You are on page 1of 156

ዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ ማህበራዊ

ሳይንስና ስነ-ሰብ ኮላጅ


የአማርኛ ቋንቋና ስነጽሁፍ ትምህርት ክፍሌ
ሇዴህረ ምረቃ ፕሮግራም የተዘጋጀ

የንግግር ክሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ፍተሻ በጨሇንቆ


ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች
(በ 10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ተተኳሪነት)

በአዲነች መኮንን
ሇድ/ር ነጋ አበራ

ሀምላ/12/2013 ዓ.ም
ዴሬዲዋ

1
የንግግር ክሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ፍተሻ በጨሇንቆ ወረዲ
በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች
(በ 10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ተተኳሪነት)

ዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ
የማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብዕ ኮላጅ የአማርኛ
ቋንቋና ሥነጽሐፍ ትምህርት ክፍሌ
የዴኅረምረቃ መርሏግብር
በአማርኛ ቋንቋ የንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አቀራረብ
ሇማስተርስ ዱግሪ የቀረበ ማሟያ ጥናት

በአዲነች መኮንን
ሇድ/ር ነጋ አበራ

ሀምላ/29/2013
ዴሬዲዋ

2
3
ዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ
የማኅበራዊ ሳይንስና ስነሰብዕ ኮላጅ የአማርኛ
ቋንቋና ሥነ-ጽሐፍ ትምህርት ክፍሌ
የዴኅረምረቃ መርሏግብር

የንግግር ክሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ፍተሻ በጨሇንቆ


ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች
(በ 10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ተተኳሪነት) በ
አዲነች መኮንን

ሀምላ/12/2013
ዴሬዯዋ

የፇታኞች ማረጋገጫ
አማካሪ፡-
---------------------------------- ፉርማ -------------------- ቀን --------------------
የውጭ ፇታኝ፡- ----------------------------- ፉርማ -------------------- ቀን --------------------
የውስጥ ፇታኝ፡- ----------------------------- ፉርማ -------------------- ቀን -------------------

4
ማረጋገጫ
የንግግር ክሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ፍተሻ በሚሌ ርዕስ በዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ፣ ማህበራዊ ሳይንስና ስነሰብዕ ኮላጅ
የአማርኛ ቋንቋና ሥነጽሐፍ ትምህርት ክፍሌ በአማርኛ ቋንቋ የንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ፍተሸ ሇማስተር ማሟያ
ያቀረብኩት ይህ ጥናት ከዚህ በፉት በማንኛውም አካሌ ያሌተሠራ የራሴ ወጥ ሥራ መሆኑንና የተጠቀምኩባቸው
ዴርሳናትም በትክክሌ ዋቢዎች የተዯረጉና ዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲም የጥናቱ ህጋዊ የባሇቤትነት መብት ያሇው መሆኑን
በፉርማዬ አረጋግጣሇሁ፡፡

ስም --------------------------------------------------------------
ፉርማ -----------------------------------------------------------
ቀን ---------------------------------------------------------------

5
ምስጋና
ከሁለ አዘስቀዴሜ በእዴሜዬ ሊይ ይቺን ሰአት ጨምሮ ሇዚህ ያበቃኛ አምሊክ ክብርና ምስጋና ሇሱ ይሁን፡፡
በመቀጠሌ ሇዚህ ጥናት አስከመጨረሻው ዴረስ ዯከመኝ ሰሇቸኝ ሳይለ ሙሁራዊ አስተያት ሇሰጡኝ
አማካሪዬ ድ/ር ነጋ አበራ በመቀጠሌ ሞያዊ ዴጋፍ በመስጠጥ እና ትምህርቴን ጃምሬ እስኪያሌቅና እስከዚች ሰአት
እስክዯርስ በትምህርት ቆይታዬ ሁለ ዕውቀትን ሊስጨበጡኝ መምህሬ ድ/ር የኔ ሰው ዯሴ ምስጋናዬ ከፍ
ያሇ ነው፡፡ በመቀጠሌ ሇዴሬዯዋ ዩኑቨርሲቲ ማሃበራዊ ሳይንስ እና ስነ ሰብ ኮላጅ የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ክፍሌ
አስተባባሪ የሆኑት ወ/ሮ ብሩክታይት ተክሊይ ሇጥናቱ መሳካት ሰሇቸኝ ዯከመኝ ሳይለ ከሌብስ ሇተባበሩኝ ዘውትር
ቅንነታቸውን አሌረሳም ምስጋናዬ ይዴረስሇኝ ይህ ጥናት ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ በማቴሪያሌ ከጎኔ በመሆን ከፍተኛ እገዛ
ሊዯረጉሌኝ ባሇቤቴናእህቶቼ ምስጋናዬ ከፍ ያሇ ነው፡፡ ብዙም ባሌበሰሇ ጨቅሊ አእምሮቸው
የሚዯርስባቸውን የብቸኝነት ስሜት ሁለ ችሇው በመቋቋም እንዴማር ሇረደኝ ሌጆች ምስጋና ይዴረስሌኝ ፡፡

I
ማውጫ
ርዕስ ገፅ
ምስጋና------------------------------------------------------------------------------------------------------------I
ማውጫ-----------------------------------------------------------------------------------------------II
የሰንጠረዥ ማውጫ--------------------------------------------------------------------------------------V
የአባሪ ማውጫ--------------------------------------------------------------------------------------------VI
አጠቃል--------------------------------------------------------------------------------------------------------VII
ምእራፍ አንዴ---------------------------------------------------------------------------------------------------1
1.መግቢያ--------------------------------------------------------------------------------------------------1

1.1 የጥናቱ ዲራ.......................................................................................................................... 1


1.2.የጥናቱ አነሳሽ ምክንያት-------------------------------------------------------------------------------------4
1.3. በጥናቱ የሚመሇሱ መሪ ጥያቄዎች------------------------------------------------------------------6
1.4. የጥናቱ ዓሊማ---------------------------------------------------------------------------------------6
1.4.1 ዝርዝር አሊማዎች...............................................................................................6

1.5.የጥናቱ ጠቀሜታ----------------------------------------------------------------------------------7
1.6. የጥናቱ ወሰን-------------------------------------------------------------------------------------------------7
1.7. የጥናቱ ውሱንነት---------------------------------------------------------------------------------------8
1.8. የጥናቱ አዯረጃጀት------------------------------------------------------------------------------------------8

ምዕራፍ ሁሇት--------------------------------------------------------------------------------------------10
2. ክሇሳ ዴርሳናት----------------------------------------------------------------------------------------------------10

2.1. የንግግር ክሂሌ ፅንሰ ሃሳብ..................................................................................................................10


2.2. የክፍሌ ውስጥ ንግግርን የማስተማር አሊማ-------------------------------------------------------------12
2.3. የንግግር ክሂሌ ትምህርት አስፇሊጊነት------------------------------------------------------------------------------13
2.4. የማስተማሪያ ዘዳ------------------------------------------------------------------------------------14
2.5.ተግባቦታዊ አቀራረብ ዓሊማዎች--------------------------------------------------------------------15
2.6.ተግባቦታዊ አቀራረብ የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር ያሇው ዴርሻ-------------------------------------------------------15
2.7.የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር የሥነ ጽሁፍ ሚና------------------------------------------------------------16
2.8. ስኬታማ የክፍሌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ተግባራት ባህሪያት ----------------------------------------------------------17
2.9. የንግግር ክሂሌን ማስተማሪያ ዘዳዎች /ቴክኒኮች/----------------------------------------17
2.10.ንግግርን የማስተማር ሂዯት---------------------------------------------------------------------22
2.10.1.ቅዴመ ንግግር ተግባራት..........................................................................................22
2.10.2. የንግግር ተግባራት................................................................................................22
2.10.3. የዴህረ ንግግር ተግባራት..................................................................................................22

2.11.የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥችግሮች.....................................................22

I
2.12. የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮችን............................................23
ሇማስወገዴ የሚያግዙ ተግባራት...........................................................................................23
2.13.የክፍሌ አመራር......................................................................................................24

2.13.1. በመናገር ክሂሌ የክፍሌ አዯረጃጀት...........................................................................................................፣25

2.14.ንግግርን በመማር ማስተማር ሂዯት የመምህሩ ሚና.........................................................26


2.15. የተማሪዎች ሚና..........................................................................................................27
2.16.ንግግርን የማስተማር መርሆች.........................................................................................28
2.17. በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የተግባር ምንነት.........................................................................29

2.17.1.የንግግር ትምህርት ተግባራት ዓይነቶች..............................................................................30

2.18. ስሇ ቋንቋ መማር የቀረቡ ንዴፈ ሀሳቦች..............................................................................34

2.18.1. ባህሪያውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ................................................................................34


2.18.2. የግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ..............................................................................36
2.18.2.1. አእምሮአዊ የመማር ንዴፇሃሳብ ..............................................................39
2.18.2.2. ማህበራዊ ግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ .............................................41

2.19.የቀዯምት ጥናቶች ቅኝት................................................................................................43

ምእራፍ ሶስት..........................................................................................................................44
3.የጥናቱ ዘዳ.........................................................................................................................44

3.1. የጥናቱ ንዴፍ..............................................................................................................44

3.2.የመረጃ ምንጮች.......................................................................................................45

3.3. የናሙና አመራረጥ ዘዳ.......................................................................................45


3.3.1. የጨሇንቆ ከተማ አመራረጥ ዘዳ......................................................................45
3.3.2.የትምህርት ቤት አመራረጥ ዘዳ..................................................................45
3.3.3. የመምህራን የናሙና አመራረጥ ዘዳ..........................................................46
3.3.4. የተማሪዎች ናሙና አመራረጥ..................................................................46
3.3.5. የተጠኚ ተማሪዎች የክፍሌ ዯረጃ አመራረጥ..............................................46
3.4. መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች አመራረጥ እና አዘገጃጀት ዘዳዎች.......................47
3.4.1. ምሌከታ....................................................................................................47
3.4.2. የፅሁፍ መጠይቅ.........................................................................................48
3.4.3. ቃሇ መጠይቅ............................................................................................48

3.5. የመረጃ አተናተን ዘዳ...................................................................................49

ምዕራፍ አራት.........................................................................................................................50
4. የመረጃዎች ትንተናና የግኝት ማብራሪያ..............................................................................................50

I
4.1 መግቢያ......................................................................................................................50

4.2. የጥናቱ ውጤት ትንተና.................................................................................................50


4.3 .የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ የአቀራረብ ቴክኒኮች የቀረበ ትንተና.....................................................................51

4.4. የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን በተመሇከተ ከመምህራን....................................64


ቃሇ መጠይቅ የተገኛ መረጃ.......................................................................................64
4.5. የንግግር ጊዜ ትምህርት አቀራረብ......................................................................65
4.6.የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮች.........................................112
4.7.የጥናቱ ውጤት ማብራሪያ.........................................................................................115

4.7.1.ከመምህሩ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ዯረጃ አንፃር.......................................................................115


4.7.2.ከመምህሩ የግግር ኪሂሌ የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም አንፃር..........................................................117
4.7.3. በአቀራረብ ቀስቃሽ ዘዳን ከመጠቀም አንፃር.......................................................................118
4.7.4.የንግግር ክሂሌ ሲተገብሩ ከተማሪዎች ተሳትፎ አንፃር......................................................................120

ምዕራፍ አምስት......................................................................................................................... 122


5. ማጠቃሇያ፣ የመፍትሄ ሀሳቦች እና ወዯፉት ሉጠኑ............................................................................122
የሚገባቸው መሰረታዊ ነጥቦች......................................................................................122

5.1 ማጠቃሇያ.....................................................................................................................122
5.2 መዯምዯሚያ.................................................................................................................124
5.3.ምክረ ሀሳብ ሀሳብ...................................................................................................125
5.4. ወዯፊት ሉጠኑ የሚገባቸው መሰረታዊ ነጥቦች.........................................................127

ዋቢ መፅሏፍት.......................................................................................................................128
አባሪ አንዴ................................................................................................................................................... 134
አባሪ ሁሇት..........................................................................................................................................138
አባሪ ሶሰት.................................................................................................................................................. 140

I
የሰንጠረዥ ማውጫ
ሠንጠረዥ ገፅ
ሰንጠረዥ አንዴ፡- የተጠኝ መምህራን ዲራ......................................................, 51
ሰንጠረዥ ሁሇት፡- የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን አስመሌክቶ ....................................................54
ከክፍሌ ውስጥ በምሌከታ የተገኘ................................................................................................................................54
ሰንጠረዥ ሶስት፡- የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን በተመሇከተ .....................................................60
የተማሪዎች የፁሁመረጃ............................................................................................................................................ 60
ሰንጠረዥ አራት ፡- የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት ተግባራትን አቀራረብ … 67 አስመሌክቶ በምሌከታ አንዴና
በምሌከታ ሁሇት የተገኘውን ውጤት...........................................................................................................................67
ሰንጠረዥ አምስት፡- መምህሩ የእሇቱን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህር.ት.....................................................................75
ተግባራትን አቀራረብ አስመሌክቶ ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ የተገኘ መረጃ..............................................................75
ሰንጠረዥ ስዴስት፡- ተማሪዎ ች በመናገር ክሂሌ ተግባራት ተሳትፎን ......................................................80
በተመሇከተ በምሌከታ የተገኛ.................................................................................................................................................80
ሰንጠረዥ ሰባት፡- የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት የተማሪዎችን............................................................................84
ተሳትፎ ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ የተገኘ መረጃ...........................................................................................84
ሰንጠረዥ ስምንት፡- በክፍሌ ውስጥ የመምህሩ የማስተማሪ ዘዳ አጠቃቀምን ........................................89
የሚያመሇክት ከክፍሌ ውስጥ የተገኘ መረጃ የንግግር ክሂሌን ማስተማሪያ ዘዳዎች.....................................................................89
ሰንጠረዥ ዘጠኝ፡- አመራረየመምህሩን የማስተማሪያ ዘዳ.........................................94
በተመሇከተ ከተማሪዎች የተገኘ መረጃ........................................................................94
ሰንጠረዥ አስር፡ በክፍሌ ውስጥየ ተማሪዎች የንግግር ትምህርት አቀራረብን ….... 97
አስመሌክቶ የመምህሩ ሚና በምሌከታ የተገኘ ውጤት የሚያሳይ........................................................................97
ሰንጠረዥ አስራ አንዴ፡-የንግግር ኪሂሌ አተገባበር የመመምህሩን ሚና.........................................................................................102
በሚመሇከት ከተማሪው የፁሁፍ መጠይቅ የተገኘ ............................................................................102
ሰንጠረዥአስራሁሇት፡- በክፍሌ ውስጥ የመምህሩ መርጃ መሣሪያዎች.............................................................................106
አጠቃቀምን የሚያመሇክት በምሌከታ የተገኘ መረጃ........................................................................................................106
ሰንጠረዥአስራሶስት፡-የመምህራን መርጃ መሳሪያ አጠቃቀም.................................................................................................109
በሚመሇከት ሇተማሪዎች የቀረበ የፁሀፍ መጠይቅ .......................................................................109

V
የአባሪ ማውጫ
ርእስ ገፅ
አባሪ.1.የንግግር ኪሂሌ አተገባበር መረጃ ሇማሰባሰብ የተዘጋጀ..................................................................................133
የመሌከታ ቅፅ..........................................................................................................133
አባሪ.2.የንግግር ኪሂሌ አተገባበረን በተመሇከተ ሇመምህራን የቀረበ........................................................................136
መጠይቅ.............................................................................................................136
አባሪ.3.የክፍሌ ውስጥ የንግግር አቀራረብን.................................................................................138
በተመሇከተ ሇተማሪዎች የቀረበ የፁሁፍ መጠይቅ........................................................................138

V
አጠቃል
የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ በአማርኛ ቋንቋ የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር መመርመር ነው፡፡ ይህን ዓሊማ
ሇማሳካት የተመረጠው የምርምር አይነት ገሊጭ የምርምር አይነት ሲሆን የተገኘውን
መረጃ ሇመተንተን የተጠቀመችው የጥናት ዘዳ ቅይጥ (አይነታዊ እና መጠዊ) ነው፡፡ ምርምሩ
የተከናወነው በመሰረተ ግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳቦች ማእቀፍ ነው ፡ የመማር ማስተማር ሂዯቱም በዚህ
ንዴፇ ሀሳብ መሰረትነት ተመርምሮሌ፡፡ ይህንን ፍተሻ ሇማካሄዴ በጥናቱ የተመረጡት፣ በጨሇንቆ
ከተማ ከሚገኙ ሁት
ሇ ት 2 ኛ ዯረጃ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ከአምስቱ የመማሪያ ክፍልች በአሊማ
ተ ኮር ንሞና 3 መምህራንና በአመቺ ናሙና ዘዳ 112 የአስረኛ ክፍሌ ተ ማ ሪዎ ች
የተመረጡ ሲሆን፡፡ መረጃዎችን ሇመሰብሰብም የክፍሌ ውስጥ ምሌከታ፣ የመምህራን ቃሇ
መጠይቅና የተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ በመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያነት አገሌግሇዋሌ፡፡
በሁሇት ተተኮሪ ማስተማሪያ ክፍሌ የተገኘው የቪዱዮ መረጃም በምሌከታ ከተገኛው
መረጃ ጋር እየታገዘ በገሇፃ ቀርቦሌ በእነዚህ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች አማካኝነት
የተገኙትን መረጃዎች ሇመተንተን አይነታዊና መጠናዊ የትንተና ዘዳዎች በስራ ሊይ ውልሌ፡፡
በዚህ ጥናት ውስጥ የተተኮረባቸው የአስረኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የንግግር
ትምህርት አቀራረብ ዯረጃዎችን ተከትሇው ማቅረባቸውና የመምህራን የማስተማሪያ ዘዳ
ከተማሪው ዲራዊ እውቀት ጋር የሚሄዴ መሆኑንና መርጃ መሳሪያ አቀራረብቡን ብልም
የተማሪዎች የንግግር ፍሊጎትና ከተነሳሽነት አንጻር ያሊቸው አቅም በፍተሻው ታይቷሌ፡፡
በውጤቱም መምህራን የንግግርት ምህርት የክፍሌ ውስጥ የአቀራረብ ቴክኒኮችን
ያሌተተገበሩና የክፍሌ ውስጥ አተገባበሩ ሰፊ ክፍተቶች መኖራቸውን በጥናቱ ሇማረጋገጥ ተችልሌ፡፡
በአጠቃሊይ የጥናቱ ግኝት እንዯሚያመሇክተው የመምህራን የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ዯካማ ነው፡፡

V
ምእራፍ አንዴ

1.መግቢያ

1.1 የጥናቱ ዳራ
የቋንቋ ትምህርት አጠቃሊይ ዓሊማ ተማሪዎች የታሊሚውን ቋንቋ ስርዓትና አጠቃቀም ወይም እዉቀትና
ክህልት አውቀው መግባባት እንዱችለ ማዴረግ ነው፡፡ ግቡም በታሊሚዉ ቋንቋ የማዲመጥ፣ የመናገር፣የማንበብና የመፃፍ
ክሂልትን ማዲበር እንዱሁም የስነ- ሌሳንና የስነጹሐፍ መሰረታዊ እዉቀትን ማስጨበጥ ነው ፡ በዴለ (1996፣59)

ቋንቋ ማስተማር ከተጀመረ ብዙ ዘመናት ቢያስቆጥርም በወቅቱ የነበረውና አሁንም የትምህርት አቀራረቡ ክሂልችንና የእውቀት
ዘርፎችን በማዲበር ሊይ መሰረት አዴርጏ መርሀ ትምህርቱ ተቀርፆ እየተተገበረበት ይገኛሌ፡፡ እነዚህ አቀራረቦችም አንዴን የቋንቋ
ተማሪ ከቋንቋ ትምህርት አንፃር የተሟሊ አጠቃቀምና የቋንቋ እውቀትን ያስጨብጡታሌ ተብሇው የታሰቡ በመሆናቸው
በቋንቋ መማር ማስተማር ሂዯት ትሌቅ ሽፊንና ዴርሻ ተሰጥቷቸው ይገኛለ፡፡ ሆኖም ግን ትምህርት ቤቶች አብዛኛውን
ጊዜ ትኩረት የሚያዯርጉት በማንበብ እና በፁፍ ክሂልች ሊይ ነዉ፡፡ ሇዚህም ዋናዉ ምክንያት የማዲመጥና የመናገር ክሂልች በፇተና
መመዘን አስቸጋሪ ነዉ ከሚሌ እምነት የመነጨ ነዉ፡፡ Sesnan (1997፡103) ነገር ግን አንዴ ቋንቋ በትምህርት ቤትም
ይሁን ከትምህርት ቤት ዉጭ ሇመገሌገሌ አራቱን ክሂልች መጠቀም የግዴ እንዯሚሆን Sesnan (1997፡103)
ይጠቁሟለ፡፡

ur (1996፣46፣45) በበኩሊቸዉ የክፍሌ ዉስጥ የንግግር ተግባራት ተማሪዎች ራሳቸዉን የመግሇጽ ችልታቸዉን
የሚያሳዴጉበት ስሇሆነ የቋንቋዉ ትምህርት ዋነኛ አካሌ በመሆኑ በተገቢዉ መንገዴ ሉሰጥ እንዯሚገባ ይገሌጻለ፡፡ ይሁን እንጅ በክፍሌ
ውስጥ ክሂልችን የማስተማር ስነ ዘዳ ተግባር ትኩረት ሳይሰጠው ቆይቷሌ፡፡ በዚህ ምክንያት የተማሪዎች የመናገር
ክሂሊቸው የተጠበቀውን ያህሌ አሇ ሇማሇት የሚያስዯፍር አይዯሇም፡፡በየትኛውም ዯረጃ ባሇ የቋንቋ ትምህርት ተማሪዎች
ዘንዴ የቋንቋ ትምህርት አቀባበሌና የተቀበለትን በተግባር ሊይ በሚያዉለበት ጊዜ በርካታ ችግሮች ይስተዋሊለ፡፡
በተማሪዎች የቋንቋ ትምህርት አቀባበሌና አተገባበር ሊይ በአንዯኛ ዯረጃና በሁሇተኛ ዯረጃ ተማሪዎች ዘንዴ ችግሮች የሚስተዋለ ከሆነ እነዚህ
ችግሮች እስከ ዩኒቨርሲቲ ዴረስ ዘሌቀው እንዯሚታዩ Richard Rodgers (1986) ይገሌጻሌ፡፡ እነዚህ ችግሮች
ከዝቅተኛው

1
የክፍሌ ዯረጃ ተነስተው እስከ ከፍተኛ የትም ህርት ዯረጃ ሉዘሌቁ የሚ ች ለበት ም ክንያቶ ች በርካቶች እንዯሆኑ Ellis (1989፡
123) ያስረዲለ፡፡ Richard Rodgers(1986፡41) በበኩሊቸው ሇተማሪዎች በቋንቋ ትምህርት ሊይ የሚጠበቀውን
ያህሌ ውጤታማ ያሇመሆን ችግሮች በርካታ ቢሆኑም ከተገሇጹት ዋና ዋና ችግሮች ውስጥ አንደ የመምህሩ
የማስተማሪያ ዘዳ ወይም ተማሪው የቋንቋ ትምህርትን የሚማርበት ዘዳ እንሆነ
ዯሆነይገሌጻለ፡፡ የማስተማር
ዘዳ መምህራን የትምህርት አይነቱን ሇተማሪዎች
የሚ ያስተሊሌፈ በት፣ ዕውቀት እንደጨብጡ የሚ ረደበት ክህልትና አመሇካከትን ሌምዴንና ባህርይን የሚ ያዲብሩበት፣
ተማሪዎችን ከውጫዊ ሁኔታ ጋር የሚ ያስተዋውቁበት ዘዳ ነው Brown,(1994፡34)፡፡ ስሇዚህም የማስተማር ዘዳ
በራሱ ሇውጥ የሚያመጣ ሳይሆን ዕውቀትን ሇማስጨበጥ የሚረደ መምህሩ የሚፇሇገውን
እውቀት ሇማስተሊሇፍ የሚጠቀምበት መንገዴ ነው፡፡ ጥሩ የማስተማር ዘዳ ተማሪዎች
ሇሚማሩት ትምህርት ትኩረት ሰጥተው እንዱከታተለና የሚ ፇሇገው የባህርይ ሇውጥ እንዱመጣ እገዛ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡

በአሇፈት ብዙ አመታት ቋንቋ ማስተማርን በተመከተ ሇየ ተያዩ


ሇ የ ትኩረት አቅጣጫዎችን እየተከተሇ የተጓዘ መስክ ነው፡፡ ከ 1970 ዎቹ በፈት
የነበረው የቋንቋ ማስተማሪያ ዘዳ ትኩረቱ በቋንቋ ማስተማሪያ ክፍሇ ውስጥ የቋንቋ ትምህርት ብቻ ተግባራዊ መዴረግ አበት ሇበት በሚሇው
ሊይ ነበር በማሇት Richards Rodgers (1996:22) ይገሌጻለ፡፡ ይህ ሂዯትም የቋንቋ ተማሪዎችንየመማር
ተሳትፎ የዘነጋ እና ቋንቋን ከመሌመዴ ተፇጥሯዊ ሂዯት ጋር የማይጣጣም እንዯነበር ተገንዝበው የቋንቋ ምሁራኑ ችግሩን ሇመፍታት ጥረት
ሲያዯርጉ መቆየታቸውን Richards Rodgers (1986፣41) ያስረዱሇ፡፡ በየዘመናቱ የተነሱ የቋንቋ ትምህርት ምሁራን
በቋንቋ ማስተማር ዘዳ ሊይ በርካታ ምርምር ሲያዯርጉ ቆይተዋሌ፡፡ በዚህም መሰረት ከ 2000 ዓመት በሊይ እዴሜ
ካስቆጠረው ከሰዋ ስው ወትርጉም የማ ስተማ ር ዘዳ ጀም ሮ እስከ ዘመናችን የቋንቋ ትም ህርት አቀ ራረብ አይነቶ ች
ዴረስ በርካታ ሇውጦች ተካሂዯዋሌ፡፡

በአገራችንም የቋንቋ ትምህርት የማስተማርያ ዘዳዎች የሇውጥ ሂዯትን ተከትል ከመምህር መራሽ የማስተማር ዘዳ ወዯ ተማሪ ተኮር
የማስተማር ዘዳ ሽግግር ተዯርጓሌ፡፡ ይህንን በተመሇከተ በሀገራችን ሇቋንቋ ትምህርትም ሆነ ሇላልች የትምህርት አይነቶች ቀዴሞ
በማስተማርያ ዘዳነት ሲያገሇግሌ የቆየው መምህር ተኮር የማስተማሪያ ዘዳ ነበር፡፡ በዚህ ዘዳ መምህሩ ብቸኛና ፍጹማዊ
የእውቀት ምንጭ ነኝ ብል ያስባሌ፡፡ በዚህም ምክንያት

2
የሚያስተምረውን ትምህርት ሁላም ረጅም ጊዜን ወስድ በስፊት መናገርና በተማሪዎች በኩሌ ዯግሞ ማዲመጥን
ይጠይቃሌ፡፡እውቀት፣ ክህልትና የአመሇካከት ሇውጥ የሚመጣበት ሂዯት ሊይ ከማተኮር ይሌቅ በተማሪዎች የፇተና ውጤት ሊይ
ያተኩራለ፡፡ ዋነኛው ኢሊማውም ተማሪዎች የተማሩትን ትምህርት እንዱከሌሱና እንዱሸመዴደ የሚያበረታታ ነው፡፡ ይህ ዘዳ
ተማሪው በራሱ እንዱመራመር እዴሌ የሚሰጥ አሌነበረም፡፡ በመሆኑም በተማሪው ውጤት ሊይ አለታዊ
ተጽእኖ አምጥቶ ነበር፡፡ ከዚህ በመቀጠሇ ተግባራዊ የተዯረገው የማስተማሪያ ዘዳ ተማሪ ተኮር የማስተማር
ዘዳ ነው፡፡ በዚህ አቀራረብ ተማሪዎች እንዯ መምህር መራሽ የትምህርት አቀራረብ በአንዴ ወገን መረጃ ተቀባዮች
የሚሆኑበት ሳይሆን ራሳቸው ተማሪዎች መረጃ ፇሊጊዎችና አዱስ ግኝት አፍሊቂዎች የሚሆኑበት ስላት ነው፡፡ ይሁን
እንጂ ይህም የማስተማር ስላት የሚጠበቀውን ያህሌ ውጤት አሊመጣም፡፡ በቀዯመው ጊዜ ተግባራዊ
ሲዯረግ የነበረው መምህር መራሽ የማስተማሪያ ዘዳ እንደሁም በኋሊ ተግባራዊ ሲዯረግ ከነበረው ተማሪ ተኮር የማስተማሪያ ዘዳ
የተውጣጣና የተሸሇ ነው ተብል በውጭ የተጀመረው እና በአሁኑ ጊዜ በሀገራችን ተግባራዊ እየተዯረገ ያሇው የማስተማሪያ
ዘዳ ቀስ በቀስ ሚናን እያስተሊሇፇ መሄደ መምህሩ ሁሇንም ሃሊፈነት ተሸክሞ ከመጓዝ ይሌቅ ሀሉፈነትን ቀስ በቀስ ሇተማሪዎችም በማሸጋገር
ተግባራትን መስጠት ነው ይሊለ፡፡

Grant (1987:34) “የንግግር ክሂሌ በየትኛውም አካባቢ ከፍተኛ አገሌግልት እንዲሇው ቢታወቅም ቋንቋን
በመማር ማስተማር ሂዯት ግን እንዯ ማዲመጥ ክሂሌ ትምህርት የተዘነጋ ቋንቋ ትምህርት ዘርፍ ነው፡፡ ይሊለ፡፡ ስሇዚህም ይህን
የንግግር ክሂሌ ሇማዲበርና ሇማሳዯግ ትኩረት ተሰጥቶት በመርሀ ትምህርቱ ውስጥ ሌዩ ስሌት ተቀርፆሇት መቅረብ የሚገባው
ጉዲይ ነው፡፡ ምክንያቱም በቋንቋ መማሪያ ክፍሌ ውስጥ ተማሪዎችን ወዯተፇሇገው ግብ ሇማዴረስ
የሚያስችለት ጠቃሚ ጉዲዮች አንደ የማስተማሪያ ዘዳው ብቃት ነው፡፡ ንግግርን የማስተማሩ ዋናው
አሊማ ተማሪዎች በንግግር ብቃት እንዱኖራቸው፣ ትክክሇኛና ምክንያታዊ በሆነ መንገዴ ሏሳባቸውን እንዱገሌፁ
ማስቻሌ ነው፡፡ ይሁን እንጂ ይህ ሲሆን አይታይም፡፡ ስሇዚህ አንዴ የቋንቋ መምህር ዋናዉ ትኩረቱ
ተማሪዎችን ስሇ ቋንቋዉ መዋቅራዊ ክፍልች ማሳወቅ ብቻ ሳይሆን በቋንቋዉ የተሇያዩ ክሂልችን በመገሌገሌ ተግባራዊ
እንቅስቃሴዎችን እንዱፇጽሙ ተገቢ የሆኑ ስሌቶችን በመጠቀም ችልታቸዉን እንዱያሳዴጉ መርዲት መሆን አሇበት
Byrne (1987:1) በማሇት ገሌጸዋሌ ፡፡

3
በአጠቃሊይ የንግግር ትምህርት የክፍሌ ውስጥ አቀራረብ ተገቢውን ስሌት የተከተሇ መሆኑ ሇክሂለ መዲበር ታሊቅ አስተዋፅኦ
አሇው፡፡ ምክንያቱም ተማሪዎቹ በከፍተኛ ዯረጃ የንግግር ክሂሊቸውን ሇማዲበር የሚነሳሱት የክፍሌ ውስጥ አቀራረብ ማራኪና ሳቢ
ሲሆን ነው፡፡ ስሇዚህ መምህሩ በክፍሌ ውስጥ የሚጠቀምባቸው የንግግር ማስተማሪያ ዘፇቀዲዊ መሆን የሇባቸውም
። የአሰሌቺነት ባሕሪ የሚታይባቸውን ተዯጋጋሚ ስሌቶች በተሇያዩ ማራኪና ጠቃሚ ዘዳዎች መተካት ይገባሌ። ይህንንም
ሇማሳካት መምህሩ ሇጥሩ ተናጋሪ የሚያበቁና ሀሳባቸውን ምክንያታዊ በሆነ መሌኩ መግሇፅ የሚያስችለ መሰረታዊ
ስሌቶችን በመጠቀም ሇትምህርቱ ማጠናከሪያነት ማዋሌ ይጠበቅበታሌ፡፡ ይህ ሲሆን ትምህርቱ በክፍሌ ውስጥ ብቻ
ተወስኖ እንዲይቀር ከመርዲቱም በሊይ ተማሪዎቹ የቀሰሙትን ዕውቀት ከዕሇት ተዕሇት ሕይወታቸው ጋር
እንዱያዛምደት ያስችሊሌ፡፡ ምሁራን በስፊት ከሊይ እንዯገሇፁት የመናገር ክሂሌ የሰው ሌጅ ፍሊጎቱን ስሜቱን እና
አመሇካከቱን ከላሊ ሁሇተኛ አካሌ የሚያስተሊሌፈበት አስፇሊጊ የተግባቦት ስሌት ነው በመሆኑ ይህን ክሂሌ ሇማዲበርና ወዯ
ተፇሇገው ዯረጃ ሇማዴረስ የሚረደ ተግባራትንና የተሇያዩ የማስተማሪያ መሳሪያ በማካተት ማስተማሩ ውጤቱ የጎሊ ነው ፡፡ በመሆኑም
ይህ ጥናት መሰሌ ንዴፇ ሀሳባዊ መሰረቶችን ከግምት ውስጥበማስገባት በጨሇንቆ ወረዲ በተመረጡ ሁሇት 2 ተኛ ዯረጃ
ትምህርት ቤቶች የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ አተገባበር መፇተሸ ሊይ ያተኮረ ነው ፡፡

1.2.የጥናቱ አነሳሽ ምክንያት


የመማር ማስተማር ሂዯት መምህራንና ተማሪዎች ተግባቦትን የሚያከናውኑበት ስርአት ሲሆን ትምህርታዊ የተግባቦት
ሂዯት ተብል ይጠራሌ፡፡ ተሳታፉዎቹ መምህራንና ተማሪዎች ሲሆኑ በሚያከናውኑት ትምህርታዊ
መስተጋብር አማካኝነት የጋራ ግንዛቤን ይጨብጡበታሌ፡፡ የጋራ ግንዛቤን መጨበጣቸው ዯግሞ የትምህርቱ ዓሊማ ግቡን
እንዱመታ ያዯርጋሌ Wrench et al. (2009)፡፡ መማር ተማሪዎች የተሻሇ ችልታ ባሊቸው አካሊት ዴጋፍ
እየተዯረገሊቸው በሊቀ የእውቀት ግንባታ ክሌሌ ውስጥ በሚያከናውኑት ትምህርታዊ ተግባር እውቀታቸውን የሚገነቡበት
ሂዯት ነው፡፡ የሊቀ የእውቀት ግንባታ ክሌሌ የሚባሇው ተማሪዎች ቀዯም ሲሌ የማያውቁትን ጉዲይ ሇማወቅ የሚያስችሌ የእውቀት
ማጎሌበቻ የሆነ የአእምሮ ክሌሌ ነው፡፡ ማስተማር ዯግሞ ተማሪዎች በሊቀ የእውቀት ዯረጃ ግንባታ ክሌሌ ውስጥ
ትምህርታዊ ተግባራትን ማከናወን እንዱችለ ዴጋፍ ማዴረግ መቻሌ መሆኑን Brown (2002) ያስገነዝባለ፡፡

4
Harmer (1995፣10) የክፍሌ ዉስጥ የንግግር ተግባራት ተማሪዎች ራሳቸዉን በመግሇፅ ችልታቸዉን የሚያሳዴጉበት ሰሇሆነ የቋንቋዉ
ትምህርት ዋነኛ አካሌ በመሆኑ በተገቢዉ መንገዴ ሉሰጥ እንዯሚገባ ይገሌፃለ፡፡
Bygate (1987፡34) የቋንቋ መዋቅርን ማወቅና በቋንቋው ሇመገሌገሌ የሚያበቃ ክሂሌ መኖር ንግግርን የመማር
አሊማን ሇማሳካት ጠቃሚ ነው፡፡ የንግግር ክሂሌ በክፍሌ ውስጥ ከማስተማር አሊማዎች አንደ ተማሪዎች በተሇያዩ
አቅጣጫ ያሊቸውን ተሳትፎ ማሳዯግ ነው፡፡ የተማሪዎች የቋንቋ እውቀታቸው የሚመዘነው በታሊሚው ቋንቋ ሇመማር፣
ሇመናገርና ሀሳብ ሇመሇዋወጥ ያሊቸውን ብቃት በተሳትፎ ሉያሳዴጉ ሲችለ ነው፡፡ ተማሪዎች በቋንቋ ክፍሇ ጊዜ ንግግር
እንዱማሩ ሁኔታዎች ካሌተመቻቸሊቸው ሇትምህርት ያሊቸው ፍሊጎት ከመቀነሱም በሊይ ንቁ ተሳታፉ አይሆኑም፡፡ሆኖም ግን
በመግቢያው በስፊት ሇመግሇፅ እንዯ ተሞከረው ትምህርት ቤቶች አብዛኛውን ጊዜ ትኩረት የሚያዯርጉት በንባብና በፁሁፍ ኪሂሌ ሊይ
በመሆኑ በተማሪዎቹ የንግግር ኪሂሌችልታ ሊይ ተፅእኖ መፍጠሩን ምሁራኖች ሰንዝረዋሌ ፡፡
Block (1997) የፃፈውን በዴለ (1996፣59) ጠቅሰው እንዯገሇፁት አብዛኞቹ ተማሪዎች
የከፍተኛ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርታቸውን የሚያጠናቅቁት የንግግር ችልታቸው ሳይዲብር ነው፡፡ በመሆኑም ከትምህርት ቤት
በኋሊ ባሇው ሕይወታቸው ያሇ ምንም ችግር ሏሳባቸውን ሇመግሇጽ ይቸገራለ፡፡ በራስ የመተማመን ስሜት ማነስ
ወይም አይናፊርነት፣ መሌዕክትን በምክንያትና ውጤት አቀናጅቶ ያሇማቅረብና የቋንቋውን ስርዓት ያሇመጠበቅ ከሚያጋጥሟቸው ችግሮች
ዋና ዋናዎቹ ናቸው በማሇት አስረዴተዋሌ፡፡

የዚህ ጥናት አቅራቢም የአማርኛ ቋንቋን ሇረጅም አመት ባስተማረችበት በጨሇንቆ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት
ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂዯት ከሚያጋጥሟቸው ችግሮች አንዯኛው የንግግር ክሂሊው በአጥጋቢ ሁኔታ ውጤታማ
አሇመሆኑን ተገንዝባሇች፡፡ ብዙዎቹ ተማሪዎች ስሊዲመጡት ፣ ስሊዩትና ስሇተሰማቸው ነገር የመናገር
ችልታቸው ዯካማ መሆኑን በየጊዜው በክፍሌ በውስጥ እና ከክፍሌ ውጭ ከሚያዯርጓቸው ተግባቦታዊ ግምገማ ሇመታዘብ በመቻል
ምናሌባት ይህ ችግር ሉከሰት የቻሇዉ የክፍሌ ዉስጥ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ተጽእኖ ይሆን ከሚሌ እሳቤ በመነሳት
የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የመናገር ክሂሌን በክፍሌ ውስጥ እንዳት እየተገበሩ ነዉ?

5
 የተግባራት አቀራርቡንም በተመሇከተ ግንዛቤ አሊቸው? ካሊቸው እንዳት እየተገበሩ ነው?
 መምህራን ንግግርን በተሇያዩ የማስተማሪያ ዘዳ ማስተማር የተማሪዎችን የመናገር ክሂሌ መሌመዴ ሊይ አውንታዊ ተጽዕኖ
አይፇጥርም?
 መምህራኑ የንግግር ክሂሌን ሲተገብሩ የተማሪዎችን እዴሜ እና ዲራዊ እውቀታቸውን ያገናዘበና ቀስቃሽ ዘዳን ይጠቀማለ?
የሚለት ነጥቦች አጥኚዋን ያነሳሳት ምክንያት ነው ፡፡

1.3. በጥናቱ የሚመሇሱ መሪ ጥያቄዎች


ይህ ጥናት ያነሳው መሰረታዊ ጥያቄ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሂዯት በመምህራኑ የንግግር ክህልት በክፍሌ ውስጥ
አተገባበሩ ምን ይመስሊሌ ? የሚሌ ነው፡፡ በዚህ መሰረት የሚከተለትን ዝርዝር ጥያቄዎች አንስቶ መሌስ ሰጥቷሌ፡፡

 የንግግር ትምህርት አቀራረብ ዯረጃ ምን ይመስሊሌ ?


 መምህሩ ተማሪዎችን የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር የሚከተሇው ዘዳ ከተማሪው ዲራዊ ዕውቅ ጋር
ይመጣጠናሌ ?
 መምህራን የንግግር ክሂሌን በክፍሌ ውስጥ ሲያስተምሩ ቀሽቃሽ የሆነ ዘዳን ይጠቀማለ ?
 መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ሲተገብሩ የተማሪዎች ተሳትፎ ምን ይመስሊሌ?

1.4. የጥናቱ ዓሊማ


የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ በጨሇነቆ ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ
መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት አተገባበራቸው ምን እንዯሚመስሌ መመርመር ነው፡፡
በዚህ መሰረት የሚከተለትን ዝርዝር ዓሊማዎች አንስቷሌ፡፡

1.4.1 ዝርዝር አሊማዎች


 በክፍሌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ትምህርት ሲተገብር የአቀራረብ ዯረጃውን መፇተሸ ፡፡
 መምህሩ ተማሪዎችን የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር የሚከተሇው ዘዳ ከተማሪው ዲራዊ ዕውቅ ጋር ተመጣጣኝ
መሆኑነን መመርመር፡፡
 መምህራን የንግግር ክሂሌን በክፍሌ ውስጥ ሲያስተምሩ ቀስቃሽ የሆኑ ዘዳዎችን መጠቀማቸውን መሇየት፡፡

6
 መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ሲተገብሩ የተማሪዎች ተሳትፎ ምን እንዯሚመስሌ መፇተሽ፡፡

1.5.የጥናቱ ጠቀሜታ
በጥናቱ ዲራ ሊይ እንዯተገሇፀው ከቋንቋ ክሂልች ውስጥ አንደ የሆነውን የንግግር ኪሂሌ በክፍሌ ውስጥ የማስተማር ክንውን እና አተገባበር
በጥናት አስዯግፎ ማቅረቡ ጥቅሙ የጎሊ ነው፡፡በመሆኑም የንግግር ትምህርት አተገባበር ዘመናዊውን የመማር ማስተማር
አቀራረብ ስነ ዘዳና ስሌት የተከተሇ መሆኑን መፇተሸ አስፇሊጊነቱ ነው፡፡ ከዚህም ባሻገር የቋንቋ መምህራን የንግግር ክሂሌን
ሇማስተማር የተሇያዩ የማስተማሪያ ብሌሃቶችን እንዱተዋወቁና እንዱጠቀሙ ጥናቱ የሚያበረታታ መሆኑን አጥኚዋ
ታምናሇች፡፡በአጠቃሊይ ይህ ጥናት የሚከተለት ጠቀሜታዎች እንዯሚኖሩት ይታመናሌ ፡፡

 በጥናቱ የተዯረሰበትን ውጤት መነሻ በማዴረግ በመማር ማስተማሩ ሂዯት የአማርኛ ቋንቋ

መምህራን የንግግር ክሂሌ አጠቃቀምን ጠንካራና ዯካማ ጎኖች በመሇየት ጠንካራው የበሇጠ ተጠናክሮ እንዱቀጥሌ ዯካማ ጎኑ ዯግሞ
እንዱስተካከሌ ሇማዴረግ የሚያስችሊሌ ፡፡
 በመማር ማስተማሩ ሂዯት የሚከናወነውን የክፍሌ ውስጥ አተገባበር አስመሌክቶ ጠቃሚ መረጃ ይሰጣሌ፡፡
 በመማር ማስተማሩ ሂዯት በንግግር ክሂሌ በክፍሌ ውስጥ አተገባበር ረገዴ ተገቢውን ማስተካከያ ሇማዴረግ የሚያስችሌ
የመፍትሄ ሀሳብ ይሰነዝራሌ፡፡
 በመምህራኑ የንግግር በክፍሌ ውስጥ አተገባበር ረገዴ ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ሂዯት መሻሻሌ አውንታዊ አስተዋፆ ያበረክታሌ፡፡
 በቀጣይ በመስኩ ሇሚዯረጉ ጥናቶች መነሻ በመሆን ያገሇግሊሌ፡፡

1.6. የጥናቱ ወሰን

ይህ ጥናት በኦሮሚያ ክሌሊዊ መንግሥት፣ በጨሇንቆ ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ከፍተኛ 2 ኛ ዯረጃ ት/ቤቶች
ውስጥ የሚገኙ የአስረኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት አተገባበር
ፍተሻ ሊይ ያተኮረ ነው፡፡ ይህም የተዯረገው በዋናነት ጥናቱ ይዞት የተነሳው የክፍሌ ውስጥ አተገባበርን መፇተሽ ሊይ የተመሰረተ
በመሆኑ ከአሊማው ሊሇመውጣት ሲሆን ምንም እንኳን የንግግር ትምህርት ከተሇያዩ አሊማዎችና የክፍሌ ዯረጃዎች አኳያ
ሲታይ በውስጡ በርካታ ሉጠኑ የሚገባቸውን ጉዲዮች አቅፎ የያዘ ቢሆንም ካሇው የገንዘብና የጊዜ እጥረት ሁለንም

7
የንግግር ትምህርት ክንውኖች ሇመፇተሸ አስቸጋሪ ስሇሆነ ጥናቱ ትኩረት ያዯረገው ከሊይ በተጠቀሱት ሁሇት 2 ኛ ዯረጃ ትምህርት
ቤቶች ውስጥ አስረኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት አተገባበር ምን ይመስሊሌ?
የሚሇውን ብቻ መርምሮሌ ፡፡ በዋናነት ንግግር ክሂሌ የአቀራረብ ቴክኒኮችና ከንግግር ማስተማሪያ ስሌቶች አንፃር ያሊቸውን ብቃት የፇተሸ
ሲሆን፣ ከዚህ ዉጭ ላልች ክሂልችንና የክፍሌ ዯረጃዎችን አሌተመሇከተም ፡፡

1.7. የጥናቱ ውሱንነት


ይህ ጥናት ሲካሄዴ በመረጃ አሰባሰብ ረገዴም ያጋጠሙ ችሮች ነበሩ፡፡ ካጋጠሙ ችግሮች ውስጥም በርእሰ ጉዲዩ ሊይ
የተጻፈ ዴርሳናትን በተሇይም በንግግር ኪሂሌ መማር ማስተማር ሂዯት ሊይ የተጻፈ የመረጃ ምንጮችን እንዯሌብ
ማግኘት አስቸጋሪ ሆኖ ነበር፡፡ በመሆኑም በላልች የጥናት መስኮች የተጻፈ ምንጮችን በመጠቀም ችግሩን መቅረፍ ተችሎሌ፡፡
በሁሇተኛ ያጋጠሙ ችግሮቸ የንግግር ክሂሌ በክፍሌ ውስጥ አተገባበር እንዳትነት ሊይ መረጃዎች በምሌከታ እንዱሰበሰቡ በታቀዯው
መሰረት እንዲይከናወን በሀገራቸን በተከሰተው የኮረና ወረርሽ ምክንያት ትምህርት ቤቶች መዘጋታቸው ሇጥናቱ በቂ የሆነ መረጃ
በወቅቱ አሇመሰብሰቡ ጥናቱ በታቀዯ ጊዜ እነዲይከናወን ምከንያት ሆኖሌ ፡፡ ይሁን እንጂ ትምህርት ሚኒስቴር እና የጤና ሚንስቴር ባወጣው
መመሪያ መሰረት ትምህርት ቤት በመከፇቱ ተጨማሪ የክፍሌ ምሌከታ በማካሄዴ መረጃው ተሰብስቦ ችግሩ ተቃልሌ ፡፡
በአሰባሰብ ሂዯት ተጠኝዎች በቪዱዮ ካሜራ መቀረጽ አሇመፇሇጋቸው በጥናቱ ሂዯት ያጋጠመ ሶስተኛው አብይ ችግር
ነበር፡፡ ስሇዚህም በናሙናነት በተመረጠው ወረዲ ካለ ትምህርት ቤቶች በመረጃ አሰባሰብ ሂዯት በቪዱዮ ካሜራ ሇመቀረጽ ፇቃዯኛ
ሆነው የተገኙ ሁሊት ተጠኝዎችን በናሙናነት በመውሰዴ ችግሩን ሇመቅረፍ ተችሎሌ፡፡

1.8. የጥናቱ አዯረጃጀት


ይህ ጥናት በአምስት ምእራፎች ተከፍሎሌ፡፡ ምእራፍ አንዴ የጥናቱ መግቢያ በዝርዝር የተገሇጸበት ክፍሌ ነው፡፡ በዚህ
ምእራፍ ስር የጥናቱ ዲራ፣ የጥናቱ መነሻ ችግር፣ የጥናቱ አጠቃሊይ አሊማ፣ የጥናቴ ዝርዝር አሊማዎች፣ የጥናቱ መሪ ጥያቄ፣ የጥናቱ
ወሰን፣ የጥናቱ ጠቀሜታ፣ በጥናቱ ውስጥ አጥኝው የተጠቀመባቸው የቃሊት እና የሃረጋት ፍቺ እና የጥናቱ አዯረጃጀት
የሚለት ንኡሳን ርአሶች በአጭሩ ተብራርተዋሌ፡፡በምእራፍ ሁሇት ስር የተዲሰሱት ከዚህ ጥናት ጋር በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ
ግንኙነት ያሊቸው የመማር ንዴፇሃሳቦቸ እና ከጥናቱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ጥናቶች ፡፡ በዚህ ምእራፍ በተሇይም የንግግር አቀራረብ
ዘዳ ትኩረት የሚያዯርግባቸው የተሇያዩ የመማር ብሌሃቶች

8
ተቃኝተዋሌ፡፡ ይህ ጥናት ዋነኛው ትኩረቱ በመሆኑ የዚህ የማስተማርያ ዘዳተጣማሪዎች ምን ምን እንዯሆኑ፣
ተማሪዎች ንግግርን ሇምን አሊማዎች እንዯሚማሩት እነዚህን አሊማዎች ከተፇሇገው ግብ ሊይ ሇማዴረስ የተሇያዩ የንግግር ክሂሌ
ትግበራዎች የቅዴመ ንግግ፣ የንግግር ጊዜ እና የዴህረ-ንግግር ትግበራዎች እንዳት እንዯሚዘጋጁ እና እንዚህን ትግበራዎች በክፍሌ ውስጥ
መምህሩ ሲያስተምሩ የሚከተሎቸው የንግግር ብሌሃቶች ምን ምን እንዯሆኑ እና እንዳት እንዯሚጠቀሙባቸው፣ መምህሩ ንግግርን
በክፍሌ ውስጥ ሲያስተምሩ የተሇያዩ ትግበራዎችን ሇማከናወን ምን ምን ብሌሃቶችን እንዯሚጠቀሙ ከመማር ንዴፇሃሳብ
አንጻር መምህሩ ተግባር ተኮር ሞዳሌን በክፍሌ ውስጥ በመጠቀም እንዳት ማስተማር እንዲሇባቸው በዝርዝር
ተቃኝተዋሌ፡፡ ምእራፍ ሶስት የጥናቱ ዘዳ የተዲሰሰበት ክፍሌ ነው፡፡ በዚህ ምእራፍ ስር ጥናቱ የተከተሇው የምርምር
አይነት ምን እንዯሆነ፣ በዋናው ጥናት የተሳተፈትን የተጠኝዎች አመራረጥ ዘዳ እንዳት እንዯሆነ፣ ጥናቱ የተከናወነበት የጊዜ እና የቦታ የናሙና
አመራረጥ እንዳት እንዯሆነ፣ ሇዚህ ጥናት መረጃን ሇማሰባሰብ የተመረጠው የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪዎች ምን እንዯሆነ እና እንዳት
እንዯተዘጋጁ፣ ጥናቱን ሇማከናወን መሳሪያው የአዘገጃጀት ዘዳ እንዳት እንዯሆነ .የመረጃ አተናተን ሂዯቱ አንዳትና በምን አይነት ዘዳ
መተንተን እንዲሇበት በዝርዝር ተቃኝተዋሌ፡፡ምእራፍ አራት በተዘጋጀው መርጃ መሳሪያ የተሰበሰበው መረጃ
በስፊት ተተነትነው የተገኘው ውጤት በዚሁ ክፍሌ ተገሌጿሌ፡፡ ምእራፍ አምስት በመረጃ መሰብሰቢያ
መሳሪያዎች አማካኝነት የተገኘው መረጃ ተተንትኖ የተገኘው ውጤት ጥናቱ ይዟቸው ከተነሱት ዝርዝር አሊማዎች፣ ምርምሩ
ይዟቸው ከተነሳቸው ጥያቄዎች ጋር እየተገናዘበ የተብራረበት ክፍሌ ነው፡፡ በዚህ ክፍሌ በቅዴሚያ የተብራራው
የክፍሌ ውስጥ የመምህሩ የነግግር ኪሂሌ አተገባበር ዯረጃዎች በክፍሌ ውስጥ ተከታታይ ምሌከታ በተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ እና
በመምህራን ቃሇ መጠይቅ የተብራራ ሲሆን ጥናቱ ይዟቸው የተነሳቸው የምርምር ጥያቄዎች ምን ምን እንዯ ነበሩ፣ እነዚህን ጥያቄዎች
ሇመመሇስ ጥናቱ የተከተሇው የምርምር ዘዳ ምን እንዯሆኑ፣ ምርምሩ ይዟቸው የተነሳቸውን የምርምር ጥያቄዎችን ሇመመሇስ
መረጃው የተሰበሰበው በምን አይነት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ እንዯሆነ፣ መረጃው እንዳት እንዯተሰበሰበ፣ መረጃውን እንዳት
እንዯተተነተነ . የተገኘው የትንተና ውጤት እንዳት እንዯተብራራ እና ምርምሩ የዯረሰበት የመጨረሻ ውጤት ምን ምን
እንዯሆኑ በአጭሩ ተጠቃል የቀረበበት እና የመፍትሄ ሃሳብም የተሰነዘረበት ነው፡፡

9
ምዕራፍ ሁሇት

2. ክሇሳ ዴርሳናት

2.1. የንግግር ክሂሌ ፅንሰ ሃሳብ


መናገር ከአራቱ የቋንቋ ክሂልች ማሇትም ከማዲመጥ ከመናገር ከማንበብና ከመጻፍ ውስጥ
አንዯኛውና በጣም አስፈሊጊው ክሂሌ መሆኑን ያስረዲለ፡፡Ur(1996:120) እንዱሁም ሲገሌፁ
መናገር ሲባሌ አፍ እንዲመጣ መፍፍ፣
ሇ መሇ ቀ ባጠር አይም
ዯሇ ም ስሜት ያፈቀውን
ሇ ቀው ን ዓይን
የተመከተውን
ሇ ከተው ን በማንበብ የተ ገ ኘ ው ን ው ይይት ጨዋታ የወ ሇዯው ን ጉ ዲ ይ መ ነሻ በማ ዴረግ
ሀሳብን ሇ ላሊው የማህበረሰብ ክፍሌ ወግና ስርዓት ባሇው ዘዳ ሇማስዯመጥ መ ሞ ከር ነው፡ ፡ ተስፋዬ
(1986፣61)
ንግግር በአፍ መፍቻ ቋንቋ ሇመዲ ሂዯት ከማዲመጥ ክሂሌ ቀጥል ከቤተሰብና ከአካባቢያቸው የሚማሩት ክሂሌ ነው፡፡
ከዴምጾች አጠራር ከቃሊት አመራረጥና አሰዲዯር ጋር የተያያዘና የርቱዕነት ባህሪ ያሇው ነው፡፡ Chaney(1998፣13)
ማሇትም የሃሳብ ፍሰቱን ጠብቆ መሌዕክትን ያሇመሰናክሌ ከመግሇጽ ጋር ይዛመዲሌ፡፡ ሇዚህ ተግባቦታዊ ተግባር
ሲያገሇግሌም ከተናጋሪው የተሇያዩ ተግባሮችና ችልታዎች ያስፇሌጋሌ፡፡ እንዱሁም
Murcia (1991፣125) ተናጋሪው ሰው ስሜቱን፣ ፍሊጏቱን፣ እቅደንና አስተያየቱን የሚገሌጽበት፤ ከላሊ ሰው ጋር
የሚግባቡበት መሣሪያ ነው፡፡ የመናገር ክሂሌ ካሇው ባህሪ አንፃር በማመንጫ ወይም በማስተሊሇፉያ ክሂሌ ውስጥ ሲመዯብ
ኢሰዋስዋዊ ባህሪ ይታይበታሌ” በማሇት ይገሌፃለ፡፡ ይህ ማሇት ንግግር አንዴ ሰው ያሰበውን ወይም ማዴረግ የሚፇሌገውን ነገር
በንግግር የሚገሌጽበት ሂዯት ነው በዚህ ጊዜ የተሟሊ መሌዕክት ሲያስተሊሌፍ የሰዋስው እውቀት ሉጏዴሇው ይችሊሌ ማሇት ነው፡፡

