌሎች አሠሪና of this Proclamation, Regulations and
ሠራተኛን በሚመለከቱ ሕጎች፣ የተመዘገቡ directives issued in accordance with this
Proclamation, other laws relating to labour
የኅብረት ስምምነቶች፣ በአሠሪና ሠራተኛ
relations, registered collective agreement,
ክርክር ጉዳዮች ስልጣን ባላቸው አካላት
and the decisions and orders given by the
የተሰጡ ውሣኔዎችና ትእዛዞች ሥራ ላይ
authorities responsible to determine labour
መዋላቸውን የማረጋገጥ፤ disputes;
፪/ የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደኅንነትን፣ 2/ conducting studies and research,
ጤንነትና የሥራ አካባቢን በተመለከተ supervision, educating, and developing
በዚህ አዋጅና በሌሎችም ሕጎች labour standards to ensure the enforcement
የወጡት ድንጋጌዎች በተግባር ላይ of the provisions of this Proclamation and
መዋላቸውን የመቆጣጠር፣ የማስፈጸም፣ other laws regarding working conditions,
ትምህርት የመስጠት፣ ጥናትና occupational safety, health and working
ምርምር የማካሄድና የሥራ ሁኔታዎች environment ;
ደረጃ የማዘጋጀት፤
፩፻፸፰. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ሥልጣንና 178. Power and Duty of Labour Inspectors
ተግባር
፩/ የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎትን 1/ The Minister or the appropriate Authority
በሚመለከት ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉ shall assign labour inspectors who are
የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በሚኒስትሩ authorized to carry out the
ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን responsibilities of follow-up and
ይመደባሉ፡፡ supervision of the inspection service.
2/ In administering their responsibilities,
፪/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ተግባራቸውን
labour inspector shall have an identity
ለማስፈጸም በሚኒስትሩ ወይም አግባብ
card issued by the Ministry or the
ባለው ባለስልጣን የሚሰጣቸውን ማኅተም
appropriate Authority bearing an official
ያለበት የመታወቂያ ወረቀት ይይዛሉ፡፡
seal.
፫/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ለዚህ 3/ A labour inspector shall have the power
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፸፯ አፈጻጸም to enter into, during any working hours
በማናቸውም የሥራ ሰዓት በቅድሚያ without prior notice, any work place
ሳያሳውቁ ቁጥጥር ማድረግ which he may think necessary to inspect
በሚያስፈልግባቸው የሥራ ቦታዎች in order to examine, test or enquire to
ቀንም ሆነ ማታ ለመግባትና ascertain observation of the provisions of
ማናቸውም ምርመራ፣ ሙከራ፣ ወይም Article 177 of this Proclamation and, this
ጥያቄ ለማካሄድ ስልጣን ያላቸው ሲሆን shall:
በተለይም በእነዚህ ብቻ ሳይወሰኑ:-
፩፻፸፱. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ 179. Measures to be taken by Labour Inspection
እርምጃዎች
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም 1/ Where a labour inspector finds that the
ድርጅት አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ premises, plant, machinery, equipment or
በመሳሪያዎቹ ወይም በዕቃዎቹ ወይም
material or the working methods of any
undertaking constitute a threat to the
የድርጅቱ ሥራ በሚካሄድበት አሰራር
health, safety or welfare of its workers, he
ምክንያት ለሠራተኞቹ ጤንነትና
shall instruct the employer to take the
ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን
necessary corrective measure within a
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
given period of time.
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
እንዲወስድ ማዘዝ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the employer fails to take such steps
መሰረት አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ within the given period after receiving
በኋላ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ instructions in accordance with sub-article
(1) of this Article, the labour inspector
አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ
shall issue an order requiring the
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:-
employer:
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት a) that alteration in existing conditions
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ which may be necessary to prevent the
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ threat to the health, safety or well-being of
the workers be completed within a stated
ውስጥ እንዲፈፀም፤
period of time;
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11786
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Decision of the Court on the appeal lodged
መሰረት በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን in accordance with Sub- Article (1) of this
ያለው አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ Article shall be final. Where an employer
ይሆናል፡፡ አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ does not appeal within the time limit, the
የጊዜ ገደቡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ decision shall be executed.
ይሆናል፡፡
፩፻፹፩. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና 181. Restriction on the Functions and
ኃላፊነት ስለመወሰን responsibility of Labour Inspectors
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን 1/ Labour inspectors shall perform their duties
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ diligently and impartially. They shall take
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ into account any reasonable suggestions
given to them by employers and workers.
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡
፬/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ የመቆጣጠር 4/ A labour inspector shall, in all cases, notify
ተግባሩን ለመፈፀም በአንድ ድርጅት the employer of his visit to the premises of
የስራ ቦታ ሲገኝ የድርጅቱ ስራ the undertaking unless he considers such
አፈፃፀምን የሚያስተጓጉል ካልሆነ notification may be prejudicial to the
execution of his duties.
በስተቀር በድርጅቱ ውስጥ መገኘቱን
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡
፬/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ 4/ Any other conducts that delays or interferes
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና with the exercise of the functions of a
እንቅፋት መፍጠር፡፡ labour inspector.
፩፻፹፫. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት 183. Private Inspection Service
1/ Any person may conduct technical
፩/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል
inspection, consultancy or training
ፍተሻ በሚጠይቁ ስራዎች የስራ
provided that it has been certified by the
ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
Ministry or the appropriate Authority to
የስልጠና አገልግሎት ላይ ለመሰማራት
engage in occupations that demand special
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
skill and technical qualifications.
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል።
፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 3/ The service charge to be levied in order to
መሰረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር issue the certificate pursuant to sub-article
(1) of this Article and other related issues
ወረቀት ለማግኘት የሚከፈለው
shall be prescribed by Regulations of the
የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ሌሎች
Council of Ministers.
ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡
መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች d) fails to comply with an order given by
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ a labour inspector in accordance with
ተቆጣጣሪ የሚሰጠውን ትዕዛዝ this Proclamation or the provisions of
ያላከበረ፤ other laws
e) intentionally submits inaccurate
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች
information or declarations to pertinent
ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ
organs; Shall be fined Birr 5,000 up to Birr
ወይም መግለጫ የሰጠ፤
20,000; where the violation is for the first
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ time, and a fine of Birr 20,000 up to Birr
እስከ ብር ፳ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት 40,000, if the violation is for second time,
ከብር ፳ሺ እስከ ብር ፵ሺ፤ ጥፋቱ and a fine of up to Birr 70,000 if it is
committed for the third time. Whereas if the
ከሁለት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ እስከ ብር
act is committed more than three times may
፸ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
result closure of the under taking.
ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
፪) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና 2/ taking in to account the economic and
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ organizational standing of the undertaking or
አጠቃላይ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም the trade union’s general set up and the
manner the violation was committed, any
ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት፤
employer, trade union, trade union leader or
በአዋጁ አንቀጽ ፩፻፴፩ (፪) ወይም (፬) a representative of an employer who violates
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣ the provisions Article 131 (2) or (4) of this
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር Proclamation shall be fined up to Birr 5,000
መሪ ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ up to Birr 20,000, where the violation is for
ሰው፤ the first time, and a fine of Birr 20,000 up
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11791
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ to Birr 40,000 if the violation is for second
እስከ ብር ፳ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ time, and a fine of Birr up to Birr 70,000
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፳ሺ እስከ ብር where the violation committed more than
፵ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ twice.
ሲሆን እስከ ብር ፸ሺ በሚደርስ መቀጮ
ይቀጣል፡፡
፩፻፹፯. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 187. Measures Against Private Employment Agency
1/ Any person who, without having obtained a
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
license in accordance with this proclamation,
ተከትለው በወጡ ደንብ እና
or regulation, or directives issued pursuant to
መመሪያዎች መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ this proclamation and engages in providing
በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን employment exchange service in Ethiopia,
ያገናኘ እንደሆነ ከአምስት ዓመት shall be punishable with imprisonment for a
ባላነሰ ከአስር ዓመት ባልበለጠ term of not less than five years and not
እሥራትና በብር ፩፻ሺ /በአንድ መቶ exceeding ten years and with a fine of Birr
ሺ ብር/መቀጮ ይቀጣል፡፡ 100,000(hundred thousand Birr)
ይህን አዋጅና በስሩ የሚወጡትን ደንቦችና Labour Inspectors shall have the power to
መመሪያዎች በመተላለፍ የሚፈፀሙ file suits against violations committed the
ጥፋቶችን በሚመለከት በዚህ አዋጅ provisions of this Proclamation and regulations
የሥራ ክርክርን በሚወስኑ አካሎች and directives issued here under to the courts
አቅርቦ የማስወሰን ስልጣን ያላቸው having jurisdiction to try them.
የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ናቸው፡፡
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፺፪ የተደነገገው Notwithstanding the provisions of Article 192
ቢኖርም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት፤ of this Proclamation:
፩/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 1/ Regulation and directives issued pursuant to
ተሻሻለ) መሰረት የወጡ ደንብና Proclamation No.377/2003 (as amended)
መመሪያዎች ከዚህ አዋጅ ጋር shall remain enforce, in so far as they are not
እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈጻሚነታቸው inconsistent with this Proclamation.
ይቀጥላል፡፡
፬/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 4/ labour advisory board and labour tribunal
board established in accordance with
ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪና
Proclamation No. 377/2003 (as amended)
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርዶች እና
shall be deemed to have been established in
የአሠሪና ሠራተኛ አማካሪ ቦርድ
accordance with this Proclamation.
በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው ይህ አዋጅ ተፈጻሚ
ይሆንባቸዋል፡፡
፭/ በማናቸውም አካላት በመታየት ላይ 5/ Labour disputes pending before any labour
ያሉ የሥራ ክርክሮች ይህ አዋጅ tribunal to settle labour dispute prior to the
ከመፅናቱ በፊት በነበረው ህግ coming into force of this Proclamation shall
መሰረት በተጀመሩበት ሥርዓት ፍፃሜ be disposed in accordance with the previous
ያገኛሉ፡፡ Proclamation.
በአንቀጽ ፩፻፪ (፩) የተመለከተው የአካል Until such time the schedule determining the
ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ እስኪወጣ degree of disablement is issued pursuant to
ድረስ የህክምና ቦርድ ቀድሞ Article 102(1) of this Proclamation, the
በሚሰራበት አኳኋን ይቀጥላል፡፡ Medical Board shall continue its regular
assessment of disability.
፩፻፺፪. የተሻሩ ሕጎች
192. Repeal laws
፩/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጆች 1/ The Labour Proclamation No. 377/2003;
ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮፣ ፬፻፷፮/፲፱፻፺፯፣ Proclamation No. 466/2005, Proclamation
፬፻፺፬/፲፱፻፺፰ እና የሥራና ሠራተኛ No.494/2006 and proclamation 632/2009
ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር are hereby repealed.
፮፻፴፪/፪ሺ፩ ተሽረዋል፡፡
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11793
፪) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣ 2/ No laws and practices shall, in so far as they
መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን are inconsistent with this Proclamation, have
አዋጅ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ force or effect in respect of matters provided
ተፈፃሚ አይሆኑም። for in this Proclamation.
ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter in to force on the date
of its publication in the Federal Negarit Gazette.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።
አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Done at Addis Ababa this 5th day of Semptember ,2019