Professional Documents
Culture Documents
የስንዴ ልማት
የስንዴ ልማት
የስንዴ ልማት
ኢትዮጵያ የዜጎቿን የምግብ ዋስትና
ለማረጋገጥ ስንዴን ከውጭ ታስገባለች፡፡
በሁለት ዓይነት መልኩ ስንዴ ከውጭ ይገባል
በግዢ(በውጭ ምንዛሬ)
በእርዳታ
የስንዴው መጠን
70% በሀገር ውስጥ የሚመረት
30 % ከውጭ የሚገባ
ከውጭ የሚገባው
ከ 18 እስከ 20 ሚሊዮን ኩንታል
በመኸር እርሻ
ከአንድ ሄክታር መሬት ላይ 32 ኩንታል
ስንዴ ይገኛል
ከበጋ እርሻ
ከአንድ ሄክታር መሬት ላይ 50 ኩንታል
ስንዴ ይጠበቃል
ልዩነቱ 64%
የ2015 የስንዴ ልማቱ እቅድ
የሀገር ውስጥ ፍላጎትን
ማሟላት
ወደ ውጭ ሀገር ለመላክ
የ2015 የስንዴ ልማቱ እቅድ
ለስኬታማነቱ
ለስንዴ ልማቱ የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን ማሟላት
የግብርና ኤክስቴሽን ድጋፍ
የመስኖ ልማትን ማስፋፋት
ግብዓቶችን ማቅረብ (እንደ ምርጥ ዘርና ማዳሪያ
የቴክኖሎጂ ድጋፍ ( የውሃ ፓምፕ ፣ የእርሻ ትራክተርና
የመሳሰሉትን|)
የ2015 የስንዴ ልማቱ እቅድ
ምርታማነት ይጎለብታል/ያድጋል