የንግግር ክሂሌ አፍሌቆታዊ በመሆኑ ሃሳባችንን፣ ስሜታችንን እና ምኞታችንን የምንገሌጽበት፣ ችግሮቻችንን የምንፇታበት እና
ማህበራዊ ህይወት የምንመሰርትበት በአጠቃሊይ ተግባቦታዊ ተግባራትን የምናከናውንበት አይነተኛ መሣሪያ ነው፡፡
በማሇት McDonough and Shaw (1993:153) ይገሌፃለ፡፡ ቃሊዊ ተግባቦት የሚካሄዯው
በተናጋሪውና በአዴማጩ መካከሌ ባሇው መስተጋብር ሲሆን የአፍሊቂ እና የተቀባይ ክሂሌን ግንዛቤና ተሳትፎ በከፍተኛ ዯረጃ
ይጠይቃሌ፡፡ ይህን ሃሳብ በመዯገፍ Nunan (1989:27) “የቃሌ ተግባቦት ባህሪ መስተጋብራዊ ተግባርን ተጠቅመው
ተማሪዎች የራሳቸውን ባህሌ፣ ሌምዴና እውቀት መሠረት በማዴረግ የእርስ በርስ ግንኙነት እንዱፇጥሩና ማህበራዊ
ግንኙታቸውን እንዱያጠናክሩ በተጨማሪም አንዴን መረጃ ወዯተፇሇገው ላሊ አካሌ ሇማስተሊሇፍ ያግዛቸዋሌ”
ይሊለ፡፡ንግግር የሰው ሌጅ ፍሊጎቱን ስሜቱንና አመሇካከቱን ሇላሊ

1
ሁሇተኛ አካሌ የሚያስተሊሌፍበት መስተጋብራዊ ሂዯት ነው፡፡ ስሇሆነም የመናገር ክሂሌ የማዲመጥን ምሊሽ የሚፇሌግ
በመሆኑ ከማዲመጥ ክሂሌ ጋር በጅጉ የተቆራኘ ነው፡፡ ይህም በመሆኑ ንግግርን ሇማጎሌበት የሚያስችለ ተግባራት በአብዛኛው ተማሪው
ሊይ የሚያተኩሩ መሆን አሇባቸው፡፡ ንግግር ማስተማር የሚቻሇው አስተማሪው ብቻ እየተናገረ ሳይሆን
አብዛኛውን የንግግር ጊዜ በመጠቀም ተማሪዎች እየተናገሩ ከንግግራቸው መማር ሲችለ ነው በማሇት ይገሌጻለ፡፡ ንግግር
ከአራቱ በቋንቋ ክሂልች ማሇትም ከማዲመጥ፣ ከመናገር፣ ከማንበብና ከመጻፍ ውስጥ አንዯኛውና በጣም አስፇሊጊ ክሂሌ
ነው፡፡ በመሆኑም የንግግር ክሂሌ ሌምደ የሚጀምረው ከቤተሰብና ከማህበረሰቡ ጋር በሚዯረግ ግንኙነት እንዱሁም
በትምህርት የሚዲብር ነው፡፡ Ur(1996፡120) ንግግር አእምሯዊ ወይም አካሊዊ ችግር ከላሇ በስተቀር የማንኛውም
ሰብአዊ ፍጡር መግባቢያ መሳሪያ ነው፡፡ ይህም ከላልች ክሂልች ማሇትም ከማንበብና ከመጻፍ የሚሇይ ነው በማሇት
ይገሌጻለ፡፡
Lewis and Sick (1993:9) ይህንኑ ሀሳብ ሲያጠናክሩ ንግግር ከላልች የቋንቋ ክሂልች ከፍተኛውን ቦታ የሚይዝ ነው፡፡
አንዴ ሰው ቋንቋውን አወቀው የሚባሇው መናገር ሲችሌና በቋንቋው ሀሳቡን መግሇጽ ሲችሌ ነው ይሊለ፡፡ ንግግር እጅግ በጣም
አስፇሊጊ የሆነ የመግባቢያ መንገዴ ነው፡፡ በመሆኑም ሰዎች ከቢጤያቸው ጋር በሚያዯርጉት የመግባባት ሂዯት
መሌእክታቸውን በሚያስተሊሌፈበት ጊዜ ስርዓቱን ጠብቀው በብቃትና በጥራት ሉገሇገለበት ይገባሌ ይህንን
አስመሌክተው ተስፊዬ (1981፡61) ሲገሌጹ ንግግር ሲባሌ እንዯመጣ መቀባጠር ወይም መሇፍሇፍ
አይዯሇም፡፡ ስሜት ያፇሇቀውን ፣አይን የተመሇከተውን፣ በንባብ የተገኘውን ፣ ውይይትና ጨዋታ የወሇዯውን ጉዲይ
መነሻ በማዴረግ ሀሳብን ሇላሊው ማህበረሰብ ክፍሌ ወግና ስርአት ባሇው ዘዳ ሇማስዯመጥ መሞከርነው፡፡ አንዴ ሰው
አፈ ሊይ የመጣሇትን ሁለ መናገር የሇበትም ካሌን ዯግሞ ከመናገሩ በፉት ምንዴን ነው የምናገረው? መቼ ነው
የምናገረው? እና የመሳሰለትን ጥያቄዎች በማሰብ ዝግጅት እንዱያዯርግ ግዴ ይሇዋሌ፡፡በዴለ(2007፡85) ንግግር በተናጋሪና
በአዴማጭ መካከሌ የሚከናወን የሁሇትዮሽ ሂዯት ነው፡፡ ማቀበያ ክሂሌ የሆነው የንግግር ክሂሌ ይዲብር ዘንዴ መቀበያ የሆነው
የማዲመጥ ክሂሌ መዲበር አሇበት፡፡ የሁሇቱ ክሂልች መዲበር በእጅጉ የተቆራኘ ነው፡፡ በመሆኑም የንግግር ክሂሌ ስናከናውን
የማዲመጥ ክሂሌንም በተዘዋዋሪ ይከናወናሌ ማሇት ነው በማሇት ገሌጸዋሌ፡፡
Bygate (1987:11) አንዴ ሰው ንግግር ይችሊሌ የሚባሇው ከአንዯበቱ ቅሊፄና ምት ያሇው ቃሊትን ማውጣት በመቻለ
ሳይሆን በተነሳበት ጉዲይ የሚውለና ሀሳቡን በትክክሌ ሉያስተሊሌፈሇት የሚችለ ቃሊት መምረጥ ሲችሌ ነው፡ ቃሊትን
በሚመርጥበት ጊዜ ይህ ቃሌ በዚህ ሰአት ብናገረው የአዴማጭን ስሜት ሉይዝሌኝ ይችሊሌ ወይ? የተነሳሁበትን

1
አሊማ ሳያዯፇርስ አጥርቶ ሉያስተሊሌፍሌኝ የሚችሌ ቃሌ ነው ወይ? የሚለትን ማሰብ ይኖርበታሌ በማሇት
ገሌጸዋሌ፡፡ Bygate (1987፡108) በተጨማሪም ሲያብራሩ በአራቱ የክሂሌ ዘርፎች መካከሌ ጥብቅ ግንኙነት አሇ
የምንሌበት ምክንያት አንደን ክሂሌ በምናስተምርበት ጊዜ በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገዴ ሁለንም ክሂልች ሇማስተማር ስሇምንገዯዴ ነው፡፡
እንዱሁም የንግግር ክሂሌ ከላልች ጋር ከፍተኛ ግንኙነት ቢኖረውም የራሱ የሆነ መሇያ ባህሪም አሇው፡፡ አንዴ የንግግር
አቅራቢ ስሇ አንዴ ጉዲይ በሚናገርበት ጊዜ የሚጠቀምባቸው ዓረፍተ ነገሮች ባብዛኛው አጫጭር ናቸው፡፡ በዚህም የተነሳ
የቃሊት አመራረጡና የሰዋሰው አጠቃቀሙ ባመዛኙ ይሳኩሇታሌ፡፡ መሌእክቱም በሚገባ ሉተሊሇፍ ይችሊሌ በማሇት
ገሌጸዋሌ፡፡
በአጠቃሊይ ንግግር የሰው ሌጅ መግባቢያ በሆነው ቋንቋ ሃሳብን የመግሇጽ መሌዕክትን የማስተሊሇፍ ተግባር ነው፡፡ በተፇጥሯዊ የአፍ
መፍቻ ቋንቋ ሇመዲ ሂዯትም ከማዲመጥ ክሂሌ ቀጥል ከቤተሰብና ከአካባቢ የሚማሩት ክሂሌ ነው፡፡ ክሂለ ሇተግባቦታዊ
አገሌግልት ሲውሌ የትክክሇኛነትና የርቱዕነት ባህሪያትን ማሟሊት አሇበት፡፡ የትክክሇኛነት ባህሪው ከዴምጾች አጠራር ከቃሊት አመራረጥና
አሰዲዯር ጋር ሲያያዝ የርቱዕነት ባህሪው ዯግሞ የሃሳብ ፍሰቱን ጠብቆ መሌዕክትን በትክክሌ ከመግሇጽ ጋር ይሇመዲሌ፡፡ ሇዚህ
ተግባቦታዊ ተግባር ሲያገሇግሌም ከተናጋሪው የተሇያዩ ችልታዎችን ይጠይቃሌ፡፡ ስሇዚህ አንዴን ሰው የመናገር ክሂለ ዲብሯሌ
ሌንሌ የምንችሇው ሃሳቡን በብቃት ሇላሊ ሁሇተኛ አካሌ ማስተሊሇፍ ሲችሌ ነው፡፡ ብቃቱን ሇማምጣት ዯግሞ
ሃሳብን የማዯራጀት፣ አሳማኝ ነጥቦችን የማፍሇቅ፣ ተገቢ ቃሊትን የመምረጥ እንዱሁም የንግግር ማበሌፀጊያ ዘዳዎችን
የሚጠቀም ከሆነ ነው፡፡.

2.2. የክፍሌ ውስጥ ንግግርን የማስተማር አሊማ


በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌን የማስተማር አሊማ ተማሪዎችን ጥሩ ተናጋሪ ሇማዴረግ ነው፡፡ Byrne (1987:8)
እንዯሚለት መምህሩ ውስን ወይም ነፃ ንግግርን ጏን ሇጏን በማስኬዴ የተማሪዎችን ችልታ ከፍ ማዴረግ
ሲሆንበተጨማሪም የንግግር ክሂሌ የሚከተለት የማስተማር ንዐስ አሊማዎች እንዲለት ይገሌፃለ፡፡ እነሱም፡-
የቋንቋውን ዴምፀ ሌሳናዊ ባህሪያት አዴማጭ ሉረዲ በሚችሌበት መንገዴ መጠቀም እንዱችለ፣መስተጋብራዊ በሆነ
የተግባቦት ሂዯቶች መሳተፍ እንዱችለ፣በንግግር ሂዯት ሃሳብን በቅዯም ተከተሌ አዋቅረው ማቅረብ እንዱችለ፣መረጃን መስጠት፣ማዝናናትና
ማሳመን እንዱችለ ማዴረግ ነው ይሊለ፡፡
ከገሇፃው መገንዘብ እንዯሚቻሇው አንዴ የቋንቋ መምህር ክፍሌ ውስጥ ገብቶ ተማሪዎችን ከማስተማሩ በፉት ቅዴሚያ
ማሰብ ያሇበት ይህን ክሂሌ ማስተማሩ ወይም ማሇማመደ

1
አሊማው ምንዴነው ከዚህ ትምህርት በኋሊ ከተማሪዎች ምን ይጠበቃሌ የሚሇውን ሃሳብ ቅዴሚያ ማሰሊሰሌ ይገባዋሌ
ማሇት ነው፡፡
Scrivener (1994፣59) አገሊሇጽ “በቋንቋ ክፍሌ ውስጥ ሇሚዯረገው ንግግር በርካታ ተግባራት ቢኖሩትም ዋናው
አሊማ ሇንግግር የሌምምዴ እዴሌ መስጠት ነው፡፡ ትኩረት የሚሰጠውም ከትክክሇኛነት ይሌቅ የቋንቋ ፍሰትን
ሇማሻሻሌና ተማሪዎችን በራስ የመተማመን ስሜት በማሳዯግ ሃሳባቸውን በትክክሌና በተገቢው መንገዴ መግሇጽ እንዱችለ
እዴሌ መፇጠር ነው ይሊለ፡፡
እንዱሁም Murcia (1991፣337፡343) ገሇፃ በቃሇ ንባብ፣ መሊ ፇጠራ፣ ሚና ነጠቃ ሌዩ ሌዩ ትምህርታዊ
ውይይቶች ዴራማና ተውኔቶች በሥነ ጽሁፍ ዙሪያ በሚያጠነጥኑ ነገሮች ተጠቅመው ተማሪዎች ተገቢ ወዯሆነው
ተግባቦታዊ ንግግር መግባት እንዱችለና የቋንቋ አውቀትና ማህበራዊ አውዴን የመገንዘብ ብቃት እንዯያገኙ መንገዴ
ሇማመቻቸት ያስችሊሌ፡፡ ከሊይ የተገሇፁት ሃሳብ ባጭሩ ሲቀመጡ የመናገር ክሂሌን የምናስተምርበት ዓሊማ
የተማሪዎችን ተግባቦታዊ ችልታ ወዯ ሊቀ ዯረጃ ሇማዴረስ ሲሆን ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ በሚያከናውኗቸው
ተግባራት አማካይነት ትክክሇኛነትንና የቋንቋ ፍሰትን በሚፇሇገው ዯረጃ ሇማዴረስ ነው፡፡ ትክክሇኛነትን ሇማምጣት
የቋንቋውን ህግ ወይም የሥነ ዴምጽ፣ የቃሊት፣ የሰዋሰው አወቃቀር ጠንቅቆ በማወቅ ሙለ ስሜት መስጠት የሚችሌ አሳክቶ
ማፍሇቅን የሚጠይቅ ሲሆን የቋንቋውን ስርዓት ብቃትን ሇማምጣት ዯግሞ ማህበራዊ አውዴን፣ የቋንቋውን ተግባቦታዊ
ብሌሀቶችን በመጠቀም ተቀባይነት ባሇው መንገዴ ንግግርን እያቀናበሩ ያሇእንከን እንዱያወጡ ሇማዴረግ ያሊሰሇሰ ሌምምዴ ማዴረግ
ከመምህሩ ይጠበቃሌ፡፡

2.3. የንግግር ክሂሌ ትምህርት አስፇሊጊነት


Harmer (1991፣15) የንግግር ክሂሌን ትምህርት አስፇሊጊነት ሲገሌፁ “የንግግር ክሂሌ ከጽሁፍ በበሇጠ መሌኩ ሃሳብን ሇመግሇጽ፣
ሇማስተሊሇፍ፣ ሇማብራራት ወዘተ የምንጠቀምበት ክሂሌ ሲሆን ተማሪዎች በቋንቋው ተጠቅመው ሃሳባቸውን መግሇጽ
እንዱችለ ዘመናዊ በሆነ የክፍሌ ውስጥ የማስተማሪያ ዘዳ ትምህርት ሉሰጣቸው ይገባሌ፡፡ በመሆኑም ሰፉ ቦታ
የሚሰጠው በመሆኑ በተገቢው መንገዴና ሳይንሳዊ በሆነ መሌኩ ማስተማር ተገቢ ነው፡፡ በተጨማሪም በዴለ
(2007፣87) “የንግግር ክሂሌን በክፍሌ ውስጥ መማሩ አስፇሊጊነት ተማሪዎች መሌዕክትን በምክንያትና ውጤት አቀናጅቶ
የማቅረብና የቋንቋውን ስርዓት ያሇመጠበቅ ችግሮች ያጋጥሟቸዋሌ፤ በመሆኑም እነዚህን ችግሮች ሇመቅረፍ በክፍሌ ውስጥ (ማስተማር
ተማሪዎች ጥሩ የመናገር ችልታ እንዱኖራቸው ያዯርጋሌ፡፡ ይህን ሃሳብ በመዯገፍ Harmer (1991፣16) የንግግር
ክሂሌ ትምህርት

1
ሇተማሪዎች ትሌቅ አስተዋጽኦ አሇው ይኸውም ተግባቦታዊ ችልታቸውን እንዱያዲብሩ፣ ከሰዎች ጋር ሇመወያየትና ሇመዯራዯር
እንዱችለ፣የቃሌ ሪፖርት እንዱያዯርጉ፣የላሊ ሰው ዴጋፍና ምክር ሇማግኘት እንዱጠየቁ፣ አስተያየቶችን በመረጃ አስዯግፇው ማቅረብ
እንዱችለ፣ከኢመዯበኛ የአነጋገር ስሌት ይሌቅ ወዯ መዯበኛ የአነጋገር ስሌት እንዱጠጉ፣ሃሳብን በተጠያቃዊ ቅዯም ተከተሌ ማቅረብ
እንዱሇማመደ ሇማዴረግ ወዘተ አስፇሊጊና ወሳኝ መሆኑን ምሁራኑ ይገሌፃለ፡፡
ስሇሆነም ተማሪዎች ተፇጥሯዊ የሆነውን የንግግር ችልታ እንዱያዲብሩ በክፍሌ ውስጥ ጊዜና ዘዳ ተመቻችቶሇት በክፍሌ
ውስጥ ትምህርቱ መሰጠቱ አስፇሊጊ ነው፡፡

2.4. የማስተማሪያ ዘዳ

የማስተማሪያ ዘዳ ማሇት መምህራን ሇሚያስተምሩት ትምህርት ተማሪዎቻቸውን የሚመጥን ሇሚጠቀሙበት የትምህርት


መሣሪያ የሚስማማውን የማስተማሪያ ዘዳ መምረጥ ማሇት ነው፡፡ በዚህ ዙሪያ የማስተማሪያ ዘዳ
ምንነትን አስመሌክቶ በተሇያዩ ምሁራን የተሰጡ ብያኔዎችን ሇአብነት እንዯሚከተሇው ሇማየት እንሞክራሇን፡፡
Signh (2007፣55) የማስተማሪያ ዘዳ ማሇት አንዴ መምህር የትምህርቱን ይዘት ሇተማሪዎች የሚያቀርብበት መንገዴ ነው፡
በማሇት ይገሌፃለ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ትሚ. (2004፣22) መምህራን እያንዲንዲቸው ተማሪዎች የተሇየ የትምህርት አቀባበሌ ዘዳ፤
የመጡበት አካባቢ፣ የእዴሜና የጾታ ሌዩነት እንዱሁም የመማር ፍሊጏት በመመርመርና በመገንዘብ ሁለንም ሉያካትት
የሚችሌ የማስተማሪያ ዘዳ መምረጥ እና መጠቀም ይኖርባቸዋሌ፡፡ በማሇት አስፍሯሌ፡፡ በተጨማሪም Richards
and Nunan(1991፣15) የማስተማሪያ ዘዳ ማሇት የመረጠውን የትምህርት ይዘት በቅዯም ተከተሌ ሇተማሪዎች
የምናቀርብበት መንገዴ ወይም ስሌት ሲሆን የማስተማሪያ ዘዳው ሲመረጥ እንዯትምህርቱ ይዘት፣ እንዯተማሪዎቹ ዲራዊ እውቀትና ከትምህርቱ
በኋሊ ሌናሳካው የምንጠብቀውን የመማር ውጤት መሠረት የሚያዯርግ ነው ይሊለ፡፡

ከሊይ የቀረቡት ሃሳቦች የሚያስረደት የማስተማሪያ ዘዳ ሇተማሪዎች ማስተሊሇፍ የፇሇግነውን የተሇያዩ መረጃዎችና የትምህርት
ይዘቶችን ተጨባጭ በሆነ መሌኩ በቅዯም ተከተሌ የምናቀርብበት ዘዳ ነው፡፡ የማስተማሪያ ዘዳው የተማሪዎችን ፍሊጏት፣
ዲራዊ እውቀት ወዘተ በመረዲት በተማሪዎች አቀባበሌ ሊይ የሚኖረውን አወንታዊና አለታዊ ተፅዕኖ መሰረት በማዴረግ
ሇማቅረብ የሚያስችሌ ዘዳ ወይም ስሌት ነው፡፡

1
2.5.ተግባቦታዊ አቀራረብ ዓሊማዎች
Richard Rodgers (1986፣158) ተግባቦታዊ ቋንቋ ማስተማሪያ ዘዳ አጠቃሊይ አሊማው ተግባቦታዊ ብቃትን ማዲበርና
የቋንቋውን ክህልት በማበሌጸግ በበቂና በተገቢ ሁኔታ ሇመግባባት መቻሌ እንዯሆነ በተጨማሪም ተግባቦታዊ የቋንቋ
ማስተማሪያ ዘዳ የሚከተለት የዓሊማ እርከኖች እንዲለትይገሌጻለ፡፡እነረሱም፡-ውህዲዊና ይዞታዊ ዯረጃ/እንዯ ሏሳብ
መግሇጫ፣ሥነሌሳንዊ መሳሪያዊ መረጃ/ቋንቋ እንዯትርጉምና እንዯ መማሪያ መሳሪያ፣በሰዎች መካከሌ ያሇ ግንኙነትና ጸባያት ዯረጃ/ቋንቋን
ስሇራስ እና ስሇላልች ያሇ ብያኔ፣የግሇሰብ የመማር ፍሊጎት ዯረጃ/ስህተትን በመተንተን ሊይ ተመስርቶ በመተራረም መማር፣ተጨማሪ
የሥነሌሣን ግቦች በአጠቃሊይ ትምህርታ ዯረጃ በትምህርት ቤት ሥርዓተ ትምህርት ውስጥ ቋንቋን መማር የሚለት
መሆናቸውን፡፡

2.6.ተግባቦታዊ አቀራረብ የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር ያሇው ዴርሻ


በተግባቦታዊ አቀራረብ የክፍሌ ውስጥ እንቅስቃሴ አብዛኛው ጊዜ አገሌግልታዊም ሆነ ሥነ ሌቦናዊ አሊማው ከተማሪው ፍሊጏትና ችልታ
ጋር የተመጣጠኑ የተሇያዩ ተግባራት ይቀርባለ፡፡ በቡዴን ወይም በጥንዴ በመሆን እርስ በራሳቸው ሃሳብ ሇሃሳብ እንዱሇዋወጡ፣
ላልች የሚያስተሊሌፈትን ሃሳብ መረዲት እንዱችለ፣ እንዱከራከሩ፣ እንዱወያዩ እና በተናጋሪውና በአዴማጭ መካከሌ የመረጃ
ሌውውጥ እንዱያካሂደ አስተዋጽኦ ያዯርጋሌ Riachards Rodgers (1986፣71) በማሇት ይገሌፃለ፡፡
በተጨማሪም ምሁሩ ተግባቦታዊ አቀራረብ የመናገር ክሂሌን ሇማዲበር ከፍተኛ ጠቀሜታ ያሇው መሆኑን ሲገሌፁ፡-
በክርክር፣ በውይይት ጊዜ ከሰዎች ጋር ሃሳብ ሇሀሳብ የመሇዋወጥን፣አዲምጠው ወይም አንብበው ያገኙትን መረጃ ማብራራትን፣ጥሩ
አዴማጭ በመሆን ጥሩ ተናጋሪ መሆንን፣ከሰዎች ጋር ሃሳብ ሇሀሳብ መሇዋወጥን ያካትታሌ፡፡
Fairclough(2006፣26)እንዯሚገሌፁት የተግባቦት ትንተና መሠረት ከሚያዯርጋቸው ጉዲዮች አንደ ተናጋሪ ሲናገር
አዴማጩ የተዯረገውን ነገር መሠረት አዴርጏ ምሊሽ ሲሰጥ የሚታየውን ክንውን መተንተን ነው፡፡ ምሊሹም አወንታዊ ወይም
አለታዊ ሉሆን ይችሊሌ ዋናውቁምነገር ግን ንግግር መካሄደ ነው፡፡ በተጨማሪም አሇም(1987፣42፡45)በተግባቦታዊ
ማስተማሪያ ዘዳ የሚያስተምር መምህር በክፍለ ውስጥ የተሇያዩ ቴክኒኮችን መጠቀም የግዴ ይሇዋሌ ፡፡ ከቴክኒኮቹም ውስጥ
ዋናዋናዎቹ አንዴ ውይይት ወይም ክርክር ሇማዴረግ የሚያስችሌ ሁነት ማዘጋጀት፣ምን አይነት ንግግር ሇምን አይነት አሊማ በምን
አይነት አውዴ ውስጥ እንዯሚነገር መንገር እና ተማሪውን ማነሳሳት እንዯ አስፇሊጊነቱ በግሌ ፣ በጥንዴ ወይም በቡዴን እንዱናገሩ መፍቀዴ
በእንቅስቃሴ ፣በስእሌ ወይም በጎሊ መንገዴ ትምህርቱን ሇማብራራት የሚያገሇግለ ዯጋፉ ቴክኒኮችን መጠቀም መምህሩ አስቀዴሞ

1
ባወጣው ወይም ባስቀመጠው መመዘኛዎች አንጻር ተማሪዎቹ ባዯረጉት ንግግር እንዱገመገሙ ማዴረግ እና
በመጨረሻም መምህሩ ማረም እና ይህን ተግባር የሚፇሇገው ሇውጥ እስኪገኝ ዴረስ ዯጋግሞ ማሰራት ዋናዋናዎቹ ተግባራት
ናቸው በማሇት ያስረዲለ፡፡ ይህ ማሇት የተግባቦታዊ ዘዳው መምህር መራሽ ሳይሆነው ተማሪ ተኮር ይሆናሌ ፡፡ ይህን ዘዳ
የተሳካና የተዋጣሇት ሇማዴረግ የመምህሩ ጥረት በከፍተኛ ዯረጃ ይታከሌበታሌ ማሇት ነው፡፡

2.7.የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር የሥነ ጽሁፍ ሚና


የሥነ-ጽሁፍ ሥራዎች ዯራሲው ከአእምሮው በመጭመቅ ኪናዊ በሆነ መንገዴ እውነትንና ውበትን አቀናጅቶ
የሚያቀርባቸው ስራዎች በመሆናቸው ተማሪዎችን የመሳብ፣ የማጓጓትና ስሜት የመቀስቀስ ሀየሊቸው ከፍተኛ ነው፡፡
እንዯ ምሁራኑ አገሊሇጽ በተሇያዩ ሌቦሇድች ውስጥ ያለ ምሌሌሶች፣ውይይቶች፣ ታሪኮች የመሳሰለትን የሥነ ጽሁፍ ሥራዎች
የተማሪዎችን ቀሌብ የመግዛት ሀይሊቸው ከፍተኛ በመሆኑ የተማሪዎችን የቋንቋ አጠቃቀም በሰፉው ከማሳዯጋቸውም
በሊይ ስሜተቸውን በከፍተኛ ሁኔታ በመቀስቀስ የአብዛኛውን ተማሪ ተሳትፎ እንዱጨምር ያዯርጋሌ፡፡ እንዯ Murcia (1991፣337፡
345) አገሊሇጽ በስነ ጽሁፍ ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ነገሮች ማሇትም መሊ ፇጠራ፣ ሚና ጨዋታና ሌዩ ሌዩ ትምህርታዊ
ውይይቶች ዴራማና ተውኔቶች ተጠቅመው ተገቢ ወዯ ሆነው ተግባቦታዊ ንግግር መግባባት እንዯችለና የቋንቋ እውቀትና ማህበራዊ
አውዴን የመገንዘብ ብቃት እንዱያገኙ ማመቻቸት እንዯሚቻሌ ይገሌፃለ፡፡
ከሊይ የተገሇፀውን ሃሳብ ሇማጠናከር የሥነ ጽሁፍ ስራዎችን ተጠቅመው የታያቸውን ወይም በአእምሯቸው
የቀረጿቸውን እና የተሰማቸውን ስሜት የሚገሌፁበትን ሁኔታ በተሇያየ መንገዴ መግሇጽ ይቻሊሌ ማሇት ነው፡፡እንዯ
በዴለ(1996፣21) ገሇፃ የሥነ ጽሁፍ ሥራ ሳቢነት ያሇው በመሆኑ የተማሪዎችን ትኩረት ሇመሰብሰብና ሃሳባቸውንና
አመሇካከታቸውን በራሳቸው ቋንቋ እንዱገሌፁ ከማስቻለም ባሻገር የሰዋስዋዊ መዋቅሩም ሆነ የቃሊት ችልታቸው እንዱያዴግ በተሳካ
ሁኔታ እገዛ ያዯርጋሌ፡፡
በመማር ማስተማር ሂዯት መምህሩ የሥነ ጽሁፍ ሥራዎችን መሠረት በማዴረግ ተግባቦታዊ ተግባራትን በከፍተኛ ሁኔታ
ሉያከናውንበት ይችሊሌ፡፡ ተማሪዎች በሥነ ጽሁፍ ሥራዎች ሊይ ሃሳብ እንዱሰጡ፣ ታሪኩን አጠር ባሇመሇኩ እንዯያቀርቡ
አጠቃሊይ ሁኔታዎችን በተመሇከተ ገሇፃ እንዱሰጡ በማዴረግ የተማሪዎችን የክፍሌ ውስጥ ተሳትፎ ከፍ ሇማዴረግ ሁኔታዎችን
ማመቻቸት ይቻሊሌ፡፡

1
2.8. ስኬታማ የክፍሌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ተግባራት ባህሪያት
ንግግር በተናጋሪውና በአዴማጩ የሚዯ ረግ የሁሇትዮሽ ሂዯት ሲሆን ይህን ክሂሌ ሇማዲበር የሚዘጋጁ መሌመጃዎች የመማር
ማስተማሩን ሂዯት ከመምህር ተኮር አቀራረብ ይሌቅ የተማሪዎችን መስተጋብራዊ ግንኙነት የሚያበረታቱ መሆን
ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ምክንያቱም የተማሪዎችን በጥንዴ፣ በሦስትዮሽ እና በቡዴን የሚያሳትፈና በራስ የመተማመን ስሜት በማዲበር
ሃሳባቸውን እንዱገሌፁ የሚያግዙ ሉሆኑ ይገባሌ፡፡ እንዯነዚህ ያለ ተግባራትን ማዘጋጀትና ማከናወን አስቸጋሪ እንዱሆኑ
Ur (1996፣120) በመጠቆም ዋናዎቹን የስኬታማ የመናገር ክሂሌ ተግባራት ባህሪያትን ጠቅሰዋሌ፡፡

ሀ. አብዛኛውን ጊዜ ተማሪዎች እንዱናገሩ ማዴረግ፡- በተቻሇ መጠን ሇንግግር ተግባር የሰጠውን ጊዜ


በተማሪዎች ንግግር መሸፇን ይኖርበታሌ፡፡ የክፍሌ ውስጥ ክንውን በመምህሩ ከመሸፇን ይሌቅ
የመምህሩን ሚና ሇመቀነስ የተማሪዎች ተሳትፎና መስተጋብራዊ ግንኙነት
ጏሌቶ እንዱታይ ማዴረግ ይጠበቃሌ፡፡

ሇ. ሁለን ያማከሇ ተሳትፎ፡- የክፍሌ ውስጥ ክንውን ጥቂት ቁጥር ባሊቸው ተማሪዎች ተፅዕኖ ስር ብቻ
መውዯቅ የሇበትም፡፡ ስሇሆነም ሁለም የክፍለ ተማሪዎች የመናገር እዴሌ ሉሰጣቸውና ተሳትፏቸው ተቀራራቢና
የተመጣጠነ ሉሆን ይገባሌ፡፡

ሏ. ከፍተኛ ተነሳሽነት፡- ሇመናገር የሚነሳሱት በተመረጠው ርዕሰ ጉዲይ ከፍተኛ ፍሊጏት ስሇሚኖራቸውና ርዕሰ ጉዲይ የሚናገሩት
አዱስ ሃሳብ እንዱያመነጩ ስሇሚያነሳሳቸው ነው፡፡ ስሇዚህ ተግባራቱ የተማሪዎቹን ተነሳሽነት የሚያሳዴጉ ሉሆኑ
ይገባሌ፡፡ በማሇት ያስረዲለ፡፡
በአጠቃሊይ መምህራን ከሊይ የተጠቀሱትን የስኬታማ የንግግር ክሂሌ ባህርያትን በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ክንውን ወቅት
መተግባር ከቻለ ተማሪዎች የመናገር ክሂሊቸውን በቀሊለ ሉያዲብሩ ይችሊለ፡፡

2.9. የንግግር ክሂሌን ማስተማሪያ ዘዳዎች /ቴክኒኮች/


ንግግር በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር አሊማ በታሊሚው ቋንቋ ቃሊዊ ተግባቦት የማካሄዴ ችልታን ማዯበር ነው፡፡
ማሇትም ሇተጋሇጡበት አውዴ በቀረበው ርዕሰ ጉዲይ ሊይ የቋንቋውን ተናጋሪዎች ሌማዴ፣ባህሌና የቋንቋ አጠቃቀም
ስርዓት የተከተሇ ንግግር ማዴረግ ነው፡፡

1
እንዯ Harmer (2007:129) አገሊሇጽ በሚሇማመደበት ጊዜ የተሇያዩ የማስተማሪያ ተክኒኮችን
በመጠቀምሲያከናውኑ በይዘቱ እና በክንውኑ ሊይ ያተኮሩ ተግባራት ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ እነዚህ ስሌቶች ንግግርን ሇማስተማር
በውይይት፣ በክርክር፣ በሚና ጨዋታ ወዘተ ሲሆኑ ተማሪዎቹ ሇሚመጥናቸው ዯረጃ የመሇማመጃ ክንውኖች መምረጥ
ተገቢ ነው፡፡ የንግግር ክሂሌን በውይይት ሇማስተማር ከሚከናወኑት ቴክኒኮች የሚከተለት እንዯሆኑ ይገሌፃለ፡፡

ስዕልችን በንግግር መግሇጽ፡- በዚህ ስሌት ሇማስተማር ተማሪዎችን በቅዴሚያ በቡዴን መከፊፇ ሌ፡፡ በጥንዴና
በቡዴን ተከፊፍሇው ሇተቀመጡት ተማሪዎች የተሇያዩ ስዕልችን በመስጠትና በተወሰኑ ዯቂቃዎች የተሰጣቸውን ስዕሌ
የሚገሌፁ ሃሳቦችን መፃፍ ከዚያም በክፍሌ ውስጥ ሇሚገኙት ተማሪዎች ሏሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ በማዴረግ
ይከናወናሌ፡፡
ሌዩነትን በንግግር መግሇጽ፡- ይህ ስሌት ተማሪዎችን በቢጤ በመመዯብና የተሇያዩ ስዕልችን ፎቶ ግራፎችን
የአንዴን ነገር ቅርጽ፣ መጠን፣ ርዝመት፣ ወዘተ የሚገሌፁ ነገሮችን በመስጠት የሚሇዩባቸውን ባህሪያት በንግግር እንዱያቀርቡ
የሚሇማመደበት ነው፡፡ በጋራ ሆነው የተሰጧቸውን ነገሮች ሌዩነት ሊይ ሲወያዩ የሚያነሷቸው ጥያቄዎችና
የሚሰጧቸው ምሊሾች ሃሳባቸውን በነፃነት እንዱገሌፁ ያዯርጋቸዋሌ የመናገር ክሂሊቸውም ይሻሻሌሊቸዋሌ፡፡
ተመሳሳይነትን በንግግር መግሇጽ፡- ተማሪዎችን በቡዴን ወይም በጥንዴ በማዯራጀት በጋራ የያዟቸውን ነገሮች የጋራ የሆኑ
ተፇጥሯዊ ባህሪያቸውን በንግግር በመግሇጽ ክሂለን የሚሇማመደበት ስሌት ነው፡፡ በዚህ ጊዜ መምህሩ መመሪያ
ከመስጠት ውጪ ጣሌቃ በመግባት ማብራሪያ ሉሰጣቸው አይገባም፡፡
ችግርን የመፍታት ተግባራት፡-Lue (2000፣85) ይህ ጊዜ ተማሪዎች አንዴን ችግር በቡዴን እንዱፇቱ የሚያዯርግ ሲሆን
ከመምህር ገሇፃ ነፃ የሆነ ራሳቸው የሚሳተፈበት ነው፡፡ በዚህ ጊዜ መምህሩ እንዯ አመቻች፣ ተቆጣጣሪና አቅጣጫ ጠቋሚ
ሆኖ የሚመራበት የማስተማሪያ ዘዳ ነው፡፡ ተማሪዎች በመማር ማስተማር ሂዯት ሀሊፉነት ሊይ ያሇውን ሰው በመወከሌ
ማህበራዊ ችግሮችን ሇመፍታት፣ የምክር አገሌግልትን ሇመስጠት፣ ውሣኔ ሇመስጠትና ሇመሳሰለት ጉዲዮች በቋንቋው ተጠቅመው
ንግግርን የሚሇማመዴበት ዘዳ ነው፡፡ የዚህ አይነቱ የመሇማመጃ ተግባር ከተማሪዎቹ የሌምዴ ዯረጃ ጋር
ተገናዝቦ የሚቀርብ ነው፡፡ እንዱሁም ሌምምደ ከመናገር ክሂሌ በተጨማሪ ማህበራዊ ችግሮችን ከራሳቸው
ጉዲይ ጋር አያይዘው መፍትሄ የመሻት ሌምምዴን ያዲብርሊቸዋሌ በማሇት

1
ያስረዲለ፡፡ ከገሇፃው የምንረዲው ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ በጥንዴ ወይም በቡዴን በመሆን የተሇያዩ ሃሳቦችን በማፍሇቅ የንግግር
ክሂሊቸውን ማዲበር እንዯሚችለ ነው፡፡
ታሪክ መናገር፡- ተማሪዎችን በቡዴን በማዯራጀት ሇእያንዲንዲቸው ቡዴን ተከታታይነት ያሊቸው መሌዕክት የያዙ
ስዕልች ይሰጣለ፡፡ የቡዴኑ አባሊት ስዕልቹን ከተመሇከቷቸው በኋሊ ይሰበሰባለ፡፡ ከዚያም ከእያንዲንደ ቡዴኖች አንዲንዴ አባሌ
በመውሰዴ አዲዱስ ቡዴኖች ይመሰርታለ፡፡ አዲዱሶቹ ቡዴኖችም ቀዯም ሲሌ ያዩትን ስዕሊዊ መግሇጫ ምን መሌዕክት
እንዯሚያስተሊሌፍ ይነጋገራለ በመቀጠሌ እያንዲንደ ቡዴን ያቀርባሌ፡፡ ያቀረቡት ታሪክ ተመሳሳይ ሃሳብ መያዝ አሇመያዙን
ሇማረጋገጥ የየራሳቸውን ታሪክ ሇክፍለ ተማሪዎች ያቀርባለ፡፡ በማሇት Harmer (2007፣130) ይገሌፃለ፡፡
እንዱሁም Sesnan (1997፣16) እና Fayzeh (2012፣22) ሌጆች በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ታሪክ እንዱናገሩ
ማበረታታት አስፇሊጊ መሆኑን ጠቅሰው የሚከተለት አይነት ታሪኮችን እንዯናገሩ ማዴረግ ጠቃሚነት እንዲሇው ጠቁመዋሌ፡፡
እነሱም ከዚህ በፉት የሰሟቸውን ታሪኮች ዯግመው እንዱናገሩ ማዴረግ፣ የራሳቸውን ታሪኮች ፇጥረው እንዱናገሩ ማበረታታና
እና ስሊዩአቸው ወይም ስሊከናወኗቸው ነገሮች ሇክፍለ ተማሪዎች እንዱናገሩ እዴሌ መስጠት የንግግር ክሂሊቸውን ሇማሳዯግ
ሚና ጨዋታ፡-Harmer (2007፣130) እንዯሚያስረደት ተማሪዎች በተሇያዩ ማህበራዊ ሁኔታዎች ውስጥ ሆነው
የተሇያዩ ማህበራዊ ሚናዎች አሎቸው፡፡ ሇምሳላ አቅጣጫን መጠቆም፣ ከሱቅ መገዛዛትና መሸጥ የመሳሰለት
በዝቅተኛ ዯረጃ ሊይ ሊለ ተማሪዎች በጣም ጠቃሚ ተግባራት ናቸው፡እንዱሁም በዴለ (2007፣94፣95) ንግግርን
ንሇማስተማር የሚረደ ብሌሀቶች ብሇው ከጠቀሷቸው ውስጥ፡-
ጭውውት፡- ተማሪዎች እንዯየ ክፍሌ ዯረጃቸው እና ዲራዊ እውቀታቸው አግባብነት የተመረጡ
ቅንጫቢዎችን በመጠቀም የሚያካሄደት የጭውውት ተግባር እውነተኛ አውዴን ይፇጥራሌ፡፡ እንዱሁም በዚህ ሃሳብ ሊይ
Sesnan (1997፣16) ጨዋታዎችን በክፍሌ ውስጥ ሇመተግበር ሲታሰብ የተማሪዎችን የእዴሜ፣ የባህሌ፣
የእውቀት ወዘተ ሌዩነት በመረዲት ችግሩን መፍታት ይጠበቅበታሌ በማሇት የበዯለን ሀሳብ ያጠናክራለ፡፡
ቃሊዊ ሪፖርት፡- ይህ ዘዳ ተማሪዎች ያነበቡትንና ያዲመጡትን ጉዲይ በራሳቸው የቃሊት አጠቃቀምና የአገሊሇጽ ችልታ በንግግር
ችልታ በንግግር የሚያቀርቡበት ነው፡፡ ተማሪዎች ቃሊዊ ሪፖርት በሚያቀርቡበት ጊዜ አመቺ ሁኔታን ሇመፍጠር
መምህራን የተሇያዩ ዴጋፎችን ማዴረግ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
ቃሇ መጠይቅ፡- ይህ የማስተማሪያ ብሌሀት ተማሪዎች አንዴን ርዕሰ ጉዲይ አስመሌክተው በቃሇ መጠይቅ ከሰዎች መረጃ
የሚሰበሰቡበትና ያገኙትን መረጃ አቀናብረው በክፍሌ ውስጥ

1
በንግግር የሚያቀርቡበት ነው፡፡ ይህን ሃሳብ በማጠናከር Fayzeh (2012፣13) ቃሇ መጠይቅ
በሚያዘጋጁበት ጊዜ መምህሩ የጥያቄዎቹን ብዛትና ጥራት መመሌከት ይጠበቅበታሌ፡፡ በክፍሌ ውስጥ ብቻ
ሳይሆን ከክፍሌ ውጭም ሌምምዴ እንዱያዯርጉ ማበረታታት ይጠበቅበታሌ በማሇት ይገሌፃለ፡፡
ጥያቄ መጠየቅ፡- አብዛኛውን ጊዜ በቋንቋ ክፍሌ ንግግርም ሆነ ላልች የቋንቋ ክሂልችን ሇማስተማር የሚጠቀሙበት
ብሌሀት ነው፡፡ መምህራን ንግግርን በዚህ ስሌት ሲያስተምሩ ማዴረግ ያሇባቸው ተግባራት አሇ፡፡ ከእነሱም ውስጥ ስሇንግግሩ
ተግባር የተማሪዎችን ትኩረት መሳብ የሚችሌ መግቢያ ወይም ፍንጭ መስጠት፣ ተማሪዎች ሃሳባቸውን በራሳቸው
መንገዴ እንዱገሌፁ ማበረታታት፣ መምህራን የራሳቸው ስሜት የሚያንፀባርቁ ርዕሰ ጉዲዮችን ከመምረጥ ይሌቅ ተማሪዎች
በሚመርጧቸው ርዕሰ ጉዲዮች ሊይ እንዱወያዩ መፍቀዴ ወዘተ ናቸው፡፡ በማሇት አስቀምጠዋቸዋሌ፡፡በተጨማሪም
የተሇያዩ ምሁራንም ላልች ንግግርን የማስተማሪያ ብሌቶች ወይም ዘዳዎች እንዲለ ይጠቁማለ፡፡ እነሱም የሚከተለት ናቸው፡፡

ነፃ ተግባቦት እንዯ Byrne (1987፣106) አገሊሇጽ መምህራን የንግግር ክሂሌን በክፍሌ ውስጥ ሲያስተምሩ ይህን
የማስተማሪያ ዘዳ ሲገሇገለ ተማሪወች ምናሌባት ስህተት ሲፇጽሙ መምህሩ ጣሌቃ በመግባት ንግግራቸውን
አያስቆምም፡፡ የፇሇጉትን እየተናገሩ ንግግራቸውን ይቀጥሊለ፡፡ ምክንያቱም ተማሪዎቹ የራሳቸውን ፇጠራዊ ንግግር እንዱናገሩ
ስሇሚያስችሊቸው ነው፡፡ ነገር ግን መምህሩ ሇምን፣ እንዳት እና የመሳሰለትን ጥያቄዎች በመ ጠየቅ በውይይት የተብራ ራ
መሌስ በቃሌ ወይም በንግግር እንዱሰጡ ማበረታታት ይገባዋሌ፡፡
ውይይት ከፍተኛ ዝግጅትን የሚጠይቅ ሲሆን በክፍሌ ውስጥ ከተማሪዎጋር የሚዯረግ ከሆነ ውጤታማ ይሆናሌ፡፡
“የሚቀርቡት ይዘቶች ወይም የመወያያ ርዕስ ጉዲዮች ከእዴሜያቸውና ከችልታቸው ጋር የተመጣጠነ መሆን
ይገባዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ ተማሪዎች የመናገርና የማዲመጥ ችልታቸው እያዯገ ይመጣሌ” በማሇት Widowson
(1990) ይገሌፃለ፡፡ እንዱሁም Fayzeh (2012፣7) ይዘት ተኮር ትምህርት ከተሰጠ በኋሊ ይዘቱን መሠረት ያዯረገ
የመወያያ ርዕስ በመስጠት ወዯ አንዴ መዯምዯሚያ ሃሳብ ሇይ እንዱዯርሱ ማዴረግ ሲሆን ሇመወያያ የሚሰጡት ርዕሰ ጉዲይ ግን
ከተማሪዎች የእውቀት ዯረጃ ወይም ዲራዊ እውቀት፣ ከተማሪዎች ፇሊጏት እና ሃሳብ አመንጪ መሆን ይገባዋሌ በማሇት
ይገሌፃለ፡፡ Davia (2009፣63) “በውይይት የማስተማር ዘዳ ተማሪዎች እርስ በርሳቸው በቅርበት በመነጋገር
መረጃዎችን፣ ሃሳቦችንና አመሇካከቶችን በመሇዋወጥ ክሂሊቸውን የሚያዲብሩበት ዘዳ ነው” በማሇት ያስረዲለ፡፡ ይህ ዘዳ
የተሇያዩ ጠቀሜታዎች አለት፡፡

2
ከጠቀሜታዎቹ ውስጥም ተማሪዎች እርስ በራሳቸው እንዱተዋወቁ ይረዲሌ፣ ጥያቄ እንዱጠይቁ፣ የመማር ፍሊጏታቸው
እንዱጨምር በአጠቃሊይ ስሇጉዲዩ የሚሰማቸውን ነገር ሁለ በንግግር ሇአባልቻቸው እንዱገሌፁ ያበረታታሌ”፡፡ Brook
filed and pre skill (2005፣21፡22)፡፡ ስሇውይይት የማስተማሪያ ዘዳነት ከሊይ የተሇያዩ ምሁራን በዯጋፉነት
ወይም የማስተማሪያ ዘዳነቱ ጥሩ እና በአግባቡ ካሌተጠቀሙበት ዯግሞ ከባዴ የሆነ ጥንቃቄን የሚሹ እንዯሆነ
ያስረዲለ፡፡ ይህ ዘዳ ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ በተሇያዩ ጉዲዮች ሊይ በመነጋገር ችግሮችን የመፍታት የውሣኔ ሃሳብ የመስጠት ጥረት
የሚያዯርጉበት ዘዳ ነው፡
ተማሪዎችን መዴቦ ማስተማር የንግግር ክሂሌን ከሚያዲብሩ ዘዳዎች ውስጥ አንደ ነው፡፡ Brown (2007፣177)
“የቡዴን ሥራ ተማሪዎች በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ሁሇት እና ከዚያ በሊይ ሆነው የተሇያዩ ተግባራትን እንዱያከናውኑ
የሚያስችሌ ዘዳ ነው፡፡ የቡዴን ሥራ ማሇት የተሇያዩ ዘዳዎችን አቅፎ የያዘ ጥቅሌ መጠሪያ ሲሆን ሁሇት እና ከዚያ
በሊይ ወይም ከሁሇት እስከ አምስት ዴረስ አባሊት ያለት ተዯራጅተው በመተባበር የሚሳተፈበት ነው” በማሇት ይገሇፃለ፡፡
D0yie (2008፣87) እና Harmer (2007፣166) ―‖ተማሪዎች ከላልች መሰሌ ጓዯኞቻቸው ጋር በቡዴን
ሲሰሩ የተሇያዩ ጠቀሜታቸውን ያገኛለ፡፡ ከጥቅሞቹ ውስጥም የመመራመር ችልታን ያሻሽሊለ፣ ስሜታቸውን በነፃነት እንዱገሌፁ ያግዛቸዋሌ፣
ሃሳባቸውን ከነባራዊ እውነታ ጋር በማዛመዴ እንዱናገሩ ያዯርጋቸዋሌ፣ በጋራና በመግባባት የመስራት ባህሌ ያዲብራለ” ይሊለ፡፡
ከሊይ የተገሇፁት አገሊሇጾች በአጠቃሊይ ትኩረታቸው ተማሪዎች በተሰጣቸው ተግባር ዙሪያ በጥሌቀት በመመራመር እርስ በራሳቸው
በተመዯቡበት ቡዴን ውስጥ ሃሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ መንገዴ የሚከፍት የማስተማሪያ ዘዳ ነው፡፡ በተቃራኒው ዯግሞ
የቡዴን ሥራ በአግባቡ ካሌተመራ የተሇያዩ እንቅፊቶች የገጥማለ፤ ከጥቀሙ ጉዲቱ ያመዝናሌ በማሇት Burke
(2011፣88፡89) ሲገሌፁ የሚከተለትን ጉዲቶች እንዯሚያዯርሱ ዘርዝረዋሌ፡፡ በአባሊቱ መካከሌ ግጭት
መፇጠር፣የቡዴኑሥራ በአንዴ ግሇሰብ ተሳትፎ ብቻ መሸፇን፣የቡዴኑ
አባሊት ዴርሻቸውን አሇመወጣት፣አሇመዯማመጥ መኖርና የመሳሰለት ናቸው በማሇት ዘርዝረው ያስቀምጧቸዋሌ፡፡

2
2.10.ንግግርን የማስተማር ሂዯት
ንግግር የተሇያዩ ንዐሳን ተግባራትን የያዘ ሂዯት እንጂ በአንዴ ውስን ጊዜ የሚከናወን ነጠሊ ተግባር አይዯሇም፡፡ ንግግሩ ከመቅረቡ በፉት እና
ከቀረበ በኋሊ ሉተኮርባቸው የሚገቡ ተግባራት አለ በማሇት በዴለ (2007፣92-93) በመግሇጽ እነዚህም ተግባራት በሦስት
እንዯሚከፇለና የሚከተለትም እንዯሆኑ አስቀምጠዋሌ፡፡

2.10.1.ቅዴመ ንግግር ተግባራት


ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር ከመሳተፊቸው በፉት ቀዴመው ሉያከናውኗቸው የሚገቡ ቅዴመ ንግግር
ተግባራት አለ፡፡ እነሱም፡-ንግግር የሚዯረግበትን ርዕስ መምረጥ፣በተመረጠው ርዕስ ዙሪያ መረጃዎችን መሰብሰብ፣ንግግር
የሚዯረግበትን አሊማ ማወቅ፣አዴማጭን መወሰን እና ዋና ዋና ነጥቦችን በማስታወሻ መያዝ ናቸው፡፡

2.10.2. የንግግር ተግባራት


ተማሪዎች የቅዴመ ንግግር ተግባራትን ካጠናቀቁ በኋሊ ንግግር ያቀርባለ፡፡ በዚህ ጊዜ ትኩረት ሉያዯርጉባቸው የሚገቡ
ተግባራት፡-ርዕሱን ሇአዴማጭ ማስተዋወቅ፣የንግግሩን አሊማ ማስተዋወቅ፣አዴማጭን በአይን መቃኘት፣ንግግርን ሳቢ አዴርጏ
መጠቀም፣በንግግሩ መጨረሻ ምስጋና ማቅረብና የመሳሰለት ናቸው፡፡

2.10.3. የዴህረ ንግግር ተግባራት


ተናጋሪዎች አዴማጮቻቸው ምን ያህሌ መሌዕክቱን እንዯተረደ የሚገመግሙበት ነው፡፡ ይህም ሂዯት የተወሰኑ
አዴማጮችን በዘፇቀዯ በመምረጥ ስሇንግግሩ መረጃ እንዱሰጡ ጥያቄ መጠየቅ ነው፡፡ ከምሁሩ አገሊሇጽ መረዲት
እንዯሚቻሇው አንዴ መምህር የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር ክፍሌ ውስጥ ሲገባ እነዚህን ከሊይ የተጠቀሱት ሂዯቶች ይከናወሌ፡፡
በእነዚህ ሂዯቶች ውስጥ ተማሪውና መምህሩ ማሇፍ አሇባቸው ፡ ይህን ተግባር እውን ሇማዴረግ የተሇያዩ የማስተማሪያ
ዘዳዎችን ማሇትም ውይይቶችን፣ ክርክሮችን እና ላልች ተግባራትን በማዯራጀት እና እነዚህን ተንተርሰው እንዱናገሩ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡

2.11. የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮች


በቋንቋ ትምህርት ክፍሌ ውስጥ የመማር ማስተማር ሂዯት በሚከናወንበት ወቅት ተግባሩን ሉያዯናቅፈ የሚችለ ሁኔታዎች
በመምህሩም ሆነ በተማሪው ሉከሰቱ የሚችለ ችግሮች ይኖራለ፡፡ በመምህሩ በኩሌ የማስተማር ችልታ፣ የብቃት ማነስ፣ የዝግጅት ማነስ፣
የክፍሌ አመራር ችልታ ማጣት ወዘተ መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡ በተማሪዎች በኩሌ ዯግሞ መታቀብ፣ የሚናገሩትን ማጣት፣
ዝቅተኛ ወይም ሁለን ያማከሇ ተሳትፎ አሇመኖር እንዯሆኑ

2
Ur (1996፣121) እና በዴለ (2007፣88፡89) በመግሇጽ ከተዘረዘሩት ችግሮች ውስጥ ዋና ዋናዎቹ የሚከተለት
ናቸው፡፡
መታቀብ፡- የሚናገር ሰው ከሚያዲምጥ፣ ከሚያነብ ወይም ከሚጽፍ ሰው የበሇጠ የላልችን ትኩረት ይስባሌ፡፡
በመሆኑም ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ንግግር በሚያዯርጉበት ጊዜ እንሳሳታሇን በሚሌ አመሇካከት ፍርሃት
ስሇሚያዴርባቸው ከመናገር ይሌቅ ዝምታን ይመርጣለ፡፡ እንዱሁም “የምናገረው ነገር ሇላልች ተዯማጭና
ሳቢ ሉሆን አይችሌም” በሚሌ እምነት ሃሳባቸውን በውስጣቸው አምቀው ስሇሚይዙ ሇንግግር በሚዘጋጁ ተግባራት
በፇቃዯኝነት አይሳተፈም፡፡
የሚናገሩትን ነገር ማጣት፡- ተማሪዎች የመናገር ፍሊጏት እያሊቸው አንዲንዴ ጊዜ ሇንግግር ስሇተመረጠው ጉዲይ በቂ መረጃ
ስሇማይኖራቸው ሇመናገር አይዯፍሩም፡፡ ይህም የሚሆንበት ምክንያት ሇንግግር የተመረጠው ርዕስ የተማሪዎችን ዯረጃ፣ ያሊጏትና
ዲራዊ እውቀት፣ ያሊገናዘበ ከሆነ ተማሪዎቹ እንዲይሳተፈ ያዯርጋሌ፡፡ ይህ ክስተት በተዯጋጋሚ የሚከሰት ከሆነ ተማሪዎች ሇንግግር ስር የሰዯዯ
ጥሊቻ ሉያዲብሩ ይችሊለ፡፡ ይህ እንዲይሆን መምህራን ሇክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር የሚመርጡት ርዕስ ጉዲይ የተማሪዎችን ፍሊጏት፣
ዯረጃና ዲራዊ እውቀት ያገናዘበና የሚስብ መሆን ይገባሌ፡፡
የተማሪዎች ተሳትፎ አሇመመጣጠን፡- ሇንግግር መሇማመጃ የቀረቡት ተግባራት ሁለንም የማያሳትፍበት ሁኔታ ሉከሰት
ይችሊሌ፡፡ ይህ የተሳትፎ አሇመመጣጠን የተወሰኑትን አዴማጭ ብቻ ስሇሚያዯርግ በንግግር ችልታ መዲበር ሊይ
ተፅእኖ ያሳዴራሌ፡፡ ይህን ችግር ሇመቅረፍ ሇመናገር የሚያነሳሱ ሃሳቦችን በመምረጥ ሇሁለም ተማሪዎች እኩሌ የመሳተፍ እዴሌ መስጠት
ተገቢ ነው፡፡ በሌምምዴ ጊዜ መምህሩ ተገቢውን ክትትሌ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡

2.12. የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮችን

ሇማስወገዴ የሚያግዙ ተግባራት


Ur (1996፣121) እና በዴለ (2007፣89፡90) ንግግርን በማስተማር ሂዯት ሇሚያጋጥሙ ችግሮች
የሚከተለትን ተግባራት በመፍትሄነት ጠቁመዋሌ፡፡
የቡዴን ሥራን መጠቀም የክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባራትን ተማሪዎች በቡዴን ሆነው እንዱያካሂደ ማዴረግ የሚናገሩ
ተማሪዎችን ቁጥር ይጨምራሌ፡፡ እንዱሁም በክፍለ ተማሪዎች ፉት ቆመው ሇመናገር የሚፇሩና ጭምት ተማሪዎች
በተወሰኑ ተማሪዎች አዴማጭነት ንግግር እንዱሇማመደ እዴሌ ይሰጣሌ፡፡ ይህን ሇማዴረግ እና የሁለንም ተሳትፎ
ሇማጏሌበት መምህራን ትኩረት በመስጠት መከተታተሌ ይኖርባቸዋሌ፡፡

2
ሳቢና አነቃቂ የመወያያ ርዕስ ወይም ጥያቄ መምረጥ፡- ተማሪዎች የክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር የሚመረጠው ርዕሰ
ጉዲይ ወይም የሚዘጋጀው ጥያቄ ግሌጽ፣ ሳቢ፣ ተማሪዎችን ሇንግግር የሚያነሳሳና ሉያነጋግር የሚችሌ ሰፉ ሃሳብ
የያዘ መሆን ይኖርበታሌ፡፡ የተመረጠው ርዕሰ ወይም የተዘጋጀው ጥያቄ የተማሪዎችን ፍሊጏት መሠረት አዴርጏ ከሆነ
የተማሪዎች ተሳትፎ ከፍ ይሊሌ፡፡ ተግባሩን በራሳቸው የቃሊት አጠቃቀም እና አገሊሇጽ እንዱያቀርቡ ማዴረግ፡-
ተማሪዎች አንዴን ርዕስ ጉዲይ በተመሇከተ ንግግር በሚያዯርጉበት ጊዜ ሃሳባቸውን በራሳቸው ቃሊትና የአገሊሇጽ
መንገዴ እንዱያቀርቡ ማሇማመዴ ተገቢ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ ተማሪዎች ሉገሌፁት በሚፇሌጉት ጉዲይ
ሙለ ትኩረታቸውን በማሳረፍ በሚናገሩት ሃሳብና በቋንቋ አጠቃቀማቸው መካከሌ ጠንካራ ግንኙነት እንዱኖረው
ያዯርጋሌ፡፡ ስሇሆነም ተማሪዎች ሃሳባቸውን በራሳቸው የቃሊት አጠቃቀምና የአገሊሇጽ ችልታ ተጠቅመው እንዯያቀርቡ ማዴረግ የንግግርን
ተግባር ከባዴ አዴርገው እንዲያስቡት ያዯርጋሌ፤ በራስ የመተማመን ዯረጃቸውን ከፍ ያዯርገዋሌ፡፡

መ. የንግግር ክሂሌን በሚመሇከት መመሪያ ወይም ትዕዛዝ መስጠት


በክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር ተማሪዎችን እኩሌ በማሳተፍ ተፇሊጊውን ውጤት ማምጣት ይችሌ ዘንዴ መመሪያና ትዕዛዞችን ተከትል
መሄዴ አሇበት፡፡ ይህም የሚሆንበት ዋናው ምክንያት የተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ ብዙውን የሌምምዴ ጊዜ እንዲይወስደ እና
ጭምት ተማሪዎች እኩሌ ዴርሻ እንዲይኖራቸው ስሇሚያዯርግ ነው፡፡ መምህራኑም በሌምምዴ ሂዯት
ሇሌምምደ የተመሇከተው መመሪያ ወይም ትዕዛዝ ተግባራዊ መሆኑን መከታተሌ አሇባቸው፡፡ ስሇዚህ የመናገር ክሂሌን የክፍሌ
ውስጥ ክንውን ውጤታማ ሇማዴረግ በተማሪዎች የክፍሌ ውስጥ ተራክቦ ሊይ ተፅዕኖ የሚያሳዴሩ ችግሮችን ሇመቀነስ ከሊይ
በመፍትሄነት የቀረቡትን ነጥቦች ተግባራዊ ማዴረግን መምህራን በውሌ ሉገነዘቡት ይገባሌ፡፡

2.13.የክፍሌ አመራር
የክፍሌ አመራር የሚሇው ጽንሰ ሀሳብ የመምህሩን ሚና፣ የተማሪውን ሚና፣ የክፍሌ አዯረጃጀት ወይም አቦዲዯን እና የስነ
ስርዓት ሁኔታን እንዯሚመሇከት (Harmer 1991፣235) ይገሌፃለ፡፡ የክፍሌ አመራር ችልታ የመምህሩን እና መምህሩ
ሇትምህርቱ የሚገሇገሌባቸውን ተግባራት ጭምር ሇማረጋገጥ ስሇሚረዲ ጠቃሚ ነው፡፡ ስሇሆነም በቋንቋ ትምህርት ክፍሌ
አዯረጃጀት፣ የተማሪዎችና የመምህሩ ሚና ምን መምሰሌ እንዲሇበት እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡

2
2.13.1. በመናገር ክሂሌ የክፍሌ አዯረጃጀት
መምህራን የሚያስተምሩትን ክፍሌ የማዯራጀት ችልታና ቴክኒክ ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡ እንዱህ አይነቱ ተግባር
የክፍሌ አመራር በመባሌ እንዯሚታወቅ Scrivener (1994፣9) ይገሌፃለ፡፡ ጥሩ የክፍሌ አመራር ምቹ የመማር
ማስተማር አውዴ በመፍጠር ተማሪዎች ሳይሸማቀቁ ሃሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ የማበረታታት ሀይለ በጣም ከፍተኛ
ነው፡፡ የተማሪዎችን የክፍሌ ውስጥ አቀማመጥን ስንመሇከት የተሇያዩ የክፍሌ ውስጥ
አቀማመጦች አለ፡፡
ይሁን እንጂ ንግግርን ሇማስተማር ግን የተሻሇ አቀማመጥ የሚባሇው የፇረስ ኮቴ ወይም “u” ቅርጽ የሚባሇው
አቀማመጥ ነው፡፡ Scrivener (1994:94) ይህን የፇረስ ኮቴ አቀማመጥ በሚመሇከት እንዱህ
ገሌፀውታሌ፡፡ በፇረስ ኮቴ በ”u” ቅርጽ አቀማመጥ አንደ ተማሪ ላሊውን ማየት ስሇሚችሌ ተማሪዎች በቡዴኑ ውስጥ ጥሩ
የሆነ ተሳትፎ እንዱኖራቸው ያግዛሌ፡፡ ይህ አይነቱ አቀማመጥ በተማሪዎች መካከሌ የእኩሌነት ስሜት ከመፍጠሩም በሊይ ዯከም
ያለ ተማሪዎች በጏበዝ ተማሪዎች እንዲይዋጡና እንዲይዯበቁ አስተወጽኦ ያዯርጋሌ፡፡ የጥንዴ፣ ትንሽ ቡዴኖች እና ክፍለን
በአንዴ ማዴረግ በጣም የተሇመደ የቋንቋ ትምህርት አዯረጃጀቶች ሲሆኑ በእነዚህ መካከሌ ሇእሇቱ ትምህርት ተገቢነት ያሇውን
አዯረጃጀት መምህሩ መርጦ መጠቀም እንዯሚችሌ Scrivener (1994፣13) ጠቁመዋሌ፡፡
በቡዴኖች ውስጥ መካተት የሚገባቸውን ተማሪዎች ቁጥር በሚመከሇከ ት በተሇያዩ ምሁራን የተሇያየ አሀዝ የሚጠቅሱ
ሲሆን Sesnan (1997፣175) ግን በአንዴ የቋንቋ ክፍሌ ውስጥ የሚዯራጁ ቡዴኖች ከአራት እስከ አምስት አባሊት
በውስጣቸው ቢይዙ ተመራጭነት እንዲሇው ይጠቅሳለ፡፡ አዯረጃጀቱም በትምህርታቸው ዯከም ያለትንና ጏበዝ ተማሪዎችን መያዝ
አሇበት ይሊለ፡፡ ምክንያቱም ዯከም ያለትን ተማሪዎች ከጏበዞች ጋር ሲሆኑ ያለባቸውን ችግሮች ሁለ ተቋቁመው ከጓዯኞቻቸው
ሇመማር የሚያዯርጉት ጥረት ከፍተኛ ስሇሚሆን ነው፡፡
በላሊ በኩሌ Harmer (1991፣246) እንዯሚለት አንዲንዴ ጊዜ በትምህርታቸው ሻሌ ያለትንና ዯከም ያለትን ተማሪዎች
ሇየብቻቸው ማዯራጀት ተማሪዎቹ በራሳቸው ጥረት ስሇሚማሩ ጠቃሚ ነው፡፡ ስሇዚህ መምህሩ አንዴ ብቸኛ
መንገዴ እንዯላሇ ተገንዝቦ አዯረጃጀቱን በሚያመቸው ዘዳ ሉያከናውነው እንዯሚችሌ መረዲት ይኖርበታሌ፡፡ አዯረጃጀቱ
ምንም ይሁን ምን በተማሪዎች መካከሌ እንዱሁም በተማሪዎችና በመምህሩ መካከሌ የማያጨናንቅ የተዝናና የመማር
ሁኔታ መፍጠር ገሇፃ ከማዴረግ ይሌቅ የሚያወያዩ ጥያቄዎችን መጠየቅና የማሰቢያ ጊዜ መስጠት የተማሪዎችን የመማር
ጊዜ ከፍ ማዴረግ

2
ተማሪዎች እንዱናገሩ ሇማዴረግ የጥንዴ፣ የሦስትዮሽ እና የቡዴን ሥራ መጠቀም የተማሪዎችን መስተጋብራዊ ግንኙነት
ከፍ ሇማዴረግ ጉሌህ ዴርሻ እንዲሇው Scrivener (1994፣15) ጠቁመዋሌ፡፡ ምንም እንኳን በቡዴን መዴቦ
/ቦዴኖ/ የንግግር ክሂሌን ማስተማሩ ውጤታማ ሇማዴረግ የመማሪያ ከፍሊቸው አመቺና ተመራጭ ቢሆንም
በተቃራኒ በርካታ እንቅፊቶች ይገጥማለ፡፡ እንዯ Byrne (1987፣1) አገሊሇጽ በተይሇይ ማዲመጥንና መናገርን በማስተማር
ወቅት የተሇያዩ እንከኖች ይኖራለ፡፡ ከእነሱም ውስጥ ጥቂቶቹ የሚከተለት ናቸው፡-በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ የተማሪዎች
ብዛት ከፍተኛ መሆን፣የመማሪያ ክፍሌ አዯረጃጀት፣መርሀ ትምህርቱ እና የንግግር ክሂሌን በፇተና ውስጥ የማካተት ችግር ናቸው፡፡
ከሊይ ከተጠቀሱት አባባሌ እንዯምንረዲው የተማሪዎችን የንግግር ክሂሌ ሇማስተማር አመቺና ብቸኛ ስፍራ የመማሪያ ክፍሌ
መሆኑና መምህራን ተማሪዎቻቸው የንግግር ክሂሌን እንዱያዲብሩ ጥረት በሚያዯርጉበት ወቅት ችግሮች
እንዯሚያጋጥሟቸው ነው፡፡ ከችግሮቹ ውስጥ አንደ በአንዴ የመማሪያ ክፍሌ ውስጥ የተማሪዎች ቁጥር ከመጠን በሊይ መሆኑ
ነው፡፡ ሁሇተኛው ችግር ዯግሞ የመማሪያ ክፍሌ አዯረጃጀት ነው፡፡ እያንዲንደ ክፍሌ አንዴ ወጥ አዯረጃጀት ስሊሇው
እና የተማሪ ቁጥሩም እንዯዚያው በመሆኑ ተማሪዎችን በጥንዴና በቡዴን ከፊፍል ንግግር እንዱሇማመደና እንዱያቀርቡ
በሚዯረግበት ጊዜ በሚፇጠረው ዴምጽ ላልች ክፍልችን መረበሹ ነው፡፡ ላሊው ዯግሞ መርሀ ትምህርቱ ሇቋንቋ
ትምህርት ዘርፎች ትኩረት ባሇመስጠቱ የተነሳ የክፍሇ ጊዜ መጠን የተዛባ መሆኑ ነው፡፡ በመጨረሻ የተጠቀሰው ችግር የንግግር
ክሂሌን በፇተና ውስጥ አካቶ ማቅረብ አሇመቻለ ነው፡፡

2.14.ንግግርን በመማር ማስተማር ሂዯት የመምህሩ ሚና


መምህራን የተማሪዎቻቸው የንግግር ክሂሌ እንዱዲብርና የንግግር ትምህርት ፍሊጏት እንዱያዴርባቸው ማበረታታትና ተከታታይ
ሌምምዴ እንዱያዯርጉ ሁኔታዎችን ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ Nunan(1991፣2) እንዯገሇፁት አብዛኞቹ የቋንቋ
መምህራን አሊማ ትክክሇኛውን የማስተማሪያ ዘዳ በመምረጥ በተግባር ሊይ ማዋሌ ነው፡፡ በተጨማሪም
Sahar (2014፣4) በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ትምህርቱ ሲቀርብ የመምህሩ ሚና የሚከተለት እንዯሆኑ ገሌፀዋሌ፡፡
ተማሪዎች የተሇያዩ ዘዳዎችን ተጠቅመው ሇችግሮች መፍትሄ የሚሆኑ ሃሳቦችን እንዱፇሌጉ ማዴረግ፣የአመቻችነት ሚና
መጫወት፣ተማሪዎች እርስ በርስ መስተጋብር እንዱፇጥሩ ማበረታታት፣የመማሪያ ክፍለን ሁኔታ ሇሚያስተምረው የንግግር ይዘት
ምቹ እንዱሆን ማዴረግ እና የተማሪዎች በራስ የመተማመን ሁኔታ እንዱዲብር ያመቻቻሌ፡፡

2
ስሇዚህም መምህሩ በመማር ማስተማሩ ሂዯት ቀጥተኛ ተዋናይ ሆኖ ሳይሆን አንዲንዴ የቡዴን አባሌ ራሱን
በመቁጠር ተማሪዎች በሚሰሩበት ወቅት ተሳታፉ በመሆን ተማሪዎችን ይከታተሊሌ፡፡ በዚህ ወቅት ተማሪዎች
ከርዕሰ ጉዲዩ እንዲይወጡና ከርዕሰ ጉዲዩ ጋር የማይሄዴ ነገር እንዲያመጡ አቅጣጫን ያመሇክታሌ፡፡ ተማሪዎች ከላልች
ጓዯኞቻቸው ጋር እንዱወያዩ፣ ሃሳብ እንዯያጋሩ፣ በቡዴኑ ውስጥ በንቃት እንዱሳተፈና ሇችግሮቻቸው መፍትሄ የሆኑ ሃሳቦችን
እንዱያመጡ ማበረታታት የመማር ማስተማሩ ሂት ዯት የሚቀጥሌበትን ሁኔታ የሚያመቻች መሆኑን መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡

2.15. የተማሪዎች ሚና
በተግባቦታዊ የቋንቋ ማስተማሪያ ዘዳ ዋነኛ ተጠቃሚና ተዋናኝ ተማሪዎች መሆናቸው ይታወቃሌ፡፡ ሇዚህም ነው በቋንቋ መማር
ማስተማር ሂዯት ተማሪዎች ከፍተኛ ሚና አሊቸው የሚባሇው፡፡ “በተሇይ የንግግር ክሂሌን ሇማዲበር ፍሊጏት
ያሇው የቋንቋ ተማሪ የራሱን ሃሳብ ሇላሊው ወገን በተረት ሇማስተሊሇፍ መሞከርና የላሊውንም ንግግር አዲምጦ የመረዲት
ኃሊፉነት ይጠበቅበታሌ፡፡ በሚማረው ቋንቋ ብቃት ባይኖረውም ብቃቱን ሇማሻሻሌ ተሳትፎ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡
Freeman and Long (1991፣199)

ከዚህ ሃሳብ መረዲት የሚቻሇው አንዴ ተማሪ ንግግር በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት
እስኪቀዲጅ ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ እንዲሇበት ነው፡፡ Richards
Rodjers (1986፣77) በቋንቋ ትምህርት ንግግርን የሚያስተምር መምህር በሚሰጠው የመወያያ፣
የመከራከሪያ ርዕስ ሊይ ተማሪዎች በቡዴናቸው ሃሳብ መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ እያንዲንደ ተማሪ የመናገር
እዴሌ ስሇሚያገኝ የንግግር ችልታው እየተሻሻሇ ይሄዲሌ፡፡

በዚህ ወቅት ተማሪዎች ከርዕሰ ጉዲዩ እንዲይወጡና ከርዕሰ ጉዲዩ ጋር የማይሄዴ ነገር እንዲያመጡ አቅጣጫን ያመሇክታሌ፡፡
ተማሪዎች ከላልች ጓዯኞቻቸው ጋር እንዱወያዩ፣ ሃሳብ እንዯያጋሩ፣ በቡዴኑ ውስጥ በንቃት እንዱሳተፈና ሇችግሮቻቸው መፍትሄ
የሆኑ ሃሳቦችን እንዱያመጡ ማበረታታት የመማር ማስተማሩ ሂዯት የሚቀጥሌበትን ሁኔታ የሚያመቻች መሆኑን መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡

2
2.16.ንግግርን የማስተማር መርሆች
አንዯበተ ርቱዕነት ወይም የመናገር ብቃት የሚዲብረው በመዯበኛ የመማር ማስተማር ሂዯት ነው፡፡ የመማር
ማስተማሩ ሂዯት በበኩለ በዘፇቀዯ የሚመራ ሳይሆን በመርህ ሊይ የተመሰረተ ሉሆን ይገባዋሌ፡፡ ክሂለን ስናስተምር
የሚከተለትን መርሆች እንዴንከተሌ Ur (1996:25) ይገሌፃለ፡፡
የመናገር ክሂሌ ሉሻሻሌና ሉዲብር የሚችሇው በመናገር በመሆኑ ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ሇንግግር የተሰጠውን ጊዜ ንግግርን
በመሇማመዴ እንጂ መምህሩ ሇንግግር የሚሰጠውን ላሊ ተግባር በማሰራት ማሳሇፍ የሇበትም፡፡ በጥንዴ፣
በአነስተኛ ቡዴንና በግሌ የሚሇማመደበትን ችልታቸውን እንዱያዲብሩ ከመምህራን ማሇማመዴ ከተማሪ ዯግሞ
መሇማመዴ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
ሁለም ተማሪዎች በንግግር ትምህርት ጊዜ እኩሌ የመሳተፍ እዴሌ ማግኘት አሇባቸው፡፡ በክፍሌ ውስጥ የሚገኘው የንግግር
ሌምምዴ በተወሰኑ ፇቃዯኛ ተማሪዎች ብቻ መወሰንና መሸፇን የሇበትም፡፡ በተቻሇ መጠን ሁለንም እኩሌ መዲረስ አሇበት፡፡

ክሂለን ሇማሇማመዴ የሚመረጠውን ርዕሰ ጉዲይ ወይም የመነጋገሪያ ክንውን ሇውይይት አስዯሳች እና ሳቢ በማዴረግ
የተማሪዎችን የመናገር ፍሊጏት ማነሳሳት ሇክሂለ መዲበር ፊይዲው የጏሊ ነው፡፡ እንዱሁም
Harmr(1991፣125)ተማሪዎች ከሚያውቁትና ከገጠመኞቻቸው ጋር በማያያዝ የሚናገሩበትን ርዕሰ ጉዲይ መምረጥና ምቹ
ሁኔታ መፍጠር ያስፇሌጋሌ፡፡ ተማሪዎቹን ሇንግግር ከሚያነሳሳቸው ነገሮች አንደ የሚናገሩበት ጉዲይ ከዯረጃቸው፣
ከፍሊጏታቸው ጋር የተሳሰረ መሆኑ ነው፡፡ በማያውቁት ርዕሰ ጉዲይ ሊይ ንግግር እንዱያዯርጉ መገፊፊት ሇመናገር የሚኖራቸው
ተነሳሽነት ስሇሚቀንስባቸው ወይም ጭራሽ እንዲይናገሩ ስሇሚያዯርጋቸው አሳታፉ ርዕሶችን መምረጥና የተማሪዎቹን ተሳፎች ማጠናከር
ይገባሌ፡፡
ንግግርን በማስተማር ሂዯት ተማሪዎቹ ማዲበር የሚጠበቅባቸው ተቀባይነት ያሇው አዴማጭ በቀሊለ ሉረዲው እንዱችሌ
ተቀባይነት ባገኘው በመዯበኛ ቋንቋ መሆን አሇበት፡፡ መዯበኛውን ቋንቋ መሰረት ተዯርጏ የሚሰጣቸው ርዕሰ ጉዲይ ግን ከተማሪዎቹ ዯረጃ እና
ፍሊጏት ጋር በሚጣጣም መሌኩ የሚገሇፁ ተግባር ሉቀርብሊቸውና በተዯጋጋሚ ሉሇማመደ ይገባሌ፡፡
በአጠቃሊይ የመናገር ክሂሌን ሇማዲበር በመማር ማስተማሩ ሂዯት ተማሪዎቹን ማዕከሌ ያዯረጉ ተግባራት መቅረብና
በተማሪዎቹ መከናወን አሇባቸው፡፡ የመማር ማስተማሩ ሂዯትም ተማሪዎቹ መሪ ተዋናይ የሚሆኑበት፣ ክፍሇ
ጊዜው በሁለም ተማሪዎች

2
ተግባራዊ እና ተመጣጣኝ ተሳትፎ የሚሸፇንበት፣ ስሇንግግር የሚማሩበት ሳይሆን መናገርን የሚሇማመደበት መሆን ይጠበቃሌ፡፡

2.17. በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የተግባር ምንነት


ተግባር የሚሇው ቃሌ በተሇያዩ የሥርዓተ ትምህርት ባሇሙያዎች፣ በመምህራን እንዱሁም በሌዩ ሌዩ የሙያ
መስኮች በሚገኙ ሰዎች በተሇያየ መንገዴ ትርጓሜ ሲሰጠው ይስተዋሊሌ፡፡Nunan (1989፣7)
እንዯሚገሌጹት፣ ተግባር በክፍሌ ውስጥ የሚዯረግ ክንውን ሲሆን፣ተማሪዎች በታሊሚው ቋንቋ የሚቀርብሊቸውን ትዕዛዝ
የመረዲት፣ የመተግበር እና የመግባባት ሂዯትን የሚጠይቅ ነው፡፡ በዚህም ጊዜ የተማሪዎች ትኩረት ቅርጽ ሊይ
ሳይሆን፣ ትርጉም ሊይ ይሆናሌ፡፡
በዚህ ብያኔ ውስጥም ምሁሩ የተግባርን ባህሪያት ከተሇያዩ እይታዎች አንጻር እንዯተመሇከቷቸው መረዲት
ይቻሊሌ፡፡ የመጀመሪያው ፍቺ ቅዴሚያ ሉሰጠው እንዯሚገባ፤ ሁሇተኛው ዯግሞ ተግባራቱ ከዕውናዊው ዓሇም ጋር
የተቆራኙ መሆን እንዯሚኖርባቸው፤ እንዱሁም የተግባራቱ ውጤታማነት የሚመዘነው ዯግሞ በተማሪዎቹ ሊይ
ከሚያመጣው ሇውጥ በመነሳት እንዯሆነ እንገነዘባሇን፡፡ በተጨማሪ ተግባር በተግባቦት ሂዯት ውስጥ ሌዩ ሌዩ ውጤቶችን
ሇማግኘት ሲባሌ በክፍሌ ውስጥ የሚፇጸም ክንዋኔ እንዯሆነ ነው፡፡
በአጠቃሊይ ከሊይ ከቀረቡት ብያኔዎች መረዲት የሚቻሇው ተግባር፣ ከቅርጽ ይሌቅ ፍቺ ሊይ የሚያተኩር፣ በመማር
ማስተማሩ ሂዯት በታሊሚው ቋንቋ ማህበረሰብ ውስጥ ያለ አውድች ሊይ ተመስርቶ፣ ተግባቦታዊ በሆነ መሌኩ የትምህርቱ ሂዯት
እንዱከናወን የሚያስችሌ ነው፡፡ በላሊ በኩሌ በቋንቋ ትምህርት ውስጥ ተግባር እና መሌመጃ የሚለ ጽንሰ ሀሳቦችን፣
ሇአንዴ አይነት እሳቤ እየቀያየሩ መጠቀም የተሇመዯ ነው፡፡ ነገር ግን የተሇያዩ ምሁራን በሁሇቱ ጽንሰ ሀሳቦች
መካከሌ የፍቺ ሌዩነት እንዲሇ ሇማሳየት ችሇዋሌ፡፡ ከእነዚህም ውስጥ Widdowson (1998) እና Ellis
(2003) እንዯሚያስረደት በቋንቋ ትምህርት ውስጥ ተግባር፣ ቅዴሚያ የሚሰጠው ሇፍቺ ሲሆን፣ መሌመጃ ዯግሞ
መዋቅራዊ በሆኑ ሂዯቶች ሊይ ትኩረቱን ያዯረገ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ፣ መሌመጃ የተማሪዎችን የስነሌሳን ዯረጃ
ሇማሻሻሌ የሚያስችሌ እና ተግባቦታዊ ችልታን ሇማሳዯግ እንዯመነሻ ሉሆን የሚችሌ ነው፡፡ ተግባር ግን፣ የተማሪዎቹ የቋንቋ
ችልታ መዲበር እንዱችሌ ተግባቦታዊ ክንውኖችን መጠቀምን የሚጠይቅ ነው፡፡ ሇማዘጋጀት ጥቅም ሊይ
ሉያውለት የሚችሌ ነው፡፡እንዯአጠቃሊይ ተግባር እና መሌመጃ በቋንቋ ትምህርት ውስጥ መቅረብ
ይኖርባቸዋሌ፡፡ ሆኖም መሌመጃ ትኩረቱ በቋንቋው መዋቅር ሊይ እንዯመሆኑ መጠን ሇትምህርቱ ሂዯት
እንዯ ዯጋፉ ሆኖ መቅረብ ይኖርበታሌ፡፡ ተግባር ግን ተማሪዎቹ ቋንቋውን ተግባቦታዊ ሂዯትን በተከተሇ መሌኩ
እንዱማሩ የሚያስችሊቸው ብልም ሂዯታዊ

2
በሆነ መሌኩ የሰዋስው ዕውቀትን እንዱገነዘቡ የሚያስችሌ በመሆኑ በስፊት ሉቀርብ ይገባሌ፡፡
በዚህ የጥናት ሂዯትም ከመሌመጃ ይሌቅ ተግባር ሊይ በማተኮር የተሇያዩ የመምህሩ የንግግር ኪሂሌ ተግባራት ተትሸዋሌ
ፇይ ህም
የሆነበት ምክንያት ጥናቱ የመምሀሩ የክፇሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር ሊይ ስሇሚያተኩር ፡፡

2.17.1.የንግግር ትምህርት ተግባራት ዓይነቶች

የተሇያዩ ምሁራን በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የሚውለ ተግባራትን በተሇያያ መሌክ ሲመሇከቷቸው ይስተዋሊሌ፡፡ እነዚህም
ተግባራት በትምህርቱ ሂዯትሲቀርቡእንዯሚተኮርበት የቋንቋ ክሂሌ ሉተገበሩ የሚችለ ናቸው፡፡ ከዚህ በታች የቀረቡትም
የተግባራት ዓይነቶች በተሇያዩ ምሁራን ሲመዯቡ የሚያሳይ ነው፡፡ እነዚህም የተግባራት ዓይነቶች ከተዘረዘሩ በኋሊ
እርስ በርስ ስሇሚጋሯቸው ተግባራት አጠር ያሇ ማብራሪያ እንዱሰጥ ተዯርጓሌ፡ የ Prabhu (1987፣8) ተግባራት
የPrabhu (1987) ተግባራት ቀዯም ሲሌ በባንጋልር ፕሮጀክት ውስጥ በመተግበር ሇተግባር ተኮር የቋንቋ
ማስተማር ዘዳ መምጣት አስተዋጽኦ እንዲዯረጉ ይታመናሌ፡፡ ከዚህ በታች የቀረቡትም በባንጋልር ፕሮጀክት ውስጥ ተግባር ሊይ የዋለ
የተግባራት አይነቶች ናቸው (Nunan 2004፣)፡፡
ከአንዴ ግሇሰብ ወዯላሊ ግሇሰብ ወይም ከአንዴ ስፍራ ወዯ ላሊ ስፍራ መረጃዎችን በማስተሊሇፍ ወይም በመቀበሌ የሚከናወን
ተግባር ነው፡፡ ሇምሳላ በጥንዴ-በጥንዴ የተቀመጡ ተማሪዎች በአንዴ ታሪክ ሊይ የተመሰረተ የተጓዯሇ ታሪክ በመስጠት
ከላሊው ጥንዴ ቡዴን ጋር እየተወያዩ እንዱያሟለ ማዴረግን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡ የቀረበን መረጃ መነሻ
በማዴረግ ተጠይቃዊ በሆነ መሌኩ አዲዱስ ሃሳቦችን የማፍሇቅ እና ማጠቃሇያ የመስጠት ተግባርን የሚጠይቅ ነው፡፡- ከተሰጡ ሌዩ
ሌዩ ሁነቶች በመነሳት ተማሪዎች የግሌ ስሜቶቻቸውን እና አመሇካከታቸውን ሇክፍሌ ጓዯኞቻቸው እንዱያጋሩ
የሚጠይቁ ተግባራት ናቸው፡፡ ሇምሳላ ያሌተቋጩ ታሪኮችን የማሟሊት እንዱሁም ማህበራዊ ጉዲዮች ሊይ ሀሳብ
በማንሳት የግሌ አስተያየት መስጠትን ይመሇከታሌ፡፡
 የ Willis (1996) ተግባራት
የWillis (1996) ተግባራት፣ Prabhu (1987) በሶስት ከከፇሎቸው ተግባራት ላልች የተግባራት
አይነቶችን አካተው በስዴስት አበይት አዕምሯዊ ክንውኖች ከፍሎቸዋሌ፡፡ እነሱም፡- መዘርዘር፣ በቅዯም ተከተሌ ማዯራጀት፣
ማወዲዯር፣ ችግሮችን መፍታት፣ ሌምዴ መሇዋወጥ፣ እና ፇጠራዊ ተግባራት ናቸው፡፡

3
ተማሪዎቹ ሌዩ ሌዩ ጉዲዮችን እንዱዘረዝሩ የሚያዯርግ ሲሆን፣ የማስታወስ እና የግንዛቤ ችልታቸውን እንዱያሳዴጉ
ያስችሊቸዋሌ፡፡ የሰዎችንና የቦታዎችን ስም መጥቀስ እንዱሁም የዕሇት ተዕሇት ህይወትን መዘርዘር ሇዚህተግባር ማሳያ
ሉሆን የሚችሌ ነው፡፡ ሇምሳላ ተማሪዎች በጥንዴ በመሆን በአሁኑ ዘመን በተሇያዩ የሙያ ዘርፎች ካለ ታዋቂ ሰዎች
ቢያንስ አንዴ ሰው ምክንያታዊ ሆነው እንዱመርጡ ማዴረግን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ ከተነበበ
ወይም ከተዯመጠ መረጃ ተነስተው ዝርዝሮችን መሌሰው አስታውሰው እንዱጽፈ ማስቻሌ በዚህ ተግባር ውስጥ
የሚካተት ነው፡፡
ተማሪዎች ከተሇያዩ ሁነቶች በመነሳት ቅዯም ተከተሌ እንዱያስተካክለ፣ ዯረጃ እንዱሰጡ ወይም እንዱከፊፍለ የሚያዯርግነው፡፡ሇምሳላ
በዚህ ዯረጃ ተማሪዎች ታዋቂ ናቸው ብሇው በምክንያት ከዘረዘሯቸው ሰዎች ውስጥ ዯረጃ በዯረጃ
እንዱያስቀምጡ ወይም በሙያ ዘርፎቻቸው እንዱከፊፍለ በማዴረግ ተግባሩን ማከናወን ይቻሊሌ፡፡ ከዚህም
በተጨማሪ ቅዯም ተከተሌን የሚጠይቁ ተግባራት (ሇምሳላ፣ የቡና አፇሊሌ፣ የድሮ ወጥ አሠራር፣ ወዘተ…) ሊይ በመመስረት
የተሰጣቸውን ተግባር በንግግር እንዱገሌጹ ነማስቻሌን የሚጠይቅ ነው፡፡
ተማሪዎች ሌዩ ሌዩ ሁነቶችን እንዱያዛምደ ወይም ተመሳሳይ እና ተቃራኒ ፍቺን እንዱሇዩ ይዯረጋሌ፡፡ ሇምሳላ ተማሪዎች ስማቸው
ስሊሌተጠቀሰ ታዋቂ ሰዎች ጽሐፍ ቀርቦሊቸው ከቀረቡ ምስልች ውስጥ ተስማሚ ነው የሚለትን እንዱያዛምደ በማዴረግ
ተግባሩን ማከናወን ይችሊለ፡፡ ወይም ተመሳሳይ ታሪኮች ሊይ ያተኮሩ ሌዩ ሌዩ ጽሐፎችን ሇተማሪዎቹ በመስጠት አንዴነታቸውን
እና ሌዩነታቸውን እንዱያወጡ በማስቻሌ የተግባር ሂዯቱን መከወን ይቻሊሌ፡፡
ከስሙ መረዲት እንዯሚቻሇው ሇተማሪዎቹ በእውኑ አሇም ሊይ ከሚፇጠሩ ችግሮች በመነሳት በምክንያት ሊይ
የተመሰረቱ የመፍትሄ ሀሳቦችን እንዱያስቀምጡ ወይም ውሳኔ እንዱያስተሊሌፈ በማዴረግ የተግባር ሂዯቱ የሚከናወንበት ነው፡፡
ይህ ዓይነቱም ተግባር ችግሮችን የመፍታት እና ውሳኔ የመስጠት ችልታን ተማሪዎቹ እንዱያዲብሩ አመቺ ሁኔታን
ይፇጥራሌ፡፡ ሇምሳላ ሇተማሪዎቹ ጅምር ታሪኮችን በመስጠት እንዱያሟለ ማዴረግ ይቻሊሌ፡፡
የመግሇጽ፣ የመተረክ፣ የማብራራት፣ ወዘተ… ተግባርን በቡዴን ሌምዴ ሌምዴ እንዱሇዋወጡ ማዴረግን የሚጠይቅ
ነው፡፡ በዚህ ተግባር ተማሪዎቹ ከተሇያዩ ሁነቶች በመነሳት ሀሳብ እንዱሇዋወጡ የሚዯረግበት ነው፡፡ ተግባሩም
ተማሪዎቹ እውቀታቸውን እና ሌምዲቸውን ሇላልች በማካፇሌ እርስበርስ እንዱረዲደ አመቺ ሁኔታ ይፇጥርሊቸዋሌ፡፡

3
ሇምሳላ ከዚህ ቀዯም ስሇጎበኟቸው ስፍራዎች፣በቴላቪዥንስሌተመሇከቷቸው ሌዩ ሌዩ ክስተቶች፣ ወዘተ… አስተታየታቸውን እንዱሰጡ
ማስቻሌን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡
በዚህ ውስጥ መረጃን የመፇሇግ፣ የማሰሊሰሌ፣የማወዲዯር ወይም የማነጻጸር ተግባራት ይኖራለ፡፡ ተማሪዎቹም ግንዛቤ ሊይ የተመሰረቱ ችግር
ፇቺ ተግባራትን ያከናውናለ፡፡ ሇምሳላ፡- የዕሇት ውሎቸውን እንዱናገሩ ማስቻሌ፣ ግጥም ወይም አጭር ሌቦሇዴ እንዱጽፈ ማዴረግ፣
የተሇያዩ ቦታዎችን ሇመጎብኘት ዕቅዴ ማውጣት ወዘተ… በዚህ ተግባር ውስጥ የሚካተቱ ናቸው፡፡
በአጠቃሊይ የWillis (1996) ተግባራት፣ Prabhu (1987) ካስቀመጧቸው ተግባራት ጋር ሲወዲዯሩ በተወሰነ
መሌኩ የሚመሳሰለበት ሁኔታ እንዲሇ ያሳያሌ፡፡ በአንጻሩም ዯግሞ የሚሇያዩበት እንዲሇ መረዲት ይቻሊሌ፡፡ ይኸውም በPrabhu
(1987) የተመዯበው ምክንያት ፇሊጊ ተግባር ከWillis (1996) ፇጠራዊ ተግባራት ጋር ተያያዥነት አሇው፡፡ ምንም
እንኳን የተግባራቱስያሜዎች ቢሇያዩም፤ የሁሇቱ የትኩረት አቅጣጫዎች ተማሪዎቹ ከራሳቸው ግንዛቤ ተነስተው
ሀሳባቸውን አፍሌቀው በጽሐፍ ወይም በንግግር ምክንያታዊ ሆነው የሚገሌጹበት ተግባር መሆኑ ያመሳስሊቸዋሌ፡፡ ከዚህም
በተጨማሪ በPrabhu (1987) የግሌ አስተያየትን የሚሹ ተብሇው የቀረቡ ተግባራት ከ Willis (1996)
ሌምዴ መሇዋወጥ ተግባራት ጋር ተዛማጅነት ያሊቸው ናቸው፡፡ ምክንያቱም በሁሇቱም ምሁራን የተነሱት
ተግባራት ተማሪዎቹ ሀሳባቸውን ስሜታቸውን እንዱሁም ፍሊጎታቸውን ሇጓዯኞቻቸው እንዱያጋሩ የሚጠይቁ ተግባር
በመሆናቸው ነው፡፡ በላሊ በኩሌ የWillis (1996) ከ Prabhu (1987) ተግባራት መዘርዘር፣ ቅዯም ተከተሌ ማስያዝ እና
ማወዲዯር የሚለትን የተግባራት አይነቶች በተጨማሪነት የያዘ መሆኑ መረዲት ይቻሊሌ፡፡
የNunan (1999) ተግባራት፣ በPrabhu (1987) እና በWillis (1996) ከተቀመጡ የተግባራ
አይነቶች ጋር ሲነጻጸር በርካታ ተግባራትን በአበይት እና በንዐስነት ዯረጃነት በዝርዝር ያስቀመጠ ነው፡፡ Nunan (2004) Nunan
(1999)ን በመጠቀስ በቋንቋ ትምህርት ውስጥ የሚውለ ሌዩ ሌዩ ተግባራትን አዕምሯዊ፣ ተራክቧዊ፣ ቋንቋ ነክ ፣ ስሜታዊ
እና ፇጠራዊ በማሇት በአምስት የከፇሎቸው ሲሆን፣ በእያንዲንዲቸው ውስጥም ሉካተቱ የሚችለ ላልች ተግባራትም እንዲለ አሳይተዋሌ፡፡
ከዚህ በታች የተዘረዘሩትም በእያንዲንደ ተግባር ውስጥ የሚካተቱ ተግባራትን የሚያሳዩ ናቸው፡፡
ተመሳሳይ የሆኑ ነገሮችን በአንዴ ወገን የመመዯብ ተግባርን የሚመሇከነው፡፡ ሇምሳላ፡- በአንዴ ጽሐፍ ውስጥ የተዘረዘሩ
ስሞችን ካጠናችሁ በኋሊ ከጾታ አንጻር ወንዴ እና ሴት በማሇት መመዯብ ይህን ተግባር የሚወክሌ ነው፡፡

3
በእያንዲንደ ሁነት ውስጥ ተማሪዎች ከሚቀርብሊቸው ጽሐፍ በመነሳትእንዱተነብዩ ማስቻሌ ነው፡፡ ሇምሳላ፡- ከዕሇቱ የትምህርት
ርዕስ ወይም ዓሊማ በመነሳት ስሇምን እንዯሚማሩ ተማሪዎቹን መጠየቅ ይህን ተግባር ይመሇከታሌ፡፡
ተማሪዎች የቋንቋው መዋቅር ሊይ ትኩረት አዴርገው እንዱገነዘቡ የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡
ተማሪዎች በራሳቸው አረዲዴ አስፇሊጊ የሆኑ መረጃዎችን እንዱጽፈ ማስቻሌን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡ በጽሐፍ ወይም በንግግር
ውስጥ ዋና ሀሳብን በመረዲ በካርታ መሌክ ማስፇርን የሚጠይቅ ነው፡፡ በመማር ማስተማሩ ሂዯት
ተማሪዎቹ ያገኙትን አዱስ ነገር እንዱመሇክቱ ማዴረግን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡ዋና ሃሳብ እና ዝርዝር
መረጃዎችን እንዱሇዩ ማዴረግን ይመሇከታሌ፡፡ከሚቀርቡ መረጃዎች በመነሳት በስዕሊዊ መግሇጫዎች ማሳየትን
የሚጠይቅ ነው፡፡ ሀሳቦችን መሇዋወጥ እንዱሁም ከላልች ተማሪዎች ሌዩ ሌዩ ትምህርቶችን መውሰዴ መቻሌን
ይመሇከታሌ፡፡ ሇምሳላ፡- በቡዴን ሆናችሁ የቀረበውን ጽሐፍ በማንበብ ከዚህ በታች የቀረበውን ሰንጠረዥ
ሙለ” የሚሌ ተግባር ቢኖር ተማሪዎች ትብብር ፇጥረው ሀሳብ እየተሇዋወጡ የተሰጣቸውን ተግባር ያከናውናማሇት
ነው፡፡ ተማሪዎች ከተሇያዩ ሁነቶች በመነሳት ሌዩ ሌዩ ገጸ ባህሪያትን ተሊብሰው ተግባሩን እንዱያከናውኑ የሚያስችሌ ነው፡፡
ቋንቋ ነክ ተግባራት ውይይታዊ ቋንቋ ነክ ተግባር፡- የተሇያዩ የቋንቋ አገሊሇጾችን በመጠቀም ውይይት ማካሄዴን የሚጠይቅ
ነው፡፡ ሌምምዴ ማካሄዴ፡- ዝግ መሌመጃዎችን ሇተማሪዎቹ በመስጠ እውቀታቸውን እና ክህልታቸውን
እንዱያሻሽለ የሚዯረግበት ነው፡፡ ሇምሳላ፡- የተሇያዩ ውይይቶችን አዲምጠው ከክፍሌ ጓዯኞቻቸው ጋር ሌምምዴ
እንዱያዯርጉ በማስቻሌተግባሩን መከወን ይቻሊሌ፡፡
አውዴን መጠቀም፡- ተማሪዎች በአካባቢያቸው የሚገኙ አውድችን ተጠቅመው ሇማያውቋቸው ቃሊት ፍቺያቸውን
እንዱሇዩ ማስቻሌን የሚጠይቅ ተግባር ነው፡፡ተማሪዎች ዋና ዋና ሃሳቦች ናቸው ብሇው የሚያስቡትን በማጠቃሇያ መሌክ
ማቅረብን የሚመሇከት ተማሪዎች ሁለንም ቃሊት ሇመረዲት ከመሞከር ይሌቅ ቁሌፍ መረጃዎች ሊይ ብቻ
ትኩረታቸውን አዴርገው ፍቺያቸውን እንዱገነዘቡ ማስቻሌን የቀረበሊቸውን ጽሐፍ በፍጥነት በማንበብ አጠቃሊይ ሀሳቡ ምን
እንዯሆነ መገንዘብ መቻሌን የሚጠይቅ ነው፡፡ተማሪዎች ከቀረበሊቸው ጽሐፍ በመነሳት ሀሳባቸውን ስሜታቸውን
እንዱሇዋወጡ ማዴረግን ይመሇከታሌ፡፡ ሇመማሪያነት የቀረቡ ተግባራትን ተማሪዎቹ መረዲት
አሇመረዲታቸውን በመገንዘብ ሇራሳቸው ውጤት የሚሰጡበት ተግባር ተማሪዎች በምን ዓይነት መሌኩ ቢማሩ የተሻሇ
እንዯሆነ የሚያስቡበት ነው፡፡ተማሪዎች አዲዱስ ቃሊት ወይም ርዕሰ ጉዲይ እንዱያሰቡ የሚያዯርግ የተግባር አይነት ነው፡፡

3
በአጠቃሊይ በNunan (1999) ተግባራት አዕምሯዊ፣ ተራክቧዊ፣ ቋንቋ ነክ ፣ ስሜታዊ እና ፇጠራዊ ተብሇው የተከፇለ
ሲሆን፣ በእያንዲንዲቸው ውስጥም ላልች ዝርዝር ተግባራት ተካተዋሌ፡፡
በ Nunan(1989) የቀረበው ሞዳሌ ግን ተግባር ተኮር የቋንቋ ማስተማር ዘዳ ንግግር ትምህርት አውዴ ውስጥ እንዳት
እንዯሚተገበር ያሳየ ነው፡፡ ከቀረቡት ሞዳልች ውስጥ የNunane (1989) ሞዳሌ በዚህ ጥናት ውስጥ ተግባራዊ
እንዱሆን ተመርጧሌ፡፡ ይህም የሆነበት ዋነኛ ምክንያት ላልቹ ሞዳልች በዋነኝነት አጠቃሊይ የቋንቋ ትምህርት ተግባር ሊይ
ሲውሌ መከናወን ያሇባቸውን ቅዴመ ሁኔታዎች እና የአሠራር ቅዯም ተከተልች ሲገሌጹ፣ የNunane (1989)
ሞዳሌ ግን ሇንግግር ትምህርት ሂዯት ተግባር ተኮር ቋንቋ ማስተማር ዘዳ እንዳት መተግበር እንዯሚቻሌ በስፊት አሳይቶሌ

2.18. ስሇ ቋንቋ መማር የቀረቡ ንዴፇ ሀሳቦች


Pritchard (2009) እንዯገሇጹት ጠቅሇሌ ተዯርጎ ሲታይ በስነሌቡና የጥናት ዘርፍ ስሇመማር የተዘሰነዘሩትን
ንዴፇ ሀሳቦች በሁሇት ከፍል መመሌከት ይቻሊሌ፡፡ እነዚህ ንዴፇ ሀሳቦች የባህሪያውያን ንዴፇ ሀሳብና የግንባታውያን ንዴፇ
ሀሳቦች ናቸው፡፡ ሁሇቱም ፇርጆች ንኡሳን ፇርጆች ያሎቸው ሲሆን መማርን የሚመሇከቱበት መንገዴ እንዯሚከተሇው ይታያሌ፡፡

2.18.1. ባህሪያውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ


ባህርያዊ የመማር ንዴፇ ሀሳብ ሇተወሰነ መቀስቅስ በሚሰጥ ምሊሽ ረገዴ በአይን ከሚታየው ውጫዊ ገጽታ በመነሳት ሊይ
ተመስርቶ የመማር ሂዯመትን የሚያብራራ ንዴፇ ሀሳብ ነው፡፡በዚህ ንዴፇ ሀሳብ መሰረት መማር የአዲዱስ ባህርያት
ምስረታ ተዯርጎ የሚወሰዴ ሲሆን ባህርያውያን ይህ የአዲዱስ ባህርያት ምስረታ የሚገኝበትን መንገዴ ማስሇመዴ ብሇው
ይጠሩታሌ(Pritchard, 2009; Schunk, 2012)፡፡ Pritchard (2009)ና Panasuk & Lewis
(2012) እንዯገሇጹት የባህሪያውያን ንዴፇ ሀሳብ በ20 ኛው መቶ ክፍሇ ዘመን ከፍተኛ ተጽእኖ አሳዴሮ የነበረ
በመማር ሊይ የተሰነዘረ ስነሌቡናዊ አተያይ ሲሆን ውስጣዊ ከሆኑ ሂዯቶች ይሌቅ በግሌጽ መታየት በሚችለ ባህርያትና
በአካባቢያዊ ክስተቶች ሊይ በተመሰረቱ የመማር ሂዯቶች ሊይ ማብራሪያ የሰጠ አተያይ ነው፡፡የባህሪያዊ ስነሌቡናውያን የመማር
ንዴፇ ሀሳብ የተመሰረተው አንዴ እውነታ አሇ፡፡
ይህም ቁሳዊ እውቀት ሲሆን መሇመዴ ወይም በትምህርት መታወቅ ይችሊሌ በሚሌ የፍሌስፍና መሰረት
ሊይ ነው፡፡ የባህሪያውያን አተያይ በስሩ የተሇያዩ የአመሇካከት ዘርፎች ቢኖሩትም ሁለም የጋራ የሆነ አንዴ አይነት
አቋም ነበራቸው፡፡ ይኸውም ስነሌቡና

3
በሙከራ ጥናት መረጋገጥ ስሇማይችሇው ስሇአእምሮ የግንባታ ሁኔታ ሳይሆን በግሌጽ ሉታዩ ስሇሚችለ ባህርያት
ሉያጠና ይገባሌ የሚሌ ነበር፡፡
በአጠቃሊይ በአእምሮ ውስጥ ያሇውን ክስተትና አእምሯዊ የሆኑ ጉዲዮችን ወዯ ጎን በማሇት ወይም በመተው የባህሪያውያን ዋንኛ
ትኩረት የነበረው የተዛምድ አይነቶችን መየት፣አካባቢያዊ
ሇክ ስተቶች ባህሪን እንዳት እንሚቆጣጠሩ
ዯመ ረዲትና በአካባቢ ከሚከሰቱ ሇውጦች
ጋር ሉከሰቱ የሚችለ የባህሪ ሇውጦችን መተንበይ ነበር Panasuk & Lewis,
(2012;)Brown,2007;Jarvis,Holoford,&፡፡
ይሁን እንጂ Panasuk & Lewis (2012)፣ Brown (2007)፣ Jarvis et al. (2003)ና Light
(2008) እንገጹት
ዯከሇአ እምሯውያን ንዴፇ ሀሳብ ብቅ ማትጋ ሇ ር ተያይዞ ግንዛቤ ሇመማር ወሳኝ ሚና የሚጫወት
ጉዲይ መሆኑ መታወቁ ሇባህርያውያን ንዴፇ ሀሳብ መውዯቅ በር ከፍቷሌ፡፡ ምክንያቱም ባህርያውያን በቤተ ሙከራ
እንስሳት ሊይ ባዯረጉት ምርምር በእንስሳቱ ሊይ የሚከሰተውን በግሌጽ የሚታይ ባህሪ በማብራራት ረገዴ የተሳካሊቸው
ቢሆንም ማብራሪያቸው ውስብስብ የሆነውን የሰው ሌጆች የመማር ሂት ዯት በብቃት በማብራራት ረገዴ ውስንነት ኖሮበት
ተገኝቷሌ፡፡ ስሇዚህም በመማር ሊይ የሚሰጠው ትንታኔ ከባህሪ ተኮርነት ወዯ አእምሮ ተኮርነት ተሸጋግሯሌ፡፡
በመማር ሊይ በሚሰጠው ትንታኔ ረገዴ ተጽእኖ የማዴረጉን ሁኔታም ሇአእምሯዊ ግንባታውያን አስረክቧሌ፡፡
የባህሪያውያን ንዴፇ ሀሳብ ውስብስብ የሆነውን የመማር ሂትበ ዯ ብቃት ማብራራትና መዲሰስ ቢሳነውም ሇመማር
ሂዯት ትሌቅ አስተዋጽኦ እንዲበረከተ ሉዘነጋ አይገባም ፡፡ በስነትምህርት ምርምር፣ በማስተማር ዘዳና በስነሌቡና የጥናት መስክ
ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷሌ Panasuk & Lewis, (2012). Schunk,(2012) Brown(2007)፡፡
ምንም እንኳ መማር የባህሪ ሇውጥ ነው የሚሇው ሀሳባቸው የመማርን አእምሯዊ ገጽታ ባያብራራም ሉጣሌ የሚገባው ጠቃሚ
ያሌሆነ ጉዲይ አይዯሇም፡፡ የባህሪያውያን ትውረት መማር የባህሪ ሇውጥ መሆኑን ከመግሇጽ በተጨማሪ በመማር
ማስተማሩ ሂዯት ሇክፍሌ አያያዝና ሇግብረ መሌስ አሰጣጥ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አበርክቷሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ
መሰረቱን ያዯረገው በግንዛቤ ባህርያት ሊይ በመሆኑ የተሇያዩ ሁለን አቀፍ የባህርያት ህጎችን ገሌጧሌ፡፡ አወንታዊና
አለታዊ የሆኑ የመቀስቅስ ስሌቶቹ በእንስሳትም ሆነ በሰዎች ሊይ የሚፇጠሩ የባህሪ ችግሮችን በመቆጣጠር ረገዴ በጣም
ውጤታማ ናቸው፡፡
ስሇዚህም Brown (2007)፣ Light (2008: 23)ና Pritchard (2009) እንዲለት
የተማሪዎቻቸውን ባህርያት የሚከታተለና አወንታዊ በሆነ መንገዴ የሚቀጡ ወይም የሚሸሌሙ መምህራን
ሉጠቀሙበት ይችሊለ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ Panasuk & Lewis

3
(2012:2) ምንጭ ጠቅሰው እንዯገሇጹት ምንም እንኳ የባህሪያውያን የመማር ትውረት በአእምሯዊ ግንባታውያን መተካት ትክክሇኛ
ቢሆንም በምርምር አሇም ቀዯም ሲሌ የነበረው ንዴፇ ሀሳብ ሇአዱሱ ንዴፇ ሀሳብ መነሻ እንመ ዯመሆኑ መጠን የበፉቱን
ሙለ በሙለ መተው ማሇት ሳይንስን ራሱን ሙለ ሇሙለ እንዯ መተው ይቆጠራሌ፡፡

2.18.2. የግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ


የግንባታውያን ንዴፇ ሀሳብ እውቀት በተሇይም ግንዛቤ በእያንዲንደ ተማሪ ዘንዴ የሚገነባበትን ሁኔታ፤ በግንባታው ሂዯት የሚከናወነውን
አእምሯዊ ሂዯት፤ በአእምሮ ውስጥ ያሇው የእውቀት አወቃቀር ምን እንዯሚመስሌ እንዱሁም በግንዛቤ አስፇሊጊነት ሊይ ትኩረት ያዯረገ
የመማር ንዴፇ ሀሳብ ነው Pritchard, 2009; (Brown, 2007)፡፡ ይህ ንዴፇ ሀሳብ መማር የሚከናወነው
ሰዎች ንቁ ሆነው እውቀትን ሲገነቡ ሲሆን ነባራዊ እውነታ የሚወሰነው ተማሪዎቹ በሚጋሇጡሇት ሌምዴና
ገጠመኝ ነው የሚሌ ሀሳብን ያራምዲሌ Elliott, & Travers, (2000)፡፡ እንዯ Pritchard (2009)፣
Panasuk & Lewis (2012)ና Schunk (2012) አባባሌ በግንባታውያን አስተሳሰብ መማር ግሇሰቦች
በሚያከናውኑት ተግባር አማካኝነት የሚያከናውኑት የአዲዱስ ፍቺ ምስረታ ነው፡፡ በሰዎች ዘንዴ የሚከናወን የአዲዱስ ፍቺ
ምስረታ በቀዯመ እውቀታቸውና አዱስ በሚያከናውኑት ተግባር መካከሌ ባሇው መስተጋብር ይወሰናሌ፡፡ ስሇዚህም ሰዎች በቀዯመ
እውቀታቸው ሊይ ተመስርተው አዱስ እውቀትን የሚገነቡ ሲሆን የቀዯመ እውቀታቸው በአዲዱስ ሌምድች አማካኝነት
የሚገነቡትን አዱስ እውቀት ይወስነዋሌ፡፡ ይህ ሁኔታ በግንባታውያን መሰረተ ሀሳብ እውቀት የሚገነቡት እንጂ የሚቀበለት
ወይም በዘር የሚወርሱት ጉዲይ አሇመሆኑን ያስገነዝባሌ Brown (2007)፡፡
የግንባታውያን ንዴፇ ሀሳብ ሁለን አቀፍ የሆነ የመማር ንዴፇ ሀሳብ ሲሆን ግንዛቤ ከአእምሮ ውጪ በሰውነትና በስሜት ውስጥም
የሚከሰት ጉዲይ አዴርጎ ይወስዲሌ Richardson, 2003; Pritchard, 2009; Schunk, (2012)፡፡
በዚህ መሰረት ግንዛቤ በአእምሮ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በህይወት ውስጥም ጭምር የሚከሰት ውስብስብ ጉዲይ ነው፡፡
ፍቺን የመረዲት ሂዯት ጥቅሌ የሆነውን ጉዲይና የጥቅለን የተሇያዩ ክፍሌፊዮች መገንዘብ የሚሌግ ፇጉ ዲይ መሆኑ
እሙን ሲሆን የጥቅለ ክፍሌፊዮች ሉታወቁ ወይም ግንዝብ ሉሆኑ የሚችለት ጥቅሌ ከሆነው አውዴ አንጻር ነው፡፡
ምክንያቱም መማር ወዯ ትንንሽ ክፍሌፊዮች ወይም ጥቃቅን ቅንጣቶች ሉከፇሌ አይችሌም፡፡ እንዱሁም
ዯግሞ መማር በንቁ ህሉና ሇሚታወቁ ግንዝብ ጉዲዮች ብቻ የተወሰነ አይዯሇም፤ በርካታ በግሌፅ የማይታዩ መማሮችንና በተግባር
የሚፇጸሙ እውቀቶችንም ጭምር ያካትታሌ፡፡ በግንባታውያን አተያይ እውቀት በግሌጽ ተሇይተው የማይታወቁ
እውቀቶችንና በእሇታዊ

3
ህይወት የሚተገበሩ እውቀቶችን ይይዛሌ፡፡ ይህም Brown (2007) እንገዯገሇጹት ንዴፇ ሀሳቡ ሰዎች
የሚያውቁት እንዯሚያውቁ ከሚያውቁት በሊይ ነው፡፡ የሚሌ መሰረተ ሀሳብን እንዯሚያራምዴ ያ ስገነዝባሌ፡፡
በዚህ ንዴፇ ሀሳብ መሰረት መማር ሰዎች ቋሚ በሆነ የሇውጥ ሂዯት ሊይ ካሇው አሇም ጋር ራሳቸውን የሚያስተካክለበት
ተግባር ተዯርጎ ይወሰዲሌ፡፡ ስሇዚህም ሰዎች በአሇም ውስጥ በሚያዯርጉት ተሳትፎ እውቀታቸውን
ያጎሇብታለ፡፡ ይንንም የሚያዯርጉት በአእምሯቸው ብቻ ሳይሆን ከነባራዊው አሇም ጋር በሚራከበው መሊ
አካሊቸውም ጭምር ነው፡፡ ይህም የሰው ሌጅ ስነ ህይወታዊ አካሌ ወይም ሰውነት ቁመና ከመሆን
ባሇፇ የሚማሩበት መዋቅር ተዯርጎ እንዯሚወሰዴ ያመሇክታሌ Richardson(2003) Light, (2008).Panasuk
& Lewis, (2012)ና Richardson (2003) እንዯገሇጹት በግንባታውያን ንዴፇ ሀሳብ እውቀት ፍዝ በሆነ ሁኔታ
ከአካባቢ የሚቀበለት ሳይሆን ንቁ በሆነ ሁኔታ እውቀቱን በሚገበዩት ሰዎች አማካኝነት የሚገነባ ጉዲይ ነው፡፡ ንዴፇ
ሀሳቡ ግሰሇሰቦች አስቀዴሞ በነበራቸው እውቀት፤ እምነትና አመሇካከት እንዱሁም አዱስ በሚገበዩዋቸው
እውቀቶች፣ ሀሳቦችና አመሇካከቶች መካከሌ በሚፇጠር መስተጋብር ሰዎች የራሳቸውን ግንዛቤ ይገነባለ የሚሌ
መሰረተ ሀሳብን ያራምዲሌ፡፡ ስሇዚህም ሇማወቅ መጣር ማሇት ራስን ሇተግባራዊው አሇም የማስተወዋወቅ ሂዯት
ነው፡፡ ተማሪዎችን በእውቀት የሚሞለ ባድ እቃ አይዯለም፡፡ ይሌቁንም ከአሇም ጋር በሚያዯርጉት ንቁ ተሳትፎ
እውቀትን የሚገነቡ ፍጥረታት ናቸው፡፡ መረጃን ፍዝ በሆነ ሁኔታ መቀበሌ ይቻሌ ይሆናሌ፡፡ ይህ ግን ግንዛቤ እንዱኖር
አያዯርግም ፡ ግንዛቤ እንዱኖር በቀዯመ እውቀታቸው፣ አዱስ በሚያገኙት መረጃና በመማር ማስተማሩ ሂዯት
በሚያከናውኗውቸ ተግባራት መካከሌ ትስስር መፇጠር ይኖርበታሌ፡፡
ስሇዚህም መሰረቱን በግንባታውያን ንዴፇ ሀሳብ ሊይ ባዯረገ የመማር ማስተማር ሂዯት መማር አቅምና ነጻነትን ሇመገንባት
ያስችሊሌ ይሊለ፡፡ Pritchard (2009)ና Schunk (2012) ይህ ዯግሞ የግንባታውያንን ንዴፇ ሀሳብ መሰረት ባዯረገ
የመማር ሂዯት የተማሩ ተማሪዎች ፍዝ በሆነ ላሊ መንገዴ ከተማሩ ተማሪዎች የተሇዩ መሆናቸው በግሌጽ እንዱታይ ያዯርጋሌ፡፡
ጠቅሇሌ ባሇ አገሊሇጽ በራስ መተማመን በተሞሊበት ሁኔታ ይናገራለ፣ የላልችን ሀሳብ ሇማዲመጥ ዝግጁ ናቸው፣ የራሳቸውንም ሀሳብ
በማስረጃ አስዯግፇው ያቀርባለ፡፡ከላልች ጋር በመተባበር ይሰራለ፣ ሀሳቦቻቸው ተገቢነት ያሊቸው መሆናቸውን ሇመረጋገጥ የሚያስችለ
መንገድችንም ይቀይሳለ፡፡ እንዯ Dewey (1938) አባባሌ መማር ማህበራዊ በመሆኑ ሰዎች እርስ በእርስ በሚያከናውኑት
መስተጋብር በጋራ የሚያከናውኑት ተግባር

3
ነው፡፡ Pritchard (2009)ና Schunk (2012) ስሇዚህም በፍቺ ምስረታ ሂዯት ማህበረሰብ የጎሊ ጉሌህ ዴርሻ
አሇው፡፡ ሌጆች የሚያዴጉበት በሚያስቡት መንገዴና በሚያስቡት ጉዲይ ሊይ ከፍተኛ ተጽእኖ አሇው፡፡
መማር ማስተማር በማህበር የተገነባን እውቀት የመጋራት ሂዯት ሲሆን መማር የሚከናወነው በሊቀ የእውቀት ግንባታ ክሌሌ
ነው፡፡ ማሇትም ተማሪዎች የተሻሇ አቅም ባሊቸው አካሊት ዴጋፍ እየተዯረገሊቸው በሚያከናውኑት ትምህርታዊ
ተግባር አማካኝነት በሊቀ የእውቀት ግንባታ ክሌሌ እውቀትን ይገነባለ፡፡ እውቀትን በማህበር ቢገነቡም ባሊቸው እውቀትና እሴት
ሊይ ተመስርቶ ሁለም የየራሳቸው የሆነ አተያይ አሊቸው፡፡ ይህ ማሇት በመካከሊቸው ባሇ ግሊዊ ሌዩነት የተነሳ በአንዴ አይነት
የመማር ማስተማር ሂዯት የተሳተፈ ተማሪዎች የተሇያየ ግንዛቤን ሉጨብጡ ይችሊለ Vygotsky,(1978)፡፡ ይህ
ማሇት ግን ሰዎች የጋራ እውቀት የሊቸውም ማሇት አይዯሇም፡፡ በማህበር የሚገነቡት ጉዲይ እንዯመሆኑ
መጠን የሚጋሩት
እውቀትም አሊቸው፡፡ ትምህርት በከፍተኛ ሁኔታ በባህሊዊ ጉዲዮች ተጽእኖ ስር የወዯቀ ነው፡፡ ባህሌም ሆነ የሰው ሌጆች
የእውቀት ክምችት በማህበር የተገነባ ዯረቅ ንዴፍ ሳይሆን በሇውጥ ሂዯት ሊይ ያሇ ጉዲይ ነው፡፡ በመማር
ሂዯት በማያቋርጥ ሁኔታ ይሇወጣሌ፡፡Driscoll(2000) እንዲለትም ተማሪዎች አሇምን ከተገነዘቡበት እውነታ
በመነሳት የየራሳቸውን ግሊዊ አእምሯዊ ሞዳሌ ይገነባለ፡፡ አዲዱስ ገጠመኞችን በተገነዘቡ ቁጥር በአዱሱ መረጃ
ሊይ ሇመጸብረቅ አእምሯዊ ሞዳሊቸውን ያዴሱታሌ፡፡ስሇዚህም ስሇነባራዊ እውነታ የራሳቸውን ግንዛቤ ይገነባለ፡፡ እንዯ
Light (2008)፣ Pritchard (2009)ና Panasuk & Lewis (2012) አባባሌ በግንባታውያን ንዴፇ
ሀሳብ መሰረት በመማርማስተማር ሂዯት ተግባራዊ የሚዯረጉ የአሰራር መርሆዎች አለ፡፡ ከነዚህ መርሆዎች መካከሌ አንደ በትምህርት
ይዘት አመራረጥ ረገዴ የተማሪዎቹን የብስሇት ዯረጃና ሌምዴ ያገናዘበ የትምህርት ይዘት እንዱኖር ማዴረግ ነው፡፡ ይህ ዯግሞ በመማር
ማስተማሩ ሂዯት የተማሪዎቹን የቀዯመ እውቀት መነሻ ያዯረገ የትምህርት ይዘት መቅረብ ያሇበት መሆኑን ያመሇክታሌ፡፡
ላሊው መርህ የትምህርቱ አቀራረብ በእውነታዎችና በተማሪዎቹ ዘንዴ በሚፇጠሩት አዲዱስ ግንዛቤዎች መካከሌ
ትስስር መፇጠር ይኖርበታሌ የሚሌ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ በመማር ማስተማሩ ሂዯት አሳታፉና ችግር ፇቺ አሰራርን መዘርጋት
እንዯሚገባ ያስገነዝባሌ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ መምህራን የማስተማሪያ ስሌቶቻቸውን ተማሪዎች ከሚሰጡት
ግብረ መሌስ ጋር ማጣጣም ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ይህም የቀረበውን የትምህርት ይዘት በቀሊለ መረዲት እንዱችለ ምቹ
ሁኔታን ይፇጥራሌ፡፡ ተማሪዎቹ መረጃዎችን እንዱተነትኑ፣ እንዱተረጉሙና እንዱገምቱ ምቹ ሁኔታን መፍጠርም
ላሊው የግንባታውያን

3
የአሰራር መርህ ነው፡፡ ስሇዚህም መምህራን ሇተማሪዎቹ ክፍት ጥያቄዎችን በመስጠት በተማሪዎቹ መካከሌ
የሀሳብ ሌውውጥ እንዱኖር ማዴረግን ትኩረት ሰጥተው ማስተግበር ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በግንባታውያን መሰረተ ሀሳብ
ሊይ የተመሰረተ የመማር ማስተማር ሂዯት በሚከናወንበት የመማሪያ ክፍሌ ውስጥ የተሇያዩ የመማር
ማስተማር ተግባራት እንዱተገበሩ ይጠበቃሌ፡፡
ተማሪዎቹ በመማርማስተማሩ ሂዯት ንቁ ተሳታፉ መሆን ይኖርባቸዋሌ፡፡ ይህም በነባራዊው አምሊ ሇ ይ
የተመሰረቱ ችግርቺተ ፇ ግባራትን እንዱያከናውኑ፣ ከሚያከናውኑት ትምህርታዊ ተግባር የራሳቸውን ፍቺ እንዱመሰርቱ፣
እንዱጸበርቁ፣ ሞገሰን በተሞ ሊበት ሁኔታ ሀሳብ መሰንዘር እንዱችለ፣ ሇሚያከናውኑት ትም ህርታዊ ተግባር ኃሊፉነትን መውሰዴ
እንዱችለና እርስ በእርስ እንዱረዲደ ሇማዴረግ ያስችሊሌ፡፡ በመማር ማስተማሩ ሂዯት የመምህራን ሚና አመራር
ሰጪነት ሲሆን የመማር ማስተማሩ ሂዯት ተሳታፉ ተዯርገው ይወሰዲለ፡፡ መምህራኑ ተማሪዎቹ
የቀረበሊቸውን የትምህርት ይዘት መረዲት መቻ ሊቸ ውን፣ የሚ ጠበቀ ውን ተግባር በአግባቡ ማከናወናቸውን፣ የመማ ር
ማስተማሩ ሂት ዯት ንቁ ተሳታፉ መሆናቸውን ማረጋገጥ መቻሌ ይኖርባቸዋሌ፡፡ ምዘና የመ ማር ሂዯቱ ክፍሌ
እንዱ ሆንና ተማ ሪዎ ች በመማ ር ሂዯቱ ሊይ ያ ሊቸ ውን ግስጋሴ ወይም በራሳቸ ው ሊይ ያሇውን ሇውጥ እንዱገመግሙ
ምቹ ሁኔታን መፍጠር ይጠበቅ ባቸ ዋሌ Light,2008;Panasuk & Lewis, 2012; Schunk,
(2012)፡፡Richardson (2003)፣ Light (2008)ና Pritchard (2009) እንገዯገሇጹት የግንባታውያን
ንዴፇ ሀሳብ ሁሇት ፇርጆች አለት፡፡ እነዚህም አእምሯዊ ግንባታውያንና ማህበራዊ ግንባታውያን ሲሆኑ
የሶስቱም አተያይ ከዚህ ቀጥል ባጭሩ ተዲስሶ ቀርቧሌ፡፡

2.18.2.1. አእምሮአዊ የመማር ንዴፇሃሳብ


አእምሯዊ ግንባታውያን መማር ከገጠመኝ ወይም ከሌምዴ የሚመጣ በአእምሮ ውስጥ የሚ ከሰት ቋሚ
የሆነ የሀሳቦች ስንስሇት ሊይ የሚከሰት ሇውጥ ሲሆን ሇውጡ ውስጣዊና በቀሊለ ሉታይ የማይችሌ መሆኑን የሚገሌጽ
ንዴፇ ሀሳብ ነው Pritchard, (2009)፡፡ በዚህ ንዴፇ ሀሳብ መሰረት እውቀት ተማሪዎች ባሊቸው አእምሯዊ መዋቅር ሊይ
ተመስርቶ ንቁ ሆነው የሚመሰርቱት ጉዲይ ነው፡፡ስሇዚህም የማስተማር ዘዳዎች ተማሪዎቹ አዱስ የሚያገኙትን
መረጃ ከቀዯመ እውቀታቸው ጋር ማስተሳሰር እንዱችለ ዴጋፍ ማዴረግ የሚችለ መሆን ይኖርባቸዋሌ፡፡ ይህም ቀዯም ሲሌ
በነበራቸው የእውቀት ማሕቀፍ ሊይ ተገቢ የሆነውን ማሻሻያ ማዴረግ እንዱያዯርጉ ያስችሊቸዋሌ Jordan 2004;
Schunk, (2012)፡፡ Tavakoli (2012) እንዯገሇጹት የንዴፇ ሀሳቡ ትኩረት ተማሪዎች ነባራዊ እውነታ
የሚገሇጽበትን የራሳቸውን መንገዴ በሚገነቡበት ሁኔታ ሊይ ነው፡፡

3
ስዚህም
ሇተ ማሪዎች ውስብስብ የሆነ መረጃን ፇሌጎ ማግኘት፣ መገንዘብና መወጥ ሇመ ቻሌ አሇባቸው ብል ያም ናሌ፡፡ መማር ሇውጥ
የሚከሰትበት፣ ሀሳብ ማፍሇቅ የሚከናወንበትና በቀዯመ እውቀት ሊይ ተመስርቶ አዱስ እውቀት የሚገነባበት የእዴገት
ሂዯት ነው፡፡ የአእምሯዊ ግንባታውያን ንዴ ፇ ሀሳብ የህጻናት እዴገትና መማርን የተመሇከተ ንዴ ፇ ሀሳብ ሲሆን ህጻናት
ሲያዴጉ ሇግንዛቤ የሚያገሇግለና በአካባቢው ያለትን ነገሮች ማወቅ የሚያስችለ አእምሯዊ መዋቅር ይመሰርታለ፤ በላሊ አገሊሇጽ
አእምሯዊ ምስሌ፣ አእምሯዊ የሀሳብ ስንስሌ ወይም እርስ በእርስ የተሰናሰለ ጽንሰ ሀሳቦችን ይገነባለ፡፡ የህጻናቱ እዴገት
እየጨመረ በሄዯ ቁጥር የእነዚህ የሀሳብ ስንስሇቶች እዴገት ይጨምራሌ፤ ተፇጥሯዊ ከሆኑ እንዯ ማሌቀስና መጥባት ካለ ጥቂት ምሊሾች
በመነሳት በከፍተኛ ሁኔታ ውስብስብ ወዯ ሆኑ የአእምሮ እንቅስቃሴዎች ያዴጋሌ፡፡
የህጻናት የእምሮ እዴገት በተሇያዩ የእዴገት ዯረጃዎች የሚያሌፍ ሲሆን በሁለም የእዴገት ዯረጃዎች ህጻናቱ የመሰረቷቸው አእምሯዊ ምስልች
የአካባቢያቸውን ሌምዴ ሇመቅሰም፣ ሇመረዲትና ሇማወቅ ይጠቀሙባቸዋሌ፡፡ ከአካባቢያቸው የሚቀስሙት ሌምዴ
በተዯጋሚ
፣ሲከሰት በቀሊለ ከህጻናቱ አእምሯዊ ምስሌ ጋር ይቀሊቀሊሌ፡፡ ይህም በህጻናቱ አእምሮ ውስጥ የእውቀት ስንስሇት
እንዱኖር ያዯርጋሌ፡፡ ሌምደ አዱስ ወይም የተሇየ ከሆነ ዯግሞ በህጻናቱ አእምሮ ውስጥ ስሇዚያ ጉዲይ የተሰናሰሇ እውቀት
ስሇማይኖር አእም ሯቸው አዲዱስ ክስተቶችን ሇመቀበሌ ይመቻቻሌ፡፡ በዚህ አይነት ሁኔታ የህጻናት አእምሮ የበሇጠ ብቃት
ባሇው ሁኔታ እየሰፊና እያዯገ ይሄዲሌ Light, 2008; Jarvis et al. (2004)፡ እንዯገሇጹት ይህ ንዴፇ
ሀሳብ በአብዛኛው የሚያተኩረው ግሰቦች ሇሰቦች እውቀት በሚያጎሇብቱበት ሁኔታ ሊይ ሲሆን መማር አዱስ እውቀት
የመገንባት ሂዯት መሆኑን ይገሌጻሌ፡፡ የእውቀት ግንባታ የቀዯመ እውቀትን የማንቀሳቀስ፣ የማንቃት፣ የማዯስ ወይም በስራ
ሊይ እንዱውሌ ማዴረግ ነው፡፡ ይህም ስሇአሇም የተሇየ ግንዛቤ እንዱኖር ወይም አሇም ን በተሇየ ሁኔታ
መረዲት እንዱቻሌ ምቹ ሁኔታን ይፇጥራሌ፡፡ ተማሪዎች በመማር ማስተማሩ ሂዯት በሚያከናውኑት መስተጋብር
በቀዯመ እውቀታቸው ሊይ ተመስርቶ አሇም ን በተሇየ ሁኔታ እንዱረደ የሚያዯርጋቸውን አዱስ እውቀት
ይገነባለ፡፡ ስሇዚህም እውቀት የሚቀበለት ወይም የሚወስደት ሳይሆን ንቁ በሆነ ሁኔታ በመመራመር የሚተረጉሙት

4
2.18.2.2. ማህበራዊ ግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብ
የማህበራዊ ግንባታውያን የመማር ንዴ ፇ ሀሳብ የነባራዊ እውነታን አእምሯዊና ስሜታዊ ገጽታ ሇመገንባት ማ ህበራዊ መስተጋብርና
ተረዲዴቷዊ መማር ማስተማር ወሳኝ መሆናቸውን የሚገሌጽ የመማር ንዴፇ ሀሳብ ነው፡፡ መሰረተ ሀሳቡ የሰዎች
አስተሳሰብና የፍቺ ምስረታ የሚገነባው ከማህበራዊ አካባቢያቸው ጋር በሚያርጉት መስተጋብር ነው ይሊሌ
Tavakoli, (2012)፡፡ Brown (2007)ና Pritchard (2009) እንዯገሇጹት ማህበራዊ ግንባታውያን
የመማር ንዴፇ ሀሳብ በአብዛኛው የVygotsky(1978) ተጽእኖ ያሳዯረበት መሰረተ ሀሳብ ነው፡፡ በዚህ ንዴፇ
ሀሳብ ከተነሱት በሳሌ ጉዲዮች መካከሌ አንደ የሊቀ የእውቀት ግንባታ ክሌሌ መሰረተ ሀሳብ ነው፡፡ የሊቀ የእውቀት
ግንባታ ክሌሌ ተማሪዎች እስካሁን ያሊከናወኑትን ተግባር የተሻሇ ችልታ ባሊቸው አካሊት ዴጋፍ እየተዯረገሊቸው የሚያከናውኑበት
እምቅ የአእምሮ ችልታ ነው፡፡ አእምሯዊ እዴገት ህጻናቱ በማህበራዊ መስተጋብር ከላልች ጋር ሀሳብ ሲጋሩ በማህበራዊ
ተራክቦ የሚዲብር ሂዯታዊ ውጤት ነው፡፡ በመጀመሪያ ከህጻን ጋር የሚራከብ ግሇሰብ አብዛኛውን የችግር ፇቺነት
ባህሪ የሚሇ ምዴበትን ሁኔታ ያስሇ ምዯ ዋሌ፤ በኋሊ ግን ቀስ በቀስ ይህ ኃሊፉነት
ወዯ ህጻኑ ይሸጋገራሌ፡፡ ቋንቋ በዋነኝነት በመስተጋብር ሂዯት
ህጻናት ከታሊሊቆቻቸው ጋር ሀሳብን የሚጋሩበት የበሇጸገ የእውቀት አካሌ ነው፡፡ የመማር ሂዯት እየጨመረ ወይም እየገሰገሰ
ሲሄዴ ቋንቋ ሇህጻናቱ ዋንኛ የማወቂያ መንገዴ ይሆናቸዋሌ፡፡ በሂዯትም ህጻናት በውስጣቸው ያሇውን ቋንቋ የራሳቸውን
ባህሪ አቅጣጫ ሇማስያዝ ይጠቀሙበታሌ፡፡ ማስረጽ የመማር ሂዯትን የሚገሌጽ ሲሆን በመጀመሪያ ከህጻናት
አእምሮ ውጪ የነበረን የበሇጸገ እውቀት ወዯ ህጻናት አእምሮ እንዱዘሌቅ ወይም እንዱሰርግ የማዴረግ ሂዯት ነው፡፡
ይህም በዋነኝነት የሚሆነው በቋንቋ አማካኝነትት ነው፡፡
ግንዛቤ ግሇሰባዊ ሂዯት ሳይሆን የጋራ ሂዯት ነው፡፡ ከማህበራዊ መስተጋብር የሚመሰረቱ ግንዛቤዎች ወይም ግንዝብ ሀሳቦች በግሇ
ሰባዊ ዯረጃ ከሚከሰቱት ግንዛቤዎች የበሇጡ ናቸው፡፡ ስሇዚህም በማስተማር ሂዯት ሇማህበራዊ መስተጋብርና ሇምሌሌስ ትኩረት
ሉሰጥ ይገባሌ፡፡ ህጻናት ሀሳብ ሇመጋራት በቡዴን ሲሰሩ ትምህርታዊ ችግሮችን በጋራ ይፇታለ፡፡ ስሇዚህም ተማሪዎች በክፍሌ
ውስጥ በትንንሽ ቡዴኖች ተከፊፍሇው በሚያዯርጉት መስተጋብር ችግሮችን እንዱፇቱ መዯረግ መቻሌ
ይኖርበታሌ፡፡ Pritchard, (2009) Schunk, (2012)፡፡Light (2008)
በአጠቃሊይ ይህ ጥናት መሰረት ያዯረገው ከመማር ንዴፇ ሀሳቦች ውስጥ ግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሃሳብን ነው፡፡
ይህንን ንዴፇ ሀሳብ የመረጠበት ምክንያት ሰዎች ቋንቋን እንዳት ይማሩታሌ በሚሇው ጉዲይ ሊይ ትንታኔ
የሚሰጥ ንዴፇ ሀሳብ

4
ሲሆን የሚያነሳው ቁሌፍ ጉዲይ አንዴ ሰው የአፍመፍቻ ወይም ሁሇተኛ ቋንቋውን ሲሇምዴ የሚከሰተውን ክስተት ነው
Jordan, (2004) Andorson, (2005;) Brown, (2007)
ይህ ክስተት ቋንቋ እንዳት ይሇመዲሌ የሚሇውን መሰረታዊ ጉዲይ አስመሌክቶ ትንታኔ የሚሰጥ ሲሆን የሚያተኩረው
በተግባቦት ችልታ ሊይ ነው፡፡ የተግባቦት ችልታ በማህበራዊ መስተጋብር ሂዯት ሰዎች የሚያስተሊሌፈትን መረጃ የመቀበሌ፣
የተቀበለትን መረጃ ተረዴቶ በራስ አባባሌ የመግሇጽና ሰዎች እንዱረደት አዴርጎ መሌእክትን የማስተሊሇፍ ችልታ ነው፡፡ ይህ ችልታ
በትምህርት ሉዲብር የሚችሌ ሲሆን መዲበሩ በተግባቦት ሂዯት ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመሳተፍ ያስችሊሌ፡፡ Xia
(2014) እንዯገሇጹት የዲበረ የተግባቦት ችልታ የሚባሇው ግሌጽ በሆነና በማያሻማ ሁኔታ መረጃን ሇላልች የማስተሊሇፍና
ላልች የሚያስተሊሌፈትንም መረጃ የመቀበሌ ችልታ ነው፡፡ ቋንቋን የመማር ንዴፇ ሀሳብ በተግባቦት ችልታ ረገዴ
በሰዎች መካከሌ ሌዩነት የሚኖረው እንዳት ነው? ሇሚሇው ቁሌፍ ጉዲይ ማብራሪያ ይሰጣሌ፡፡ በመሆኑም ከሶስቱ ንዴፇ ሀሳቦች
ይህ ጥናት ፡ የግንባታውያንን ቋንቋን የመማር ንዴፇ ሀሳብ መአቀፇ አዴርጎሌ ፡፡ ላሊውን ንዴፇ ሀሳብ ያሌተመረጠበት ምክንያት የጥናቱ
አሊማ ይህንን አካሄዴ ያሌተከተሇ በመሆኑ ነው፡፡

4
2.19.የቀዯምት ጥናቶች ቅኝት
የዚህ ጥናት አጥኚ ከዚህ ጥናት ጋር ተዛማጅነት ያሊቸውን ቀዯ ምት ጥናቶች ሇ ማየት ባዯረገችው ፍተሻ አንዴ
የማስተርስ ዱግሪ ማሟያ ጽሁፍ ፍተሸ አዴርጋሇች፡፡እሱም በሰሇሞን ገብሩ በ2010 ዓ.ም በአዱስ አበባ
አስተዲዯር የ10 ኛ ክፍሌ የንግግር ክሂሌ አተገባበር መገም ገም በሚሌ የተዯረገ ጥናት ሲሆን ይህም ጥናት ትኩረቱ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርትን ሇማሳካትና በተማሪዎች ሊይ የተፇሇገውን ሇውጥ ሇማስገኛት ያሇው አስተዋፆ ከፍተኛ በሞሆኑ የጥናቱም
ትኩረት የመናገር ክሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተባበር መመርመር ነው፡፡ ከሊይ የቀረበው ጥናት በንግግር ክሂሌ ሊይ
ያተኮረ ሲሆን፣ ሇጥናቱ መነሻ ያዯረገውን ጥያቄ በመመርመር ምሊሽ ሰጥተዋሌ፡፡ በተጨማሪም
ሇችግሮች መፍትሔ ያሊቸውን ነጥቦች ሰንዝሮሌ ፡፡
ይህ ጥናት ከሊይ ከቀረበው ጥናት ጋር የሚመሳሰሌባቸውና የሚሇያይባቸው ነጥቦች አለት፡፡
የሚመሳሰለባቸው ነጥቦች ጥናቱ በሁሇተኛ ዯረጃ ት/ቤት ተማሪዎች ሊይ ማተኮራቸውና የንግግር
ክሂሌ ትምህርት አቀራረብን መፈተሻቸው ከዚህ ጥናት ጋር እንዱመሳሰለ የሚያዯርጉ ነጥቦች ናቸው፡፡
ሌዩነታቸው ዯግሞ፣ የቦታ፣ የተጠኝ ተማሪዎች የአፍ መፍቻ ቋንቋ ሌዩነት፣ መረጃ መሰበሰቢያና
ከናሙና አመራረጥ አኳያ ሌዩነት መኖሩን አረጋግጦሌ ፡፡
አጥኝምው በግኝቱ እንዯገሇፀው መምህራን በክፍሌ ውስጥ የመማር ማስተማሩ ሂዯት በጥንዴ ወይም
በቡዴን ስራ እንዱታገዝ አሇመሞከራቸው ተማሪዎች ፣ በነፃ ራሳቸውን እንዱሌፁ አሇማዴረጋራቸው የንግግር የማስተማሪያ
ዯረጃዎችን በተቢው መንገዴ አሇማከናወናቸውን በተጨማሪም ከመማሪያ
መፀሀፍ ጎን ሇጎን የተማሪዎች ፍሊጎት ሉያነሳሳ የሚችሌ ተግባር በጥንቃቄ አሇመመረጡ ብልም የእሇቱ
የትምርት ርእስ አሌፎ አሌፎ ጥቂት መምህራን ጋር ግሇጽ ያሇመሆኑ ፣ ሇተማሪዎች እኩሌ እዴሌ አሇመሰጠትና ችልታቸውን
ማዲበር ይችለ ዘንዴ የተሇያዩ ሥነ ዘዳዎችን አሇመጠቀማቸውን በግኝቱ ሊይ አጥኚው ጠቅሷሌ፡፡በመሆኑም ጥናቱ
የሚሇያዩና የሚመሳሰለበት አካሄድች ቢኖሩትም ከግኝት አኮያ ተቀራራቢነት በመጠኑ ይታይበታሌ ፡፡

4
ምእራፍ ሶስት

3.የጥናቱ ዘዳ

3.1. የጥናቱ ንዴፍ


የዚህ ጥናት አብይ ትኩረት በጨሇንቆ ወረዲ በሚገኙ ሁሇት 2 ኛ ዯረጃ ት/ቤቶች የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ
መም ህራን የንግግር ትም ህርት አተገባበር ምን አንዯሚመስሌ መመርመር ነው፡፡ አጥኝዋ ይህንን ዓሊማ ከግብ
ሇማዴረስ የተከተሇችው ከምርምር ዓይነቶች ውስጥ አንደ የሆነውን የገሊጭ የምርምር ንዴፍን ነው፡፡ ገሊጭ ምርምር
የተመረጠበት ምክንያት የጥናቱ አሊማ ሇምን እንዳት ሇሚሇው መሌስ የሚሰጥ ሳይሆን ሂዯትን የሚመረምር በመሆኑና ገሊጭ
የምርምር ንዴፍ ዯግሞ አንዴን ችግር በማንሳት ችግሩ ምን ያህሌ አሳሳቢ እንዯሆነ ያሇውን ተጨባጭ ሁኔታ መነሻ አዴርጎ በገሇፃ
መንገዴ ሚያቀርብ መሆኑን ያሇው (2001) ይገሌፃለ ፡ ስሇሆነም ይህ ገሊጭ የምርምር ንዴፍ የመምህሩን የክፍሌ
ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር ሇመመርመር ምቹ ሆኖ በመገኘቱ ነው ፡፡

ይህ ገሊጭ የምርምር ዓይነትን የተከተሇው ጥናት የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ አተገባበርን ሇመመርመር
ዴብሌቅ የምርምር ዘዳን ተጠቅሟሌ፡፡ ይህ የምርምር ዘዳ አንዴ ምርምር ያነሳውን መሰረታዊ ጥያቄ ሇመመሇስ ሁሇቱንም የመጠናዊና
የአይነታዊ ምርምር አካሄድችን አጣምሮ የሚጠቀም የምርምር ስሌት ነው፡፡ይህ ምርምር ያነሳውን መሰረታዊ ጥያቄ
ሇመመሇስ በዋናነት በጥቅም ሊይ ያዋሇው አይነታዊ የምርምር ስሌትን ነው፡፡ በዋናነት አይነታዊ የምርምር ስሌት
በጥቅም ሊይ እንዱውሌ ያዯረገው ጥናቱ ይዞት ሇተነሳው መሪ ጥያቄዎች ምሊሽ ማግኘት የሚቻሇው በአብዛኛው በገሇፃ
በመሆኑ ጥናቱ ያነሳውን መሰረታዊ ጥያቄ ሇመመሇስ ይቻሌ ዘንዴ በመጀመሪያ አይነታዊ መረጃዎች ከዚያ ዯግሞ መጠናዊ መረጃዎች
በቅዯም ተከተሌ ተተንትኖ ቀርቦዋሌ፡፡

ይህም ምርምር መሰረት ያዯረገው ንዴፇ ሀሳብ ግንባታውያን የመማር ንዴፇ ሀሳብን ነው፡፡ ይህን ንዴፇ ሀሳብ
የተከተሇበት መክንያት የመጀመሪያው ሰዎች ቋንቋን እንዳት ይማሩታሌ በሚሇው ጉዲይ ሊይ ትንታኔ የሚሰጥ ንዴፇ
ሀሳብ ሲሆን የሚያነሳው ቁሌፍ ጉዲይ አንዴ ሰው የአፍመፍቻ ወይም ሁሇተኛ ቋንቋውን ሲሇምዴ የሚከሰተውን ክስተት ነው
Brown (2007) ይህ ክስተት ቋንቋ እንዳት ይሇመዲሌ የሚሇውን መሰረታዊ ጉዲይ አስመሌክቶ ትንታኔ የሚሰጥ
ሲሆን የሚያተኩረው በተግባቦት ችልታ ሊይ ነው፡፡ የተግባቦት ችልታ በማህበራዊ መስተጋብር ሂዯት ሰዎች
የሚያስተሊሌፈትን መረጃ

4
የመቀበሌ፣ የተቀበለትን መረጃ ተረዴቶ በራስ አባባሌ የመግሇጽና ሰዎች እንዱረደት አዴርጎ መሌእክትን የማስተሊሇፍ ችልታ
ነው፡፡ ይህ ችልታ በትምህርት ሉዲብር የሚችሌ ሲሆን መዲበሩ በተግባቦት ሂዯት ውጤታማ በሆነ መንገዴ ሇመሳተፍ
ያስችሊሌ፡፡ ሁሇተኛው ዯግሞ ጥናቱ ያነሳው መሰረታዊ ጥያቄ ይህንን አካሄዴ የሚፇሌግ ሆኖ በመገኘቱና ንዴፇ ሃሳቡ ተግባር ተኮር የመማር
ማስተማር ዘዳን የሚያበረታታና ሇተግባቦት ክህልት ቅዴሚያ የሚሰጥ በመሆኑ ነው፡፡

3.2.የመረጃ ምንጮች
ሇዚህ ጥናት በዋና መረጃ ምንጭነት የተመረጡት የ 10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ መምህራንና የ 10 ክፍሌ ተማሪዎች ናቸው፡፡
ይህ የሆነበት ምክንያት የጥናቱ ትኩረት የንግግር ትምህርት አተገባበር መፇተሸ ስሇሆነ በቀጥታ የሚመሇከተ እነሱን
ስሇሆነ ነው ፡

3.3. የናሙና አመራረጥ ዘዳ


በዚህ ጥናት ውስጥ የተመረጡት ተጠኚዎች በዋናነት የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የንግግር ክሂሌ አተገባበር ቢሆንም ጥናቱን እውን
ሇማዴረግ በዙሪያው ያለ ተጠኚዎች መመረጥ የግዴ ነው፡፡ ስሇሆነም በዚህ ጥናት ውስጥ በተጠኚነት የተመረጡት የ10 ኛ ክፍሌ
የአማርኛ መምህራን እና ተማሪዎች ብልም ዋናው ጥናት የተካሄዯበት የከተማ፣ ትምህርት ቤት፣ የተጠኝዎች እና የክፍሌ ዯረጃ የተሇያዩ
የንሞና ዘዳዎችን በመጠቀም እንዯሚከተሇው ቀርበዋሌ ፡፡

3.3.1. የጨሇንቆ ከተማ አመራረጥ ዘዳ


ዋናው ጥናት የተካሄዯው በጨሇንቆ ወረዲ ነው ፡፡ ወረዲውም በአመቺ የናሙና አመራረጥ ዘዳን በመጠቀም ተመርጦሌ ከተማዋ በኦሮሚያ
ክሌሌ በምስራቅ ሀረርጌ ወረዲ ውስጥ የምትገኝ ከተማ ስትሆን ከተማዋ ከዴሬዯዋ 68 ኪ.ሜ ርቀት ሊይ ትገኛሇች፡፡
ከ 99% በሊይ ነዋሪዎቿ በኦሮምኛ ቋንቋ አፍ የፇቱ ናቸው፡፡ ጥናቱን ሇማካሄዴ ከላልች የኦሮሚያ ብሄራዊ
ክሌሊዊ መንግስት ከተማዎች የተመረጠችበት ምክንያት አጥኝዋ በከተማዋ በሚገኘው ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት
ስታስተምር ስሇቆየች ማህበረሰቡን በቅርብ ስሇምታውቅ ከላልች የኦሮሚያ ብሄራዊ ክሌሊዊ መንግስት ከተማዎች በተሻሇ ሁኔታ
በጥናቱ ሇመሳተፍ ፇቃዯኛ የሆኑ ተጠኝዎችን በቀሊለ ማግኘት ስሇሚችሌ ነው፡፡

3.3.2.የትምህርት ቤት አመራረጥ ዘዳ
ቀዯም ብል እንዯተገሇጸው ዋናው ጥናት የተካሄዯበትን ትምህርት ቤት የመረጠችው ጠቅሊይ የናሙና አመራረጥ ዘዳን በመጠቀም
ነው ፡፡ ጠቅሊይ የናሙና አመራረጥ ዘዳ

4
ከላልች የናሙና አመራረጥ ዘዳዎች የተመረጠበት ምክንያት በጨሇንቆ ወረዲ ውስጥ የሚገኙት ሁሇተኛ ዯረጃ
ትምህርት ቤቶች ሁት
ሇትስሇሆኑ እና ሁሇቱንም ስሇምትጠቀም ነው፡፡

3.3.3. የመምህራን የናሙና አመራረጥ ዘዳ


በጥናቱ የተካተቱት በጨሇንቆ ወረዲ በሚገኙ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ት/ቤቶች ሲሆኑ በእነዚህ ትምህርት
ቤቶች ውስጥ ከሚያስተምሩት 5 ሴት የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ውስጥ የ10 ኛ ክፍሌ መምህራን የሆኑትን 3 ሴት
የአማርኛ ቋንቋ መምህራን በአሊማ ተኮር ናሙና ዘዳ ሇጥናቱ ተመርጠዋሌ ፡፡ አሊማ ተኮር ንሞና የተመረጠበት ምክንያት
ጥናቱ የ10 ኛ ክፍሌ መምህራን ሊይ ትኩረት ያዯረገ በመሆኑ 2 ቱ መምህራን የ9 ኛ ክፍሌ መምህራን
በመሆናቸው ነው፡ ፡

3.3.4. የተማሪዎች ናሙና አመራረጥ

የተማሪዎቹን ናሙና አመራረጥ በተመሇከተ ከሊይ በተገሇፁት ሁሇት ትምርት ቤቶች ውስጥ በ2013 አ/ም ተመዝግበው
በአስረኛ ክፍሌ ትምህርታቸውን በመከታተሌ ከሚገኙ ተማሪዎች ውስጥ መምህራኑ ከሚያስተምሩባቸው የመማሪያ
ክፍሌ ከጨሇንቆ ሁሇተኛ ዯረጃ ት /ቤ 4 ከቁለቢ 2 ኛ ዯረጃ ት/ቤ 1 በአጠቃሊይ 5 የመማሪያ ክፍልች በአመቺ ንሞና ዘዳን
በመጠቀም መርጣሇች ሇምሌከታ ከተመረጡት እያንዲንደ ክፍሌ በአማካኝ ከ 55- 65 ተማሪዎች ይገኛለ በዚህ ጥናት ሁለንም
ተማሪዎች ሇማካተት የጊዜና የአቅም ውሱንነት ስሇማይፇቅዴ የጥናቱን ተአማኒነት በማይጎዲ መሌኩ 5 የመማሪያ ክፍልች ከሚገኙ
320 ተማሪዎች 35% ቱን በመውሰዴ 320X35 /100 _112 ይሆናለ

፡ በዚህ መሰረት 70 ወንድች እና 42 ሴቶች በዴምሩ 112 ተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቁን እንዱ ሞለ ተዯርጎሌ አመቺ
ንሞና ዘዳ የተመረጠበት ምክንያት አጥኝዋ የተማሪዎቹን በሃሪ በሚገባ ስሇምታውቅ እነዚህን ጥናቱ አካሊይ ብመርጥ
የምፇሌገውን መረጃ ሉሰጡኝ ይችሊለ ብሊ ስሊሰበች ነው ፡፡

3.3.5. የተጠኚ ተማሪዎች የክፍሌ ዯረጃ አመራረጥ

በሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት የሚካተቱት የክፍሌ ዯረጃዎች 9 ኛ እስከ 12 ኛ ክፍልች ናቸው፡፡ ከእነዚህ የክፍሌ ዯረጃዎች
ውስጥ የ10 ኛ ክፍሌ በአመቺ ናሙና አመራረጥ ዘዳ ተመርጧሌ፡፡ ሇዚህም ዋና ምክንቱን 9 ክፍሌ
ያሌተመረጠበት ምክንያት እሊይ

4
እንዯተገሇፀው ተማሪዎች በብዛት አፊቸውን በኦሮመኛ የፇቱ በመሆናቸው ከሰምነተኛ ወዯ ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት ሲመጡ ትመህርት
ቤቱን እስኪሊመደ ንቁ ተሳታፉዎች ሊይሆኑ ስሇሚችለ መምህራን የንግግር ክሂሉ ቴከንካዊ አቀራረብን ሇመተግበር አስቸጋሪ ሉሆን
ይችሊሌ ተብል ስሇታሰበ ነው ፡፡ 11 ኛ እና 12 ኛ ከፍሌ ያሌተመረጠበት ምክንያት ዯግሞ በወረዲው ከ 2010 አ/ም ጀምሮ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ስሇማይሰጥ ነው ፡፡

3.4. መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች አመራረጥ እና አዘገጃጀት ዘዳዎች

ቀዯም ሲሌ አንዯተገሇፀው የዚህ ጥናት ትኩረት በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ አተገባበርን መፇተሽ ነው፡፡የጥናቱ ተሳታፉዎች
ከሆኑት መምህራን እና ተማሪዎች የተሇያዩ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች መጠቀም አስፇሊጊ ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡
ጥቅም ሊይ የዋለት የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች ዯግሞ የሚከተለት ናቸው፡፡

3.4.1. ምሌከታ
ሇጥናት በተመረጡት ት/ቤቶች ውስጥ የንግግር ክሂሌ መማር ማስተማር ክንውን ሇመፇተሸ ምሌከታ በመረጃ መሰብሰቢያ
መሳሪያነት ጥቅም ሊይ የዋሇ ዋነኛው መሳሪያ ነው
፡ ምሌከታ መረጃ በሚሰበሰብበት ቦታ ተገኝቶ ትክክሇኛ ክስተቱን በመመሌከት መረጃ የሚሰበሰብበት ሲሆን
ሇትንተና እንዱያመች በበጽሁፍ ሉተረጎም ወይም ወዯ መጠናዊ መረጃነት ሉሇወጥ ይችሊሌ፡፡በመሆኑም ይህ የመረጃ
መሰብሰቢያ መሳሪያ በመማር ማስተማሩ ሂዯት የመምህራኑን የክፍሌ ውስጥ አተገባበሩን አስመሌክቶ መረጃ ሇመሰብሰብ አገሌግሎሌ፡፡
ምሌከታው የተካሄዯው በተጠኝነት የተመረጡት መምህራን በሚያስተምሩባቸው የመማሪያ ክፍልች ተገኝቶ የመማር ማስተማሩን
ሂዯት በመመሌከትና በቪዱዮ ካሜራ በመቅረጽ ሲሆን በቪዱዮ ካሜራ የተቀረጸው መረጃ በጽሁፍ እንዱተረጎም
ተዯርጓሌ፡፡ የክፍሌ ውስጥ አተገባበሩን አስመሌክቶ መረጃ ሇመሰብሰብ ያገሇገሇው የምሌከታ ቅጽ በክሇሳ ዴርሳናቱ ሊይ የቀረቡት ሀሳቦችን
እና ግንባታዊ የመማር ማስተማር ሂዯትን መሰረት በማዴረግ የተዘጋጀ ነው፡፡ ይህንን ንዴፇ ሀሳብ መነሻ በማዴረግ የክፍሌ
ውስጥ አተገባበሩን አስመሌክቶ በክፍሌ ውሰጥ መምሀሩ የቴከኒክ አቀራረብ ፣ በተማሪዎች ተሳትፎ፣ በመማር ማስተማሩ ሂዯት
ሇተማሪዎቹ በሚዯረጉ ዴጋፎችና በማስተማር ዘዳዎች አጠቃቀም ብልም አጠቃሊይ በንግግር ኪሂሌ አተገባበር በመምህሩ
ሚና ሊይ እንዱያጠነጥን ተዯርጎ ቼክ ሉስት ከተዘጋጀ በኋሊ በአማካሪና በነባር መምህራን

4
መሰረታዊ ጉዲዮቹ ማስተካካያ ከተዯረገባቸው በኋሊ ምሌከታው በዋናው ጥናት ሂዯት ጥቅም ሊይ እንዱውሌ ተዯርጓሌ፡፡

3.4.2. የፅሁፍ መጠይቅ


ሇአስረኛ ክፍሌ ተማሪዎች የተዘጋጁት የጽሁፍ መጠይቆች አዘገጃጀት ሁሇት ክፍልች ያለት ሲሆን አንዯኛው ክፍሌ የመሊሾቹን ዲራ
የሚጠይቅ የጠቅሊሊ መረጃ ክፍሌ ሁሇተኛው ክፍሌ ዯግሞ የመጠይቁ ዋና ክፍሌ ዝግ ጥያቄዎች የሚቀርብበት ነው ፡፡ የጥያቄው
አቀራረብም በሬቲንግ እስኬሌ አቀራረብ አይነቶች 5/በጣም እስማማሇሁ 4/ እስማማሇሁ 3/ መወሰን ያቅተኛሌ 2
/አሌስማማም 1/ጭራሽ አሌስማማም በሚሌ የቀረበ ሲሆን የጥያቄው አወጣጥም በሳይኮ ሜትሪክ የጥያቄ
አወጣጥ ዘዳ ተመራማሪው ካነበባቸው የተዛማጅ ፁሁፍ እና ከራሱ ሌምዴ በመነሳት ሇመሪ ጥያቄዎች መሌስ ይሰጣለ
ብል ያሰባቸውን ጥያቄዎች በርከት አዴርጋ ካወጣች በኋሊ የጥናቱን አስተማማኝነትና ሇማረጋገጥ ከጥናቱ አካሊዮች
ናሙናዎችን በመውሰዴመ መጠይቁን አሰራጭታ የተሰበሰበውን መረጃ በእሰታቲክሳዊ ዘዳ ትክክሇኛነቱን በመተንተን የተሻሇ
አስተማማኝ ዯረጃ ያሊቸውን ጥያቄዎች በመምረጥ ዋናው መጠይቅ ተዘጋጅቶ የመጀመሪያው ረቂቅ በአማካሪ ከታየና ተገቢው
ማስተካከያ ከተዯረገበት በኋሊ ሇጥናቱ በናሙናነት ሇተመረጡት.112 ተማሪዎች ተሰራጭቶ አስፇሊጊው መረጃ

3.4.3. ቃሇ መጠይቅ
በዚህ ጥናት ቃሇ መጠይቅ በምሌከታና በጽሁፍ መጠይቅ የተገኙትን መረጃዎች ሇማጠናከር የሚያግዝ ወይም
የመምህራንን አስተያየት በተመሇከተ ተጨማሪ መረጃ ሇማግኘት ተግባራዊ ሆኖሌ ፡፡ ቃሇ መጠይቅ የተዯረገሊቸው ሇጥናቱ የተመረጡት
ሶስት የአስረኛ ክፍሌ መምህራን ናቸው ፡፡ ሇመምህራኑም የንግግር ትምህርት አተገባበርን መሰረት ያዯረጉ ነፃ ቃሇ መጠይቅ
ተዘጋጅተው በአማካሪ ከተገመገሙ በኋሊ ማስተካከያ ተዯርጎሊቸው ስራ ሊይ ውሇዋሌ፡፡ ነፃ ቃሇ መጠይቅ
የተመረጠበትም ምክንያት የጥያቄዎቹ መጠንና የተጠያቂዎች ውሱን በመሆናቸው ጥሌቅና የተብራራ መረጃ ይገኛሌ ተብል
በመታሰቡ ነው ፡፡

4
3.5. የመረጃ አተናተን ዘዳ
በዚህ ጥናት ከክፍሌ ዉስጥ ምሌከታ፣ ከመምህራን ቃሇ መጠይቅና ከተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ የተሰበሰቡ መረጃዎች
ተተንትነዋሌ፡፡ ከምሌከታና ከቃሇ መጠይቅ የተገኙት መረጃዎች በትረካ መሌክ በአይነታዊ ዘዳን በመጠቀም የተተነተኑ ሲሆን
ከፅሁፍ መጠይቆች የተሰበሰቡ መረጃዎች ዯግሞ መጠናዊ ዘዳ በመጠቀም ተተንትነዋሌ፡፡ ይህ የሆነበት ምክንያት
ከጽሁፍ መጠይቆቹ የተገኙት መረጃዎች በቁጥር የሚሇኩ በመሆናቸው ሲሆን ከምሌከታና ከቃሇ መጠይቅ የተሰበሰቡ መረጃዎች ግን
በሀሳብ የሚገጹሇጹ ስሇሆነ ነው፡፡ በመሆኑም የተሰበሰቡት መረጃዎች አይነታዊና መጠናዊ እንዯ መሆናቸው መጠን፣
መረጃዎቹ በገሇጻዊና በስታስቲካዊ መሌክ ተተንትነው ቀርበዋሌ ፡፡

4
ምዕራፍ አራት

4. የመረጃዎች ትንተናና የግኝት ማብራሪያ

4.1 መግቢያ
የዚህ ጥናት ዋና ዓሊማ በጨሇንቆ ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ
መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት አተገባበራቸው ምን እንዯሚመስሌ መመርመር ሲሆን ይህንንም ዋነኛ
ዓሊማ ሇማሳካት የጥናቱን ዓሊማና መሰረታዊ ጥያቄዎች ሊይ በመመስረት የተዯራጀ የምሌከታ ቅጽ በቅዴሚያ በማዘጋጀት በክፍሌ
ምሌከታ ተተኳሪ ነጥቦች መከናወን አሇመከናወናቸውን መከታተሌ የተቻሇ ሲሆን የእያንዲንደ የመናገር ክሂሌ የአቀራረብ ዯረጃ ክንውን
ከተማሪዎች ፁሁፍ መጠይቅ እና ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ ጋር እየተመሳከረ መረጃው እንዯሚከተሇው የተተነተነ ሲሆን ከተገኘው
የትንታኔ ውጤት በመነሳት ዝርዝር ማብራሪያ ቀርቦባቸዋሌ ፡፡

4.2. የጥናቱ ውጤት ትንተና


ሠንጠረዥ አንዴ፡- የጥናቱ ተተኳሪ የሆኑ የ”10”ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን አጠቃሊይ ዲራዊ መግሇጫ
ተ. መስክ አብይ

የማስተማር
የትምህርት


መምህር

ሌምዴ
ቤቱ ስም

የት/ት

ስሌጠና
በተቋማት
የትምህርት

መፍቻ
ንኡስ
እዴሜ

ዯረጃ

ያገኙት
የአፍ
ጾታ

1 የጨሇንቆ ሁሇተኛ ሀ ሴ 40 ዱግሪ አማርኛ 30 አማርኛ


ዯረጃ ትምህርትቤት ሇ ሴ 43 ዱግሪ አማርኛ 28 አማርኛ 
2 ቁለቢ ሁሇተኛ ዯረጃ 
ትምህርት ቤት ሀ ሴ 40 ዱግሪ አማርኛ 25 አማርኛ

ከዲራዊ መግሇጫው መረዲት እንዯሚቻሇው ሁለም መምህራን በሚያስተምሩበት የትምህርት መስክ


የሰሇጠኑ ናቸው፡፡ከእነዚህ ውስጥ ሦስቱ መምህራን የአገሌግልት ዘመናቸው ከአስር አመት በሊይ ናቸው፡፡
ተተኳሪዎቹ መምህራን ሰሌጥነው ከወጡበት ተቋማት የንግግር ክሂሌ ትምህርት በዘመናዊ የማስተማሪያ ዘዳ ሇማስተማር
የሚያስችሌ የወሰደት ስሌጠና እንዲሌነበረ ገሌፀዋሌ፡፡ስሌጠና ባሇመውሰዲቸው ዘመናዊ ትወራን መሠረት ያዯረገ
የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት ሇተማሪዎቻቸው ሇማቅረብ

5
የሚያሳዴሩት ተጽእኖ ቀሊሌ እንዲሌሆነ መገመት ይቻሊሌ፡፡ ነገር ግን በተሇያዩ አጋጣሚዎች ሇአጭርም ሆነ
ሇረጅም ጊዜ ስሌጠና ቢወስደ እንዱሁም የተሻሇ የመማር ማስተማር ዘዳ አሊቸው ከሚባለ ሞዳሌ መምህራን ጋር የሌምዴ ሌውውጥ
እንዱያዯርጉ ትምህርት ቤቱ ምቹ ሁኔታን ቢፇጥር ኖሮ የንግግር ክሂሌን በምን አይነት ዘዳ ሇማስተማር ተነሳሽነት እንዱኖራቸው
አውንታዊ ተጽእኖ ያሳዴርባቸው ነበር፡፡ በክፍሌ ውስጥ በመማር ማስተማር ሂዯት የመምህራን ግንዛቤ
መኖር ወሳኝ ነው፡፡ ስሇሆነም የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት የማስተማሪያ ዘዳ አተገባበር መምህራን ያሊቸውን ግንዛቤ
ሇመመርመር እና ከምሌከታው የተገኘውን ውጤት እውን ሇማዴረግ ሇመምህራኑ የቃሇ መጠይቅ ቀርቦሇቸዋሌ፡፡ሇቀረቡት
ጥያቄዎችም የሰጡት ምሊሽ በመመሀራኑ ቃሇ መጠይቅ ስር ተተንትኖ ቀርቧሌ፡፡

4.3 .የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ የአቀራረብ ቴክኒኮች የቀረበ ትንተና


ንግግር የተሇያዩ ንዐሳን ተግባራትን የያዘ ሂዯት እንጂ በአንዴ ውስን ጊዜ የሚከናወን ነጠሊ ተግባር አይዯሇም፡፡ ንግግሩ ከመቅረቡ
በፉት እና ከቀረበ በኋሊ ሉተኮርባቸው የሚገቡ ተግባራት አለ በማሇት በዴለ (2007፣ 92-93) ንግግር ማስተማር ከመጀመሩ
በፉት ንግግሩን ማስተዋወቅና ፍሊጎት መቀስቀስ፣ ተማሪዎቹን ሇንግግሩ የሚያዘጋጅ የተወሰነ የቋንቋ ሌምምዴ ወይም ዝግጅት
ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡
ቅዴመ ተግባር በቅዴሚያ የሚከናወን ሲሆን፣ ዋነኛ ተግባሩን ስኬታማ በሆነ መሌኩ ሇመፇጸም የሚያስችሌ
ነው፡፡ በመሆኑም የቅዴመ ተግባር ዯረጃ የተማሪዎችን ዲራዊ ዕውቀት ሇመፇተሽ፣ በትምህርቱ ሂዯት ስሇሚቀርበው
ተግባር ሇማስተዋወቅ እንዱሁም ተማሪዎቹ ከሚያከናውኑት ተግባር እንዳት መሥራት እንዲሇባቸው ሇማሳየት
ያስችሊሌ፡፡ በዚህ የቅዴመ ተግባር ሂዯት መምህሩ እና ተማሪዎቹ የሚያከናውኗቸው ሌዩ ሌዩ ተግባራት አለ፡፡መምህሩ ርዕሰ ጉዲዩን
ሇተማሪዎቹ ይገሌጻሌ የተግባሩን ዓሊማዎች እና ጭብጡን ያሳውቃሌ፤ እንዱሁም ተማሪዎቹ የሚያከናውኑትን ተግባር በክፍሌ
ውስጥ እንዳት መስራት እንዲሇባቸው በማስረዲት የአሠራር መመሪያዎችን ያስተሊሌፊሌ፡፡
በቅዴመ መተግባር ጊዜ ተማሪዎቹ የሚሰሩት ተግባር ከቀረበሊቸው በኋሊ፣ በርዕሰ ጉዲዩ እና በአውደ ዙሪያ ውይይት
ያዯርጋለ፡፡ ከውይይቱ በመነሳት ተግባሩን ሇማከናወን ዝግጁ ይሆናለ፡፡ እነዚህን ተግባራት በትክክሌ መፇጸም በክፍሌ ውስጥ ያሇው
ትምህርታዊ እንቅስቃሴና ውጤት የተሳካ እንዱሆን ያዯርገዋሌ፡፡የማነቃቃት ሥራ ተማሪዎች ወዯዋናው ተግባር ከመግባታቸው
በፉት ታስቦ የሚሆን ከሆነ የተፇሇገውን አሊማ ከግብ ሇማዴረስ አይነተኛ መሣሪያ መሆኑን ምሁራን ይገሌፃለ፡፡
የተማሪዎቹን ፍሊጏት በማነሳሳት

5
ተግባቦታዊ ችልታቸውን፣ ገጠመኞቻቸውን ከእሇት እሇት ህይወታቸው ጋር ዲብረው የሚሄዴ ይዘት በመምረጥ እነሱን መሰረት
በማዴረግ ቀጣዩን ስራቸውን የሚያከናውኑበትን በግሌጽ ማዘጋጀት አስፇሊጊ ነው፡፡ እንዱሁም የተመረጠው የትምህርት ይዘት
የተማሪዎችን እዴሜ፣ዲራዊ እውቀትና ፍሊጏትን ያማከሇ መሆን አሇበት፡፡ ተማሪዎች የንግግር ተግባራቱን በተገቢው ሁኔታ
እንዱያከናውኑ ይዘቱን መሠረት ያዯረገ ሇንግግር የሚሆን የማስተማሪያ ሥነ ዘዳ በመምረጥ በነፃነት እንዱናገሩ የመምህራን
ዴርሻ ከፍተኛ ነው፡፡ ከዚህ አንፃር በተጠቀሱት ትምህርት ቤቶችና የክፍሌ ዯረጃዎች፣ አማርኛ ቋንቋን የሚያስተምሩ ተተኳሪ መምህራን
የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት እንዳት እንዯሚተገብሩ ሇማየት የክፍሌ ውስጥ የንግግር ማስተማር ምሌከታዎች
ተካሂዯዋሌ፡፡በተከታታይ 8 ምሌከታ ተዯርጏ የምሌከታውን ጭማቂ በማውጣት በተዯጋጋሚ የታየውን
ጠንካራና ዯካማ ጏን በሰንጠረዥ ቀርቧሌ፡፡ በመጨረሻም የቪዱዮ ቀረፃ ተተኳሪ መምህራን ፍቃዯኛ በሆኑበት ሁሇት ክፍሌ
ተካሂድ ከምሇከታው ጋር ተያይዞ ቀርቦሌ፡፡ምሌከታው በተዘጋጁ ዝርዝር የምሌከታ መከታተያ ቅጾች የታገዘ
ሲሆን የምሌከታውን ውጤት ተአማኒነት ሇማረጋገጥ በተጨማሪ ሇተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅና ሇመምህራን ቃሇ
መጠይቅ ተዯርጓ የትንተናውም ውጤት እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡

5
መሠንጠረዥ ሁሇት፡- የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን አስመሌክቶ ከክፍሌ በምሌከታ የተገኘ መረጃ

ተከናውኖሌ አሌተከናወነም ተከናውኖሌ አሌተከናወነም

ተግባራት ምሌከታ አንዴ ምሌከታ አንዴ ምሌከታ ሁት


ሇት ምሌከታ ሁት
ሇት

ቡቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰ በቁጥር ፐርሰንት በቁጥር በፐርሰንት

1 የባሇፇውን ሳምንት የመጨረሻ የሰሩትን ሥራ 3 100 3 100


እንዱጠያየቁ ማዴረግ፣

መነቃቃትን ሇመፍጠር የተሇያ ዘዳዎችን ተጠቅመዋሌ


2 3 100 3 100

- ተማሪዎች የንግግር ተግባራቱን እንዳት ማቅረብ እንዲሇባቸው


3 ሞዳሌ በመስጠትና በነፃነት እንዱናገሩ ማዴረግ የመምህሩ 3 100 3 100
አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው፡፡

ርዕስ ጋር ግንኙነት ያሇውስዕሌ፣ፎቶግራፍ፣ ፖስተር ወዘተ በማሳየት


3 100 3 100
4
ተማሪዎች ይበሌጥ በትምህርት እንዱነሳሱ ያዯርጋለ

5
ተማሪዎች ስሇሚያከናውኑት ተግባር ግሌፅ መመሪያ ሰጥተዋሌ
5

6 በትምህርቱ አቀራረብ የፇጠራ ስራ እና 3 100 3 100


የማስተማሪያ መሳሪያ ቀርቦ ነበር?

5
ቅዴመ ተግባር በቅዴሚያ የሚከናወን ሲሆን ዋነኛ ተግባሩም የተማሪዎችን ዲራዊ ዕውቀት
ሇመፇተሽ፣በትምህርቱ ሂዯት ስሇሚቀርበው ተግባር ሇማስተዋወቅ እንዱሁም ተማሪዎቹ የሚያከናውኑትን ተግባር
እንዳት መሥራት እንዲሇባቸው ሇማሳየት ያስችሊሌ፡፡ በዚህ የቅዴመ ተግባር ሂዯት መምህሩ እና ተማሪዎቹ
የሚያከናውኗቸው ሌዩ ሌዩ ተግባራት አለ:: መምህሩ ርዕሰ ጉዲዩን ሇተማሪዎቹ ይገሌጻሌ የተግባሩን ዓሊማዎች እና ጭብጡን
ያሳውቃሌ እንዱሁም ተማሪዎቹ የሚያከናውኑትን ተግባር በክፍሌ ውስጥ እንዳት መስራት እንዲሇባቸው በማስረዲት የአሠራር
መመሪያዎችን ያስተሊሌፊሌ::
ከሊይ በቀረበው ሰንጠረዥ መረዲት እንዯሚሚቻሇው የ1 ዏኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን ሊይ በተካሄደት
የክፍሌ ውስጥ የመናገር ክሂሌ ትምህርት ተከታታይ ምሌከታዎች ውስጥ የቅዴመ ንግግር ተግባርን ሇማከናወን በተራ ቁጥር (1 )
ሇቀረበው መጠይቅ ያሇፇውን ትምህርት ሇማስታወስና የተማሪዎቹን የንግግር ችልታ ሇማዲበር ከታየው 8 የምሌከታ ክፍሌ
ውስጥ (3)ቱም ተተኳሪ መምህራን በ(5)በተመረጡ ክፍሌ ውስጥ ሲያከናውኑ አሌታየም በተተኳሪው ክፍሌ መምህራኖች ያሇፇውን
ትምህርት ሳያስታውሱ ተማሪዎችን ሳያነቃቁ ቀጥታ ወዯ እሇቱ ትምህርት አምርተዋሌ
፡ መነቃቃትን ሇመፍጠር የተሇያዩ ዘዳዎችን ተጠቅመዋሌ ከርዕሱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ሃሳቦች፣ከቀዯመ
እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚሰሩት ጉዲይ እንዱገምቱ ጥያቄ መጠየቅ በሚሇው 2 ኛ መጠይቅ መሰረት በታየው
ምሌከታ የተማሪዎቹን መነቃቃት ሇመፍጠርና ከቀዯመ እውቀታቸው ጋር ሇማገናኘት በ(5) ቱም የክፇሌ ውስጥ ምሌከታ
የተዯረገ ጥረት አይታይም ተማሪዎቹም የንግግር ችልታቸውን ሇማዲበር የሚያዯርጉት ጥረትም በምሌከታው አይታይም ነበር
በንግግር ትምህርት አቀራራብ ተማሪዎች ወዯዋናው ተግባር ከመግባታቸው በፉት የማነቃቃት ስራ ታስቦ የሚከናወን ከሆነ
የተፇሇገውን ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ ዓይነተኛ መሳሪያ መሆኑን የተሇያዩ ምሁራን ያስረዲለ፡፡
የተማሪዎችን ፍሊጏት በማነሳሳት ተግባቦታዊ ችልታቸውን የሚያሳዴግ፣ ገጠመኞቻቸው ከእሇት እሇት ህይወታቸው ጋር አብረው የሚሄደ
ተግባራትን በመምረጥ እነሱን መሰረት በማዴረግ ቀጣዩን ሥራቸው የሚያከናውኑበትን ሁኔታ በግሌፅ ማዘጋጀት አስፇሊጊ
ነው፡፡ ተማሪዎች የንግግር ተግባራቱን እንዳት ማቅረብ እንዲሇባቸው ሞዳሌ በመስጠትና በነፃነት እንዱናገሩ ማዴረግ የመምህሩ አስተዋጽኦ
ከፍተኛ ነው፡፡
በሰንጠረዥ አንዴ ጥያቄ (3) በቀረበው ጥያቄ በታየው የምሌከታ ክፍሌ ሶስቱም ተተኮሪ መምህራን በምሌከታ ከታየው (5)ቱም
የመማሪያ ክፍሌ ከርዕሱ ጋር ግንኑኘት ያሊቸውን

5
ሀሳቦች ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚሰሩት ስራ እንዱገምቱ መሊምታዊ እውነቶችን በማቅረብ ጥያቄ መጠየቅ ሇሚሇው ጥያቄ
በታየው ተተኮሪ ክፍሌ ተማሪዎች ሀሳባቸውን በነፃነት እንዱናገሩ ከቀዯመ እውቀታቸው ጋር በማገናኘት ጥያቄ ሲጠይቁ በተከታታይ ምሌከታ
በታየው ዴርጊቱ እንዲሌተከናወነ ሇማወቅ ተችልሌ ፡፡
ሇምሳላ ፡- የተሇያዩ ስዕልችን በመጠቀም የዕሇቱን ትምህርት ዓሊማና ምን ምን ተግባራትን እንዯሚሰሩ
ማሳወቅ ስሇሚያከናውኑት ተግባር ግሌፅ መመሪያ መሰጠት መመሪያውን መረዲታቸውን ማረጋገጥ እንዱሁም ሇሚያከናውኑት ተግባር
ተገቢነት ያሇው አቀማመጥ መምረጥ ይጠበቅበታሌ፡፡
ሆኖም ግን በመጠይቅ (4) ከእሇቱ ርዕስ ጋር ግንኙነት ያሇው ስዕሌ፣ፎቶግራፍ፣ ፖስተር ወዘተ በማሳየት ተማሪዎች ይበሌጥ
በትምህርት እንዱነሳሱ ያዯርጋለ ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታ እንዯታየው(3)ቱም ተተኮሪ መምህራን በተመረጠው ክፍሌ ውስጥ
ሲተገብሩት አሌታያም ምንም አይነት መርጃ መሳሪያን ይዘው አሌታየም መምህሩም በገሇፃ ነበር ትምህርቱን ሲያስተሊሌፈ
የነበረው
በጥያቄ (5) መምህራኑ ተማሪዎች ስሇሚያከናውኑት ተግባር ግሌፅ መመሪያን ሰጥተዋሌ ሇሚሇው ጥያቄ የተማሪዎችን ችልታ
ሇማዲበር የተሇያዩ የመናገር ተግባራትን ወዯ ክፍሌ በማምጣት የዕሇቱን ትምህርት ከማቅረባቸው በፉት አሊማውን በመዘርዘር
ያቀረቡ መምህራን በምሌከታው አሌታየም፡፡
(3) ሶስቱም መምህራን አሊማውን ሳይገሌፁ ወዯ ዕሇቱ ትምህርት ሲገቡ ተመሌክተናሌ
፡፡ እንዯሚታወቀው የዕሇቱን ትምህርት ከመቅረቡ በፉት ማንኛውም መምህር ስሇሚያስተምረው ጉዲዩ አሊማውን
በዝርዝር ማሳወቅ ይጠበቅበታሌ፡፡ በተጨማሪም ከተማሪዎቹ ዕዴሜና ፍሊጏት፣ ስነ ሌቦና፣ ከትምህርት ዯረጃ፣
ከተማሪዎቹ ማንነትና ይዘውት ከመጡት ባህሌ፣ ወግና ሌማዴ ጋር ሁኔታዎችን ማመቻቸት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
የተማሪዎችን የመናገር ችልታ ሇማዲበር ተማሪዎች የሚያነሳሱ የሚያሳትፈ እንዱሁም ሇውይይትና ክርክር
የሚጋብዙ ርዕሶችን በቂ ጊዜ ወስድ መምረጥ ጠቀሜታው የጏሊ ነው፡፡

ከዚህ ምሌከታ ማየት የቻሌነው ግሌፅ አሊማን በማስገኘት ረገዴ ያተኮረ የንግግር ተግባር ሌምምዴ በማቅረብ ረገዴ የተሰጠው
ትኩረት አሇመኖሩን ያሳያሌ፡፡ እንዱሁም የዕሇቱ ትምህርት ውጤታማ ሇማዴረግ እና መነቃቃትን ሇመፍጠር የፇጠራ ስራና
የማስተማሪያ መሳሪያ ቀርቦ ነበር ሇሚሇው ቁጥር (6) ጥያቄ የክፍሌ ውስጥ መናገር ክሂሌ ትምህርት ሁለም ተተኳሪ መምህራን
ዋናውን ትምህርት (የዕሇቱን) ሲያቀርቡ በፇጠራ ስራዎች ሊይ የተመሰረተ አሌነበረም፡፡ ይህ ዯግሞ የተማሪዎች የዕት ሇት
ከዕት
ሇት

5
እንቅስቃሴዎች የህይወት ገጠመኝን ያሊገናዘበ በመሆኑ ትምህርቱን ጉድል ያዯርገዋሌ፡፡የሥነ-ጽሁፍ ሥራዎች ዯራሲው
ከአእምሮው በመጭመቅ ኪናዊ በሆነ መንገዴ እውነትንና ውበትን አቀናጅቶ የሚያቀርባቸው ስራዎች በመሆናቸው
ተማሪዎችን የመሳብ፣ የማጓጓትና ስሜት የመቀስቀስ ሏይሊቸው ከፍተኛ ነው፡፡ Lazar(1993፣15)፡፡

እንዯ ምሁራኑ አገሊሇጽ በተሇያዩ ሌቦሇድች ውስጥ ያለ ምሌሌሶች ፣ታሪኮች የሰነ ጽሁፍ ሥራዎች የተማሪዎችን ቀሌብ
የመግዛት ሀይሊቸው ከፍተኛ በመሆኑ የተማሪዎችን የቋንቋ አጠቃቀም በሰፉው ከማሳዯጋቸውም በሊይ ስሜታቸውን በከፍተኛ ሁኔታ
በመቀስቀስ የአብዛኛውን ተማሪ ተሳትፎ እንዱጨምር ያዯርጋሌ፡፡
እንዯ Murcia (1991፣337፡345) በስነ ጽሁፍ ዙሪያ የሚያጠነጥኑ ነገሮች ማሇትም ፇጠራ፣ ሚና
ጨዋታና ሌዩ ሌዩ ትምህርታዊ ውይይቶች ዴራማና ተውኔቶች ተጠቅመው ተገቢ ወዯሆነው ተግባቦታዊ ንግግር መግባባት
እንዱችለና የቋንቋ እውቀትና ማህበራዊ አውዴን የመገንዘብ ብቃት እንዱያገኙ ማመቻቸት እንዯሚቻሌ ይገሌፃለ፡፡
ከሊይ የተገሇፀውን ሃሳብ ሇማጠናከር የሥነ ጽሁፍ ስራዎችን ተጠቅመው የታያቸውን ወይም በአእምሯቸው የቀረጿቸውን እና
የተሰማቸውን ስሜት የሚገሌፁበትን ሁኔታ በተሇያየ መንገዴ መግሇጽ ይቻሊሌ ማሇት ነው፡፡ ይህንን ሀሣብ Brown &
Yule(1983) የመናገር ተግባራትን ስናሰተምር ተማሪዎች ማህበራዊ ግንኝነታችውን እንዳት አዴርገው እንዯሚመሰርቱ እና
በክፍሌ ውስጥ በምን መሌኩ እንዯሚተገብሩ ማስተማርና ከክፍሌ ውጪም ባሇው ህይወታቸው ጠቃሚ መሆኑን
ማስተማር፣ይህም ሲሆን ከጓዯኛቸው ጋር ከቤተሰብ አባሊት ጋር በውይይት መሌክ እንዱተገብሩ ይረዲቸዋሌ ፡ በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡

ከዚህ የምንረዲው ተማሪዎች የመናገር ክሂሌን ሲማሩ ከህይወት ገጠመኞቻቸው ጋር የተያያዘ ትምህርት መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
በክፍሌ ውስጥ የሚቀርቡ ተግባራት በምን ዓይነት ዯረጃ እንዯሚቀርቡ በማያሻማ ሁኔታ አውቆ የተማሪዎቹን ፍሊጎትና ስሜት
እንዱሁም የትምህርት ዯረጃ ሉመጥኑ የሚችለ የተሇያዩ ሞዳልችን በማምጣት ወዯ ዋናው ሥራ የማስገባት ሁኔታ
ከማንኛውም የቋንቋ መምህር የሚጠበቅ ተግባር ነው፡፡ ከፍ ሲሌ ባየነው ሠንጠረዥ እንዯተጠቀሰው በክፍሌ ውስጥ
በተዯረጉ ተከታታይ ምሌከታዎች የተገኙ መረጃዎች እንዯሚያመሇክቱት አብዛኛዎቹ መምህራን የዕሇቱን የመናገር ትምህርት
አቀራረብ የፇጠራ ሥራዎችን እንዱሁም ወዯ ዕሇቱ ትምህርት ከመግባታቸው በፉት የማነቃቂያ ተግባር ያሊከናወኑ መሆናቸውን
ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ ነገር ግን ምሌከታ በተዯረገባቸው ጊዚያት ምንም ዓይነት የፇጠራ ሥራዎችንና የማነቃቂያ ተግባር

5
አሇማከናወናቸው ነው፡፡ እንዯ ቋንቋ ምሁራን እምነት አንዴ መምህር የእሇቱን ትምህርት ሇማስተማር ወዯ ክፍሌ
ከመግባቱ በፉት ማንን ነው የማስተምረው በማሇት የይዘቱን ተገቢነት ከተማሪዎች እዴሜ፣ ዲራዊ እውቀትና ከመሳሰለት
አንፃር መፇተሽ ይኖርበታሌ፡፡ በምዕራፍ ሁሇት በተዛማጅ ጽሁፍ ውስጥ እንዯተጠቀሰው Fayzeh (2012:7) እና
Widowson(1990) እንዲለት ንግግርን ሇማስተማሪያነት የሚቀርቡት ይዘቶች ከተማሪዎች ዲራዊ እውቀት፣ ከእዴሜያቸውና
ከፍሊጏታቸው ጋር የተመጣጠነ መሆን ይገባዋሌ ይሊለ፡፡ በመሆኑም በሰንጠረዥ አንዴ ውስጥ ከቀረቡት የምሌከታ ጥያቄ
በታየው ተተኮሪ የክፍሌ ምሌከታ በ(3)ቱም መምህራኑ የሚያቀርቡት የንግግር
ይዘት የተማሪዎችን እዴሜና የእውቀት ዯረጃ ያሊገናዘበ በመምህሩ የተፇተሸ ሳይሆን በመማሪያ መጽሏፍ ሊይ የቀረበውን
የመወያያ ርዕስ ተማሪዎች በቀጥታ በመሇማመዴ ንግግር እንዱያዯርጉ ትእዛዝ ወይም መመሪያ ሲሰጡ ታይተሌ፡፡ሂዯቱ
እንዱሁ ሆኖ ተማሪዎች ግን ምንም አይነት ንግግር ሲያዯርጉ አሌታየም ክፍሇ ጊዜው አብዛኛው ሲሸፇን
የነበረው በመምህሩ ነበር ፡፡ በዚህ ጊዜ ሁለም ተማሪዎች ሲሳተፈ አሌታዩም፡፡ በሁሇቱ ተከታታይ ምሌከታ በመማሪያ
ክፍሌ ውስጥም ጥቂት ተማሪዎች ብቻ እንዯ ነበሩ በምሌከታው ታይቷሌ፡፡
ከዚህ መረዲት እንዯሚቻሇው የቀረበው የንግግር ይዘት ሁለንም ተማሪዎች ያሊማከሇ እና አሳታፉ እንዲሌነበረ ከምሌከታው
መረዲት ተችሎሌ፡፡ በምዕራፍ ሁሇት ሊይ እንዯተገሇፀው አንዴ የቋንቋ መምህር ክፍሌ ውስጥ ገብቶ ወዯእሇቱ ትምህርት
ከመግባቱ በፉት የተማሪዎችን ስሜት ማነሳሳትና ሇትምህርቱ ዝግጁ እንዱሆኑ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡ ምክንያቱም
በክፍሌ ውስጥ የሚቀርቡ ተግባራትን በምን አይነት ዯረጃ እንዯሚቀርቡ በማያሻማ ሁኔታ አውቆ የተማሪዎችን ፍሊጏትና
ስሜት እንዱሁም እዴሜና ዲራዊ እውቀት ሉመጥኑ የሚችለ ከእሇቱ የመነጋገሪያ ርዕስ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ከቀዯመ
እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚነጋገሩበት ወይም ስሇእሇቱ ተግባር እንዱገምቱ የሚያዯርግ የማነቃቂያ ጥያቄ መጠየቅ
ከማንኛውም የቋንቋ መምህር የሚጠበቅ ተግባር ነው፡፡
በክፍሌ ምሌከታ አንዴ ጊዜም እንዯታየው ተጠኚ መምህራን ተማሪዎችን ወዯ ዋናው ስራ እንዱገቡ ሇማነቃቃት
ባሇመሞከራቸው ተማሪዎች የተሰጣቸውን ስራ ሇመጀመር ብዙ ዯቂቃዎችን ሲያባክኑ ታይተዋሌ፡፡ ከሰንጠረዡ መረዲት
እንዯሚቻሇው አንዴም መምህር የተማሪዎችን ፍሊጏት ሇማነሳሳት የሞከረ አሌነበረም፡፡ ፍሊጏት ዝንባላና አቅም አገናዝቦ ከአሇፇው
የትምህርት ርዕስና ክንውን ጋር የእሇቱን ትምህርት ሇማያያዝ ያመች ዘንዴ የትምህርቱ መግቢያ ወይም ማነቃቂያ ቸሌ
ሉባሌ አይገባም፡፡ተማሪዎች ስሇሚያከናውኑት ተግባር ከመነሻው ግሌጽ የሆነ ግንዛቤና እውቅና ካሊቸው ያሇምንም ችግር

5
ከዚህ አንፃር በተከታታይ ምሌከታ እንዯታየው ሁለም ተተኮሪ መምህራን ተማሪዎች ስሇሚያከናውኑት ተግባር ግሌጽ
መመሪያ ሲሰጡ አሌታየም፡፡ Ur(1996:121) በክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር ሲከወን ተማሪዎችን እኩሌ ሇማሳተፍ
እና ተፇሊጊውን ውጤት ሇማምጣት ይችሌ ዘንዴ መመሪያና ትዕዛዞችን ተከትል መሄዴ አሇበት፡፡
መምህሩም ሇተማሪዎች የሰጡትን መመሪያና ትዕዛዝ ተግባራዊ መሆኑን መከታተሌ አሇባቸው፡፡ ስሇዚህ ተማሪዎች
ስሇሚያከናውኑት ተግባር ከመነሻው ግሌጽ የሆነ ግንዛቤ ካሊቸው ተግባራቱን በሚያከናውኑበት ጊዜ ግራ
የመጋባትና የመርበትበት ሁኔታ አይታይባቸውም፡፡
ነገር ግን በሁለም ተተኮሪ ክፍሌ በተከታታይ ምሌከታ እንዯታየው ሶስቱም ሲተገብሩት አሌታየም በተመረጡት ሁሇት ተተኮሪ
ክፍሌም በታየው የቪዱዮ ቀረፃ መምህራን የእሊቱን ትምህርት በጥቁር ሰላዲ በመፃፍ ገሇፃ ሲሰጡ እንጂ የቅዴመ ንግግር ተግባራትን
ሲያከናውኑ አይታይም ፡ የመምህራንን የንግግር ክሂሌ ተግባራት አቀራረብ ክንውኖች ሇመፇተሽ ከክፍሌ ውስጥ
ምሌከታ በተጨማሪ ሇመረጃ መሰብሰቢያነት የዋለት የተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ እና የመምህራን ቃሇ
መጠይቅ ከዚህ በታች ተተንትኖሌ፡፡

5
ሰንጠረዥ ሶስት ፡- የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን በተመሇከተ ከተማሪዎች የፁሁፍ መረጃ የተገኘ ትንተና

አማራጮች
1. በጣም እስማማሇሁ 2. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 4 አሌስማማም 5. ፇፅሞ አሌስማማም
ተ.ቁ ዝርዝር 5 4 3 2 1
. በቁጥ በፐ ቀቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ

1. መምህሬ ስሊሇፇው ትምህርት ጥያቄ 112 100


ይጠይቁኛሌ ፡፡

2. መምህሬ የእሇቱን ትምህርት


ከመጀመራቸው በፉት በተሇየ መንገዴ 112 100
ያነቃቁናሌ ፡፡

6
3. መምህሬ የመናገር ተግባራትን
ከመጀመራቸው በፉት ስሇ እሇቱ 75 66.9 75 66.9
የንግግር ይዘት ምንና እንዳት
መቅረብ እንዲሇባቸው አጭርና
ይሰጡናሌ ፡፡

4. መምህራችን በሚና ክንውን 112 100


(በተውኔት) ትርኢት እንዴናቀርብ
የንግግር ችልታችንን እንዱዲብር
ያነሳሳለ፡፡

5. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ


ተረቶችና እንቆቅሌሾቸ ያወሩሌኛሌ፡፡ 112 100

6
6. መምህሬ ስሇ ገጠመኜ
ጥያቄ ይጠይቁኛሌ፡፡ 112 100

7. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ የተሇያዩ 112 100


ስእልችን ፎቶ ግራፎቸን በመማሪያ ክፍሌ
ውስጥ በማምጣት
እንዴንነጋገር ያዯርለ ፡፡

6
ከሊይ ከቀረበው ከሰንጠረዥ ሶስት መረዲት እንዯሚቻሇው በቅዴመ ንግግር ትምህርት ሊይ ያሊቸውን እይታ ነው፡፡ የጽሁፍ
መጠይቁ እንዯሚያመሇክተው እና ተማሪዎች እንዯ ጠቆሙት መምህራን ከቅዴመ ንግግር በፉት የተማሪዎችን
የንግግር ችልታ ሇማሳዯግ ስሊሇፇው ትምህርት ይጠይቁኛሌ ሇሚሇው ጥያቄ (1) ሁለም ተተኮሪ ተማሪዎች
112 (100 )የሰጡት ምሊሽ መምህራን ይህንን ተግባር እንዯሚያከናውኑት ሇመግሇጽ በጣም እስማማሇሁኝ በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡

በመቀጠሌም ሇቀረበው ጥያቄ (2) መምህራን የእሇቱን ትምህርት ከመጀመራቸው በፉት በተሇያየ መንገዴ ያነቃቃለ
ሇሚሇው ጥያቄ ሁለም 112(100) መምህራኑ እንዯማያከናውኑ በመግሇፅ ፇፅሞ አሌስማማም በማሇት ገሌፀዋሌ ፡፡
መምህሬ የመናገር ተግባራትን ከመጀመራቸው በፉት ስሇ እሇቱ የንግግር ይዘት ምንና እንዳት መቅረብ እንዲሇባቸው
አጭርና ግሌፅ መመሪያ ይሰጡናሌ ፡፡ ሇሚሇው ትያቄ (3) 75(66.9)የሆኑት ተማሪዎች ይህንን ተግባራት እነዯሚያከናውኑት
ሇመግሇፅ እስማማሇሁ የሚሇውን ምሊሽ ሲሰጡ፡፡ 37 (33.03) የሚሆኑት ተማሪዎች መምህራን ይህንን ተግባር
እነዯማይተገበሩት ሇመግሇፅ አሌሰማማም የሚሇውን ምሊሽ ሰተዋሌ፡፡
ከተማሪዎቹ ምሊሽ እንዯምንረዲው መምህራን ወዯ እሇቱ ትምህርት ከመግባታቸው በፉት የእሇቱን ትምህርት በተመሇከተ
ግሌጽ መመሪያ በከፉሌም ቢሆን እንዯሚሰጡ መረዲት ይቻሊሌ ፡፤ በመቀጠሌም መምህራችሁ በሚና ክንውን
(በተውኔት) ትርኢት እንዴታቀርቡ የንግግር ችልታችሁ እንዱዲብር ያነሳሳለ፡፡ ሇሚሇው ቁጥር (4) ጥያቄ ሁለም ተተኮሪ
ተማሪዎች መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ተረትና እንቆቅሌሾች ያወሩሌኛሌ ሇሚሇው ጥያቅ ቁጥር (5) ሁለም 112(100)
ተተኳሪ ተማሪዎች የሰጡት ምሊሽ ፇፅሞ አሌስማማም በማሇት የገሇፁ ሲሆን በጥያቄ ቁጥር (6) መምህሬ
ስሇገጠመኜ እንዴናገር ጥያቄ ይጠይቁኛሌ ሇሚሇው ጥያቄ ሁለም ተተኳሪ ተማሪዎች 112 (100) ፇፅሞ አሌስማማም
በማሇት መሌሰዋሌ ፡፡
ይሄም የሚያመሇክተን የተማሪዎችን ንግግር ሇማሳዯግ ምንም ጥረት እንዯማያዯርጉ እንረዲሇን በተጨማሪም በጥያቄ
ቁጥር (7) ተማሪዎች ከንግግር በፉት ከእሇቱ ትምህርት ጋር ግኑኝነት ያሇው ስዕሌ፣ ፎቶግራፍ፣ ፖስተር፣ ወዘተ.በማሳየት
ተማሪዎች ማብራሪያ እንዱሰጡ ይዯረግ እንዯሆነ ሇቀረበሊቸው ጥያቄ ሁለም ተተኳሪ ተማሪዎች መምህራን ይህንን
ዴርጊት እንዯማያከናውኑት ሇመግሇፅ ፇፅሞ አሌስማማም በማሇት 112 (100) ምሊሽ ሰተዋሌ ፡ ከሊይ ከቀረቡት ጥያቄዎች
ምሊሽ መረዲት እንዯሚቻሇው ሇቅዴመ ንግግር

6
ትምህርት አጋዥ የሆኑ ከእሇቱ የግግር ትምህርት ጋር ግኑኝነት ያሊቸውን ፎቶግራፍ፣ ስዕሌ፣ፖስተር ከመጠቀም ይሌቅ የእሇቱን ትምህርት
አስቀዴሞ በማሳወቅ የቅዴመ ንግግር ትምህርት እንዯሚቀርብ ነው ከዚህ በሊይ ከቀረቡት ምሊሾች መረዲት እንዯሚቻሇው መምህራን
የንግግሩን ርዕስ በማብራራትና ሇተማሪዎች አስቀዴመው በማሳወቅ ምንም አይነት የንግግር ሌምምዴ እና የማነሳሳት ስራን
ሳይጠቀሙ የቅዴመ ንግግር ትምህርቱን እንዯሚተገብሩ ነው፡፡የቅዴመ ንግግር ተግባራትን አስመሌቶ ከተማሪዎች የጽሁፍ
ምሊሽ ከተገኘው ውጤት ማጠቃሇሌ እንዯሚቻሇው ሁለም ተተኳሪ መምህራን ርዕሱን በማስተዋወቅ ብቻ
እንዯሚጀምሩት እና ተማሪዎቹ የዕሇቱን ትምህርት ይዘት ምን ሉሆን እንዯሚችሌ ተማሪዎች ማብራሪያ እንዱሰጡ በማዴረግ
የንግግር ክሂሊቸውን ሇማሳዯግ ጥረት እንዯማያዯርጉና የቅዴመ ንግግር ትምህርት ተግባራትን እንዯማያከናዉኑ መረዲት ይቻሊሌ ፡፡

4.4. የቅዴመ ንግግር ትምህርት አቀራረብን በተመሇከተ ከመምህራን ቃሇ

መጠይቅ የተገኛ መረጃ


1. በክፍሌ ውስጥ የምትተገብሯቸው የንግግር ስሌቶች ምንምን ናቸው ? የንግግር ማስተማሪያ
ስሌቶችን በተመሇከተ መምህራን ካቀረቦቸው ቃሇ መጠይቅ የተገኘ መረጃ እንዯሚሳየው ሁለም መምህራን ተማሪዎቹ በቅዴመ
ንግግር ቢጠየቁም የሚሰጡት ምሊሽ ባሇመኖሩና ተነሳሽነትም ስሇላሊቸው በይበሌጥ ምንጠቀመው የንግግር ጊዜ
ትምህርቱን ነው፡፡ የእሊቱን ትምህርት ካቀረብን በሆሊ መሌመጃዎች እንዱሰሩ እናዯርጋሇን የሚሌ መሌስ ሰተውናሌ ::

2. የቅዴመ ንግግር ተግራትን ያከናውናለ ?

ሇሚሇው ጥያቄ ተተኮሪ የሆኑ ሶስቱም መምህራን የሶስቱም ምሊሽ አንዴ አይነት ነው፡፡መምህራኖቹ የንግግር ትምህርትን
ሇማስተማር ምንም አይነት የቅዴመ ንግግር ተግባራትን አያከናውኑም ፡ ምክንያቱም ተማሪዎቹ ሇአማርኛ ቋንቋ
ትምህርት ያሊቸው ፍሊጎትና ተነሳሽነት ዝቅተኛ በመሆኑ የተነሳ እና ብናቀራበው ተማሪዎቹ ተግባራዊ አያዯርጉትም እኛም
ግዳታ ማስተማር ስሊሇብን የእሇቱን ትምህርት በታማሪው መማሪያ መፀሀፍ ውስጥ የቀረቡ መሌመጃዎችን በቀጥታ ገሇፃ
እያዯረግን እነዱሰሩ እናዯርጋሇን እንጂ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ዯረጃን ጠብቀን አናስተምርም የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ ፡፡

6
3. በንግግር ትምህርት አቀራረብ ወቅት ቀስቃሽ ዘዳን ይጠቀማለ
ሇሚሇው ጥያቄ ከመምህራን የተገኘው ምሊሽ
ሇሚከተሇው ጥያቄ ሶስቱም መምህራን የሰጡት ምሊሽ መጀመሪያ የአማርኛ ቋነቋ ሇማስተማር ተማሪዎቹ ፍሊጎትና ተንሳሸነት
ሉኖራቸው ይገባሌ ፡፡ ቋንቋው ምንም እንኳን ሁሇተኛ ቋንቋቸው ቢሆንም ሇመማር ፍሊጎት እና ተነሳሽነት ቢኖራቸው መምህሩ የንግግር
አቀራረብን በተገቢው መንገዴ ሇመተግበር አያዲግተውም ሆኖም ግን ሇቋንቋ ጥሊቻና ተነሳሽነት ከላሇ በአግባቡ መተግበር አስቸጋሪ
ነው፡፡ የተማሪዎችን ተነሳሽነት ሇመጨመር የምናዯርገውን ዘዳ በሹፇት መሌክ ነው የሚቀበለት የአማርኛ ክፍሇ ጊዜ ተዯውል ወዯ
ክፍሌ ስንገባ ክፍለን በመሌቀቅ የሚወጡ ተማሪዎች አለ ፡፡
ነቋንቋውን መማር የሚፇሌጉ ተማሪዎች እንኳን በነፃነት መማር አይችለም ስሇዚህ ቋንቋውን በአግባቡ መተግበር
አሌተቻሇም፡፤ ከዚህ ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ ምሊሽ እንዯምንረዲው የንግግር ትምህርት በክፍሌ ውስጥ በአግባቡ እንዲሌተገበሩት እና
ሇመተግበርም ብዙ እንቅፊት የሚሆኑ ነገሮች እንዲለ ያመሇክታሌ ፡፡ ይህ የመምህራን ቃሇ መጠይቅ ከተማሪዎች ቃሇ መጠይቅ፣
የጹሁፍ መጠይቅና ከምሌከታ ከታየው መረጃ ጋር ተመሳሳይ መሆኑን ያስገነዝበናሌ፡፡መምህራን በንግግር ኪሂሌ ትግበራ የእሇቱን ትምህርት
ከማስተዋወቅ ውጪ ምንም የቅዴመ ንግግር ተግባራትን እንዯማይፇጽሙና ሰፉው ስራ የሚሰራው በመምህሩ ተሳትፎ መሆኑን
መገንዘብ ይቻሊሌ ፡፡ ከሊይ ከቀረቡት ሶስቱ የመረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያዎች የተገኘው ውጤት የቅዴመ ንግግር ትግበራና የመምህራን
ትኩረት የንግግሩን ርእስ በማስተዋወቅና በማብራራት ሊይ የተመሰረተ ነው፡፡ በቪዱዮ የተቀረፀውም መረጃ ይህንኑ

4.5. የንግግር ጊዜ ትምህርት አቀራረብ


ይህ ዯረጃ ተማሪዎቹ በጥንዴ ወይም በቡዴን በመሆን የሚጠበቀውን ሇውጥ መሰረት በማ ዴረግ ተግባሩን
የሚያከናውኑበት ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የተሇያዩ ብሌሃቶችን ተጠቅመው፤ ትኩረታቸውን ፍቺ ሊይ አዴርገው
ተግባራቱን ሇማከናወን ጥረት የሚያዯርጉትም በዚሁ ዯረጃ ነው፡፡ ይህ ዯረጃ በሶስት ቅዯም ተከተሊዊ አቀራረቦች
ተከፊፍል ይቀርባሌ፡፡ እነሱም፡- ተግባር፣ እቅዴ እና አቅርቦት የሚለት ናቸው፡፡ የመጀመሪያው ተግባር የሚሇው
ሲሆን፣ ታሊሚውን ተግባር የሚያከናውኑበት ዯረጃ ነው፡፡ በመቀጠሌ የዕቅዴ ዯረጃ ሲሆን፣ በዚህም ጊዜ ተማሪዎቹ የሠሩትን
ተግባር መሰረት በማዴረግ፣ በምን ዓይነት መሌኩ ሇክፍለ መቅረብ እንዲሇበት እቅዴ የሚያወጡበት ነው፡፡ በሶስተኛ ዯረጃ
ተማሪዎቹ የሠሩትን ተግባር እንዳት መቅረብ እንዲሇበት ካቀደ በኋሊ በክፍለ ውስጥ የሠሩትን ተግባር ያቀርባለ፤በዚህም ጊዜ
አንደ ቡዴን ከላሊው ቡዴን

6
የሠራውን ተግባር የማወዲዯር ሂዯትን ያከናወናሌ Willis (1996:52)፡፡የተግባር ጊዜ ዯረጃ ከንግግር ትምህርት አኳያ
ሲታይ መምህሩ በታሊሚው ርዕሰ ጉዲይ ሊይ እንዱነጋገሩ የማበረታታት እና የማመቻቸት ሥራን
ያከናውናሌ፡፡ በላሊ በኩሌ ተግባራቱን የሚያከናውኑት ተማሪዎቹ እንዯመሆናቸው መጠን በተግባር ጊዜ የሚከተለትን ተግባራት
በግሌ/ በጥንዴ ማከናወን እንዲሇባቸው Willis (1996:62) ያስረዲለ

6
መሠንጠረዥ አራት ፡- መምህሩ የእሇቱን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት ተግባራትን አቀራረብ አስመሌክቶ በምሌከታ አንዴና በምሌከታ ሁሇት
የተገኘውን ውጤት የሚያሳይ ሰንጠረዥ

ተከናውኖሌ አሌተከናወነም ተከናውኖሌ አሌተከናወነም


ተግባራት

ምሇከታ 1 ምሌከታ 1 መሌከታ 2 ምሌከታ 2

በቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐረሰንት


1 መነቃቃትን ሇመፍጠር
መምህሩ የተሇያዩዘዳዎችን 3 100

ተጠቅመዋሌ

2 ከርዕሱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውንሃሳቦች


በማንሳት እንዱገምቱ ጥያቄ መጠየቅ
3 100

3 የመናገር ክሂሌ ተግባራትን


በክፍሌውስጥ ሇማሇማመዴ 3 100

የሚያስችሌ አቀማመጥ

6
ተጠቅመዋሌ

4 ተመሪዎቹ በቡዴን
እንዱወያዩ አዴርገዋሌ? 3 100

5 ስዕሌ፣ፎቶግራፍ፣ ፖስተር
ወዘተ በማሳየት ተማሪዎች
3 100
እንዱነሳሱ ያዯርጋለ?

6
ርዕሱን ተመሌክተው 3 100

እንዱተነብዩ እንዱተነብ ?

6
አንዴ የቋንቋ መምህር ክፍሌ ውስጥ ገብቶ ወዯ እሇቱ ትምህርት ከመግባቱ በፉት የተማሪዎችን ስሜት ማነሳሳትና
ሇትምህርቱ ዝግጁ እንዱሆኑ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡ ምክንያቱም በክፍሌ ውስጥ የሚቀርቡ ተግባራትን በምን አይነት ዯረጃ
እንዯሚቀርቡ በማያሻማ ሁኔታ አውቆ የተማሪዎችን ፍሊጏትና ስሜት እንዱሁም እዴሜና ዲራዊ እውቀት ሉመጥኑ የሚችለ ከእሇቱ
የመነጋገሪያ ርዕስ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚነጋገሩበት ወይም ስሇእሇቱ ተግባር እንዱገምቱ
የሚያዯርግ የማነቃቂያ ጥያቄ መጠየቅ ከማንኛውም የቋንቋ መምህር የሚጠበቅ ተግባር ነው፡፡
ሆኖም ግን በክፍሌ ተከታታይ ምሌከታ በጥያቄ (1) መነቃቃትን ሇመፍጠር መምህራን የተሇያዩ ዘዳዎችን ተጠቅመዋሌ
ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታው እንዯሚታየው በሁለም ተጠኚ 3(100)መምህራን ተማሪዎችን ወዯ ዋናው ስራ እንዱገቡ
ሇማነቃቃት ባሇመሞከራቸው ተማሪዎች የተሰጣቸውን ስራ ሇመጀመር ብዙ ዯቂቃዎችን ሲያባክኑ ታይተዋሌ፡፡ ከሰንጠረዡ መረዲት
እንዯሚቻሇው የእሇቱን ትምህርት ሇተማሪዎቹ ከማቅረብ ውጪ አንዴም መምህር ይህን ሲተገብር በምሌከታው
አይታይም፡፡
በቪዱዮ ቀረፃ የተገኛው ይሄንሁ ያሰያሌ ፡፡ በጥያቄ ቁጥር (2) ከርእሱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸው ሀሳቦችን በማንሳት ከቀዯመ
እውቀታቸው ጋር በማያያዝ ስሇሚሰሩት ጉዲይ ጥያቄ መጠየቅ ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታው መገንዘብ እንዯተቻሇው 3 (100)
በሁለም የምሌከታ ክፍሌ ውስጥ መምህራን የተማሪውን መማሪያ መጽሏፍን መሠረት አዴርገው የንግግር ክሂሌን ሲያስተምሩ
አይስተዋሌም ሇምሳላ በሁሇቱ ማስተማሪያ ክፍሌ በመጽሏፊቸው በገጽ 70 “በቡዴን በመሆን ቀና አመሇካከት ያሇውን
መሃበራዊ ጠቀሜታ በተመሇከተ ተወያዩና የዯረሳቸሁበትን ዴምዲሜ ሇክፍለ አጋሩ የሚሇውን ትዕዛዝ አንደም መምህር
ቢያንስ መነቃቃትን ሇመፍጠር ይዘቱን በመቀየር እስቲ በአካባቢያችሁ ቀና አመሇካከት ያሊቸውን ሰዎች በቅዴሚያ ንገሩኝ
እነዚህ ሰወች ምን አይነት አመሇካከት አሊቸው ምን ተግባራትንስ ይተገበራለ በማሇት ከአካበቢና ከሚያውቁት እንዱነሱ ያዯረገ
መምህር አሌነበረም፡፡ተማሪዎች ንግግር ሲያዯርጉም በብዛት አይታይም መምህሩ ገሇፃ ይሰጣሌ ተማሪዎች
የመምህሩም ገሇፃ የተረደት አይመስሌም ሆኖም ግን ሲፅፈ ይታለ በላሇኛው ከፍሌ ዯግሞ ዯብተር አጠገባቸው የሇም
ዝምብሇው የመምህሩን ገሇፃ ሲያዲምጡ
፡ በስምንቱም የምሌከታ ተከታታይ ክፍሌ ይህን ሁኔታ ሇማየት ተችሎሌ፡፡
እንዯ ቋንቋ ምሁራን እምነት አንዴ መምህር የእሇቱን ትምህርት ሇማስተማር ወዯ ክፍሌ ከመግባቱ በፉት ማንን ነው የማስተምረው
በማሇት የይዘቱን ተገቢነት ከተማሪዎች እዴሜ፣ ዲራዊ እውቀትና ከመሳሰለት አንፃር መፇተሽ ይኖርበታሌ፡፡

6
በምዕራፍ ሁሇት በተዛማጅ ጽሁፍ ውስጥ እንዯተጠቀሰው Fayzeh (2012:7) እና Widowson (1990) እንዲለት
ንግግርን ሇማስተማሪያነት የሚቀርቡት ይዘቶች ከተማሪዎች ዲራዊ እውቀት፣ ከእዴሜያቸውና ከፍሊጏታቸው ጋር የተመጣጠነ መሆን
ይገባዋሌ ይሊለ፡፡ በመሆኑም በሰንጠረዥ ሦስት ጥያቄ ሁሇት ሊይ ሇቀረበው የምሌከታ ጥያቄ አብዛኞቹ መምህራን
3(100%)በመቶ ያህለ የሚያቀርቡት የንግግር ይዘት የተማሪዎችን እዴሜና የእውቀት ዯረጃ ያሊገናዘበ በመሆኑ
በመምህሩ የተፇተሸ ሳይሆን በመማሪያ መጽሏፍ ሊይ የቀረበውን የመወያያ ርዕስ ተማሪዎች በቀጥታ በመሇማመዴ ንግግር
እንዱያዯርጉ ትእዛዝ ወይም መመሪያ ሲሰጡ አይታይም፡፡
በመጽሏፊቸው ሊይ ያሇውን በገጽ 17-20 ባህሊዊ ጋበቻ በሚሌ ስሇ ዘይሴ ባህሊዊ ጋብቻ የቀረበ የቅዴመ ንባብ
የንግግርን ሇማስተማር የቀረበው ርእሱን ተመሌከታችሁ ርእሱ ስሇ ዘይሴ ማሃበረሰብ ምን ምን ጉዲችን ያነሳሌ ብሊችሁ
ትገመታሊችሁ ሇሚሊው ትያቄ ተማሪዎች ስሇ ርእሱ ፇንጭ እንዱሰጡ ሲጠይቁ ነበር ሆኖም ግን አንዴም ተማሪ ሀሳቡ
የገባውና ሇመምህርቶ መሌስ የሰጠ አሌነበረም ምከንያቱም መምህርቶ የጥያቄውን ይዘት በመሇወጥ ከቀሊሌ ወዯ ከባዴ መጀመሪያ
ስሇ አካባቢቸው ባህሌዊ ጋብቻ እንዱናገሩ ሲያሇማምድቸው አንዲሌነበር ከምሌከታው ሇማረጋገጥ ተችልሌ ፡፡
ከዚህ መረዲት እንዯሚቻሇው ሁለንም ተማሪዎች ያማከሇ ወይም አሳታፉ የንግግር ይዘት መምህሩ አሌመረጡም
ወይም ተማሪዎቹ በሚገባቸውና በአቅማቸው አነሳሽ የሆነ እና ዲራዊ እውቀታቸውን መሰረት ያዯረገ
እንዲሌሆነ ምሌከታው ያመሊክታሌ፡፡ በቪዱዮ ቀረፃውም እንዯታየው በአንዯኛው መማሪያ ክፍሌ መምህርቶ ስሇዘይሴ
ባህሊዊ ጋብቻ ገሇፃ ሲሰጡ ያሇምንም የተማሪ ተሳትፎ መመሌከት ተችልሌ ፡፡
በምዕራፍ ሁሇት ሊይ እንዯተገሇፀው Scrivener (1994:9 እና 94) መምህራን የሚያስተምሩትን ክፍሌ የማዯራጀት
ችልታና ቴክኒክ ሉኖራቸው ይገባሌ፡፡ ጥሩ የክፍሌ አመራር ምቹ የመማር አውዴ በመፍጠር ተማሪዎች ሳይሸማቀቁ
ሃሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ የማበረታታት ሀይለ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ስሇዚህም ተማሪዎች ጥሩ ተሳትፎ
እንዱኖራቸው ማረጊያው አንደ የተማሪዎች አቀማመጥ ሁኔታ ነው፡፡ምክንያቱም በተማሪዎች መካከሌ
የእኩሌነት ስሜት ከመፍጠሩም በሊይ የማይሳተፈ ተማሪዎች እንዲይዯበቁና በጏበዝ ተማሪዎች እንዲይሸፇኑ ይረዲሌ ይሊለ፡፡
ነገር ግን ከኮረና በፉት በታየው ሁሇት ተከታታይ በምሌከታ በጥያቄ ቁጥር (3) ተማሪዎቹ ንግግርን ሇማስተማር
የሚያመች አቀማመጥ ተቀምጠዋሌ ሇሚሇው በምሌከታው እንዯታየው በሁለም የምሌከታ ክፍሌ መምህራን
ተማሪዎችን ሇንግግር ክሂሌ ሌምምዴ እንዱያመች ወንበሩን ባሇማስተካከሊቸው ተማሪዎች የተሰጣቸውን

7
ተግባራት ከጓዯኞቸቸው ጋር እንዱሇማመደ ምቹ ሁኔታን አሌፇጠሩሊቸውም፡፡በጥያቄ ቁጥር (4) ተማሪዎች
በብዴን እንዱወያዩ አዴርገዋሌ ሇሚሇው መጠይቅ በሁሇቱም ተከታታይ በምሌከታ እንዯታየው 3(100) በሁለም
ተተኮሪ ክፍሌ ምንም አይነት ውይይት ያሇታየበትና መምህሩ መምህር መራሽ የማስተማሪያ ዘዳን እንዯተጠቀመ
መገንዘብ ተችልሌ ፡፡
በምእራፍ ሁሇት ምሁራን በስፊት እንዯገሇፁት የቡዴን ሥራ ተማሪዎችን መዴቦ ማስተማር የንግግር ክሂሌን ከሚያዲብሩ
ዘዳዎች ውስጥ አንደ ነው፡፡ Brown (2007:177) “የቡዴን ሥራ ተማሪዎች በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ሁሇት እና
ከዚያ በሊይ ሆነው የተሇያዩ ተግባራትን እንዱያከናውኑ የሚያስችሌ ዘዳ ነው፡፡
የቡዴን ሥራ ማሇት የተሇያዩ ዘዳዎችን አቅፎ የያዘ ጥቅሌ መጠሪያ ሲሆን ሁሇት እና ከዚያ በሊይ ወይም ከሁሇት እስከ
አምስት ዴረስ አባሊት ያለት ተዯራጅተው በመተባበር የሚሳተፈበት ነው” በማሇት ይገሇፃለ፡፡ ከኮረና በኋሊ በታየው የምሌከታ ክፇሌ
የተማሪዎቸ አቀማመጥ እንዯ መጀመሪያው በአንዴ ዳሰከ ሶስት ተማሪዎች ናቸው ፡፡
D0yie (2008:87) እና Harmer (2007:166) ―‖ተማሪዎች ከላልች መሰሌ ጓዯኞቻቸው ጋር በቡዴን
ሲሰሩ የተሇያዩ ጠቀሜታቸውን ያገኛለ፡፡ ከጥቅሞቹ ውስጥም የመመራመር ችልታን ያሻሽሊለ፣ ስሜታቸውን በነፃነት እንዱገሌፁ ያግዛቸዋሌ፣
ሃሳባቸውን ከነባራዊ እውነታ ጋር በማዛመዴ እንዱናገሩ ያዯርጋቸዋሌ፣ በጋራና በመግባባት የመስራት ባህሌ ያዲብራለ ይሊለ፡፡
ከሊይ የተገሇፁት አገሊሇጾች በአጠቃሊይ ትኩረታቸው ተማሪዎች በተሰጣቸው ተግባር ዙሪያ በጥሌቀት በመመራመር እርስ በራሳቸው
በተመዯቡበት ቡዴን ውስጥ ሃሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ መንገዴ የሚከፍት የማስተማሪያ ዘዳ ነው፡፡ ሆኖም ግን
በምሌከታ አንዴ እንዯተመሇከትኩት በክፍሌ ውስጥም ያለት ተማሪዎች ጥቂቶቹም በመምህሩ ትእዛዝ ብቻ የሚንቀሳቀሱ
ነበሩ ፡፡
በጥያቄ ቁጥር (5) ከንግግሩ ርእስ ጋር ግኑኝነት ያሇው ስእሌ ፎቶ ግራፍ ፖስተር ወ.ዘ.ተ በማሳየት ተማሪዎች ይበሌጥ ሇትምህርት
እንዱነሳሱ ተዯርጎሌ ፡፡ ሇሚሇው ጥያቄ ከሊይ የቀረበው ሰንጠረዥ እንዯሚያስረዲው 3(100) ተተኳሪ ከሆኑት ትምህርት ቤቶች
በአሰረኛ ክፍሌ አማርኛ ቋንቋን በማስተማር ሊይ የሚገኙ መምህራን በሚያስተምሩበት ወቅት በክፍሌ ውስጥ
በተካሄዯው ምሌከታ አንዴ መምህራን የንግግር ተግባራትን ሇማቅረብ ከንግግሩ ርዕስ ጋር ግንኙነት ያሇውስዕሌ፣ ፎቶግራፍ፣
ፖስተር፣ ወዘተ. የመሳሰለትን እንዯማይጠቀሙ በምሌከታው የታየ ሲሆን የቪዱቀረፃውም ሚያመሇክተው ይህንኑ ውጤት ነው ፡፡

7
እንዯ Harmer (2007:129)፣ አገሊሇጽ ስዕልችን በንግግር መግሇጽ በዚህ ስሌት ሇማስተማር ተማሪ,ዎችን
በቅዴሚያ በቡዴን መከፊፇሌ፡፡ በጥንዴና በቡዴን ተከፊፍሇው ሇተቀመጡት ተማሪዎች የተሇያዩ ስዕልችን በመስጠትና በተወሰኑ
ዯቂቃዎች የተሰጣቸውን ስዕሌ የሚገሌፁ ሃሳቦችን መፃፍ ከዚያም በክፍሌ ውስጥ ሙከራው ሇሚገኙት ተማሪዎች ሏሳባቸውን
በንግግር እንዱገሌፁ በማዴረግ ይከናወናሌ፡፡ በማሇት ሲገሌጹ ከምሌከታው ሇመረዲት እንዯተሞከረው ተተኮሪ መምህራን
ከትምህርቱ ጋር ግኑኝነት ያሇው ምንም አይነት ፖስተርም ሆነ ፎቶ ግራፍ ይዘው አይታዩም ፡፡ በተያያዘ መሌኩ በምሌከታ
ቁጥር
(6) ጥያቄ ተማሪዎች የንግግሩን ርእስ ተመሌክተው ርእሱ ስሇምን እንዯሚያወራ እንዱተነብዩ ያዯርጋለ ሇሚሇው ጥያቄ
በ 3(100) የምሌከታ ክፍሌ መምህራኑ ተማሪዎች ስሇ እሇቱ የንግግር ርእስ እንዱተነብዩ ሲያዯረጉ አሇመታየቱን ከሰንጠረዡ
መረዲት ይቻሊሌ
፡፡
ባአጠቃሊይ ሰንጠዥ አራት ከተብራራው መረጃ እንዯምንረዲው ተተኮሪ መምህራኑ በጊዜ ንግግር ትምህርት በተማሪዎች መካከሌ
መነቃቃትን ሇመፍጠር የተሇያዩ ዘዳዎችን እንዯማይጠቀሙ ብልም የእሇቱን ትምህርት ግሌፅ ሇማዴረግ ከቀዯመ እውቀታቸውጋር
ተመሳሳይነት ያሇው አቀራረብ እንዯማይጠቀሙ ተማሪዎችን በቡዴን ውይይት እርስ በርስ ሌምዴ እዱሇዋወጡ እንዯማያዯርና ከንግገሩ ርእስ ጋር
ተያያዥነት ያሊቸው እንዯ ስእልችና ፎቶግራፎች የመሳሰለትን በማሳየት ተማሪዎቹ ሇትምህርት እንዱነሳሱ በማዴረግ ረገዴም ትሌቅ ዴክመት
እንዲሇ በመቀጠሌም ተማሪዎች የራሳቸውን ትንበያ ሀሳብ እንዱያቀርቡ ምንም አይነት ግፉት እንዯማያዯርጉ በሰጠረዡ ከቀረበው
ማብራሪያና በቪዱዮ በተገኘው መረጃ መገንዘብ ተችልሌ ፡፡
የመምህራንን የንግግር ክሂሌ ተግባራት አቀራረብ ክንውኖች ሇመፇተሽ ከክፍሌ ውስጥ ምሌከታ በተጨማሪም ሇመረጃ መሰብሰቢያነት
የዋለት የተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅና እና የመምህራን ቃሇ መጠይቅ ናቸው፡፡ ወዯ መረጃ ትንተና
ከመግባታችን በፉት መጠይቁን እንዱሞለ ከሁሇቱም ትምህርት ቤት የተወሰደ ተማሪዎች በብዛት የአፍ መፍቻ
ቋንቋቸው ኦሮመኛ ነው::

7
መሠንጠረዥ አምስት፡- መምህሩ የእሇቱን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት ተግባራትን አቀራረብ አስመሌክቶ ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ የተገኘ መረጃ

አማራጮች

5. በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 2. አሌስማማም 1. ፇፅሞ አሌስማማም

ተ.ቁ. ዝርዝር 5 4 3 2 1
በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር
1 በክፍሌ ውስጥ መምህሬ
በትምህርት መሀከሌ ተረት ያወሩሌኛሌ 112 100

2 መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ገጠመኘን እንዴናገር


ያዯርጋለ 112 100

3 በክፍሌ ውስጥ መምህሬ በቡዴን አስቀምጠው 112 100

ያወያዩናሌ

7
4 ክፍሌ ውሰጥ ጭውውት እናየተሇያዩ የሚና
ጨዋታዎችን 112 100
እንዴናቀርብ ያዯርጋለ

5 ምህሬ በክፍሌ ውስጥ የተሇያዩ ስእልችና


ፖስተሮችን በማሳየት ስሊየነው ነገር እንዴናር 32 28.57 80 71.4
ያዯርጋለ

መምህራችን በክፍሌ ውስጥ ብዙ እንዴንናገር


6 እዴሌ በመስጠት ያሇማምደናሌ 112 100

7
እሊይ ከቀረበው ሰንጠረዥ አራት የተማሪዎች የፁሁፍ መረጃ እንዯሚያመሇክተው በጥያቄ ቁጥር (1) መምህሬ በክፍሌ ውስጥ
በትምህርት መሃከሌ ተረት ያወሩሌኛሌ ሇሚሇው ጥያቄ ከተማሪዎች የተገኘው ምሊሽ መምህራን
የማይተገብሩት መሆናቸውን ሇ ማመሌከት በፍፁም አሌስማማም በማሇት 112(100)መሌሰዋሌ ከተማሪዎች
ምሊሽ እንዯምንረዲው መምህራን በንግግር ኪሂሌ ትምህርት አተገባበር ተማሪዎቹን ሇ ማነሳሳት ምንም
አይነት የፈጠራ ሰራ እንዯማይጠቀሙ መረዲት ይቻሊሌ፡፡
በተጨማሪም በጥያቄ (2) በመማር ማስተማሩ ሂዯት የመምህሩ ሚና ተማሪዎቹ ተግባራቱን
ከራሳቸዉ የህይወት ገጠመኝ ዙሪያ ወይም ከአካባቢያቸዉ ነባራዊ ሁኔታ ተነስተዉ ንግግርን ማሇማመዲቸውን ሁለም
ተተኮሪ ተማሪዎች ሲጠየቁ የሰጡት ምሊሽ ፇፅሞ አሌስማማም የሚሇውን ነው፡፡ ሆኖም ግን
ሇተማሪዎች ከሚያዉቁትና ከገጠመኛቸው በመነሳትና ከህይወት ሌምዲቸው ጋር በማዛመዴ ማስተማር ተመራጭ
መሆኑ ግሌፅ ነው፡፡
ከተማሪዎች መሌስ እንዯተረዲነው ይህ ተግባር እንዯማይተገበር ነው፡፡በጥያቄ ቁጥር 3 መምህራን በቡዴን አስቀምጠው
ያወያዩናሌ ሇሚሇው ጥያቄ ተማሪዎቹ የሰጡት ምሊሽ እነዯሚያመሇክተው 112 (100) ተማሪዎችፇፅሞ
አሌስማማም በማት ሇት ምሊሽ ሰተዋሌ በምእራፍ ሁሇት እንተገሇፀው.የቡዴን ሥራ፡- ተማሪዎችን መዴቦ ማስተማር የንግግር
ክሂሌን ከሚያዲብሩ ዘዳዎች ውስጥ አንደ ነው፡፡ የቡዴን ሥራ ተማሪዎች በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ሁሇት
እና ከዚያ በሊይ ሆነው የተሇያዩ ተግባራትን እንዱያከናውኑ የሚያስችሌ ዘዳ ነው፡፡ የቡዴን ሥራ ማሇት
የተሇያዩ ዘዳዎችን አቅፎ የያዘ ጥቅሌ መጠሪያ ሲሆን ሁሇት እና ከዚያ በሊይ ወይም ከሁሇት እስከ አምስት ዴረስ አባሊት
ያለት ተዯራጅተው በመተባበር የሚሳተፈበት ነው፡፡ በማሇት ይገሇፃለ፡፡ Brown (2007፣177) D0yie (2008፣87)
እና Harmer (2007፣166) ―‖ተማሪዎች ከላልች መሰሌ ጓዯኞቻቸው ጋር በቡዴን ሲሰሩ የተሇያዩ
ጠቀሜታቸውን ያገኛለ፡፡ ከጥቅሞቹ ውስጥም የመመራመር ችልታን ያሻሽሊለ፣ ስሜታቸውን በነፃነት እንዱገሌፁ ያግዛቸዋሌ፣
ሃሳባቸውን ከነባራዊ እውነታ ጋር በማዛመዴ እንዱናገሩ ያዯርጋቸዋሌ፣ በጋራና በመግባባት የመስራት ባህሌ ያዲብራለ” ይሊለ፡፡ከሊይ
የተገሇፁት አገሊሇጾች በአጠቃሊይ ትኩረታቸው ተማሪዎች በተሰጣቸው ተግባር ዙሪያ በጥሌቀት በመመራመር እርስ
በራሳቸው በተመዯቡበት ቡዴን ውስጥ ሃሳባቸውን በንግግር እንዱገሌፁ መንገዴ እንዯሚከፍት መረዲት ይቻሊሌ ከመጠይቁ ምሊሽ
እንዯምንረዲው መምህራን በንግግር ክሂሌ አተገባበር ተማሪዎችን በቡዴን በመክፇሌ እርስ በርስ እንዱወያዩና ሌምዴ መሇዋወጥ
እንዱችለ የሚያዯርግ ትግበራዎችን

7
እንዯማይተገብሩ ሇመረዲት ተችልሌ ሆኖም ግን Byrne(1986፣75) በዝርዝር እንዯገሇፁት ተማሪዎችን በቡዴን በመከፊፇሌ
በተሇማመደት የመናገር ክሂሌ ተግባር ሊይ ተመስርተው በሚታዩ ነገሮች ሊይ ተንተርሰው ውይይቶችን ክርክሮችን
በማዯራጀት ሃሳባቸውን የሚገሌፁበትን መንገዴ በማመቻቸት ማከናወን ይቻሊሌ፡፡ በማሇት ምሁራን
ያስረዲለ፡፡በመቀጠሌ በጥያቄ (4) ውስጥ በጭውውትና በተሇያዩ የሚና ጨዋታዎችን ንግግር እንዴናቀርብ
ያዯርጋለ ሇሚሇው ጥያቄ ሁለም ተማሪዎች 112 (100)ቱም ፇፅሞ አሌሰማማም የሚሇውን ምሊሽ ሰተዋሌ ፡
ሆኖም ግን ጭውውት የንግግር ክሂሌን ሇማዲበር አንጻራዊ ተመራጭነት ያሇው ዘዳ ነው፡፡ ተማሪዎች እንዯ የዯረጃቸው
አግባብነት የተመረጡ ቅንጫቢዎችን በመጠቀም የሚያካሂደት የጭውውት ተግባር እውነተኛ የንግግር ዓውዴን ይፇጥራሌ፡፡
ሇጭውውት የሚመረጠው ርዕሰ ጉዲይ አግባብነት የሚመዘነው ከርዕስ ጉዲይ ቅሇትና ክብዯት እንዱሁም ከተማሪዎች ዲራዊ
እውቀት አንፃር ነው፡፡ በማሇት ተማሪዎች በተሇያዩ ጭውውቶችና በሚና ጨዋታዎች ንግግር ቢሇማመደ
የንግግር ኪሂሊቸውን በማሳዯግ ረገዴ ከፍተኛ አስተዋፆ እንዲሇው ምሁራን በስፊት ገሌዋሌ ከተማሪዎች ምሊሽ እንዯምንረዲው መምህራን ይሄንን
ተግባር በክፍሌ ውስጥ እንዯማይተገብሩት መረዲት ይቻሊሌ ፡፡
በጥያቄ (5) መምህሬ በክፍሌ ውስጥ የተሇያዩ ስእልችንና ፖስቸሮችን በማሳየት ስሊየነው ነገር እንዴንናገር ያዯርጋለ
ሇሚሇው ጥያቄ 80(71.4 ) ተማሪዎች ፇፅሞ አሌስማማም የሚሇውን ምሌሽ ሲሰጡ 32 (28.57) ዯግሞ ሇመወሰን
ያስቸግረኛሌ በማሇት መሌስ ሰተዋሌ ከዚህ ከተማሪዎች ምሌሽ እንዯምንረዲው መምህራን ተማሪዎቹን የተሇያዩ የመርጃ መሳሪያ የንግግር
ክሂሊቸውን ሇማዲበር እንዯማይጠቀሙ ከተማሪዎች ምሊሽ መረዲት ተችልሌ፡፡
እንዯ Harmer (2007:129) የመናገር ክሂሌ ተግባርን ግሌፅ አዴርጎ ሇማስተማር የስዕልችን ሌዩነት እንዱገሌፁ ማዴረግ አቅጣጫን
ማሳየት በሰንጠረዥ መሌክ የቀረቡ መረጃዎችን ማሟሊት እንዱችለ ማዴረግ ተግባራቱ ዉስብስብነት ባህሪ እንዲይታይባቸዉ ያዯርጋሌ ይሊለ፡፡
በጥያቄ ቁጥር (6) መምህራችን በክፍሌ ውስጥ ብዙ እንዴንናገር እዴለን ይሰጡናሌ ሇሚሇው ጥያቄ የስጡት ምሊሽ 112 (100)
ተተኮሪ ተማሪዎች ፇፅሞ አሌስማማም የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ ከተማሪዎች ምሊሽ እንዯምንረዲው መምህራን በንግግር ከሂሌ
አተገባበር ወቅት ብዙውን ሰአት ሚሸፇነው በመምህራን መሆኑንና ሇተማሪው የሚሰጠው ሰአት አናሳ መሆኑን መረዲት
ይቻሊሌ
መምህሩ የእሇቱን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት ተግባራትን አቀራረብ አስመሌክቶ ከመምህራን ቃሇ
መጠይቅ የተገኘ መረጃ

7
1.ተማሪዎች በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ወቅት ተማሪዎች ፈጠራዊ ተግባራትን
እንዱያከናውኑ ያዯርጋለ ?
ሇሚሇው ጥያቄ የሰጡት ምሊሽ መምህራን በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ሇተማሪዎች የተሇያዩ
የፈጠራ ስራዎችን እንዲንጠቀም ከጥቂት ተማሪዎች በስተቀር አማርኛ ሁሇተኛ
ቋንቋቸው የሆኑ ተማሪዎች ናቸው ተማሪዎቹ አብዛኛወቹ የሚመጡት ከገጠር በመሆኑ
ሇአማርኛ ቋንቋ ምንም ችልታ የሊቸውም በመማር ማስተማሩ ሂዯት
የምንናገረውን ሁለ በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ነው የተማሪዎችን መነሳሳት የተሇያየ ጥረት
ብናዯርግም ውጤታማ መሆን አሌቻሌንም ከሊይ ሇመግሇፅ እነዯሞከርነው
አንኛ
ዯኛ ነገር ተማሪዎቹ አማርኛን የሚማሩት ከአምሰተኛ ክፍሌ በቋንቋው ባሌሰሇጠነ
መምህር ከስር የቋንቋውን ጥሊቻ አብሮ እየተማረ ነው የሚመጣው፡፡ አፋቸውን
በአማረኛ የፈቱ ትቂት ተማሪዎች ቢኖሩ እንኳን በነፃነት መማር አይችለም ፡፡ ስሇዚህ
በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ አተገባበር ወቅት ክሂለን ሇማዲበር ጥረት ብናዯርግም
የሚያዲምጠን ተማሪ የሇም በክፍሌ ውስጥ ያሇውን ሁኔታ እንዯ መምህር ሇመግሇፅ
አስቸጋሪ ነው ፡፡ በማሇት ተተኮሪ መምህራን ምሊሽ ሰተዋሌ ከመምህራኑ
ምሌሽ እንዯምንረዲው በምሌከታ ከታየውና ከተማሪዎች የፁሁፍ ምሌሽ
ጋርተመሳሳይነት አሇው በክፍሌ ውስጥ ምሌከታ እንዯታየውም መምህራን በተማሪዎቹ
አፍመፍቻ ቋንቃን በመጠቀም የእሇቱን ትምህርት ሲያቀርቡ እንጂ ምንም አይነት
የተማሪው ተሳትፎ አይታይም ነበር መምህራኑም የፈጠራ ስራዎችን በመጠቀም የተማሪዎችን
ፍሊጎት ሲያነሳሱ አይታዩም ነበር ፡፡
2. በክፍሌ ውስጥ ተማሪዎችን ብዙ እንዱናገሩ እዴሌ መስጠት ሊይ ምን
ይመስሊለ?
በክፍሌ ውስጥ ተማሪዎች ብዙ እንዱናገሩ እዴሌ መስጠት ሇይ እዴለን ብንሰጥም
የሚናገር ተማሪ ሲኖር ከንግግር ክሂሌ ሌምምረወ
ዯ ቅት አንደ እንቅፋት ከመናገር
መታቀብ ነው እዴለ ቢሰጣቸውም አይናገሩም ምክንያቱም አንኛ
ዯኛ ቋንቋውን መናገር
አይችለም ሁሇተኛው ሇቋንቋው ጥሊቻ አሊቸው ችልታቸውን ሇማዯበር እንኳን
የተሰጠው ክፍሇ ጊዜ በሳምንት አንዳ ስሇሆነ በቂ የመሇማመጃ ጊዜ የሊቸውም እነዚህን
የመሳሰለ በርካታ ችግሮች አለ በማሇት ምሊሽ ሰተዋሌ ፡፡
3. ተማሪዎችን የቀዯመ እውቀታቸውን ከንግግሩ ጋር ሇማያያዝ የሚያስችሇውን ስሌት
በማሇማመዴ ያስተምራለ?

7
ስሇምናስተምረው ጉዲይ የትምህርቱ ይዘት ሇተማሪዎች ግሌፅ ስሇማይሆንበአፍ መፍቻ
ቋንቋቸው በመተርጎም እናስተመራቸዋሇን በማሇት የትምሀርቱን ይዘት ግሌፅ
ሇማዴረግ በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው እንዯሚተረጉሙ ገሌፅዋሌ

4. በንግግር ክሂሌ አተገባበር ክፍሇ ጊዜ በይበሌጥ በማን ይሸፇናሌ ? ከሊይ ሇመግሇፅ እንዯተሞከረው በንግግር ኪሂሌ
አተገባበር ጊዜ ክፍሇ ጊዜው የሚሸፇነው በመምህራን ነው መምህሩ በክፍሌ ውስጥ የምንጠቀመው ዘዳ
መምህር መራሽ ነው
፡፡ ተማሪው ምንም አይናገርም ምንም ተሳትፎ የሇውም እኛው እንገሌፃሇን እኛው ማስተካከያ እንሰጣሇን ከሇይም ገሌፀናሌ
ተማሪው እዴሌም ቢሰጠው ሇመማርም ሇመናገርም ፍሊጎት የሇውም የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ ፡
በአጠቃሊይ የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ የመምህሩን ትግበራን ስንመሇከት ከክፍሌ ውስጥ ምሌከታ ከተማሪዎች
የፁሁፍ መጠይቅ እና ከመምህራን ቃሇመጠይቅ የተገኘው ምሊሽ አንዴ አይነት ሆኖ አግኝተነዋሌ ፡፡

7
ሰንጠረዥ ስዴስት፡- ተማሪዎች በመናገር ክሂሌ ተግባራት ተሳትፎን በተመሇከተ በምሌከታ የተገኘ መረጃ ትንተና

ተ.ቁ አማራጮች
ጥያቄዎች
ተከናውኖሌ አሌተከናወነም ተከናውኖሌ አሌተከናወነም
ምሌከታ 1 ምሌከታ 1 ምሌከታ 2 ምሌከታ 2
በቁጥር % በቁጥር % በቁጥር % በቁጥር %

3 100
1 በሌምምዴ ወቅት ተማሪዎች ንቁ
ነተሳትፎ ነበራቸው

2 በሌምዴ ጊዜ ሁለም ተማሪዎች 3 100

እንዱሣተፈ ይዯረግ ነበር?

ሇመናገር የማይዯፍሩ ተማሪዎች 3 100


3 እንዱሇማመደ ይበረታቱ ነበር?

4 ተማሪዎች እርስ 3 100


በርስ በመወያየት ሌምምዴ እንዱያዯርጉ
ይበረታቱ ነበር?

7
(Harmer 2007:55) የመናገር ክሂሌን ሇማሳዯግ ተማሪዎችን በክፍሌ ውስጥ ሉያሳትፈ የሚችለ ተግባራት መቅረጽ
ያስፇሌጋሌ፡፡ የመናገር ክሂሌን ተግባራት ሲዘጋጅ ተማሪዎቹ ሙለ በሙለ በትምህርቱ እንዱሣተፈ እዴሌ የሚሰጡና
ከሌምምደ በኃሊ የመምህሩ ምጋቤ ምሊሽ ግምት ውስጥ የሚያስገቡ ከሆነ ተማሪዎቹ በትምህርቱ እርካታ
ያገኛለ፡፡ ይህም ተማሪዎቹ የታሇመውን አሊማ በቀሊለ እንዱዯርሱበት ይረዲሌ፡፡
ተግባራቱ ሁለም ተማሪዎች የሚያሳትፍ ከሆነ ክፍለ ያሇምንም ችግር ተግባቦቱ የሰመረ ይሆናሌ፡፡ ይህ ዯግሞ
ተማሪዎቹን በራስ የመተማመን ስሜት ከፍ በማዴረግ በንግግር ሀሳብን መግሇጽ የቋንቋ ትምህርት ክፍሌ ባህሌ እንዱሆን
ከፍተኛ አስተዋፆኦ ያዯርጋሌ በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡ በክፍሌ ውስጥ ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ የማዴረጉ ፊንታ መምህሩ
ሇሌምምደ ይዞት የሚቀርበው የመሇማመጃ ርዕስ ከፍተኛውን ሚና ይጫወታሌ፡፡ ከሠንጠረዡ ሇመረዲት
እንዯተቻ በመከታተያ ቁጥር 1 ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ አሊቸው ሇሚሇው ጥያቄ እንዯታየው በአምስቱም ተተኳሪ
ክፍሌ ውስጥ በ 3(100)ጎሌቶ የታየው የመምህሩ ገሇጻ እንጂ የተማሪው ተሳትፎ አይታይም ተጠያቂውም ተናጋሪውም መምህሩ ነበር
አዴማጩም ተተኮሪው መምህር ነበር ፡፡
በምሌከታ መጠይቅ (2) ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ ይዯረግ ነበር ሇሚሇው መጠይቅ አብዛኞቹ መምህራኖች ሌምምደ ሲተገበሩ
የነበረው በአምስቱም ተተኮሪ ክፍሌ በተወሰኑ ተማሪ ብቻ መሆኑን ሇመረዲት ተችልሌ ፡፡ በምሌከታውም በየታየው በአንዴ
ክፍሌ ከሁሇት የማይበሌጡ ተማሪዎች ሇተጠየቁት በንግግር ምሊሽ ሲሰጡ በሌምምዴ ጊዜ ሇማየት ተችሎሌ፡፡ በጥያቄ ቁጥር (3)
ሇመናገር የማይዯፍሩት ተማሪዎችን የማበረታታቱ በሁለም መምህራን አይታይም ሆኖም 2 መማሪያ ክፍሌ ተማሪዎች እነዱናገሩ
ጥያቄ ሲያቀርቡ ይታያሌ ሆኖም ከተማሪዎች ምሊሽ (ተሳትፎ አይታይም) ፡፡
ይህም በመሆኑ የመናገር ሌምምደ ተግባር ይከናወን የነበረ በተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ እንዯሆነ መረዲት ተችሎሌ፡፡ በሌምምዴ
ወቅት ሇመናገር የማይዯፍሩ ተማሪዎች ችግር ምን እንዯሆነ መምህራን ሇመረዲት የሚያዯርጉት ተሳትፎ በምሌከታው
አይታይም ፡፡ በምራፍ ሁሇት ur(1996፤121) ተማሪዎች የመናገር ችግር ከሚያጋጥማቸው መካከሌ ዋና ዋናዎቹ
መታቀብ፤የሚናገሩትን ነገር ማጣትና ዝቅተኛ ወይም ሁለን ያሇማከሇ ተሳትፎ አሇማከናወኑ እንዯሆነ ይገሌፃለ ፡፡
በዚህም መሠረት ከምሌከታው እንዯተረዲነው (3) 100%ቱ መምህራኖች እንዚህን ተማሪዎች መርዲት እንዲሌቻለና መማር
ማስተማሩን ተግባር እንዲሌተተገበረ ያመሊክተናሌ፡፡ የትምህርቱ ተግባር ሲከናወን በተማሪዎች ዘንዴ የተመጣጠነ ተሳትፎ ወይም ሌምምዴ
መከናወን እንዲሇበት እሙን ነው፡፡ ይህንን በተመሇከተ Byrne(1987:55) ሲገሌፁ "በክፍሌ

8
ውስጥ በሚዯረገው የንግግር ትምህርት ተግባራት ተሳትፎ በተወሰኑ ተማሪዎች እንዲይያዝ መምህራን ከፍተኛ ጥንቃቄ
ሉዯርጉ ይገባሌ" ይሊለ፡፡ በዚህም መሠረት በምሌከታው እንዯተመሇከትነው ሁለም ተተኮሪ መምህራን በሌምምዴ ወቅት የተማሪውን
ተሳትፎ ሇማሳዯግ የሚያዯርጉት ጥረት አይታይም ሀሳባችውን በፇሇጉት መንገዴ እንዱያቀርቡ ሲገፊፈ አይታይም ፡ በዚህ መሌኩ
ክፍሇ ጊዜው ተጠናቋሌ፡፡ ከዚህ መረዲት የምንችሇው ሁለም መምህራን በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ምንም የተማሪ ተሳትፎ
እንዯማይታይ መምህራን ተግባሩን በአጥጋቢ ሁኔታ እንዲሊከናወኑት እንመሇከታሇን፡፡
Harmer (2007:129-130) የተማሪዎችን የመናገር ክሂሌ ማሇማመዴ የሚችለ ተግባራትን ሲገሌጹ ተማሪዎቹ የሚፇሌጉትን
ርዕስ በመምረጥ እርስ በርስ ቃሇ መጠይቅ እንዱያዯርጉ ማዴረግ፤ የተሇያዩ መረጃዎችን ሰብስበው በማዯራጀትና በማሇማመዴ በክፍሌ
ውስጥ እንዱናገሩ ማዴረግ ወይም በቤታቸው ያነበቡትን ቅንጫቢ ወይም ሙለ ሥራ በንግግር እንዱያቀርቡ ማዴረግ፤ በቡዴን
በመመዯብ በሚዯግፈት ሀሣብ አንፃር ወስነው እንዱከራከሩ ማዴረግ የተማሪዎቹን የመናገር ክሂሌ ሇማዲበር ጥሩ መንገዴ ነው
በማሇት ያብራራለ፡፡ ይሁንና በጥያቄ ቁጥር (4) መምህራን የተሇያየ ዘዳን ተጠቅመው ያሇማምደ ነበር ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታ
እንዯታዘብነው ተማሪዎቹን በቡዴን በመሆን እርስ በርስ ውይይት በማዴረግ የመናገር ሌምዴን ተግባር አሇመከናወኑን 3(100)
መምህራን ተመሌክተናሌ፡፡
ከምሌከታው ሇመገንዘብ እንዯተቻሇው ተማሪዎቹ የተሇያዩ ሀሳቦችን በመሰንዘር ሀሳባቸውን ሲያብራሩ የሌምምደ ተግባር
ይከናወን የነበረው በተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ ነበር፡፡ በዚህም ወቅት ሁለምመምህር ወይም 3 (100%)ቱ ሇተማሪዎቹ
ምንም ዓይነት የጥያቄ ዕዴሌ ያሌሰጡ መሆናቸውን ያስረዲሌ፡፡
(Byrne1987:74) መምህሩ በተማሪዎች ሌምምዴ ወቅት ሀሣባቸውን በነፃነት እንዱገሌፁ ማዴረግ አሇበት፡፡ ሌምምደንም ሲቆጣጠር
እንዯ ተማሪዎቹ ፍሊጎት፤ እንሚጠየቁት ዯሚጠየቁት ጥያቄ ሁኔታ የተሇያዩ እርዲታዎችን የሚያዯርግበትና ምክር
የሚሰጥበት መሆን ይኖርበታሌ፡፡አብዛኛውን መምህራን በጥሩ ሁኔታ ካቀረቡና ተማሪዎችን ካሇማመደ
መጨረሻ ሊይ ተማሪዎቹ ምን ያሕሌ መሻሻሌ እንዲሳዩ የሚመሇከቱበት ነው፡፡ በተጨማሪም
ተማሪዎች የራሳቸውን የቃሊትና የሰዋሰው እውቀትን በመጠቀም ሀሳብ አፍሌቀው የሚገሌፁበትን መንገዴ
ማመቻቸት ይጠበቅበታሌ በማሇት ይገሌፃለ፡፡
ስሇዚህ መምህራን ተማሪዎቻቸውን በሌምምዴ ወቅት መዯገፍ ሉሳሳቱ ማስተካከሌ ይኖርባቸዋሌ፡፡ ከምሌከታው የተረዲነው
ሁለም መምህራኖች ይህንን ሲተገበሩት አሌታየም
፡፡ ስሇዚህም የሌምምደ ተግባር በአግባቡ አሇመከናወኑንተማሪዎች እርስበርስ በመሇማመዴ የንግግር ክሂሊቸውን ሇማሳዯግ የተዯረገ
ጥረት እንዯላሇ ያመሇከተናሌ፡

8
ሠንጠረዥ ሰባት፡- የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት የተማሪዎችን ተሳትፎ አቀራረብ አስመሌክቶ
ከተማሪዎች የፁሁፍ
መጠይቅ የተገኘ መረጃ
አማራጮች

5 በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ነያስቸግረኛሌ


2. አሌስማማም 1. ፇፅሞ አሌስማማም

5 4 3 2 1

ተ.ቁ. ዝርዝር
በፐርሰንት

በፐርሰንት

በፐርሰንት

በፐርሰንት

በፐርሰንት
በቁጥር

በቁጥር

በቁጥር

በቁጥር

በቁጥር
1 በክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት 80 71.4 32
28.57
ወቅት የመሳተፍ ፇሊጏት አሇኝ

መምህሬ ንግግርን ተሇማምዯን


ሀሳባቸንን በነፃነት 30 26.8 82 73.2
2 እንዴንገሌፅ ዯርጋለ

ምሌከታ አዴርገን እና የተሇያዩ


ፅሐፎችን አንብበን በክፍሌ 32 28.57 80 71.4
ዉስጥ ንግግር
እናዯርጋሇን

በመናገር ትምህርት ወቅት


4 መምህራችን በተማሪዎቹ በንግግራችን 20 17.9 92 82.1
ጣሌቃ በመግባት
ስህተታችንን ያርማለ

8
5 ርእስ በመምረጥ እርስ በርስ ንግግር 112
100
እናቀርባሇን

8
በቋንቋ መማር ማስተማር ሂዯት ተማሪዎች ከፍተኛ ሚና አሊቸው የሚባሇው፡፡ በተሇይ የንግግር ክሂሌን ሇማዲበር
ፍሊጏት ያሇው የቋንቋ ተማሪ የራሱን ሃሳብ ሇላሊው ወገን ሇማስተሊሇፍ መሞከርና የላሊውንም ንግግር አዲምጦ የመረዲት
ኃሊፉነት ይጠበቅበታሌ፡፡ በሚማረው ቋንቋ ብቃት ባይኖረውም ብቃቱን ሇማሻሻሌ ተሳትፎ ማዴረግ
ይጠበቅበታሌ፡፡Freeman and Long (1991፣199)
ከዚህ ሃሳብ መረዲት የሚቻሇው አንዴ ተማሪ ንግግር በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት
እስኪቀዲጅ ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ እንዲሇበት ነው፡፡Richards Rodjers
(1986፣77) በቋንቋ ትምህርት ንግግርን የሚያስተምር መምህር በሚሰጠው የመወያያ፣ የመከራከሪያ ርዕስ ሊይ
ተማሪዎች በቡዴናቸው ሃሳብ መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ እያንዲንደ ተማሪ የመናገር እዴሌ
ስሇሚያገኝ የንግግር ችልታው እየተሻሻሇ ይሄዲሌ፡፡
እሊይ ከቀረበው የተማሪዎች የፁሁፍ መረጃ እንዯምንገነዘበው በጥያቄ ቁጥር (1) በክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት ወቅት ሇመሳተፍ
ፇሊጏት አሇኝ ሇሚሇው ጥያቄ 32(28.57) ተማሪ እስማማሇሁ በማሇት ምሌሽ ሲሰጡ 80(71.4) ዯግሞሇመወሰን
ያስቸግረኛሌ የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ ከታማሪዎች ምሊሽ እንዯምንረዲው አብዛኛው ተማሪዎች በንግግር ኪሂሌ አተገባበር በንግግር
ሇመሳተፍ ፍሊጎት አሇመኖሩን ገሌፀዋሌ፡፡ ይህ የተማሪዎች ምሊሽ የሚያመሊክተን የክፍሌ ውስጥ በንግግር የተማሪዎች
ተሳትፎ አናሳ መሆኑን ተገዝበናሌ
፡ በክፍሇሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት ወቅት መምህሬ ንግግርን ተሇማምዯን ሀሳባቸንን በነፃነት እንዴንገሌፅ ያዯርጋለ
ሇሚሇው (2) ጥያቄ ሁለት ተማሪዎች የሰጡት ምሊሽ 30 (26.8) እስማማሇሁ ሲሌ 82 (73.2) ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ
የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ፡፡
ይህ ምሊሽ የሚያመሊክተን መምህራን በክፍሌ ውስጥ ተማሪዎችን የተሇያዩ ዘዳዎችን በመጠቀም ሇምሳላ
በጭውውት በውይይት፣በክርክርና በመሳሰለት ዘዳዎች በመጠቀም ተማሪዎች ሀሳባቸውን በነፃነት እንዱገሌጹ
አሇማዴረጋቸውን መረዲት ተችልሌ ፡፡
ሆኖም ግን ሙህራን በምእራፍ ሁሇት በስፊት እንዯገሇፁት Ur(1996፣120) የመማር ማስተማሩን ሂዯት
ከመምህር ተኮር አቀራረብ ይሌቅ የተማሪዎችን መስተጋብራዊ ግንኙነት የሚያበረታቱ መሆን ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
ምክንያቱም የተማሪዎችን በጥንዴ፣ በሦስትዮሽ እና በቡዴን የሚያሳትፈና በራስ የመተማመን ስሜት በማዲበር ሃሳባቸውን እንዱገሌፁ
የሚያግዙ ሉሆኑ ይገባሌ፡፡ በማሇት ገሌፀዋሌ ፡
የተሇያዩ ፅሐፎችን አንብበን በክፍሌ ውስጥ ንግግር እናዯርጋሇን ሇሚሇው ጥያቄ (3) ከተማሪዎች ምሊሽ እንዯምንረዲው 80
(71.4)ተማሪዎች ሇመወስን ያስቸግረኛሌ በማሇት ሲመሌሱ 32(28.57) ተማሪዎች ዯግሞ እስማማሇሁ የሚሌ
ምሊሽ ሰተዋሌ ይህ የተማሪዎች ምሊሽ ሚያመሊክተን መምህራ ኪሂልችን አጣምሮ በማስተማር ረገዴም

8
ክፍተት መኖሩን እና ተማሪዎች አንብበው እና አዲምጠው የተረደትን በነፃነት ሇመግሇፅ ሌምምዴ እንዯማያዯርጉ ከተማሪዎች ምሊሽ
መረዲት ይቻሊሌ ፡፡
እንዯ Beygete (1987፡11) በአራቱ የክሂሌ ዘርፎች መካከሌ ጥብቅ ግንኙነት አሇ አንደን ክሂሌ በምናስተምርበት ጊዜ
በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ መንገዴ ሁለንም ክሂልች ሇማስተማር ስሇምንገዯዴ ነዉ፡፡እንዱሁም የንግግር ክሂሌ ከላልች ጋር
ከፍተኛ ግንኙነት ቢኖረዉም የራሱ የሆነ መሇያ ባህሪ አሇዉ፡፡ በተጨማሪም የመናገርና ማዲመጥ ክሂሌ
የማይነጣጠለና አንዯኛዉ ከላሊኛዉ ጥብቅ ቁርኝት ያሊቸዉ ናቸዉ፡፡
ጥሩ ሇመናገር ጥሩ አዲማጭ መሆንን ብዙ ሙሁራን ይገሌፃለ፡፡በመናገር ትምህርት ወቅት መምህራችን በተማሪዎቹ
በንግግራችን ጣሌቃ በመግባት ስህተታችንን ያርማለ ሇሚሇው ጥያቄ (4) ተማሪዎች ከሰጡጥ ምሊሽ እንዯምንረዲው
20(17.2) ተማሪዎች እስማማሇሁ የሚሇውን ምሊሽ ሲሰጡ ቀሪዎቹ 92 (82.1) ዯግሞ ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ
በማሇት መሌሰዋሌ በመሰረቱ እሊይ ከቀረበው የተማሪዎች ምሊሽ የምንረዲው ተማሪዎች ክፍሌ ወስጥ በተሇያየ መሌኩ
ሃሳባቸውን ሇመግሇፅ ሌምምዴ እንዯማያዯርጉ ከተማሪዎቹ ምሊሽ ሇመረዲት ተችልሌ ከምሊሻቸው በመነሳት ተማሪዎች የንግግር
ተሳትፎ ከላሊቸው መምህራን የሚሳጡት እርምት ስሇማይኖር ይመስሊሌ የቀሩት ተማሪ ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ
በማሇት የመሇሱት በምሌከታ እንዯታየውም ክፍሇ ውስጥ የተማሪው ተሳትፎ አናሳ መሆኑንና መምህሩ የክፍለ ተዋናይ መሆኑን
ተገንዝበናሌ ፡፡
ሆኖም ግን እንዯ Byrne (1987:106) አገሊሇጽ ተማሪዎች ስህተት ሲፇጽሙ መምህሩ ጣሌቃ በመግባት ማስቆም
የሇበትም፡፡ ምክንያቱም ጣሌቃ በመግባት እርማት ሇመስጠት መሞከር ቀጣይ የሆነውን የመማር ማስተማር ተግባር እንዯ
መግታት የሚቆጠር በመሆኑ ጥንቃቄ ሉዯረግ ይገባሌ፡፡ አሊስፇሊጊ እርማት በመስጠት ተማሪዎችን ማሸማቀቅ የሇበትም፡፡
ማረሙ አስፇሊጊ ሆኖ ቢገኝ እንኳን ተማሪዎች በቀጥታ በሚያውቁት መሌኩ የራሳቸውን የተሇየ ስሌት ተጠቅመው
ሇማስተካከሌ ሙከራ ማዴረግ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡በዚህ ሃሳብ ዙሪያ Murcia(1991:2-3) ስህተት የቋንቋ ትምህርት
ተፇጥሯዊ ባህሪ ነው፡፡
በመሆኑም መምህራን በቋንቋ ትምህርት ውስጥ ሉከሰት የሚችሌ አንደ የቋንቋ ትምህርት አካሌ መሆኑን በተማሪዎች ስራ
ውስጥ ስህተቶች ሲፇጠሩ ከመቆጣት ፣ ከመሳዯብና ከመተቸት ተቆጥበው የስህተቱን ምንጭና መፍትሄ ማሳወቅ
እንዲሇባቸው ይናገራለ፡፡የክፍሌ ውስጥ ክንውን ጥቂት ቁጥር ባሊቸው ተማሪዎች ተፅዕኖ ስር ብቻ መውዯቅ የሇበትም፡፡ ስሇሆነም
ሁለም የክፍለ ተማሪዎች የመናገር እዴሌ ሉጣቸውና ተሳትፏቸው ተቀራራቢና የተመጣጠነ ሉሆን ይገባሌ
በማሇት Ur (1996:120) ገሌፀዋሌ፡፡ በመቀጠሌም በጥያቄ (5) በቀረበዉ የንግግር ትምህርት ሊይ የማሻሻያ ሀሳብ እንዴንሰጥ
ያርጋለ
ዯርጋለ ሇሚሇው ጥያቄ 112 (100) ፇፅሞ አሌስማማም የሚሌ ምሊሽ መስጠታቸውን

8
በሰንጠረዡ ከሰጡት ምሊሽ መረዲት ተችልሌ በጥያቄ ቁጥር (5) ርእስ በመምረጥ እርስ በርስ ንግግር እናዯርጋሇን
ሇሚሇው ጥያቄ 112 (100) ተማሪዎች ከሰጡት ምሌሽ ፇፅ ሞ አሌስማማም የሚሇውን ምሊሽ ሰተዋሌ ፡፡
ከተማሪዎች ምሊሽ የምንረዲው መምህራን የተማሪዎችን የንግግር ኪሂሌ ተሳትፎ ሇማሳዯግ ምንም ጥረት እንዯማያዯርጉ መረዲት
ይቻሊሌ በምሌከታው በታየውም ይህንን ተግባር ሲያከናውኑት ያሌታየ በመሆኑም በምሌከታ የታየው መረጃና የተማሪዎች የፁሁፍ
መጠይቅ ምሊሽ ተመሳሳይነት ታይቶበታሌ ፡፡
ሙሁራን በስፊት እንዯሚገሌፁት Harmer (1995፣105) በተግባ„ ሄዯት ተማሪዎች አስቀዴመዉ
በተወሰነ ነገር ሊይ ተዘጋጅተዉ ወይም ተሇማምዯዉ እንዱያከናዉኑት በማዴረግ እንዱሳተፈ ማዴረግ ነዉ፡፡ በዚህ ጊዜ ርዕሱን
ተማሪዎች መምረጥ የሚችለበትን ሆኔታ በማመቻቸት በክርክር ወይም በዉይይት መሌክ እንዱያከናዉኑ ማዴረግ ይቻሊሌ በማሇት
ገሌፀዋሌ፡፡በላሊ በኩሌ የመናገር ክሂሌ መሇማመደ ተማሪዎች በራሳቸዉ እዉቀት ተጠቅመዉ ሀሳባቸዉን በነፃ እንዱገሌፁ
የማያዯርጉበትን ሁኔታ ሇማየት ተችልሇ አብዛኞቹ ሙሁራን የሚስማሙት በክፍሌ ዉስጥ በመማር
ማስተማር ሂዯት ብዙ ተማሪዎች በሚኖሩበት ክፍሌ ዉስጥ በግሌ ከሚዯረገዉ የመማር ማስተማር
በጥንቃቄ የሚዯረግ የቡዴን ስራ በበሇጠ መሌኩ በክፍሌ ዉስጥ ሇመናገር የማይዯፍሩትን የሚያበረታታ ሏሳባቸዉን ሇመግሇፅ
ቃሊት የሚያጥራቸዉን እንዱናገሩ የሚያነሳሳና አብዛኛዉን ተማሪ በእኩሌ ሉያሳትፍ የሚችሌ በመሆኑ ተመራጭ ነዉ፡፡
በመሆኑም በሌምምዴ ተግባር ሂዯት ወቅት መምህራኑ ሇመናገር የማይዯፍሩ ተማሪዎችን እንዱናገሩ የተሇያዩ የማስተማሪያ
ዘዳዎችን በመጠቀም ተግባራዊ ማዴረግ እንዯሚኖርባቸዉ እንረዲሇን፡፡
ከተማሪዎች ፍሊጎት ጋር በተያያዘ ከምሌከታና ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ በተጨማሪ ሇመምህራን የቀረበ
ቃሇ መጠይቅ
1. ተማሪዎች በንግግር ትምህርት ወቅት እኩሌ ተሳትፎ አሊቸው ከላሊቸው ሇምን ?
ሇሚሇው ጥያቄ መምህራን የሰጡት ምሌሽ በንግግር ኪሂሌ አተገባበር በክፍሌ ውስጥ እኩሌ ተሳትፎ የሊቸውም ጥቂት ተምሪዎች
አፊቸውን በአማረኛ የፇቱ ተማሪዎች የተወሰነ እንቅስቃሴ ያዯርጋለ ሇተማሪዎች ተሳትፎ ማነስ ብዙ ምክንያቶች አለ እነሱም
በአንዯኛ ዯረጃ ሇቋንቋው ካሊቸው ጥሊቻ ትምህርቱን መማር አይፇሌጉም ባሇመማራቸው ምክንያት በቂ እውቀትና ሌምምዴ
ስሇላሊቸው ቋንቋውን መናገር አይችለም ላሊው አብዛኛው ተማሪዎች የሚመጡት ከገጠር በመሆኑና ከስር በሰሇጠነ
መምህር ባሇመማራቸው ሇቋንቋው ችልታ የሊቸውም ፡፡

8
ላሊው ሇቋንቋው የተሰጠው ክፍሇ ጊዜ ማነስ ተማሪዎቹ በአግባቡ በቂጊዜ ወስዯው እንዲይማመደ ሇማመደ እንቅ ፊ ት ሆኖሌ በቂ
ሌምምዴ ቢኖራቸው ሇቋንቋው እው ቀ ት ስሇሚጨምር ተሳትፎቸውም ይጨምራሌ በተጨማሪም
ተማሪዎች ቋንቋውን መማር የሚጀምሩት ከ 5 ተኛ ክፍሌ መሆኑም በራሱ ቋንቋውን ከስር እንዲይጎናፀፈት እንቅፊት ሆናሌ
ተማሪዎች ቋንቋውን ከአንዯኛ ክፍሌ እየተሇማመደት ቢመጡ የንግግር ቸልታቸው ይዲብራሌ የተማሪዎችም ተሳትፎ ይጨምር
ነበር ፡፡እነዚህን በመሳሰለት ምክንያቶች ሇተማሪዎች ፍሊጎት ማነስ ምክንያት ሆኖሌ ፡፡
2. የተማሪውን የንግግር ኪሂሌ ተሳትፎ ሇማሳዯግ ምን ምን አይነት ጥረት ታርጋሊችሁ
ዯርጋሊችሁ
በርካታ ሙሁራን እንዯሚገሌፁት በቋንቋ መማር ማስተማር ሂዯት ተማሪዎች ከፍተኛ ሚና አሊቸው
የሚባሇው፡፡ በተሇይ የንግግር ክሂሌን ሇማዲበር ፍሊጏት ያሇው የቋንቋ ተማሪ የራሱን ሃሳብ ሇላሊው ወገን ሇማስተሊሇፍ መሞከርና
የላሊውንም ንግግር አዲምጦ የመረዲት ኃሊፉነት ይጠበቅበታሌ፡፡ በሚማረው ቋንቋ ብቃት ባይኖረውም ብቃቱን ሇማሻሻሌ
ተሳትፎ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡ Freeman and Long (1991:199)፡፡
ከዚህ ሃሳብ መረዲት የሚቻሇው አንዴ ተማሪ ንግግር በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት
እስኪቀዲጅ ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ እንዲሇበት ነው፡፡ Richards and
Rodjers (1986:77) በቋንቋ ትምህርት ንግግርን የሚያስተምር መምህር በሚሰጠው የመወያያ፣
የመከራከሪያ ርዕስ ሊይ ተማሪዎች በቡዴናቸው ሃሳብ መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ እያንዲንደ ተማሪ የመናገር
እዴሌ ስሇሚያገኝ የንግግር ችልታው እየተሻሻሇ ይሄዲሌ ይሊለ፡፡
መምህራን ሇቀረበው ጥያቄ የሰጡት ምሊሽ በክፍሌ ውስጥ በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ተማሪዎች ተሳትፎቸው እንዱያዴግ ባሇችው
አንዴ ክፍሇ ጊዜ ጥረት እናዯርጋሇን ነገር ግን በአንዴ ክፍሌ ውስጥ ቋንቋውን መናገር የሚችለ ሌጆች በዛ ቢባሌ አምስት
ናቸው የተቀሩትን ተሳትፎ ሇማሳዯግ ብንጥርም ተማሪዎቹ ሇቋንቋውም ፍሊጎት ስሇላሊቸው ውጤታማ መሆን አሌቻሌንም
የሚሌ ምሊሽ ኦምስቱም መምህራን መሌሰዋሌ ፡፡
ምሁራን እሊይ በስፊት እንዯገሇፁት አንዴ ተማሪ ንግግር በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት እስኪቀዲጅ
ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ እንዲሇበት ነው፡፡ ሇተማሪዎቹ ቋንቋው ሁሇተኛ
ቋንቋቸው እንዯመሆኑ መጠን እና አብዛኛወቹ ተማሪዎች ዯግሞ ቋንቋው በስፊት ከማይነገርበት ቦታ ስሇሚመጡ
ሇቋንቋው ብቃት ባይኖራቸውም መምህራን ግን እንዯገሇፁት በርካታ ችግሮች ቢኖሩባቸውም የተማሪዎችን ችልታ ሇማሳዯግ
የተሇያየ ዘዳን በመጠቀምና በቡዴን በመከፊፇሌ በልም ፍሊጎታቸውን ሇመጨመር ሳቢ እና አነቃቂ የፇጠራ ስራዎችን
ተጠቅመው የተማሪዎችን

8
ተሳትፎ በማሳዯግ ረገዴ ምንም የተሰራ ስራ እንዯላሇ ከመምህራኑ ምሊሽ መረዲት ተችልሌ ፡፡

ሰንጠረዥ ስምንት ፡- በክፍሌ ውስጥ የመምህሩ የማስተማሪ ዘዳ አጠቃቀምን የሚያመሇክት ከክፍሌ


ውስጥ የተገኘ መረጃ የንግግር ክሂሌን ማስተማሪያ ዘዳዎች

Signh (2007:55 እና 123) የማስተማሪያ ዘዳ ማሇት አንዴ መምህር የትምህርቱን ይዘት ሇተማሪዎች የሚያቀርብበት
መንገዴ ነው፡፡” በማሇት ይገሌፃለ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ትሚ (2004፡22) መምህራን እያንዲንዲቸው ተማሪዎች
የተሇየ የትምህርት አቀባበሌ ዘዳ፤ የመጡበት አካባቢ፣ የእዴሜና የጾታ ሌዩነት እንዱሁም የመማር ፍሊጏት በመመርመርና
በመገንዘብ ሁለንም ሉያካትት የሚችሌ የማስተማሪያ ዘዳ መምረጥ እና መጠቀም ይኖርባቸዋሌ፡፡ በማሇት አስፍሯሌ፡፡
በተጨማሪም Richards and Nunan (1991:15) የማስተማሪያ ዘዳ ማሇት የመረጠውን የትምህርት
ይዘት በቅዯም ተከተሌ ሇተማሪዎች የምናቀርብበት መንገዴ ወይም ስሌት ሲሆን የማስተማሪያ ዘዳው ሲመረጥ እንዯትምህርቱ
ይዘት፣ እንዯተማሪዎቹ ዲራዊ እውቀትና ከትምህርቱ በኋሊ ሌናሳካው የምንጠብቀውን የመማር ውጤት መሠረት
የሚያዯርግ ነው ይሊለ፡፡
ከሊይ የቀረቡት ሃሳቦች የሚያስረደት የማስተማሪያ ዘዳ ሇተማሪዎች ማስተሊሇፍ የፇሇግነውን የተሇያዩ መረጃዎችና የትምህርት
ይዘቶችን ተጨባጭ በሆነ መሌኩ በቅዯም ተከተሌ የምናቀርብበት ዘዳ ነው፡፡ የማስተማሪያ ዘዳው የተማሪዎችን ፍሊጏት፣
ዲራዊ እውቀት ወዘተ በመረዲት በተማሪዎች አቀባበሌ ሊይ የሚኖረውን አወንታዊና አለታዊ ተፅዕኖ መሰረት በማዴረግ
ሇማቅረብ የሚያስች ሌ ዘዳ ወይም ስሌት ነው፡፡

8
ተ.ቁ ተግባራት ተከናውኖሌ አሌተከናወነም ተከናውኖሌ አሌተከናወነም

ምሌከታ 1 ምሌከታ 1 ምሌከታ 2 ምሌከታ 2


ቡቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰንት በቁጠር በፐርሰንት
የመምህሩ አዱሱን የማስተማሪያ ዘዳ መሰረት 5 100 5 100
1 በማዴረግ
ማሪዎቹን ሇተግባር ያነሳሳ ነው

መምህሩ የተጠቀመው ዘዳ ሁለንም 5 100 5 100


ተማሪዎች ያሳተ ፇ ና የተማሪዎችን
2 ዲራዊ እውቀት
የሚያነሳሳ ነው

3 ተማሪዎች ሇመተንበይ 5 100 5 100

የሚያስችሊቸውንስሌት
ያሇማምዲለ
4
ተማሪዎች ያዲመጡትን ፍሬ 3 100 3 100

ሃሳብ እንዳት ማጠቃሇሌ

8
እንዲሇባቸው ይሇማመዲለ

5 ተማሪዎቹን ጥያቄ በመጠየቅ 3 100 3 100

መሌስ እንዱሰጡ
ያዯርጋለ

6 ተማሪዎች የቀዯመ 3 100 3 100

እውቀታቸውን ከንግግሩ ጋር
ሇማያያዝ የሚያስችሊቸውን ስሌት
በማሇማመዴያስተምራለ

9
ተግባር ተኮር ቋንቋ ማስተማር አዱሱን(ወቅታዊውን) የተግባቦታዊ ቋንቋ ማስተማር ዘዳን መሰረት ያዯረገ ነው፡፡ በመሆኑም
በመማር ማስተማሩ ሂዯት እያንዲንደ ተግባር ሰፉ ትኩረት ተሰጥቶት ተግባቦታዊ በሆነ መሌኩ እንዱቀርብ ይዯረጋሌ፡፡
ሇትምህርቱ ሂዯትም የሚቀርቡት ተግባራት ዕውናዊ የቋንቋ አጠቃቀም ሂዯትን በተከተሇ መሌኩ ነው፡፡ (Ellis
2003፣29) ተግባቦታዊ የቋንቋ ማስተማር መሠረታዊ ሀሳቡ ቋንቋን በማህበራዊ አውዴ መጠቀም መቻሌ ነው፡፡
ቃሊትና የቋንቋ መዋቅር ሕግጋትን ማስተማሩ ጥሩ ሆኖ ተማሪውን ሇጥሩ ተናጋሪነት አያበቃውም፡፡ይህም
ቋንቋውን አያስችሇውም ከሚሌ እምነት የመነጨ ነው፡፡በቋንቋ መጠቀም ማሇት ስሇ ቋንቋው
መማር ሳይሆን በማህበራዊ አውዴ ውስጥ በቋንቋው መገሌገሌ ማሇት ነው፡፡ተግባቦታዊ ሂዯት በመሆኑ
በመምህር መሪነት የታሊሚ ቋንቋ ቃሊትን ፍቺና ሰዋስዋዊ ህግጋትን ተንትኖ ማወቅ ብቻ በቂ አይሆንም
የሚሌ ግምት አሇው፡፡
ስሇዚህ ሰዎች ከመማሪያ ክፍሌ ውጭ እንዲሊቸው ቀረቤታና ሁኔታ ንግግር እንዯሚፇጽሙ ሁለ ተማሪውም
ከርስበርሱ ጋር ሁሌ ጊዜ አንደ ተናጋሪ ላሊው አዴማጭ የሚሆንበት አጋጣሚ ቀርቶና መምህሩም
ከተማሪዎች ወጣ በማሇት የመሪነትና አራሚነት ሚና ብቻ እያንዲንደ ተማሪ በመናገር ሂዯት ትምህርቱን
አይረሴ ያዯርገዋሌ፡፡ የትምህርቱም አይነተኛ ባሕሪም በክፍሌ ውስጥ የሚከናወነው አብዛኛው ነገር
የሚፇጸመው በተግባቦት ፣እርስበርስ ተራክቦ እውናዊ ማህበራዊ አውዴን በሚመሰሌ ሁኔታ ማከናወን
ነው፡፡
ከሊይ በሰንጠረዥ በጥያቄ (1) መምህራን አዱሱን የማስተማሪያ ዘዳ ይጠቀማለ? ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታ ክፍሌ
የታየው መረጃ መምህራን በክፍሌ ውስጥ የመማር ማስተማሩን ሂዯት ሲያከናውን መምህር መራሽ የመማር ማስተማር
ዘዳን ተከትል ነበር ምክንያቱም ሇተማሪዎቹ እራሱ መምህሩ ጥያቄ ይጠይቃሌ የተማሪው ተሳትፎ አይታይም
መምህራን በአዱሱ የማስተማሪያ ዘዳ ተጠቅመው ተማሪዎቹን በቡዴን በመካፊፇሌ እርስ በርስ እነዱወያዩ እንዱጠያየቁ
የማዴረጉ ጥረት በአምስቱም ተተኮሪ ክፍሌ ውስጥ አይታይም ተማሪው ያዲምጣሌ መምህሩ ይጠይቃሌ ይመሌሳሌ፡፡
እሊይ ሙህራን በስፊት እንዯገሇፁት ትምህርቱን አይረሴ ሇማዴረግ እና የተማሪዎችን የንግግር ኪሂሌ ሇማሳዯግ
አንደ ተናጋሪ አንደ አዴማጭ መሆን እንዯላሇበት እና በክፍሌ ውስጥ አብዛኛውን ነገር የሚከናወነው በተግባቦት እና እርስ በርስ እውናዊ
መሃበራዊ አውዴን በመምሰሌ መከናወን እንዲሇበት በስፊት ተገሇፆሌ ሆኖም ግን በምሌከታው እነዲየነው መምህሩ
ከተማሪዎች ወጣ ሳይሌ አብዛኛውን ስራ እራሱ ሲያከናውን ታዝቤያሇሁ፡፡ ይህ ዯሞ የደሮ የማስተማሪያ ዘዳ
የሆነና ተማሪውን ሇተግባር የማይጋብዝ

9
እና መነሳሳትን የማይፇጥር ዘዳን ነው የተጠቀሙት፡፡ተማሪዎች መተንበይ የሚያስችሊቸውን ስሌት
ያሇማምዲለ ሇሚሇው በመጠይቅ (3) በምሌከታው በታየው አምስቱም ክፍሌ እራሱ መምህራን ገሇፃ ሲሰጡ ነው
የተመሇከትነው በጥያቄ ቁጥር (4) ተማሪዎች ያዲመጡትን ፍሬ ሃሳብ እንዳት ማጠቃሇሌ እንዲሇባቸው ይሇማመዲለ
ሇሚሇውም በተከታታይ ምሌከታ እንዯተመሇከትነው ሲያሇማምድቸው አይታይም፡ እራሳቸው መምህራን
በገሇፃ መሌክ መሌዕክት ሲያስተሊሌፈ ነበር የታዘብነው ፡፡፡
በጥያቄ (5) ተማሪዎችን ጥያቄ በመጠየቅ መሌስ እንዱሰጡ ያዯርጋለ ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታ በታየው,አምስቱም
ክፍሌ መምህራን በገሇፃው መሃከሌ ጥያቄ ሲጠይቁ አስተውያሇሁ ሆኖም ግን ሁለም ክፍሌ ጥያቄ ይጠይቁ እንጂ ትንሽ
የማሇማመደ ሁኔታ አይታይም መሌሰው እራሳቸው መምህራን ይመሌሱታሌ፡፡
በአጠቃሊይ ከዚህ መረዲት እንዯሚቻሇው መምህራን በስሌቶች ሊይ ያሊቸው ትግበራ
በሚመሇከት ሇቀረበው (6)ተኛ ጥያቄ ዝቅተኛ እንዯሆነ ነው፡፡ በዚህም የንግግር ኪሂሌ አተገባበርን
መማር ማስተማርን ሇማቀሊጠፍ የሚውለት ስሌቶች ትኩረት ተሰጥቷቸው መምህራን ሉያቀርቧቸውና
ሉተገብሯቸው የሚገቡ መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ በማስከተሌም በነዚሁ ሇንግግር ኪሂሌ አተገባበር
በተመሇከተ የመምህሩ የማስተማሪያ ዘዳ አመራረጥን በተመሇከተ ከምሌከታ በተጨማሪ የተማሪ የፁሁፍ
መጠይቅ እና መምህራን ሇቃሇ መጠይቁ የሰጡት ምሊሽ ቀጥል ቀርቧሌ፡፡

9
ሰንጠረዝ ዘጠኝ፡- የመምህሩን የማስተማሪያ ዘዳ አመራረጥ በተመሇከተ ከተማሪዎች የተገኘ መረጃ
1. በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 2. አሌስማማም 1. ፇፅሞ አሌስማማም
ተ.ቁ.
ዝርዝር 5 4 3 2 1

በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ

1 በመማር ማስተማር ሂዯት በይበሌጥ ክፍሇ


ጊዜው በመምሀሬ ይሸፇናሌ 112 100

2 መምሀሬ በግሌ፣ በጥንዴ፣በሶስትዮሽ፣ በቡዴን፣


ወዘተ የመናገር ክሂሌ ተግባራትን እየተዘዋወሩ 112 100
በመከታተሌ ያበረታታለ?

9
መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ንግግርን
3 በሪፖርት፣በጭውውት፣ በክርክር፣ በውይይት 112 100
መሌክ ተግባራቱን በማሇማመዴ የንግግር
ችልታችንን
አጎሌብተዋሌ

9
እሊይ በሰንጠረዡ በጥያቄ ቁጥር 1 በመማር ማስተማሩ ሂዯት ክፍሇ ጊዜው በመምህሬ ይሸፇናሌ ሇሚሇው ጥያቄ 112
(100) ተማሪዎች የሰጡት ምሊሽ ፇፅሞአሌስማማም የሚሇውን ምሌሊሽ ነው ከተማሪዎች ምሌሽ እንዯምንረዲው
ክፍሇ ጊዜው ሙለ በሙለ በመምህራን እንሚሸን ዯሚሸፇንነው ፡፡
በተግባቦታዊ አቀራረብ የክፍሌ ውስጥ እንቅስቃሴ አብዛኛውን ጊዜ ግሌጋልታዊውም ሆነ ስነሌሳናዊ አሊማው ከተማሪው
ፍሊጎት ችልታ አኳያ የተሇያዩ ተግባራትን ይቀርጻሌ፡፡ ብዙውን ጊዜ ስራው የሚከናወነው በቡዴን ወይም
በጥንዴ ሀሳብ መረዲት እንዱችለ፣ እንዱከራከሩ፣እንዱወያዩ ወዘተ… የሚያግዝ ሌውውጥ በተገቢው ሁኔታ መካሄዴን
ነው፡፡ ይህም የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር በከፍተኛ ዯረጃ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ በማሇት Richards (1994:71) ያስገነዝባለ፡፡
እኚሁ ምሁር ተግባቦታዊ አቀራረብን የመናገር ክሂሌ ከማዲበር አኳያ ከፍተኛ አስተዋፆ አሇው፡፡
ከሊይ በጥያቄ 2 ከሰንጠረዡ እንዯሚታየው ተማሪዎች የመናገር ክሂሌ በክፍሌ ውስጥ ሲቀርብ በግሌ፣በጥንዴ፣ በቡዴን
ውይይት ይሇማመደ ወይም አይሌማመደ እንዯሆነና ሌምምደን ሲያከናውኑ መምህራን ክትትሌ ዴጋፍ ያዯርጉ ወይም
አያዯርጉ እንዯሆን ሇመፇተሽ ሇቀረበሊቸው ጥያቄ አሌስማማም በማሇት 112 (100) መሌሰዋሌ፡፡ በተዯረገው
ተከታታይ ምሌከታ መረጃ መሰረት ይህንን ተግባር መምህራን ሲተገብሩት አሌተስተዋሌም፡፡ምናሌባትም ተማሪዎቹ በላሊ
በኩሌ የመናገር ክሂሌ ተግባራት ሲያከናወኑ ተማሪዎች የንግግር ትምህርቱን በተሇያየ መሌኩ መሇማመደ (በሪፖርት፣
፣ክርክር፣ውይይት) የመናገር ችልታን አጎሌብቷሌ ሇሚሇው ጥያቄ 3/112 (100) ተማማሪዎች አሌስማማም የሚሇውን
ምሊሽ ሰተዋሌ፡፡
ጠቅሇሌ በማዴረግ በምሌከታ እና በተማሪው የፁሁፍ መጠይቅ እንዯተመሇከትነው የመምህሩ የመማር ማስተማር ሂዯት እና
የመምህሩ የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም መምህሩን ያማከሇና ተማሪውን ሇተግባር የሚገፊፊ ብልም ተግባቦታዊ በሆነ መሌኩ
ተማሪውን ሇንግግር ሚያነሳሳ ሆኖ አሊገኘውትም ተማሪውን በቡዴን እንዱወያይ እንዱከራከር የሚጋብዝ አይዯሇም
ተማሪውን መአከሌ ያዯረገም አይዯሇም መምህሩ እራሱ መሪ ተዋናይ በመሆን በገሇፃ መሌክ ሲያስተምር በምሌከታው
ሇመታዘብ ተችልሌ በቪዱዮው ቀረፃም የሚያሳየውና የተማሪዎቹም በፁሁፍ መጠይቅ የሰጡት ምሊሽ ይሄንኑ
የሚያመሇክት ነው ፡፡ ከዚህ መረዲት እንዯሚቻሇው መምህራን በስሌቶች ሊይ ያሊቸው ትግበራ ዝቅተኛ እንዯሆነ ነው፡፡
በአጠቃሊይም መማር ማስተማርን ሇማቀሊጠፍ የሚውለት

9
ዘዳዎች ትኩረት ተሰጥቷቸው መምህራን ሉያቀርቧቸውና ሉተገብሯቸው የሚገቡ መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡
በመምህሩ ንግግር የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም ስሌቶች ሊይ መምህራን ሇቃሇ መጠይቁ የሰጡት
ምሊሽ ቀጥል ቀርቧሌ፡፡

1 በክፍሌ ውስጥ የምትተገብሯቸው የማስተማሪያ ዘዳ የማስተማሪያ ስሌቶች ምን ምን ናቸው?


መምህራን ከቀረበሊቸው ቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ እንዯሚያሳየው ሁለም መምህራን ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ
በመማር ማስተማር ሂዯት ብዙ ጊዜ ተሳታፉ ስሇማይሆኑ በገሇፃመሌኩ እንዯሚያስተምሩ ሶስቱም መምህራን አንዴ
አይነት ምሊሽ ሰተዋሌ
፡ በአጠቃሊይ ከምሌከታ ከተማረው የፁሁፍ መጠይቅ እንዯምንረዲው መምህራን በንግግር ክሂሌ አተገባበር የሚጠቀሙት
በገሇፃ ብቻ መሆኑን ተገንዝቤያሇሁ ፡፡

9
ሰንጠረዥ አስር ፡- በክፍሌ ውስጥ የተማሪዎች የንግግር ትምህርት አቀራረብን አስመሌክቶ የመምህሩ ሚና በምሌከታ የተገኘ ውጤት የሚያሳይ ሰንጠረዥ
ተ. አማራጮች አማራጮች
ቁ ጥያቄዎች ምሌከታ 1 ምሌከታ 2
ተተግብሮሌ አሌተተገበረም ተተግብሮሌ አሌተተገበረም
በቁጥር % በቁጥር % በቁጥር % በቁጥር %
1 ተማሪዎች ወዯ ሌምምዴእንዱገቡ
ሇማዴረግ የተሇያዩ ዘዯዎችን የመጠቀሙ ብቃት 3 100 3 100

2 ተማሪዎች የተሰጡትን ተግባር


3 100 3 100
ሇመሇማመዴ በቂ ጊዜ የመስጠቱ ሁኔታ

3 መምህሩ ሇተማሪዎች የተሰጡትን ተግባር 3 100 3 100


በተቻሇ መጠን ራሳቸውን ችሇው እንዱሰሩ
ይከታተሊለ

9
4 በሌምምዴ ጊዜ ፍርሀት ወይም ሇመናገር
የማይዯፊፇሩ 3 100 3 100
ተማሪዎችን የማበረታታት ሁኔታ

5
የመናገር ክሂሌን በመሇማመዴ ጊዜ
3 100 3 100
መምህሩ የተቀሟቸው ብሌሀቶች
/ዘዳዎች/
-ውይይት/ክርክር/

9
Scrivener (1994፣59) አገሊሇጽ በቋንቋ ክፍሌ ውስጥ ሇሚዯረገው ንግግር በርካታ ተግባራት ቢኖሩም ዋናው አሊማ ሇንግግር
የሌምምዴ እዴሌ መስጠት ነው ይሊለ፡፡ስዚህም ሇዚህም ተማሪዎች የንግግር ሌምምዴ በሚያዯርጉበት ጊዜ መከታተሌ፣
አስፇሊጊ ሆኖ ሲገኝ መረዲትና ማበረታታት ይጠበቅበታሌ፡፡ በክፍሌ ውስጥ ምሌከታ ጊዜ የሌምምዴ ክንውን ምን
እንዯሚመስሌ እና በምን ዯረጃ ሊይ እንዲሇ ይቻሌ ዘንዴ መረጃውና ትንታኔው እንዯሚከተሇው ቀርቧሌ፡፡
እንዯ Byrne (1987፣34) ገሇፃ በሌምምዴ ወቅት የሚከናወኑት ተግባራት አስቀዴሞ የቀረበው የትምህርት አውዴ መሠረት
በቋንቋው ተጠቅመው የንግግር ችልታቸውን ሇማዲበር ከፍተኛ እንቅስቃሴ የሚያዯርጉበት ነው፡፡በሰንጠረዡ በጥያቄ
ቁጥር (1) እንዯተመሇከተው በክፍሌ ውስጥ ንግግርን በመማር ማስተማር ሂዯት መምህሩ ተማሪዎችን ወዯ
ሌምምዴ እንዱገቡ የማዴረግ ብቃት ምን ይመስሊሌ ሇሚሇው ሁለም ተተኳሪ መምህራን 3(100)በመቶ የሚሆኑት
መምህራን ተማሪዎች ወዯ ሌምምዴ ተግባር እንዱገቡ የማዴረግ ብቃት “በጣም ዝቅተኛ” ነው የሚሇውን በምሌከታ
ሇማየት ተችሎሌ፡ ስሇሆነም ሰንጠረዡ የተገሇፀውንም ውጤት ሇማየት እንዯተሞከረው ተተኮሪ ተማሪዎች ወዯ ሌምምዴ ተግባር
ሇማስገባት ወይም ተማሪዎች እንዱነቃቁ ሇማዴረግ የሚያዯርጉት ጥረት በሚፇሇገው ዯረጃ ጥሩ የሚባሌ አይዯሇም ፡

ሇምሳላ በመማሪያ መጽሏፊቸው በገጽ 22 ሊይ የሚገኘውን የንግግር መሌመጃ እንዲሇ እንዱሇማመደ እንጂ ቀሇሌ አዴርጏ በመቅረጽ
ወዯ ሌምምደ እንዱገቡ የተዯረገበት ሁኔታ አሌነበረም፡፡ እንዱሁም የተሇያዩ ተግባሮችን መመህራን በማምጣት በክፍ ውስጥ
ተማሪዎች ጥሩ ተሳትፎ ሲያዯርጉ አይታይም ፡፡ ይሁን እንጂ መምህራን ክሂልችን ሇማስተማር የሚመርጡት
የማስተማሪያ ዘዳ እና ተግባሩ በቀጥታ በተማሪዎች ሊይ ሇውጥ የሚያመጣ መሆን ይገባዋሌ፡፡ ይህ እንዱሆን
ዯግሞ የሚመረጠው ተግባር ሁለንም ተማሪዎች ያማከሇ ተሳትፎ ሇማዴረግ ተማሪዎች የሚሰሩትን ሥራ
ወይም ተግባር መረዲት ይኖርባቸዋሌ፡፡
በዚህ ረገዴ የምሌከታው መረጃም እንዯሚያስረዲው ተማሪዎችን ስሇሚሰሩት ሥራ ሇማስረዲት ግንዛቤ የማይፍጠር ብልም
የተማሪዎቹን ፍሊጎትና ተነሳሽነትን ያሊገናዘበ እንዯነበር ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ሆኖም ግን ተማሪዎች እንዱሰሩት ግፉት ሲያዯርጉ
ሇመረዲት ተችሎሌ፡፡ ምንም እንኳን መምህራን እራሳቸው በሚፇሌጉትና ተማሪዎች ባሌተረደት ዯረጃ ተግባሩ
ቢቀርብም ሇሚሰሩት ሥራ ፍንጭ በመስጠት በተወሰነ መሌኩ ግንዛቤ እንዱኖራቸው አዴርገዋሌ፡፡በመቀጠሌ (2) ተማሪዎች
የተሰጡትን ተግባር ሇመሇማመዴ በቂ

99
ጊዜ የመስጠቱን ሁኔታ በምሌከታ እንዯታየው የሁለም ተተኳሪ መምህራን ዝቅተኛ ሲሆኑ አተገባበራቸውም የክፍሇ ጊዜው
ሰዓት 35 ዯቂቃ ሲሆን ሇትምህርቱ የተመዯበውን ክፍሇ ጊዜ ሇማነቃቂያ፣ሇማስተዋወቂያ፣ሇመሇማመጃ፣ንግግሩን ሇማቅረቢያ እና
ሇመገምገሚያ ወይም ሇማጠቃሇያ ከፊፍሇው በእሇት እቅዲቸው ሊይ በተግባር ሰፍሮ አይታይም፡፡ የአከዋወን
ሁኔታም መመህራን ሌምምደን ያዯረጉት በተማሪው መማሪያ መጽሏፍ ውስጥ ገጽ 23 የማስታወሻ አወሳሰዴ የሚሇውን
ተማረዎች አንዴን ንግግር አዲምጠው እንዳት ማስታወሻ እንዯሚይዙ የቀረቡትን መመሪያዎች ሇተማረዎች ገሇፃ በማዴረግ
የማስተማር ሂዯት ሲከውኑ ታይተዋሌ፡፡
በዚህ ሂዯትም ሇተወሰኑ ተማሪዎች እዴሌ በመስጠት ጥያቄውን እንዱመሌሱ ያዯርጉና የተማሪው ተሳትፎ አይታይም
መምህሩ እራሳቸው መግሇጫ በመስጠት ይመሌሳለ እንጂ ሇተማሪዎች እዴሌ ሲሰጡ አሌታዩም፡፡ ይህን
አስመሌክቶ Ur(1996፣25) ሲገሌፁ ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ሇንግግር የተሰጠውን ወይም የተመዯበሇትን ጊዜ
ንግግርን በመሇማመዴ እንጂ መምህሩ ሇንግግር የሚሰጠውን ላሊ ተግባር በማሰራት ማሳሇፍ የሇበትም፡ በጥንዴ፣
በአነስተኛ ቡዴን እና በግሌ የሚሇማመደበትን ችልታቸውን እንዱያዲብሩ ከመምህራን ማሇማመዴ ከተማሪ ዯግሞ
መሇማመዴ ይጠበቅባቸዋሌ በማሇት ይገሌፃለ፡፡
ይህንኑ ውጤት ከምሌከታ ከተገኘው ውጤት ጋር ተመሳሳይነት እንዯላሇው ተችሎሌ፡፡ በተዛማጅ ጽሁፎች ቅኝት
እንዯተገሇፀው Sahar(2014፣4) የቋንቋ መምህራን በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ትምህርቱ ሲቀርብ ሚናው ተማሪዎች
እርስ በርስ መስተጋብር እንዱፇጥሩ ማበረታታት ማሇት የሚፇሌጉትን ነገር በራሳቸው ቋንቋ በመጠቀም ሃሳባቸውን
የሚገሌፁበት፣ የንግግር ችልታቸውን ሇማሳዯግ በራስ የመተማመን ስሜታቸውን ወዯተሻሇ ዯረጃ ሇማዴረስ ጥረት የሚዯረግበት
ነው፡፡ ይህንን ጉዲይ ከግብ ሇማዴረስም መምህራን የተሇያዩ የማስተማሪያ ዘዳዎችን በክፍሌ ውስጥ መጠቀም
ይኖርባቸዋሌ በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡ ጥያቄ (3) ከሰንጠረዡ እንዯሚታየው በምሌከታው ወቅት መምህራን
ሀሳባቸውን ሇመግሇጽ ማሇትም በጓዯኞቻቸው ፉት መናገር እና ቢሳሳቱ መታረም የሚፇሩ እንዱሁም ሃሳብ አዯራጅቶ
የመናገር ችግር ያባቸውን
ሇባቸውን ተማሪዎች በጥንዴ ወይም በቡዴን ሥራ እንዱሳተፈ እና በተቻሇ መጠን ራሳቸውን ችሇው እንዱሰሩ
ከመምህራን በኩሌ የተሻሇ ክትትሌ ሲያዯርጉ አይታይም አብዛኛውን ጊዜ ሇንግግር መሇማመጃ የቀረቡት ተግባራት የተማሪዎችን
ፍሊጏት እና ዲራዊ እውቀት ያሊገናዘበ ከሆነ የተሳትፎ አመመጣጠን
ሇመመጣጠን ይፇጠራሌ፡፡በጥያቄ(4) የተወሰኑት ተማሪዎች ሇመናገር
የሚፇሩና ጭምት ሲሆኑ የተወሰኑት ዯግሞ ተሳታፉ ሉሆኑ ይችሊለ፡፡ በዚህ ጊዜ መምህራን ፍርሃት ወይም

10
ሇመናገር የማይዯፍሩ ተማሪዎችን ማበረታታት እና ወዯተፇሇገው አሊማ ማዴረስ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በምሌከታ
ውጤትም መረዲት እንዯሚቻሇው 3 (100) መምህራን መጠነኛ በሆነ መሌኩ የማበረታታት ስራን
ሇመከወን ጥረት ሲያዯርጉ ይታያለ፡፡ ንግግር ሲያዯርጉ ሞክሩ አትፍሩ በማሇት ዴጋፍ ሲሰጡ በምሌከታው አይስተዋሌም እጅ
አውጥተው ሇመሳተፍ ፍሊጏት ያሊቸው ተማሪዎች አይስተዋሌም ፡፡ በመሆኑም ከመሳተፍ ይሌቅ አዴማጭ እንዱሆኑ
ክፍተት ተፇጥሯሌ፡፡
በጥያቄ ቁጥር 5 መምህራን ሇሚያስተምሩት ትምህርት ተማሪዎቻቸውን የሚመጥን ሇይዘቱ ተስማሚ የሆነ የማስተማሪያ
ብሌሀት ወይም ዘዳ መምረጥ ይገባቸዋሌ፡፡ በዚህ ዙሪያ Harmer (2007:129) ተማሪዎች የመናገር
ክሂሌን በሚሇማመደበት ጊዜ የማስተማሪያ ቴክኒኮችን ወይም ዘዳዎችን በመጠቀም ሲያከናውኑ በይዘቱ እና በክንውኑ
ሊይ ያተኮሩ ተግባራት ሉሆኑ ይገባሌ፡፡ ከዘዳዎቹም ውስጥ ውይይት፣ ክርክር፣ ሚና ጨዋታ፣ ጭውውት ወዘተ
ሲሆኑ ተማሪዎቹ ሇሚመጥናቸው ዯረጃ የመሇማመጃ ክንውኖች መምረጥ ተገቢ ነው ይሊለ፡፡
በመሆኑም በምሌከታ እንዯታየው ተማሪዎች ምንባቡን አዲምጠው መሌመጃወችን እንዱያቀርቡ እና የምንባቡን
መሌመጃዎች በጥያቄና መሌስ እንዱያቀርቡ አዴርገዋሌ፡፡ ከዚህ በስተቀር ተማሪዎችን ሇማነቃቃት ተብል የተሰራ ስራ
አሌታየም ፡፡ የቪዱ ቀረፃውም መረጃ ይህንኑ የሚያመሇክት ነው ፡፡

10
ሰንጠረዥ አስራ አንዴ ፡- በክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር የመምህሩን ሚና በሚመሇከት ከተማሪው የፁሁፍ መጠይቅ የተገኘ

5. በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 2. አሌስማማም 1. ፇፅሞ አሌስማማም

ዝርዝር 5 4 3 2 1
ተ.ቁ.
በቁጥ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ በቁ በፐ

1 112 100
የመናገር ክሂሌን በመሇማመዴ ጊዜ መምህሩ
በውይይትና በክርክር ያሇማምደናሌ

መምህራችን የተሰጡትን ተግባር 35 11.24 77 88.76


2
ሇመሇማመዴ በቂ ጊዜ ይሰጡናሌ

Ur (1996፣25)የመናገር ክሂሌ ሉሻሻሌና ሉዲብር የሚችሇው በመናገር በመሆኑ ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ሇንግግር የተሰጠውን ጊዜ ንግግርን በመሇማመዴ እንጂ መምህሩ ሇንግግር
የሚሰጠውን ላሊ ተግባር በማሰራት ማሳሇፍ የሇበትም፡፡ በጥንዴ፣ በአነስተኛ ቡዴንና በግሌ የሚሇማመደበትን ችልታቸውን እንዱያዲብሩ ከመምህራን ማሇማመዴ ከተማሪ
ዯግሞ መሇማመዴ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ከሊይ በሰንጠረዥ

10
ተማሪዎች ከሰጡት ምሊሽ እንዯምንረዲው የመናገር ክሂሌን በመሇማመዴ ጊዜ መምህሩ በውይይትና በክርክር ያሇማምደናሌ ሇሚሇው ጥያቄ 1/112 (100) ተማሪዎች ፇፅሞ
አሌስማማም የሚሌ ምሊሸ ሰተዋሌ ከተማሪዎቹ ምሌሽ እንዯምንረዲው መምህራን ተማሪዎቹን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክፍጊዜ በአግባቡ እንዯማይጠቀሙበት መረዲት ተችልሌ፡፡

10
መምህራችን የተሰጡትን ተግባር ሇመሇማመዴ በቂ ጊዜ ይሰጡናሌ ሇሚሇው መጠይቅም 2/ 77(88.76) ተማሪዎች
አሌስማማም የሚሌ ምሊሽ ሲሰጡ 35 (11.24) ተማሪዎች ዯግሞ እስማማሇሁ የሚሌ ምሊሽ ሰተዋሌ ፡፡
የማምህሩ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር መምህሩን መአከሌ ያዯረገ መሆኑን ከተማሪዎች ምሊሽ መረዲት ይቻሊሌ ፡፡
በመቀጠሌም ከምሌከታና ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ በተጨማሪም በአጋዥነት ሇመምህራን ቃሇመጠይቅ
ቀርቦ ተተኮሪ መምህራን የሰጡት ምሊሽ እንዯሚከተሇው ተተንትኖሌ ፡፡
የክፍሌ ውስጥ የክፍሌ ውስጥ አተገባበርን በሚመሇከት የመምህሩ ሚና በሚመሇከት
ሇመምህራን የቀረበ ቃሇ መጠይቅ
1. በክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌን ሇማሇማመዴ በቂ ጊዜ የሰጣለ ሇሚሇው ጥያቄ መምህራን
የሰጡት ምሊሽ
ሇክፍሇ ጊዜው የተመዯበው 35 ዯቂቃ ሲሆን ክፍሌ ውስጥ ሰፉውን ሰአት የምንሸፍነው እኛ ነን ምክንያቱን በስፊት
እሊይ ሇመግሇፅ እንዯተሞከረው ተማሪዎቹ አብዛኛው ሁሇተኛ ቋንቋቸው ስሇሆነ ችልታም የሊቸው
ብልም ከሇው ጊዜያዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ መሌኩ ሇቋንቋ ከፍተኛ ጥሊቻ ስሊሊቸው ቋንቋውን የመናገር ፍሊጎት
የሊቸውም ስሇዚህ የመታቀብ ስሜት ይታይባቸዋሌ ስሇዚህ ሳፉውን ስአት ብንሰጣቸውም
አይጠቀሙበትም ስሇዚህ ሰፉው ጊዜ የሚሸፇነው በመምህሩ መሆኑን መምህራን
ከሰጡት ምሊሽ ሇመረዲት ተችልሌ ፡፡
2. በክፍሌ ውስጥ ሇተማሪዎች ምቹ ሁኔታን ይፇጥራለ
መምህራን ሇጥያቄው የሰጡት ምሊሽ የክፍለን ምቹ ሁኔታ ሇመፍጠር ብናመቻችም ከሊይ
የተገሇፀው ችግር ስሇሚኖር ተማሪዎችን ማሳተፍ ያስቸግረናሌ በትንሽ ቡዴን ብንከፍሊቸውም መምህሩ
እራሱ ነው እንጂ ሰፉውን ዴርሻ የሚወስዯው ተማሪዎች በፍሊጎት አይሳተፈም የሚሌ ምሊሽ
ሰንዝረዋሌ በምእራፍ ሁሇት ሙሁራን በስፊት እንዯገሇጹት Sahar (2014፣4)
በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ትምህርቱ ሲቀርብ የመምህሩ ሚና ምን መሆን እንዲሇበት ሲገሌፁ የመማሪያ
ክፍለን ሁኔታ ሇሚያስተምረው የንግግር ይዘት ምቹ እንዱሆን ማዴረግ እና የተማሪዎች በራስ የመተማመን ሁኔታ
እንዱዲብር ያመቻቻሌ፡፡

10
ስሇዚህም መምህሩ በመማር ማስተማሩ ሂዯት ቀጥተኛ ተዋናይ ሆኖ ሳይሆን አንዲንዴ የቡዴን አባሌ ራሱን በመቁጠር
ተማሪዎች በሚሰሩበት ወቅት ተሳታፉ በመሆን ተማሪዎችን ይከታተሊሌ፡፡ በዚህ ወቅት ተማሪዎች ከርዕሰ ጉዲዩ
እንዲይወጡና ከርዕሰ ጉዲዩ ጋር የማይሄዴ ነገር እንዲያመጡ አቅጣጫን ያመሇክታሌ፡፡ ተማሪዎች ከላልች ጓዯኞቻቸው ጋር
እንዱወያዩ፣ ሃሳብ እንዱያጋሩ፣ በቡዴኑ ውስጥ በንቃት እንዱሳተፈና ሇችግሮቻቸው መፍትሄ የሆኑ ሃሳቦችን እንዱያመጡ
ማበረታታት የመማር ማስተማሩ ሂዯት የሚቀጥሌበትን ሁኔታ የሚያመቻች መሆኑን መገንዘብ ይቻሊሌ፡፡
በአጠቃሊይ በምሌከታ ከተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ እና ከመምህራን ቃሇመጠይቅ ካገኘነው ምሊሽ የምንረዲው መምህራን
በንግግር ኪሂሌ አቀራረብ ሚናውን በአግባቡ እንዲሌተገበረው እና ሇመተግበርም ትሌቅ እንቅፊት እንዲሇበት መረዲት ተችልሌ
መምህራን በአግባቡ ንግግርን እንዱሇማመደና የተማሪውን ተሳትፎ ሇማሳዯግ የተሇያዩ ስሌቶችን እንዲሌተጠቀሙ
ከምሌከታው፣ከቪዱ ዮቀረፃው፣ከፁሁፍ መጠይቁና ከመምህራን ቃሇመጠይቅ የተገኘው ምሊሽ አንዴ አይነት ሆኖ አግኝተነዋሌ፡፡

10
ሰንጠረዥ አስራ ሁሇት፡- በክፍሌ ውስጥ የመምህሩ መርጃ መሣሪያዎች አጠቃቀምን የሚያመሇክት በምሌከታ የተገኘ መረጃ

ተግባራት ምሌከታ አንዴ ምሌከታ ሁሇት

ተከናውኖሌ አሌተከናወነም ተከናውኖሌ አሌተከናወነም

ቡቁጥር በፐርሰንት በቁጥር በፐርሰ በቁጥር በፐርሰንት በቁትር በፐርሰንት

ስእሊዊ መግሇጫዎችን በክፍሌ ውስጥ 3 100 3 100


1 ይጠቀማሌየተሇያዩ ስዕልችን፣ ፎቶ ግራፎችን
እና ቅርፃ ቅርጾችን ወዯመማሪያ ክፍሌ
ውስጥ በማምጣት ተማሪዎች እንዱናገሩ
የማዴጉ ሁኔታ

10
2 በመቅረፀ ዴምፅ የተቀረጹ ዴምጾችን 3 100 3 100
በማሰማት አዲምጠው ማብራሪያ እንዱሰጡ
ያዯርጋለ

3 100 3 100
3 የተሇያዩ የፇጠራ ስራዎችን ይጠቀማለ

10
Harmer (2007:129) ይህንኑ ሀሳብ አስመሌክተው የተሇያዩ ስዕልችን፣ፎቶግራፎች የአንዴን ነገር ቅርጽ፣ መጠን፣ ርዝመት፣ ወዘተ
የሚገሌፁ ነገሮችን በመስጠት የሚሇዩባቸው ባህሪያት በንግግር እንዱያቀርቡ የሚሇማመደበት ነው በማሇት ይገሌፃለ፡፡ ከሊይ
ከቀረበው ሠንጠረዥ ጥያቄ 1 መረዲት እንዯሚቻሇው በመማር ማስተማር ሂዯት ሊይ መምህራን የተሇያዩ ቁሳዊ ትምህርት መርጃ
መሣሪያዎችን ማሇትም ፎቶ ግራፎችን፣ ስዕልችንና ቅርፃ ቅርጾችን በክፍሌ ውስጥ በማምጣት ተማሪዎች እንዱነጋገሩ የማዴረጋቸው
ሁኔታ በምሌከታ ጊዜ ሇመመሌከት እንዯተቻሇው ተተኳሪ መመህራን፣ 3(100%)በመቶ ይህንን ሲጠቀሙ እና ሲተገብሩ አሌታዩም፡፡
በመጽሃፈ ውስጥ ያሇውን የንግግር ይዘት መጽሃፈ ሊይ በቀረበው መመሪያ መሰረት ብቻ ስሇሚተገብሩ በስዕሌ፣በፎቶ ግራፍ እና በመሳሰለት
ንግግርን ማስተማር እንዯሚቻሌ ግንዛቤው እንዯላሊቸው ሇመገንዘብ ተችሎሌ፡፡
ውጤቱ የሚያመሇክተው ይህን አይነት የንግግር ማስተማሪያ መርጃ መሣሪያ አሇመጠቀማቸው በንግግር ትምህርት ሊይ
አለታዊ ተፅዕኖ እንዱያሳዴር ያዯርገዋሌ፡፡ኪሂልችን አቀናጅቶ በማስተማር ረገዴም ቢሆን በጥያቄ 2 የተሇያዩ የተማሪዎችን ስሜት
ሉስቡ የሚችለ ዴምፆችን በማሰማት ተማሪዎች ስሇ ተገነዘቡት ነገር ሀሳባቸውን እንዱሰጡና እንዱወያዩ በማዴረግ የንግግር ክሂሊቸውን ማዲበርና
የክፍሌ ውስጥ አተገባበሩን ቀና ማዴረግ ይቻሊሌ ይሄንን በማዴረግም በክፍሌ ውስጥ በታየው ምሌከታ 3(100) ሲፇፅሙት
አሌታየም ፡፡ በጥያቄ 3 ንግግርን ሇማስተማር የሥነ ጽሁፍ ስራ ወሳኝ ነው፡፡
እንዯ Lazar (1993፣15) በተሇያዩ ሌቦሇድች ውስጥ ያለ ምሌሌሶች፣ ውይይቶች፣ ታሪኮች የመሳሰለትን የሥነ ጽሁፍ ሥራዎች
የተማሪዎችን ቀሌብ የመግዛት ሀይሊቸው ከፍተኛ በመሆኑ የተማሪዎችን የቋንቋ አጠቃቀም በሰፉው ከማሳዯጋቸውም በሊይ ስሜታቸውን
በከፍተኛ ሁኔታ በመቀስቀስ የአብዛኛውን ተማሪ ተሳትፎ እንዯሚጨምር ምሁሩ ያስረዲለ፡፡ ይሁን እንጂ በጥናቱ ወቅት በተከታታይ ከተዯረጉት
የክፍሌ ውስጥ ምሌከታዎች 3(100%) መምህራን ሲጠቀሙ አይስተዋሌም፡፡ሇምሳላ በክፍሇ ጊዜው ስሇ ባህሊዊ
ጋብቻ ምንነት በገሇፃ መሌክ ሲያስተምሩ ነበር ሆኖም ግን እዚህ ሊይ የተማሪዎችን ቀሌብ ሇመሳብ የተሇያዩ ቃሊዊ የሰርግ
ግጥሞችን ማስተማር ይቻሌ ነበር የተጠቀሙት የሥነ ቃሌ አይነት በምሌከታ በተግባር ተማሪዎቹ እንዱከውኑ
አሊቀረቡም በገሇፃ ስሇ ጋብቻ ምንነት ሲገሌፁ ሇመመሌከት ተችሎሌ፡፡ ይህ ባሇመሆኑ ተማሪዎች የንግግር ሌምምዴ
እንዲያዯርጉ ተጽእኖ ፇጥሮባቸዋሌ፡፡ ስነ ጽሁፍን ተጠቅሞ ንግግርን ማስተማር ተማሪዎች ሇቋንቋው ፍሊጎትና ተነሳሽነት ባይኖራቸው
እንኳን በውስጣቸው የተነሳሽነትን ስሜት ይፇጥርባቸዋሌ ፡፡

10
ባጠቃሊይ ከምሌከታው መረዲት እንዯሚቻሇው መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ ሲተገብሩ ምንም አይነት የክፍሌ
ውስጥ መርጃ መሳሪያ እነዯማይጠቀሙ በምሌከታው ሇማየት ተችልሌ ማስተማሪያ መርጃ መሳሪያ በክፍሌ ውስጥ መጠቀም
ሇተማሪዎች ትምህርቱን ግሌፅ እንዯሚያዯርግ እና ይበሊጥ የአተገባበሩ ሂዯት ሳቢና ማራኪ እንዯሚሆን በስፊት ተገሌፆሌ ሆኖም ግን
በክፍሌ ውስጥ የታየው አተገባበር በተማሪዎች ንግግር ሊይ ተፅኖ እንዯሚፇጥር ሇማስተዋሌ ተችልሌ ፡ የመምህሩን መርጃ መሳሪያ
አጠቃቀም በተመሇከተ ከምሌከታው በተጨማሪም ሇተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ እና ሇመምህራን ቃሇመጠይቅ ተዯርጎሌ

10
ሰንጠረዥ አስራ ሶስት ፡- የመምህራን መርጃ መሳሪያ አጠቃቀም በሚመሇከት ሇተማሪዎች የቀረበ የፁሀፍ መጠይቅ
1. በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 2. አሌስማማም 1.ፇፅሞ አሌስማማም
ተ.ቁ. ዝርዝር 5 4 3 2 1
በቁጥር በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር በቁጥ በፐር
1 መምህሩ የተሇያዩ ስዕልችን፣ ፎቶግራፎችን እና ቅርፃ
ቅርጾችን በመማሪያ ክፍሌ በማምጣት 112 100
ተማሪዎችንእንዱናገሩ ያዯርጋለ?

የሥነ ጽሁፍ ሥራዎችን


2 /ሌቦሇዴ፣ ግጥም፣ ሥነ ቃሌ 112 100

ወዘተ/ ይጠቀማለ

1
እሊይ ከቀረበው ሰንጠረዥ መረዲት እንዯሚቻሇው መምህራን በክፍሌ ውስጥ ንግግርን ሲያስተምሩ ስዕልችን፣ ፎቶ ግራፎችን እና
ቅርፃ ቅርጾችን በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ በማምጣት ተማሪዎች እንዱነጋገሩ የማዴረግ ሇሚሇው ትያቄ ቁጥር 1 ከተማሪዎች
የተገኘው ምሊሽ ሁለም ተማሪዎች112 (100) የሰጡት ምሊሽ አንዴ አይነት ነው፡፡ ፇፅሞ አሌስማማም የሚሌ
ምሊሽ ሰተዋሌ መምህራን በተሇያ አጋጣሚ ክፍሌ ውስጥ የንግግር ክህሉን ሲተገብሩ ትምህርቱን አይረሴ ሇማዴረግና ይበሌጥ
ሇተማሪዎች ሳቢና ግሌፅ የንግግር አውዴን ሇመፍጠር ትምህረቱን ዝም ብሇው በሚያሰሇችና በገሇፃ መሌክ ከማቅረብ
ተማሪዎችን ሇንግግር የሚያነሳሳ መርጃ መሳሪያ ቢጠቀሙ የተማሪዎችን ተሳትፎ የመጨመር ሀይሌ ይኖረው ነበር ፡፡

ተማሪዎች ከሰጡት ምሌሽ እንዯተረዲነው ይህን እንዯማይተገብሩት ነው ፡ ሆኖም ግን ተማሪዎች ሁሌጊዜ


በአዲዱስ ነገሮችን ማየትና መማር ይፇሌጋለ፡፡በዚህ ጊዜ መምህሩ ከሊይ የተጠቀሰውን የማስተማሪያ መርጃ መሳሪያ ወዯ ክፍሌ
በማምጣት ማስተማር ሇክሂለ መዲበር ከፍተኛ አስተዋፆ ይኖረዋሌ ፡፡
እንዯ በዴለ (1996:12) ገሇፃ የሥነ ጽሁፍ ሥራ ሳቢነት ያሇውበመሆኑ የተማሪዎችን ትኩረት ሇመሰብሰብ ሃሳብና
አመሇካከታቸውን በራሳቸው ቋንቋ እንዱገሌፁ ከማስቻለም ባሻገር የሰዋሰዋዊ መዋቅሩም ሆነ የቃሊት.ችልታቸው እንዱያዴግ በተሳካ ሁኔታ
እገዛ ያዯርጋሌ፡፡ ስሇሆነም ሇተማሪዎች የቀረበው መጠይቅም ይህንን ሃሳብ መሠረት ያዯረገ ነው፡፡ ይኸውም መምህሩ
በክፍሌ ውስጥ ንግግርን ሲያስተምሩ የሥነ ጽሁፍ ውጤቶችን ይጠቀማለ ጥያቄ 2 የሚሌ ሲሆን የተማሪዎቹ
ምሊሽም 112 (100%)ፇፅሞ አሌስማማም የሚሌ ምሊሽ ሰጥተዋሌ፡፡ ስሇዚህም መምህራን፣ ከተማሪዎች እና
ከምሌከታዎች ውጤት መረዲት የሚቻሇው ተተኳሪ መምህራን የተማሪዎችን የንግግር ክሂሌ ሇማሻሻሌ የተሇያዩ የሥነ ጽሁፍ
ሥራዎችን የመጠቀሙ ሁኔታ ተግባራዊ እንዲሌሆነ ነው፡፡

11
የምህሩን መርጃ መሳሪያ አተቃቀም በሚመሇከት ሇመምህራን በቀረበው ቃሇ መጠይቅ መምህራን
የሰጡት ምሊሽ

1 በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ስትተገብሩ የተሇያዩ ስእልችን ፎቶ ግራፎችን በማስተማሪያ መርጃ መሳሪያ
ነት ትጠቀማሊችሁ ፡፡

መምህራኑ የሰጡት ምሊሽ በክፍሌ ውስጥ የምንጠቀመው መርጃ መሳሪያ የተማሪውን መጸሀፍ ነው በመመሪያው መሰረት
እንዱሰሩ እናዯርጋሇን የሚሌ ምሊሽ ነበር በምሌከታ ጊዜ የታየው ይሄንኑ ሲተገብሩ ነበር የማስተማሪያ ማቴሪያልች ሇአሊማ
የተያዘው ትምህርት ወዯ ግብ እንዱመጣ ወይም በተማሪው ሊይ የተፇሇገው የአስተሳሰብና የባህሪ ሇውጥ እንዱመጣ ከፍተኛ
አስተዋፆ አሊቸው፡፡ በክፍሌና ከክፍሌ ውጭ ይጠቀሙባቸዋሌ፡፡ በግሌ፣በጥንዴና በቡዴን በመገሌገሌ ስሇሚችለ ሇተማሪ ተኮር
የትምህርት አሰጣጥ ዴጋፍ ይሰጣለ፡፡ ስሇዚህ መምህራን ሇተማሪዎቻቸው የክሂሌና የእወቀት ዘርፎችን ሲያስተምሩ ተገቢ የሆኑ በጽሐፍ
፣በዴምጽና በእይታ የሚቀርቡ ማቴረያልችን መጠቀም የሚችለበትን ሁኔታ ማመቻቸት ያስፇሌጋቸዋሌ፡፡
በአጠቃሊይ ከምሌከታ፣ ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ እና ከተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ ምሊሾች መረዲት እንዯተቻሇው
አብዛኛውን ጊዜ መምህራን ንግግርን በማስተማር ጊዜ የተሇያዩ መርጃ መሣሪያዎችን ማሇትም ስዕልችን፣ ፎቶ ግራፎችን፣ ቅርፃ ቅርጾችን
እና የሥነ ጽሁፍ ሥራዎችን ብልም መቅረፀ ዴምጾችን ተጠቅሞ የማስተማሩ ሁኔታ በጣም ዝቅተኛ እንዯሆነ
ሇማረጋገጥ ተችሎሌ፡፡ ነገር ግን ከመምህራን፣ ከተማሪዎች የጽሁፍ ምሊሽ እንዱሁም በምሌከታ የተገኘው ውጤት
አንዴ አይነት ሆኖ ሇማየት ተችሎሌ፡፡ ይህ መሆኑም በተማሪዎች የንግግር ክሂሌ ሊይ ከፍተኛ ተፅኖ በመፍጠር ረገዴ አስተዋፆው
የጎሊ ነው ፡፡

4.6.የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮች


በቋንቋ ትምህርት ክፍሌ ውስጥ የመማር ማስተማር ሂዯት በሚከናወንበት ወቅት ተግባሩን ሉያዯናቅፈ የሚችለ ሁኔታዎች
በመምህሩም ሆነ በተማሪው ሉከሰቱ የሚችለ ችግሮች ይኖራለ፡፡ በመምህሩ በኩሌ የማስተማር ችልታ፣ የብቃት ማነስ፣ የዝግጅት ማነስ፣
የክፍሌ አመራር ችልታ ማጣት ወዘተ መጥቀስ ይቻሊሌ፡፡ በተማሪዎች በኩሌ ዯግሞ መታቀብ፣ የሚናገሩትን
ማጣት፣ ዝቅተኛ ወይም ሁለን ያማከሇ ተሳትፎ አሇመኖር እንዯሆኑ Ur(1996፣121)

11
የክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ አተገባበር ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮቸን በተመሇከተ
ሇመምህራን የቀረበ ቃሇ መጠይቅ ምሊሽ
ከተማሪዎች ጋር የሚያያዙ በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ወቅት ብዙ ተጽዕኖዎች አለ ትሌቁ ተማሪዎች ሇቋንቋው ያቸው
አመሇካከት እና ከቤተሰብ ይዘውት የሚመጡት የቋንቋው ጥሊቻ ቋንቋውን በማሇማመዴ ጊዜ ተፅኖ ይፇጥራለ ተማሪዎች ቋንቋውን
መናገር ቢችለ እንኳን ከመናገር መታቀብ ብልም በአማረኛ ክፍሇ ጊዜ ክፍሌ ሇቀው መውጣትን ያዘወትራለ ላሊው የተማሪው
ችልታ አሇመመጣጠን የንግግር ኪሂሌን በሚሇማመደበት ሰአት ከፍተኛ ተፅእኖ አሇው በተጨማሪም የቋንቋ
ትምህርትን ሇማስተማር የሚዘጋጁት የመማሪያ መጽሏፍት ሇንግግር የቀረቡት መሌመጃዎች ከተማሪው ዲራዊ እውቀት
ጋር ያሇመመጣጠን በንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ተፅኖ ይፇጥርብናሌ ተግባራቱ የተማሪዎቹን የዕሇት ተዕሇት ህይወት ሊይ
ካሌተመሰረቱ በትምህርቱ ሂዯት ሊይ አለታዊ ተጽዕኖ ይኖራቸዋሌ Leaver and Kaplan (2004፣61)፡፡ ከዚህ ሀሳብ
መረዲት የሚቻሇው ይዘቶቹ ተማሪዎቹ እንዱሇማመደ የማያዯርጓቸው ከሆነ በትምህርቱ ሂዯት ሊይ ተጽዕኖ እንዯሚፇጥር ነው፡፡
ተግባራት በቀሊለ ተማሪዎቹ ሉያውቋቸው እና የተፇሇገውን ክሂሌ እንዱሇማመደ የሚያስችለ መሆን ይኖርባቸዋሌ፡፡
በአውንታዊም ሆነ በአለታዊ ሁኔታ በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ተጽዕኖ ከሚያዯርጉ ላልች ተቋማዊ ተጽዕኖዎች መካከሌ
ሇትምህርቱ የተመዯበው ጊዜ ነው፡፡ ሇአማርኛ ቋንቋ ትምህርት የተመዯበው ክፍሇ ጊዜ በሳምንት አንዴ መሆኑ
ተማሪዎችን ሇማሇማመዴ በቂ ባሇመሆኑ ክሂለን በአግባቡ ሇመተግበር አስቸጋሪ ነው፡፡
(Leaverand Kaplan 2004:61 እና Van Le 2014፡119)፡፡ የማስተማሪያ ዘዳውን
በመጠቀም ማንኛውንም ክሂሌ ሇማስተማር በቂ ጊዜን ይፇሌጋሌ፡፡ በተሇይም የአፍሌቆት ክሂልች የሆኑትን መጻፍ እና
መናገር በክፍሌ ውስጥ ሇማስተማር ሰፉ ሌምምዴ ማካሄዴን የሚጠይቁ በመሆናቸው በቂ ጊዜን የሚጠይቁ ናቸው፡፡ በመቀጠሌ
ትምህርቱ የሚጀምረው ከአምስተኛ ክፍሌ መሆኑ ቢያንስ አፊቸውን በአማርኛ የፇቱ ተማሪዎች እንኳን በአግባቡ ንግግር ኪሂሌን
ሇመተግበር የቋንቋው ችልታ የሊቸውም ማሇትም ተማሪዎች ከታችኛው ክፍሌ ይዘውት የሚመጡት ንግግር ችልታ
ክሂለን በበአግባቡ ሇመተግበር እንቅፊት እየሆነባቸው ነው፡፡
በአጠቃሇይ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር ተፅኖ ሚፇጥሩ ተቆማዊ እና ከተማሪዎች በኩሌ ሉመጡ የሚችለ ጉዲዮችን በስፊት
ሇመግሇፅ መሞከራቸውን ሲገሌፁ መምህራን ግን እነዝህን ተፅኖዎች ሇመቅረፍ ምንም ያዯረጉት ጥረት አሇመኖሩን እሊይ
በምሌከታ ተማሪዎች በሰጡት የፁሁፍ መጠይቅ እና መምህራን ከሰጡት ምሊሽ መረዲት ይቻሊሌ

11
ሆኖም ግን ምሁራን በምእራፍ ሁት ሇት በስፊት ሇመግሇፅ እንዯሞከሩት ፡ የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ
ችግሮችን ሇማስወገዴ የሚያግዙ ተግባራትን በስፊት ሲገሌጹ
Ur(1996:121) እና በዴለ (2007፡89-90) ንግግርን በማስተማር ሂዯት ሇሚያጋጥሙ ችግሮች
የሚከተለትን ተግባራት በመ ፍትሄነት ጠቁመዋሌ፡፡የቡዴን ሥራን መጠቀም፡- የክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባራትን
ተማሪዎች በቡዴን ሆነው እንዱያካሂደ ማዴረግ የሚናገሩ ተማሪዎችን ቁጥር ይጨምራሌ፡፡ እንዱ ሁም በክፍለ
ተማሪዎች ፉት ቆመው ሇመናገር የሚፇሩና ጭምት ተማሪዎች በተወሰኑ ተማሪዎች አዴማጭነት ንግግር
እንዱሇማመደ እዴሌ ይሰጣሌ፡፡ ይህን ሇማዴረግ እና የሁለንም ተሳትፎ ሇማጏሌበት መምህራን ትኩረት
በመስጠት መከተታተሌ ይኖርባቸዋሌ፡፡ሳቢና አነቃቂ የመወያያ ርዕስ ወይም ጥያቄ መምረጥ ፡ ተማሪዎች የክፍሌ ውስጥ
የንግግር ተግባር የሚመረጠው ርዕሰ ጉዲይ ወይም የሚዘጋጀው ጥያቄ ግሌጽ፣ ሳቢ፣ ተማሪዎችን ሇንግግር የሚያነሳሳና ሉያነጋግር
የሚችሌ ሰፉ ሃሳብ የያዘ መሆን ይኖርበታሌ፡፡ የተመረጠው ርዕሰ ወይም የተዘጋጀው ጥያቄ የተማሪዎችን ፍሊጏት
መሠረት አዴርጏ ከሆነ የተማሪዎች ተሳትፎ ከፍ ይሊሌ፡፡ ተግባሩን በራሳቸው የቃሊት አጠቃቀም እና አገሊሇጽ እንዱያቀርቡ
ማዴረግ፡- ተማሪዎች አንዴን ርዕስ ጉዲይ በተመሇከተ ንግግር በሚያዯ ርጉበት ጊዜ ሃሳባቸውን በራሳቸው ቃሊትና
የአገሊሇጽ መንገዴ እንዱያቀርቡ ማሇማመዴ ተገቢ ነው፡፡
ይህ ሁኔታ ተማሪዎች ሉገሌፁት በሚፇሌጉት ጉዲይ ሙለ ትኩረታቸውን በማሳረፍ በሚናገሩት ሃሳብና
በቋንቋ አጠቃቀማቸው መካከሌ ጠንካራ ግንኙነት እንዱኖረው ያዯርጋሌ፡፡ ስሇሆነም ተማሪዎች ሃሳባቸውን በራሳቸው የቃሊት
አጠቃቀምና የአገሊሇጽ ችልታ ተጠቅመው እንዯያቀርቡ ማዴረግ የንግግርን ተግባር ከባዴ አዴርገው እንዲያስቡት ያዯርጋሌ፤ በራስ
የመተማመን ዯረጃቸውን ከፍ ያዯርገዋሌ፡፡የንግግር ክሂሌን በሚመሇከት መመሪያ ወይም ትዕዛዝ መስጠት በክፍሌ ውስጥ የንግግር
ተግባር ተማሪዎችን እኩሌ በማሳተፍ ተፇሊጊውን ውጤት ማምጣት ይችሌ ዘንዴ መመሪያና ትዕዛዞችን ተከትል መሄዴ
አሇበት፡፡ ይህም የሚሆንበት ዋናው ምክንያት የተወሰኑ ተማሪዎች ብቻ ብዙውን የሌምምዴ ጊዜ እንዲይወስደ እና ጭምት ተማሪዎች
እኩሌ ዴርሻ እንዲይኖራቸው ስሇሚያዯርግ ነው፡፡ መምህራኑም በሌምምዴ ሂዯት ሇሌምምደ የተመሇከተው
መመሪያ ወይም ትዕዛዝ ተግባራዊ መሆኑን መከታተሌ አሇባቸው፡፡ ስሇዚህ የመናገር ክሂሌን የክፍሌ ውስጥ ክንውን ውጤታማ
ሇማዴረግ በተማሪዎች የክፍሌ ውስጥ ተራክቦ ሊይ ተፅዕኖ የሚያሳዴሩ ችግሮችን ሇመቀነስ ከሊይ በመፍትሄነት የቀረቡትን ነጥቦች ተግባራዊ
ማዴረግን መምህራን በውሌ ሉገነዘቡት ይገባሌ፡፡ በማሇት በስፊት ሲገሌጹ ተተኳሪ መምህራን ግን

11
ይህንን ተግባራት አሇማከናወናቸው ሇንግግር ክሂሌ አተገባበር ተጽኖ መፍጠሩን መረዲት ተችልሌ፡፡

4.7.የጥናቱ ውጤት ማብራሪያ

በዚህ ንዐስ ርዕስ ስር ከዋና ጥናት ከተገኙ ውጤቶች በመነሳት የተቀመጡ ዝርዝር አሊማዎች እና መሪ ጥያቄዎችን መሰረት
በማዴረግ ማብራሪያ ተሰቶሌ ፡፡
በመሆኑም በጥናቱ ውስጥ ዋነኛ ትኩረት የሆኑት፣ 1/የመምህሩ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ዯረጃ ምን ይመስሊሌ?
2/የመ ምህሩ ንግግርን የማስተማሪያ ዘዳ ከተማሪው ዲራዊ ዕውቅ ጋር ይመጣጠናሌ? 3/ በንግግር ትምህርት አቀራረብ
ወቅት ቀስቃሽ የሆነ ዘዳን ይጠቀማለ ? 4/መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ሲተገብሩ የተማሪዎች ተሳትፎ ምን
ይመስሊሌ? ከዚህ አንጻር የተገኙ ውጤቶች ሊይ በመመስረት ጥናቱ ካስቀመጠው መ ሪ ጥያቄዎች በማያያዝ ማብራሪ
እንዱሰጥ ተዯርጓሌ፡፡

4.7.1.ከመምህሩ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ዯረጃ አንፃር


ንግግር የተሇያዩ ንዐሳን ተግባራትን የያዘ ሂዯት እንጂ በአንዴ ውስን ጊዜ የሚከናወን ነጠሊ ተግባር አይዯሇም፡፡ንግግሩ ከመቅረቡ
በፉት እና ከቀረበ በኋሊ ሉተኮርባቸው የሚገቡ ተግባራት አለ በማሇት በዴለ (2007፣ 92፡93) ንግግር
ማስተማር ከመጀመሩ በፉት ንግግሩን ማስተዋወቅና ፍሊጎት መቀስቀስ፣ ተማሪዎቹን ሇንግግሩ የሚያዘጋጅ የተወሰነ የቋንቋ ሌምምዴ
ወይም ዝግጅት ማዴረግ ይኖርበታሌ፡፡ በተግባር ጊዜም ተማሪዎቹ በጥንዴ ወይም በቡዴን በመሆን የሚጠበቀውን ሇውጥ
መሰረት በማዴረግ ተግባሩንየሚያከናውኑበት ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የተሇያዩ ብሌሃቶችን ተጠቅመው፤ ትኩረታቸውን
ፍቺ ሊይ አዴርገው ተግባራቱን ሇማከናወን ጥረት የሚያዯርጉበት ነው በማሇት ምሁራን በምእራፍ ሁሇት በስፊት ገሌፀዋሌ ፡፡
በዚህ ጥናትም መረጃ ሇመሰብሰብ በዋነኛነት በክፍሌ ውስጥ ተከታታይ ምሌከታ ከቪዱዮ ቀረፃ ጋር በአጋዥነት የተማሪዎች የፁሁፍ
መጠይቅ እና በመምህራን ቃሇ መጠይቅ መረጃ ተሰብስቦ ተተንትኖሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበሩን አስመሌክቶ መረጃ ሇመሰብሰብ እንዱያስችሌ
ከተዘጋጀው የምሌከታ ቅፅ ከተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ እንዱሁም ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ እንዯሚያመሇክተው
መምህሩ በአቀራረብ ዯረጃው ወዯ ዋናው ተግባር ከመግባቱ በፉት የተሇያዩ ዘዳዎችን በመጠቀም የእሇቱን ትምሀርት ግሌፅ ሳቢና
ማራኪ በማዴረገ ረገዴ ምንም ስራ እንዲሌተሰራና የእሇቱን ትምህርት ከመጀመሩ በፉት የተማሪውን ፍሊጎት እና ተሳትፎ ሇመጨመር
መምህራን ጥረት ሲያዯርጉ እንራሌነበረ ከተገኘው መረጃ ሇማወቅ ተችልሌ መምህራን ማንን ነው

11
የማስተምረው? በማሇት የትምህርቱን ይዘት፣ የማስተማሪያውን ስነ ዘዳ መፇተሽ ይገባሌ፡፡ ምክንያቱም መምህሩ
የተማሪዎችን እዴሜ፣ ዲራዊ እውቀት እና ፍሊጏት ካሌፇተሸ የሚያስተምረው ትምህርት ውጤት አሌባ ሉሆን
Fayzeh (2012:7) እንዲለት ንግግርን ሇማስተማሪያነት የሚቀርቡት ይዘቶች ከተማሪዎች ዲራዊ እውቀት፣ ከእዴሜያቸውና
ከፍሊጏታቸው ጋር የተመጣጠነ መሆን ይገባዋሌ፡፡ ስሇዚህም ቅዴመ ዝግጅት ወሳኝ ነው፡፡ ይሁን እንጂ
ከምሌከታም፣ከተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ እንዱሁም ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ
እንዯሚያመሇክተውነ መምሀራን በንግግር ትምህርት አቀራረብ የእሇቱን ትምህርት በቀጥታ ሇተማሪዎች እንዯወረዯ በማቅረባቸው
ተማሪዎች ንግግር ከማዴረግ ይሌቅ መታቀብ፣ፍሊጏት ማጣት የመሳሰለት ችግሮች ሉታዩ ችሇዋሌ፡፡ ይህን ችግር በተሻሇ
ሁኔታ የፇተሸ አንዴም መምህር አሇመኖሩን ከውጤቱ ሇመረዲት ተሞክሮሌ፡፡ በተግባር ጊዜ አቀራረብም
የመምህሩን የንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አቀራረብ በተከታታይ ምሌከታና በተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ እና ከመምህራና
ቃሇ መጠይቅ የተገኘው ውጤት እንሚያመሊክተው ዯሚያመሊክተው የእሇቱ የንግግሩ ይዘትም የተማሪዎችን እዴሜና የእውቀት ዯረጃ ያገናዘበ
ባመሆኑ
ሇበ መምህሩ የተፇተሸ ሳይሆን በመማሪያ መጽሏፍ ሊይ የቀረበውን የመወያያ ርዕስ ተማሪዎች በቀጥታ በመሇማመዴ
ንግግር እንዱያዯርጉ ትእዛዝ ወይም መመሪያ ሲሰጡ ታይቶሌ፡፡ በአተገባበር ሊይ የተገኛው ውጤት እንሚያመሇክተው ተማሪዎች
የተሰጣቸውን ተግባራት ከጓዯኞቸቸው ጋር እንዱሇማመደ ምቹ ሁኔታን አሌፇጠሩሊቸውም፡፡ተማሪዎች በብዴን
እንዱወያዩ በተከታታይ በምሌከታእና በቪድዮ እንዯታየው በሁለም ተተኮሪ ክፍሌ ምንም አይነት ውይይት ያ ሇታየበትና
መምህሩ መምህር መራሽ የማስተማሪያ ዘዳን እንዯተጠቀመ መገንዘብ ተችልሌ ፡፡
በምእራፍ ሁሇት ምሁራን በስፊት እንዯገሇፁት የቡዴን ሥራ ተማሪዎችን መዴቦ ማስተማር የንግግር ክሂሌን ከሚያዲብሩ
ዘዳዎች ውስጥ አንደ ነው፡፡ Brown (2007:177) “የቡዴን ሥራ ተማሪዎች በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ ሁሇ ት እና
ከዚያ በሊይ ሆነው የተሇያዩ ተግባራትን እንዱያከናውኑ የሚያስችሌ ዘዳ ነው፡፡ የቡዴን ሥራ ማሇት የተሇያዩ ዘዳዎችን አቅ ፎ
የያዘ ጥቅሌ መጠሪያ ሲሆን ሁሇት እና ከዚያ በሊይ ወይም ከሁሇት እስከ አምስት ዴረስ አባሊት ያለት ተዯራጅተው በመተባበር
የሚሳተፈበት ነው” በማሇት ይገሇፃለ፡፡ ሆኖም ግን በታየው ተተኮሪ ክፍሌ መምህራንእራሳቸውተዋናይ በመሆን ሲተገብሩ እንጂ
በአተገባበር ሂዯቱ መምህራን ንግግር ኪሂሌ አተገባበር ዯረጃን የጠበቀ አሇመሆኑን ከሁለም መርጃ ማሳሪያ የተገኘውም መረጃ ያሳያሌ ፡፡

11
4.7.2.ከመምህሩ የግግር ኪሂሌ የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም አንፃር
Signh (2007:55) የማ ስተማ ሪያ ዘዳ ማ ሇት አንዴ መ ም ህር የትም ህርቱን ይዘት ሇተማሪዎች የሚያቀርብበት
መንገዴ ነው፡ በማሇት ይገሌፃለ፡፡ ከዚህ ጋር በተያያዘ ትሚ. (2004፡22) መምህራን እያንዲንዲቸው ተማሪዎች
የተሇየ የትምህርት አቀባበሌ ዘዳ፤ የመጡበት አካባቢ፣ የእዴሜና የጾታ ሌዩነት እንዱሁም የመማር ፍሊጏት በመመርመርና በመገንዘብ
ሁለንም ሉያካትት የሚችሌ የማስተማሪያ ዘዳ መምረጥ እና መጠቀም ይኖርባቸዋሌ፡፡ በማሇት አስፍሯሌ፡፡ ሆኖም ግን በክፍሌ
ውስጥ ምሌከታ ከታየው ውጪ ተመሳሳይ ጥያቄዎችን በማዘጋጀት ሇተማሪው የፁሁፍ መጠይቅ እና ሇመምህራን
ቃሇ መጠይቅ ተዯርጎ የተገኘው መ ረጃ እንዯሚ ያ መሊክተው መ ም ህራ ን የሚጠቀሟቸው የማስተማሪያ ዘዳዎች
የመምህሩ ገሇፃ ብቻ መሆኑን ተገንዝበናሌ ሁሌጊዜ አንዴ አይነት በመሆናቸውም ተማሪዎቹ የመሰሊቸት ሁኔታ
ታይቶባቸዋሌ፡፡ ጭውውት፣ ውይይት፣ ክርክር ወይም ላልች ሥነ ዘዳዎችን የመጠቀሙ ሁኔታ አሌፎ
አሌፎ እንኳን አይስተዋሌም ነበር የቪዱዮው ውጤትም ይህንን ያመሊክታሌ፡፡ በአጠቃሊይ የጥናቱ ውጤት
እንዯሚያመሇክተው ሇክፍለ ዯረጃ የቀረቡት መርጃ መሣሪያዎች በውስጣቸው ያካተቷቸው ይዘቶች፣ መሌመጃዎችና ክንውኖች
ተማሪዎች ሃሳባቸውን በንግግር የመግሇጽ ችልታቸውን ሉያዲብሩ የሚችለ ባሇመሆናቸው ተዯጋጋሚ የሆነ የማስተማሪያ ዘዳና
ግሌጽ መመሪያ ባሇመኖሩ በተፇሇገው መንገዴ እንዲይዲብር አለታዊ ተፅዕኖ አዴርጓሌ፡፡ እንዱሁም በተማሪዎች መካከሌ የእርስ በርስ መስተጋብር
ሇመፍጠር የሚያስችሌ ሇቡዴን ውይይት ተማሪዎችን የማዯራጀት ሁኔታም አሇመኖሩ ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ እና ተማሪዎች
ሃሳባቸውን በነፃነት ሇመግሇጽ እንዱችለ የማበረታታቱ ሁኔታ ትኩረት ያሌተሰጠው ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ ይህም የሚያመሇክተው
የተማሪዎችን የንግግር ችልታ ሇማዲበር መምህራን በቂ ግንዛቤ ወስዯው ያሌተዘጋጁበት፣ የተወሰነና ግሌጽ አሊማ ይዘው ያሌገቡበት
እንዱሁም የማስተማሪያ ሥነ ዘዳው የተማሪዎችን ፍሊጏት እና ዲራዊ እውቀት ያሊገናዘበ መሆኑ ነው፡፡መ ም ህሩ የተማሪዎችን
እዴሜ፣ ዲራዊ እውቀት እና ፍሊጏት ካሌፇተሸ የሚያስተምረው ትምህርት ውጤት አሌባ ሉሆን ይችሊሌ፡፡

በተግባቦታዊ አቀራረብ የክፍሌ ውስጥ እንቅስቃሴ አብዛኛውን ጊዜ ግሌጋልታዊውም ሆነ ስነሌሳናዊ አሊማው ከተማሪው ፍሊጎት
ችልታ አኳያ የተሇያዩ ተግባራትን ይቀርጻሌ፡፡ ብዙውን ጊዜ ስራው የሚከናወነው በቡዴን ወይም በጥንዴ
ሀሳብ መረዲት እንዱችለ፣ እንዱከራከሩ፣እንዱወያዩ ወዘተ… የሚያግዝ ሌውውጥ በተገቢው ሁኔታ መካሄዴን ነው፡፡
ይህም የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር በከፍተኛ ዯረጃ ሁኔታዎችን ያመቻቻሌ በማሇት Richards (1994:71) ያስገነዝባለ፡፡

11
ይሁን እንጂ ከምሌከታም፣ ከተማሪዎች የጽሁፍ መጠይቅ እንዱሁም ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ
እንዯሚያመሊክተው አብዛኛውን ጊዜ ትኩረት እንዯማይሰጡ መማር ያሇባቸውን የንግግር ትምህርት በቀጥታ ሇተማሪዎች እንዯ ወረዯ
በማቅረባቸው ተማሪዎች ንግግር ከማዴረግ ይሌቅ መታቀብ፣ መፍራት፣ ፍሊጏት ማጣት የመሳሰለት ችግሮች ሉታዩ
መቻሊቸውን፡፡በጥናቱ ወቅት ሇማየት ተችሎሌ፡፡ጠቅ ሇሌ በማዴረግ በምሌከታ እና በተማሪው የፁሁፍ መጠይቅ እንዯተመሇከትነው
የመምህሩ የመማር ማስተማር ሂዯት እና የመምህሩ የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም መምህሩን ያማከሇና ተማሪውን ሇተግባር የሚገፊፊ
ብልም ተግባቦታዊ በሆነ መሌኩተማሪውን ሇንግግር ሚያነሳሳ ሆኖ አሊገኘሁትም ተማሪውን በቡዴን እንዱወያይ እንዱከራከር የሚጋብዝ
አይዯሇም ተማሪውን መአከሌ ያዯረገም አይዯሇም መምህሩ እራሱ መሪተዋናይ በመሆን በገሇፃ መሌክ ሲያስተምር
በምሌከታው ሇመታዘብ ተችልሌ፡፡ የተማሪዎቹም በፁሁፍ መጠይቅ የሰጡት ምሊሽ ይሄንኑ የሚያመሇክት ነው፡፡ከዚህ
መረ ዲት እንዯሚቻሇው መምህራን በስሌቶች ሊይ ያሊቸው ትግበራ ዝቅተኛ እንዯሆነነው፡፡

በአጠቃሊይም መማር ማስተማርን ሇማቀሊጠፍ የሚውለት ዘዳዎች ትኩረት ተሰጥቷቸው መምህራን ሉያቀርቧቸውና
ሉተገብሯቸው የሚገቡ መሆናቸውን ያሳያሌ፡፡ በማስከተሌም በነዚሁ በመምህሩ ንግግር የማስተማሪያ ዘዳ አጠቃቀም
ስሌቶች የንግግር ክሂሌ አፍሌቆትን የሚጠይቅ በመሆኑ ተማሪዎች ከአዕምሯቸው እያፇሇቁ በቂ ሌምምዴ ማዴረግ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡
ይህ ዯግሞ ውጤታማነቱ ሉረጋገጥ የሚችሇው ተማሪዎቹን አሳታፉ የሚያዯርጉ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር እና
ተመራጭ የማስተማሪያ ዘዳዎችን ተግባር ሊይ በማዋሌ ነው፡፡ በዚህ የጥናት ውጤት እንዯታየው ከመምህሩ አተገባበር
አንጻር ያሇው ውጤታማነት ተፇትሾ የተገኘው ውጤት አለታዊ ነው ፡፡

4.7.3. በአቀራረብ ቀስቃሽ ዘዳን ከመጠቀም አንፃር


አንዴ የቋንቋ መምህር ክፍሌ ውስጥ ገብቶ ወዯእሇቱ ትምህርት ከመግባቱ በፉት የተማሪዎችን ስሜት ማነሳሳትና ሇትምህርቱ
ዝግጁ እንዱሆኑ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡ ምክንያቱም በክፍሌ ውስጥ የሚቀርቡ ተግባራትን በምን አይነት ዯረጃ እንዯሚቀርቡ
በማያሻ ማ ሁኔታ አውቆ የተማሪዎች ን ፍሊጏትና ስሜት እንዱሁም እዴሜና ዲራዊ እውቀት ሉመጥኑ የሚችለ ከእሇቱ
የመነጋገሪያ ርዕስ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚነጋገሩበት ወይም ስሇእሇቱ ተግባር እንዱገምቱ
የሚያዯርግ የማነቃቂያ ጥያቄ መጠየቅ ከማ ንኛውም የቋንቋ መምህር የሚጠበቅ ተግባር ነው፡፡ ሆኖም ግን በክፍሌ ምሌከታ
መነቃቃትን ሇመፍጠር መምህራን የተሇያዩ ዘዳዎችን ተጠቅመዋሌ? ሇሚሇው ጥያቄ በምሌከታው እንዯታየው በሁለም ተጠኚ
መምህራን ተማሪዎችን ወዯ

11
ዋናው ስራ እንዱገቡ ሇማነቃቃት ባሇመሞከራቸው ተማሪዎች የተሰጣቸውን ስራ ሇመጀመር ብዙ ዯቂቃዎችን ሲያባክኑ
ታይተዋሌ፡፡ ከሰንጠረዡ መረዲት እንዯሚቻሇው የእሇቱን ትምህርት ሇተማሪዎቹ ከማቅረብ ውጪ አንዴም መምህር ይህን
ሲተገብር በምሌከታው አይታይም ፡፡

11
4.7.4.የንግግር ክሂሌ ሲተገብሩ ከተማሪዎች ተሳትፎ አንፃር
በርካታ ሙሁራን እንዯሚገሌፁት በቋንቋ መማር ማስተማር ሂዯት ተማሪዎች ከፍተኛ ሚና አሊቸው የሚባሇው፡፡ በተሇይ
የንግግር ክሂሌን ሇማዲበር ፍሊጏት ያሇው የቋንቋ ተማሪ የራሱን ሃሳብ ሇላሊው ወገን ሇማስተሊሇፍ መሞከርና የላሊውንም ንግግር አዲምጦ
የመረዲት ኃሊፉነት ይጠበቅበታሌ፡፡ በሚማረው ቋንቋ ብቃት ባይኖረውም ብቃቱን ሇማሻሻሌ ተሳትፎ ማዴረግ
ይጠበቅበታሌ፡፡ Freeman and Long (1991፣199) ከዚህ ሃሳብ መረዲት የሚቻሇው አንዴ ተማሪ ንግግር
በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት እስኪቀዲጅ ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ
እንዲሇበት ነው፡፡
Richard Rodjers (1986፣77) በቋንቋ ትምህርት ንግግርን የሚያስተምር መምህር በሚሰጠው የመወያያ፣
የመከራከሪያ ርዕስ ሊይ ተማሪዎች በቡዴናቸው ሃሳብ መስጠት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ በዚህ ጊዜ እያንዲንደ ተማሪ የመናገር እዴሌ
ስሇሚያገኝ የንግግር ችልታው እየተሻሻሇ ይሄዲሌ፡፡ ይሊለ መምህራን ሇቀረበው ጥያቄ የሰጡት ምሊሽ በክፍሌ ውስጥ በንግግር
ኪሂሌ አተገባበር ተማሪዎች ተሳትፎቸው እንዱያዴግ ባሇችው አንዴ ክፍሇ ጊዜ ጥረት እናዯርጋሇን ነገር ግን በአንዴ ክፍሌ ውስጥ ቋንቋውን
መናገር የሚችለ ሌጆች በዛ ቢባሌ አምስት ናቸው የተቀሩትን ተሳትፎ ሇማሳዯግ ብንጥርም ተማሪዎቹ ሇቋንቋውም ፍሊጎት ስላሊቸው ሇላሊቸው
ውጤታማ መሆን አሊቸሌንም የሚሌ ምሊሽ ሶስቱም መምህራን መሌሰዋሌ ፡፡
ምሁራን እሊይ በስፊት እንዯገሇፁት አንዴ ተማሪ ንግግር በሚማርበት ወቅት በቋንቋው የንግግርን ብቃት እስኪቀዲጅ
ዴረስ ችሊ ሳይሌ እና ሳይሰሇች መማር ወይም መሇማመዴ እንዲሇበት ነው፡፡ ሇተማሪዎቹ ቋንቋው ሁሇተኛ ቋንቋቸው እንዯመሆኑ
መጠን እና አብዛኛወቹ ተማሪዎች ዯግሞ ቋንቋው በስፊት ከማይነገርበት ቦታ ስሇሚመጡ ሇቋንቋው ብቃት
ባይኖራቸውም መምህራን ግን እንዯገሇፁት በርካታ ችግሮች ቢኖሩባቸውም የተማሪዎችን ችልታ ሊማሳዯግ የተሇያየ ዘዳን በመጠቀምና
በቡዴን በመከፊ ፇሌ በልም ፍሊጎታቸውን ሇመጨመር ሳቢ እና አነቃቂ የፇጠራ ስራዎችን ተጠቅመው የተማሪዎችን ተሳትፎ በማሳዯግ ረገዴ
ምንም የተሰራ ስራ እንዯላሇ ከመምህራኑ ምሊሽ መረዲት ተችልሌ ፡ Bygate (1987፡3) የቋንቋ መዋቅርን ማወቅና
በቋንቋው ሇመገሌገሌ የሚያበቃ ክሂሌ መኖር ንግግርን የመማር አሊማን ሇማሳካት ጠቃሚ ነው፡፡ የንግግር ክሂሌ በክፍሌ ውስጥ
ከማስተማር አሊማዎች አንደ ተማሪዎች በተሇያዩ አቅጣጫ ያሊቸውን ተሳትፎ ማሳዯግ ነው፡፡ የተማሪዎች
የቋንቋ እውቀታቸው የሚመዘነው በታሊሚው ቋንቋ ሇመማር፣ ሇመናገርና ሀሳብ ሇመሇዋወጥ ያሊቸውን ብቃት በተሳትፎ
ሉያሳዴጉ ሲችለ ነው፡፡

12
ተማሪዎች በቋንቋ ክፍሇ ጊዜ ንግግር እንዱማሩ ሁኔታዎች ካሌተመቻቸሊቸው ሇትምህርት ያሊቸው ፍሊጎት ከመቀነሱም በሊይ ንቁ ተሳታፉ
አይሆኑም፡፡
Harmer (2007:55) የመናገር ክሂሌን ሇማሳዯግ ተማሪዎችን በክፍሌ ውስጥ ሉያሳትፈ የሚችለ ተግባራት መቅረጽ
ያስፇሌጋሌ፡፡ የመናገር ክሂሌን ተግባራት ሲዘጋጅ ተማሪዎቹ ሙለ በሙለ በትምህርቱ እንዱሣተፈ እዴሌ የሚሰጡና
ከሌምምደ በኃሊ የመምህሩ ምጋቤ ምሊሽ ግምት ውስጥ የሚያስገቡ ከሆነ ተማሪዎቹ በትምህርቱ እርካታ ያገኛለ፡፡
ይህም ተማሪዎቹ የታሇመውን አሊማ በቀሊለ እንዱዯርሱበት ይረዲሌ፡፡ ተግባራቱ ሁለም ተማሪዎች የሚያሳትፍ ከሆነ
ክፍለ ያሇምንም ችግር ተግባቦቱ የሰመረ ይሆናሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ተማሪዎቹን በራስ የመተማመን ስሜት ከፍ በማዴረግ በንግግር ሀሳብን
መግሇጽ የቋንቋ ትምህርት ክፍሌ ባህሌ እንዱሆን ከፍተኛ አስተዋፆኦ ያዯርጋሌ በማሇት ገሌፀዋሌ፡፡
በክፍሌ ውስጥ ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ የማዴረጉ ፊንታ መምህሩ ሇሌምምደ ይዞት የሚቀርበው የመሇማመጃ ርዕስ ከፍተኛውን ሚና
ይጫወታሌ፡፡ ከሠንጠረዡ ሇመረዲት እንዯተቻ በመከታተያ ቁጥር 1 ተማሪዎች በክፍሌ ውስጥ ንቁ ተሳትፎ አሊቸው ሇሚሇው ጥያቄ
እንዯታየው በአምስቱም ተተኳሪ ክፍሌ ውስጥ ጎሌቶ የታየው የመምህሩ ገሇጻ እንጂ የተማሪው ተሳትፎ አይታይም ጠያቂውም
ተናጋሪውም መምህሩ ነበር አዴማጩም ተተኮሪው መምህር ነበር ፡፡

12
ምዕራፍ አምስት
5. ማጠቃሇያ፣ የመፍትሄ ሀሳቦች እና ወዯፉት ሉጠኑ
የሚገባቸው መሰረታዊ ነጥቦች

5.1 ማጠቃሇያ
በምዕራፍ አንዴ ሊይ እንዯተጠቀሰው የዚህ ጥናት ዋነኛ አሊማ በጨሇነቆ ወረዲ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ
ትምህርት ቤት የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ትምህርት አተገባበራቸው ምን
እንዯሚመስሌ መመርመርሲሆን ጥናቱ በሚከተለት ዝርዝር አሊማዎች ዙሪያ ያጠነጠነ ነው፡፡ ይህንንም ዋነኛ ዓሊማ ከግብ
ሇማዴረስ ሇጥናቱ መነሻ ሉሆኑ የሚችለ አራት መሰረታዊ ጥያቄዎች በጥናቱ ውስጥ እንዱመሇሱ ተዯርጓሌ፡፡
ከሊይ የተዘረዘሩትን መሰረታዊ ጥያቄዎች በጥናቱ መሌስ ሇመስጠት ከጅማሬው እስከ ፍጻሜው ሌዩ ሌዩ ተግባራት
ተከናውነዋሌ፡፡ እነዚህም ሌዩ ሌዩ ተግባራት እንዯሚከተሇው ሇማቅረብ ተችሎሌ፡፡ይህ ጥናት ተግባራዊ ሇማዴረግ በመጀመሪያ
የጽሐፍ መጠይቅ፣ የምሌከታ ቅጽ፣እና የመምህራን ቃሇ መጠይቅ እና የመሳሰለትን ማዘጋጀት ይጠይቅ ነበር፡፡ ሇጥናቱ
አስፇሊጊ የሆኑ መሰረታዊ የጥናት መሳሪያዎች ከተዘጋጁ በኋሊ ዋናው ጥናት እንዱካሄዴ ተዯርጓሌ፡፡ አጥኚዋ ጥናቱን ሇማሳካት
አስተዋጽኦ ያዯርግሌኛሌ ብሊ ያሰበችውን ቦታ በአመቺ የናሙና አመራረጥ ስሌት ሌትመርጥ ችሊሇች፡፡ በመሆኑም በጨሇንቆ ሁሇተኛ
ዯረጃ በተመረጡ ሁሇት ሁሇተኛ ዯረጃ ትምህርት ቤት የጥናቱ ተተኳሪ እንዱሆን አዴርጋሇች፡፡ በትምህርት ቤቱ ውስጥ በአስረኛ
ክፍሌ ከሚማሩ ተማሪዎች መካከሌ በአመቺ የናሙና ስሌት ተማሪዎች ሇጥናቱ ተተኳሪ ሆነው እንዱመረጡ ተዯርገዋሌ፡፡በላሊ መሌኩ
የተመረጡት ተተኳሪ ተማሪዎች በተመራማሪው የተዘጋጀውን የፁሁፍ መጠይቅ እንዱመሌሱ ተዯርጎሌ፡፡
ከጥያቄው ጋርተመሳሳይ የአጠያየቅ ስሌትን በተከተሇ መሌኩ የምሌከታ ቅፅ በማዘጋጀት የክፍሌ ውስጥ ተከታታይ ምሌከታዎች ብልም
የክፍሌ ውስጥ የቪዱዮ ቀረፃ ተዯርገዋሌ በመቀጠሌም ተመሳሳይነት ያሇው ጥያቄ በማዘጋጀት ሇሶስት መምህራን የቃሇ መጠይቅ ተዯርጎ
መረጃዎች ተሰብስበዋሌ ፡፡
በክፍሌ ውስጥ ምሌከታ በተማሪዎች የፁሁፍ መጠይቅ እና ከመምህራን ቃሇ መጠይቅ የተገኘው መረጃ ሇመተንተን የመረጃዎቹን
ስርጭት ወጥነት መፇተሽ አስፇሊጊ ነበር፡፡

12
በመሆኑም የተገኘው ውጤት በስታቲክሳዊና በገሇፃ መሌኩ ተግባር ሊይ በማዋሌ መረጃው ተተንትኖሌ፡፡
በክፍሌ ውስጥ የንግግር ክሂሌ የመማር ማስተማር ሂዯት ተማሪዎች በተገቢው እና በሚፇሇገው መንገዴ ችልታቸው እንዱዲብር
አንዴ የአማርኛ ቋንቋ መምህር የተሇያዩ መንገድችንወይም ስሌቶችን መጠቀም እና ንግግር ከማቅረቡ በፉትምንምንተግባራትን
የማስተማሪያ ዘዳዎችን መምረጥ እንዱሁም ማንን እንዯሚያስተምር ራሱን ሇማዘጋጀት ከፍተኛ ትኩረት ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡
ምክንያቱም መምህራን ጥሩ እና ምቹ የመማር ማስተማር ሁኔታን በክፍለ ውስጥ ካሌፇጠሩና ትምህርቱም ከተማሪዎች ዲራዊ
እውቀት፣ እዴሜና ፍሊጏት ጋር የተገናዘበ ካሌሆነ በተማሪዎች ዘንዴ የመሰሊቸትና ትምህርቱን የመጥሊት አዝማሚያ መታየቱ አይቀሬ
ጉዲይ ነው፡፡ የዚህ ጥናት ውጤትም የሚያሳየው ሁለም መምህራን በክፍሌ ውስጥ የሚያቀርቡት ይዘቶችና ክንውኖች
በመምህራኑ ፇጠራ ሊይ ያሌተመሰረቱና መማሪያ መጽሏፈን ተመርኩዘው የቀረቡ በመሆናቸው በተማሪዎች ተሳትፎና ፍሊጏት ሊይ
አለታዊ ተፅዕኖ አሳዴሮባቸዋሌ፡፡ በማስተማሪያ መርጃ መሣሪያዎች የቀረቡት አሊማዎች፣ ይዘቶች፣ ክንውኖች፣ ግምገማዎች እና ክሂልቶች
የመናገር ችልታን ሇማዲበር አውንታዊ ሚናን መጫወት ይኖርባቸዋሌ፡፡ የመምህሩን ግንዛቤ በአለታዊ መሌኩ የሚያስቀይሩ መሆን
አሇባቸው፡፡ ይህንንም ሇመረዲት የመረጃው ውጤት የሚያሳየው ሇንግግር ክሂሌ መዲበር ተብሇው የተዘጋጁትን መሌመጃዎች ብንመሇከት
አብዛኛዎቹ የንግግር መሌመጃዎች የተዘጋጁት የአንብቦ መረዲት ጥያቄዎችን በቃሌ እንዱመሌሱ እንጂ ሁሌ ጊዜ ንግግርን
በጭውውት፣ በክርክርና በውይይት እንዱማሩ ባሇመዯረጉ ሇተማሪዎቸ መሰሊቸት አይነተኛ ምክንያት ሆኗሌ፡፡ሇዚህም ነው ክሂለን በጥሌቀት
ሇማስተማር ፍሊጏት የላሊቸው እና ይዘቱን የሚዘለት፡፡ እንዱሁም በመጽሏፍ ሊይ ያለት የንግግር መመሪያዎች የግሌጽነት ችግር አንደ መንስኤ
እንዯሆነ በጥናቱ ታይቷሌ፡፡ ንግግርን በተመሇከተ በተሇያዩ አጋጣሚዎች መምህራን ስሌጠና ባሇማግኘታቸው ላልች የማስተማሪያ
ሥነ ዘዳዎችን በመጠቀም ክሂለን ሇማስተማር የግንዛቤ እጥረት እንዲሇባቸውም ከመምህራን አጠቃሊይ መረጃ ሇማግኘትም
ተችሎሌ፡፡
በአጠቃሊይ የጥናቱ ውጤት እንዯሚያመሇክተው ሇክፍለ ዯረጃ የቀረቡት መርጃ መሣሪያዎች በውስጣቸው ያካተቷቸው ይዘቶች፣
መሌመጃዎችና ክንውኖች ተማሪዎች ሃሳባቸውን በንግግር የመግሇጽ ችልታቸውን ሉያዲብሩ የሚችለ አሇመሆናቸው ተዯጋጋሚ የሆነ
የማስተማሪያ ዘዳና ግሌጽ መመሪያ ባሇመኖሩ በተፇሇገው መንገዴ እንዲይዲብር አለታዊ ተፅዕኖ አዴርጓሌ፡፡ እንዱሁም በተማሪዎች መካከሌ
የእርስ በርስ መስተጋብር ሇመፍጠር የሚያስችሌ ሇቡዴን

12
ውይይት ተማሪዎችን የማዯራጀት ሁኔታም አሇመኖር ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ እና ተማሪዎች ሃሳባቸውን በነፃነት ሇመግሇጽ እንዱችለ
የማበረታታቱ ሁኔታ ትኩረት ያሌተሰጠው ሆኖ ተገኝቷሌ፡፡ ይህም የሚያመሇክተው የተማሪዎችን የንግግር ችልታ ሇማዲበር
መምህራን በቂ ግንዛቤ ወስዯው ያሌተዘጋጁበት፣ የተወሰነና ግሌጽ አሊማ ይዘው ያሌገቡበት እንዱሁም የማስተማሪያ ሥነ ዘዳው የተማሪዎችን
ፍሊጏት ያሊገናዘበ መሆኑ ነው፡፡

5.2 መዯምዯሚያ
ቀዯም ሲሌ ከተጠቀሰው የጥናቱ ዓሊማ በመነሳት፣ ከተከናውኑ ዝርዘር ተግባራት እና በትንተናው ሂዯት የተገኙ ውጤቶች
ሊይ በመመስረት የሚከተለት መዯምዯሚያዎ ች ሊይተዯርሷሌ፡፡
በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት አውዴ ውስጥ የንግግር ክሂሌ ከጽሁፍ በበሇጠ መሌኩ ሃሳብን ሇመግሇጽ፣ ሇማስተሊሇፍ፣ ሇማብራራት ወዘተ
የምንጠቀምበት ክሂሌ ሲሆን ተማሪዎች በቋንቋው ተጠቅመው ሃሳባቸውን መግሇጽ እንዱችለ ዘመናዊ በሆነ የክፍሌ ውስጥ የማስተማሪያ
ዘዳ ትምህርት ሉሰጣቸው ይገባሌ፡፡በመሆኑም መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበርን በተገቢው መንገዴና
ሳይንሳዊ በሆነ መሌኩ ማስተማር ተገቢ ነው፡፡
 በክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተባበር የመምህሩ ሚና መሪ ተዋናይ ሳይሆን መንገዴ ጠቆሚ መሆን ነው፡፡ የተሇያዩ መርጃ
መሣሪያዎችን በመጠቀም የሚቀርበውን ተግባር ግሌጽና በማይረሳ መሌኩ ማቅረብ ተማሪዎች የራሳቸውን የቋንቋ እውቀት
ተጠቅመው ሃሳባቸውን የሚገሌፁበት እዴሌ ማመቻቸት ይጠበቅበታሌ፡፡
 ተግባርን እውን ሇማዴረግ የተሇያዩ የማስተማሪያ ዘዳዎችን ማሇትም ውይይቶችን፣ ክርክሮችን እና ላልች ተግባራትን በማዯራጀት
እና እነዚህን ተንተርሰው እንዱናገሩ ማዴረግ ይጠበቅበታሌ፡፡
 የመማር ማስተማሩን ሂዯት ከመምህር ተኮር አቀራረብ ይሌቅ የተማሪዎችን መስተጋብራዊ ግንኙነት የሚያበረታቱ እና የተማሪዎችን
በጥንዴ፣ በሦስትዮሽ እና በቡዴን የሚያሳትፈና በራስ የመተማመን ስሜት በማዲበር ሃሳባቸውን እንዱገሌፁ
የሚያግዙ ሉሆኑ ይገባሌ፡፡
 የሥነ ጽሁፍ ሥራ ሳቢነት ያሇው በመሆኑ የተማሪዎችን ትኩረት ሇመሰብሰብና ሃሳባቸውንና አመሇካከታቸውን በራሳቸው ቋንቋ
እንዱገሌፁ ከማስቻለም ባሻገር የሰዋስዋዊ መዋቅሩም ሆነ የቃሊት ችልታቸው እንዱያዴግ በተሳካ ሁኔታ እገዛ

12
ያዯርጋሌ፡፡ በመሆኑም መምህራን ትምህርቱንም ፣ማራኪና አሳታፉ ሇማዴረግ የስነ ፁሁፍ ስራዎችን መጠቀሙ ጠቃሚ ነው ፡፡

 መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ተግባር የሚያዘጋጅ መሌመጃ ተማሪዎች ብዙ እንዱናገሩ ፣ሁለንም ተማሪዎች በእኩሌ ዯረጃ
የሚያሳትፍ፣ ከፍተኛ ተነሳሽነት የሚፇጥር እና ተማሪዎች ሃሳባቸውን በራሳቸው መንገዴ እንዱገሌፁ እዴሌ የሚሰጥ መሆን
ይገባዋሌ፡፡
በአጠቃሊይ የንግግር ትምህርት አውዴ ተማሪዎች በየዯረጃው የሚያሌፏቸው ሂዯቶች የረሳቸውን ተናስሽነት ከፍ እንዱሌ የመምህሩ አተገባበር
እና የቋንቋ ማስተማሪያ ዘዳ ሚና ጉሌህ ዴርሻ አሇው ፡፡ የንግግር ክሂሌ አፍሌቆትን የሚጠይቅ በመሆኑ ተማሪዎች ከአዕምሯቸው
እያፇሇቁ በቂ ሌምምዴ ማዴረግ ይጠበቅባቸዋሌ፡፡ ይህ ዯግሞ ውጤታማነቱ ሉረጋገጥ የሚችሇው ተማሪዎቹን አሳታፉ
የሚያዯርጉ የክፍሌ ውስጥ አተባበር እና ተመራጭ የማስተማሪያ ዘዳዎችን ተግባር ሊይ በማዋሌ ነው፡፡ በዚህ የጥናት
ውጤት እንዯታየው ከመምህሩ አተገባበር አንጻር ያሇው ውጤታማነት ተፇትሾ የተገኘው ውጤት አለታው ነው፡፡በመሆኑ
ከዚህ በታች የቀረቡትም የመፍትሄ ሀሳቦች ተመራማሪው ሇመምህራን፣ ሇሱፐርቫይዘሮች እና ጉዲዩ ሇሚመሇከታቸው
አካሊት በሙለ በመፍትሄ ሀሳብነት የጠቆማቸው ናቸው፡፡

5.3.ምክረ ሀሳብ ሀሳብ

ይህ ጥናት የመምህራኑ የንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አጠቃቀምና የክፍሌ ውስጥ አተገባበር ከሚጠበቀው አንጻር ዯካማ
መሆኑን አመሌክቷሌ፡፡ ይህ ማሇት በመማር ማስተማሩ ሂዯት መምህራኑ በክፍሌ ውስጥ ንግግር ኪሂሌ ቴክኒካዊ አቀራረብን
በአግባቡ እየተጠቀሙ አይዯሇም፤ በሚያስተማሩባቸው የመማሪያ ክፍልች ውስጥም ያሇው የንግግር አተገባበር ዯካማ መሆኑ
በጥናቱ ተረጋግጧሌ ፡፡ ስሇዚህም
 ሇሱፐር ቫይዘሮች ዘመናዊ ቋንቋ ማስተማር ዘዳን ሇመምህራን ስሌጠና እንዱሰጥ የማመቻቸት ስራ ቢያከናውኑ የተሻሇ
ይሆናሌ፡፡
 የሥርዓተ ትምህርት ቀራጮች፣ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ዏውዴ ውስጥ የንግግር ክሂሌን ሇማስተማር ተግባር ሊይ
ከሚውለ የማስተማሪያ ዘዳዎች ውስጥ ተግባር ተኮር ቋንቋ ማስተማር ዘዳ እንዱካተት ቢያዯርጉ ሇክሂለ መጎሌበት የጎሊ
ዴርሻ ይኖረዋሌ፡፡ በዚህም ሂዯት ተግባር ተኮር ቋንቋ ማስተማር ዘዳን በክፍሌ ውስጥ ሇመተግበር

12
ሇማሇማመጃ የሚቀርቡት ተግባራት ወሳኝ የሆነ ዴርሻ ያሊቸው በመሆኑ ሇተማሪዎቹ ግሌጽ እና ከዕሇት ተዕሇት ህይወታቸው ጋር
የተዛመደ እንዱሆኑ ተዯርገው ሉዘጋጁ ይገባሌ፡፡ በመምህሩ እና በተማሪዎቹ በኩሌ መከናወን ያሇባቸው
የአተገባበር ቅዯም ተከተልች በሰዓት ተከፊፍል በሥርዓተ ትምህርት ውስጥ በዝርዝር ሉቀመጡ ይገባሌ፡፡ የአከናወን ቅዯም
ተከተልቹ በሰዓት ተሸንሽነው መቅረባቸው በክፍሌ ውስጥ በታሰበሇት ጊዜ የታሰበው ዓሊማ ከግብ እንዱዯርስ የበኩለን እገዛ ያዯርጋሌ፡፡
 በማስተማሪያ ዘዳው ተፇሊጊው የትምህርት ዓሊማ ከግብ ሇማዴረስ የሚቀርቡ የንግግር ተግባራት ስኬታማ በሆነ መሌኩ
እንዱከናወኑ ሇማስቻሌ ሰፉ ጊዜን ይጠይቃሌ፡፡ ስሇሆነም ተማሪዎቹ አዲምጠው ወይም አንብበው እንዱናገሩ
የሚያግዝ ተግባራት ሲያጋጥም በአንዴ ክፍሇ ጊዜ አንደን ብቻ መተግበር አስፇሊጊ ነው፡፡ በላሊ አገሊሇጽ ተማሪዎቹ
በአንዴ ክፍሇ ጊዜ ከአንዴ በሊይ ተግባር እንዱኖሩ የሚዯረጉ ከሆነ ከተመዯበው ጊዜ አኳያ ሇመተግበር አመቺ ሁኔታ
አይፇጥርም፡፡ ስሇሆነም ከአንዴ በሊይ ያለ ተግባራት ሲያጋጥሙ ተማሪዎቹ በላሊኛው ክፍሇ ጊዜ እንዱሰሩ ማዴረግ
ወይም በክፍሌ ውስጥ ከተሇማመደት በመነሳት በቤትሥራ መሌክ በመስጠት መስራታቸውን በሌዩ ሌዩ ዘዳዎች
ማረጋገጥ አስፇሊጊ ነው፡፡
 ላሊው የሚቀርበው የንግግር ትምህርት ይዘት የሁለንም ተማሪዎች ዲራዊ እውቀት ያገናዘበ ቢሆን ማሇትም በአንዴ
ክፍሌ ውስጥ የተሇያየ ችልታ ያሊቸው ሌጆች አለ አፍመፍቻ ቋንቋው ሇሆነም ሊሌሆነው የትምህርቱ ይዘት አንዴ አይነት
መሆኑ የተማሪዎችን ተሳትፎ ከማመጣቱ አኮያ ተፅኖ ስሇሚፇጥር የሁለንም ተማሪዎች እውቀት ያገናዘበ ቢሆን
 ትሌቁ ችግር ሇትምህርቱ የተሰጠው ክፍሇ ጊዜ ማነስ ሇንግግር ኪሂሌ አተገባበር እንቅፊት በመሆኑ ቢታሰብበት
 የማሪዎችን ቋነቋውን የመማር መነሳሳት ሇመጨመር ቋንቋው በወረዲው ፍሊጎት ሊሊቸው ተማራዎች እንኮን
እንዱማሩት ቢዯረግ ፡፡
 በአጠቃሊይ የመምህሩ የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር በታችኛው የክፍሌ ዯረጃዎች ባለ መምህራን አተገባበራቸው ተፇትሾ
ሇመምህራን የተሇያዩ የንግግር ማስተማሪያ ስሌቶች ስሌጠና ቢሰጣቸው የተማሪዎችን የንግግር ክሂሌ ተነሳሽነት ሇማሻሻሌ ጉሌህ ሚና
እንዯሚኖረው ተመራማሪዋ ታምናሇች፡፡ ስሇሆንም መምህራን፣

12
ተማሪዎች ፣ ሱፐርቫይዘሮች እና ጉዲዩ የሚመሇከታቸው አካሊት በሙለ በጋራ በመሆን አተገባበሩ ሊይ ትሌቅ ሚና
መወጣት ይጠበቅባቸዋሌ፡፡

5.4. ወዯፉት ሉጠኑ የሚገባቸው መሰረታዊ ነጥቦች


በሚከተለት ርዕሰ ጉዲዮች ሊይ ወዯፉት ጥናቶች ቢካሄደ የተሻሇ እንዯሆነ አጥኚዋ ታምናሇች፡፡
 ይህ ጥናትም የተካሄዯው በከፍተኛ የክፍሌ ዯረጃ ሊይ ተመስርቶ የተጠና ነው፡ በተሇይ ቋንቋው ሁሇተኛ
ቋንቋቸው ሇሆኑ ማሪዎች በአንዯኛ ዯረጃ ሊይ የመምህራን የንግግር አተገባበር መፇተሽ ሊይ ትኩረት ተሰቶት መሰራት
እንዯሚኖርበት አጥኚው ያምናሌ፡፡
በጥናቱ ግኝት በስፊት እንዯተብራራው በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ብዙ እንቅፊቶች እንዲለ ከመምህራን በተገኘ ቃሇ መጠይቅ መረጃ
ተጠቁሟሌ በመሆኑም
 የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር እንቅፊት የሚሆኑ ነገሮችን መፇተሸ ሇይ ቢሰራ
 የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ ትምህርት የማስተማሪያ ዘዳ አተገባበር መምህራን ያሊቸውን ግንዛቤ መመርመር
ሊይ ጥናቶች ቢካሄደ መሌካም ነው ፡፡

12
ዋቢ መፅሏፍት
ሰሇሞን ሀሇፎም፡፡ (1994)፡፡ ቋንቋን የማስተማር ዘዳ፡ ያሌታተመ፡፡
በዴለ ዋቅጅራ ፡ (1996)፡፡በስነፅሁፍ ቋንቋን ማስተማር፡፡ አዱስ አበባ፣ ንግዴ ማተሚዴርጅት፡፡ አሇም እሸቱ (1997) የምርምርና
መሰረታዊ የዘገባ አፃፃፍ፡፡አዱስ አበባ፤ ንግዴ ማተሚያ ቤት፡፡ ተስፋዬ ሸዋዬ፡፡ (1981 ዓ.ም.)፡፡ ስነ-ሌሳንና
የቋንቋን ማስተማር፡፡ አዱስ አበባ፡፡
(ጥራዝ)
ትምህርት ሚኒስቴር (2004) የስርዓተ ትምህርት ማስፊፊትና የነፍስ ወከፍ ትምህርት
መርሀ ግብር መመሪያ፡ አዱስ አበባ፣ (ያሌታተመ)፡፡
ያሇው እንዲወቀ፡፡ (2006) ፡ የምርምር መሰረታዊ መርሆችና አተገባበር፡፡ 3 ኛ እትም፣ባህርዲር ዩንቨርሲቲ፣ ንግዴ ማተሚ
ዴርጅት፡
ዲንኤሌ ዘውዳና ላልች፡፡(1994) ፡ የትምህርት ጥናትና ምርምር አተገባበር ፡ አዱስ አበባ ፣ሜጋ አሳታሚ ዴርጅት
፡፡
Anderson, N.J. (2005). L2 Learning Strategies. In E. Hinkel (Ed.) Handbook of
Research in Second Language Teaching & Learning
(PP. 757- 771). New Jersey: LawrenErlbaum Associates.
Arends, R. I. & Kilcher, A. (2010). Teaching for Student Learning: Becoming an
Accomplished Teacher. New York: Routledge.
Assanova, G. S., & Kim, C. H. (2014). Formation of Students‖ Intercultural
Communicative Competence in Business Communication. Middle-
East Journal of Scientific Research, 19, 642-646.
Beglar, D., & Hurt, A. (2002). Implementing Task Based Learning” in Richards,
J. C., & Renandya, W. A. (Eds.), (2002). Methodology in Language
Teaching፡ anAnthology of Current Practice. Cambridge: Cambridge
University Press.
Brehanu Mathewos (1994) English poetry in Ethiopia: The prevalence of
stylistics in an EFL context, PhD. Thesis. Addis Ababa University.
Breen, M. (1987). Contemporary Paradigms in Syllabus Design. Language
Teaching, Vol.20 (3), 81-92.
Brown G,Yule G (1983).Teaching The Spoken Language. Cambridge:

12
Cambridge University Press.
Brown, H. D. (2000). Teaching by Principle: an Interactive Approach to
Language Pedagogy. USA: Pearson Education Inc.
Brown, H. D. (2002). English Language Teaching in the ―post-Method‖ Era:
toward Better Diagnosis, Treatment, & Assessment. n Richards, J. C., &
Renandya,
Brown, H. D. (2007). Principles of Language Learning & Teaching (5th Ed.).
USA: Pearson Education Inc. Brown, G. & Atkins, M. (2002). Effective
Teaching in Higher Education. London: Methuen & Co. Ltd
Brook Filed and Preskill (2005) Descussion as away of teaching tools and
Techniques for Democratic class room (2nded), Johan wilay and
Sone.
Burke, A.(2001) Group work: How to use groups Efectively. The journal of
Effective Teaching.Vol. 11, No 2 (211). P: 87-95.
Byrne. Donn.(1987 )Technques for classroom Interaction.L
ondon,Longman group UK Limited..
Bygate. M. (1987). Speaking oxford; Oxford university pre.
Byrne, D (1987). Techniques for class room interaction. London. Longman
Group UK limited.
Byrne, D (1976). Teaching Oral English, London: Longman
Ciaccio, J. (2004). Totally Positive Teaching: a Five-Stage approach to
Energizing Students and Teachers. Alexandria: Association for
Supervision and Curriculum Development.
Cook,G. (1989). Discourse oxford university press.
Chaney, A. (1998).Teaching Oral Communications in Grades K-8, Boston:
Ellyn and Bacon.London: Longman.
Davia, G.B; (2009) Tool for Teaching. San Francisco: Jossey-bass publishers
Dewey, J. (1938). Experience & Education. New York: Collier Books.
Doyie.J. (2008) Helping students learn in Learner-centered Enevironment A
Guide to Facilitiating Learning in Higher Education sterling. Virgiana: stylus

12
publishing, LLC.
Driscoll, P. & Frost, D. (2005). The Teaching of Modern Foreign Languages in
the Primary School. London: Taylor & Francis Group Ltd.
Elliott, S. N., Kratochwill, T. R., Cook, L. J. & Travers, J. (2000). Educational
Psychology: Effective Teaching, Effective Learning (3rd Ed.). Boston, MA:
McGraw Hill College.
Ellis, R. (2003). Task-Based Language Learning and Teaching. Oxford: OUP
Emaliana, I. (2017). Teacher-Centered or Student-Centered Learning Approach to
Promote Learning?. Jurnal Sosial Humaniora. 10, 59-70.
Engin, M. (2014). Macro-Scaffolding: Contextual Support for Teacher Learning.
Australian Journal of Teacher Education, 39, 26-40.
Fairclaugh, N(2006) Discours and social change. London: Longman.
Grant, N. (1987) making the most of your text. New York: Longman Inc.
Fayzeh shRuuF (2012)ነ Teaching and Improving speaking skill. phiLaDeLphia
Gorp, K. V. & Bogaert, N. (2006). Developing language tasks for primary and
secondary education. In K. V. Branden (Ed.), Task-based language
education: From theory to practice (pp. 76-105),Cambridge: Cambridge
University Press.
Gower, R., Phillips, D, and walters. S. (1995) Teahcing practice hand book.
Oxford. Heinemann.
Grant,N.(1987) Making the most of your Text. New York: Lonaman Inc.
(1998).Teaching Oral Communications in Grades K-8, Boston:
Ellyn and Bacon.London: Longman
Harmer. J. (1995). The principle of English Language Teaching. London; Longman
Heine, L. (2010). Problem Solving in a Foreign Language. Berlin: Walter de
Gruyter GmbH & Co. KG.
Jarvis, P., Holoford, J. & Griffen, C. (2004). The Theory & Practice of Learning
(2nd Ed.). London: Kogan Page Limited.
Jordan, G. (2004). Theory Construction in Second Language Acquisition.

13
Amsterdam: John Benjamin‖s Publishing Company.
Jupp, V. (2006). The ረፇ Dictionary of Social Research Methods. London:
SAGE Publications.
Kember, D. (2009) promoting student centered forms of Learning across an Entire
University Higher Education. Retrieved in 28 December 2010 from
http:/www.enwike pedia org/ waki /student centered-learning
Krahnke, K.(1987). Approaches to Syllabus Design for Foreign Language
Teaching.USA: Prentice-Hall, Inc
Kreisberg, S. (1992). Transforming Power: Domination, Empowerment &
Education. New York: State University of New York.
Kumaravadivelu, B. (1993). “The name of the task and the task of naming:
Methodological aspects of task-based pedagogy.” In G. Crookes & S.
Gass (Eds.), Tasks in a pedagogicalcontext (pp. 69–96). Clevedon,
England: Multilingual Matter

Lewis & Sick (1993). Teaching English 7-12 NewYourk; America Book Company.

Leaver, B. L. and Kaplan, M. A. (2004). Task-based Instruction in U.S


Government Slavic Language Programs.
murcia, M. (ed). (1991)Teaching English as Second or Foreign Language. Losan
gers. Heince and Hence Publish ers.d---
Mc Donough. J. and shaw. C (1995) Materials and Methods in ELT: A teachers
Guide Oxford. B. Lack well Publishers Ltd.
Nunan, D. (1991). Language Teaching Methodology: a Text Book for Teachers.
Sidney: Prentice Hall Ltd.
Nunan, D. (2001). Designing Tasks for Communicative Classroom (15th Ed.).
Cambridge: Cambridge University press.
Othman, N. & Shah, A. (2013). Problem-Based Learning in the English
Language Classroom.English Language Teaching, 6( 3), 125-135.
Panasuk, R. M. & Lewis, S. (2012). Constructivism: Constructing Meaning or

13
Making Sense.International Journal of Humanities and Social Science,
2(20), 1-11.
Paul Nation.(1990). Improving Speaking fluency. Vol.17.No. 3,pp.377-384,printed
Great Britain.
Pritchard, A. (2009). Ways of Learning: Learning Theories and Learning Styles
in the Classroom (2nd Ed.) London: Taylor & Francis Group.
Pressley.M.D & etal.(2007).Teaching reading journale of education psychologiy.
ol.pp.m124.pp129
Puntambekar, S. & Hübscher, R. (2005). Tools for Scaffolding Students in a
Complex Learning Environment: What Have We Gained & What
Have We Missed?. EducationalPsychologist, 40(1), 1-12.
Richards, J. C. and T.S. Rodgers, (1989). Approaches and Methods in
Language Teaching. (2ndEd.) Cambridge: Cambridge University Press.
Language Teaching: Macmillan Heinmann.
Sahar, H. ((2014) Brehanu Mathewos (1994) English poetry in Ethiopia: The
prevalence of stylistics in an EL context, PhD. Thesis. Addis
Ababa University.
Samuda, V. & Bygate, M. (2008). Tasks in second language learning.
Basingstoke, Engla Palgrave Macmill
Scrivener, J. (1994) Learning Teaching. Oxford: Heinemann.
Schunk, D. H. (2012). Learning Theories: an Educational Perspective (6th Ed.).
USA: Pearson.
Sesnan.B.(1997) How to teach English.Oxfored:CUP.
Signh, C.P. (2007) Introductional Technology: New DalhiLotus press.
Skehan, P (1996). Second language acquisition research and task-based
instruction in Willis and Willis (Ed.) Challenge and Change in
Sharma, S. & Bansal, D. (2017). Constructivism as Paradigm for Teaching &
Learning. International Journal of Physical Education, Sports &

13
Health, 4(5), 209-212.
Tavakoli, H. (2012). A Dictionary of Language Acquisition: A Comprehensive
Overview of Key Terms in First & Second Language Acquisition.
Tehran: Rahnama Press.
Theedore s .Rodgers.(1996).Approches and methods in Language in Teaching .
Cambridge University Pres.
Ur.P.(1996) Course in language teaching practice and theory.Cambridge
CUP. Cambridge University Pres.
Widdowson H.G (1992) Teaching Language as communication. Oxford University
Press.
Widowson, H. (1990) Aspects of language Teaching. Oxford: oxford University
press.
Willis, J. (1998). A Framework for Task Based Learning. London: Longman.
Vygotsky, L. (1978). Mind in Society: the Development of Higher Psychological
Processes. Cambridge, MA: Harvard University Press.

Xia, Y. (2014). Language Theories and Language Teaching—from Traditional


Grammar to Functionalism. Journal of Language Teaching & Research,
5(3), 559-565.

13
አባሪ አንዴ
የዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ
የማህበራዊ ስነሰብ ኮላጅ
የአማርኛ ቋንቋ እና ስነፁሁፍ ትምህርት ክፍሌ
የዴህረ ምረቃ መርሃ ግብር
የ 10 ኛ ክፍሌ የአማረኛ ቋንቋ የንግግር ኪሂሌ የክፍሌ ውስጥ አተገባበር በተመሇከተ
ሇሚዯረግ ጥናት ስሇ መምህራኑ የንግግር ኪሂሌ አተገባበር መረጃ ሇማሰባሰብ የተዘጋጀ
የመሌከታ ቅፅ
አጠቃሊይ መመሪያ ፡- የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የ10 ኛ ክፍሌ የአማረኛ ቋንቋ መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌ
አተገባበር መመርመር ነው ፡ ይህ የምሌከታ ቅፅ የተዘጋጀው የአማረኛ ቋንቋ መምህራን የንግግር ኪሂሌ አተገባበር ምን እንዯሚመስሇ
ሇማወቅ የሚያስችለ መረጃወችን ሇማሰባሰብ ነው ፡ የምሌከታ ቅፁ 2 ተግባራትን በውስጡ ያካተተ ነው ፡

ክፍሌ አንዴ
በክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት አቀራረብ መከታተያ ዝርዝር
የትምህርት ቤቱ ስም
ምሌከታ የተዯረገበት
ምሌከታ የተዯረገበት ክፍሌና ሴላክሽን

ክፍሌ አንዴ
1 መምህሩ እሇታዊ የትምህርት እቅዴ ነበራቸው
2 የእሇቱ ትምህርት ርዕስ
3 የእሇቱ ትምህርት አሊማዎች
4 መምህሩ የእሇቱን ትምህርት ርዕስ በቃሌ በሰላዲ ሊይ በመፃፍ
አስተዋውቀዋሌ

13
ክፍሌ ሁሇት
የክፍሌ ውስጥ ትምህረት ክፍሇ ጊዜ የመምህሩ አቀራረብ
ተ.ቁ ተግባራት ተተግብሯሌ አሌተተገበረም
1. የባሇፇውን ሳምንት የመጨረሻ ቀን ወይም ምሽት
የሰሩትን ሥራ እንዱጠያየቁ ማዴረግ፣

2. መነቃቃትን ሇመፍጠር የተያ


ሇያ ዘዳዎችን
ተጠቅመዋሌ

3. ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት ስሇሚሰሩት ርዕስ


ጋር ግንኙነት ያሇው ስዕሌ፣
ፎቶግራፍ፣ ፖስተር ወዘተ በማሳየት ተማሪዎች
ይበሌጥ በትምህርት እንዱነሳሱ ያዯርጋለ

4. መምህሩ/ቷተማሪዎች ስሇሚያከናውኑት ተግባር ግሌፅ መመሪያ ሰጥተዋሌ

5. በትምህርቱ አቀራረብ የፇጠራ ስራ እና


የማስተማሪያ መሳሪያ ቀርቦ ነበር?

6. ከርዕሱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ሃሳቦች፣ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት


ስሚሰሩት
ሇሚሰሩት ጉዲይ እንዱገምቱ
ጥያቄ መጠየቅ

7. ከርዕሱ ጋር ተያያዥነት ያሊቸውን ሃሳቦች፣ከቀዯመ እውቀታቸው በመነሳት


ስሚሰሩት
ሇሚሰሩት ጉዲይ እንዱገምቱ
ጥያቄ መጠየቅ

8. ተመሪዎቹ በቡዴን እንዱወያዩ አዴርገዋሌ?

9. ከንግግሩ ርዕስ ጋር ግንኙነት ያሇው ስዕሌ፣

ፎቶግራፍ፣ ፖስተር ወዘ
ተ በማሳየት ተማሪዎች
ይበሌጥ በትምህርት እንዱነሳሱ ያዯርጋለ?
10. በሌምምዴ ወቅት ተማሪዎች ንቁ ነተሳትፎ ነበራቸው

13
11. በሌምምዴ ጊዜ ሁለም ተማሪዎች እንዱሳተፈ ይዯረግ ነበር

12. ተማሪዎች እርስበርስ በመወያየት ሌምምዴ


እንዱያዯርጉ ይበረታቱ ነበር?

13. ሇመናገር የማይዯፍሩ ተማሪዎች


እንዱሇማመደ ይበረታቱ ነበር?

14. የመምህሩ አዱሱን የማስተማሪያ ዘዳ መሰረት


በማዴረግ ማሪዎቹን ሇተግባር ያነሳሳ ነው

15. መምህሩ የተጠቀመው ዘዳ


ሁለንም ተማሪዎች ያሳተፇና የተማሪዎችን ዲራዊ
እውቀት የሚያነሳሳ ነው

16. ተማሪዎች ሇመተንበይ


የሚያስችሊቸውንስሌት ያሇማምዲለ

17. ተማሪዎች ያዲመጡትን ፍሬ ሃሳብ እንዳት


ማጠቃሇሌ
እንዲሇባቸው ይሇማመዲለ
18. ተማሪዎቹን ጥያቄ በመጠየቅ መሌስ እንዱሰጡ

ያዯርጋለ
19. ተማሪዎች የቀዯመ እውቀታቸውን ከንግግሩ ጋር

ሇማያያዝ የሚያስችሊቸውን ስሌት


በማሇማመዴያስተምራለ
20. ተማሪዎች ወዯ ሌምምዴእንዱገቡ ሇማዴረግ የተያዩ
ሇያዩ
ዘዯዎችን የመጠቀሙ ብቃት

21. ተማሪዎች የተሰጡትን ተግባር ሇመሇማመዴ በቂ ጊዜ

የመስጠቱ ሁኔታ
22. በሌምምዴ ጊዜ ፍርሀት ወይም ሇመናገር የማይዯፊፇሩ

13
ተማሪዎችን የማበረታታት ሁኔታ
23. የመናገር ክሂሌን በመማመዴ
ሇማመዴ ጊዜ መምህሩ የተጠቀሟቸው ብሌሀቶች
/ዘዳዎች/
-ውይይት

24. የተያዩ
ሇያዩ ስእሊዊ መግጫዎችን
ሇጫዎችን ስዕልችን፣ ፎቶ
ግራፎችን እና ቅርፃ ቅርጾችን ወመማሪያ
ዯመማሪያ ክፍሌ ውስጥ
በማምጣት ተማሪዎች እንዱናገሩ የማዴጉ ሁኔታ

25. በመቅረፀ ዴምፅ የተቀረጹ ዴምጾችን በማሰማት


አዲምጠው ማብራሪያ እንዱሰጡ ያርጋለ
ዯርጋለ

26. በመቅረፀ ዴምፅ የተቀረጹ ዴምጾችን በማሰማት


አዲምጠው ማብራሪያ እንዱሰጡ ያርጋለ
ዯርጋለ

27. የተያዩ
ሇያዩ የፇጠራ ስራዎችን ይጠቀማለ

13
አባሪ ሁሇት
የዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ
የማህበራዊ ስነሰብ ኮላጅ
የአማርኛ ቋንቋ እና ስነፁሁፍ ትምህርት ክፍሌ
የዴህረ ምረቃ መርሃ ግብር
የዚህ ጥናት ዋና አሊማ የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የክፍሌ ውስጥ የአማርኛ ቋንቋ የንግግር ትምህርት አተገባበር
በመፇተሸ የተማሪዎችን የንግግር ክሂሌ ሇማዲበር በተገቢ መንገዴ መቅረብ አሇመቅረቡን ሇማወቅና የመፍትሄ ሀሳብ ሇመሰንዘር ሇታቀዯ ጥናት
መረጃ ሇመሰብሰብ ነው፡፡ በመሆኑም አንተ/ቺ የምትሰጠው/ጪው መረጃ ሇጥናቱ አሊማ ስኬት ትሌቅ ሚና ስሊሇው
ጥያቄዎችን በመመሇስ እንዴትተባበሩኝ በታሊቅ ትህትና እጠይቃሇሁ፡፡ ይህንን መጠይቅ በመሙሊት ስሇተባበርከኝ/ሽኝ በቅዴሚያ
አመሰግናሇሁ፡፡
ማሳሰቢያ ፡- በመጠይቁ ሊይ ስም መፃፍ አያስፇሌግም ክፍሌ አንዴ
1. ፆታ
2. እዴሜ
3. የትምህርት ዯረጃ
ክፍሌ ሁሇት
የንግግር ኪሂሌ አተገባበረን በተመሇከተ ሇመምህራን የቀረበ መጠይቅ
1. የክፍሌ ውስጥ የንግግር ምህርት አቀራረብ ዯረጃን በአገባቡ ይጠቀማለ ?
2. የቅዴመ ንግግር ተግራትን በማከናወን ረገዴ ምን ይመሰሊለ ?
3. በንግግር ትምህርት አቀራረበረ ወቅት ቀስቃሽ ዘዳን ይጠቀማለ ?
4. ተማሪዎች በንግግር ኪሂሌ አተገባበር ወቅት የፈጠራዊ ተግባራትን እንዱያከናውኑ
ያዯርጋለ ?
5. በክፍሌ ውስጥ ተማሪዎች ብዙ እንዱናገሩ እዴሌ መስጠት ሊይ ምን ይመስሊለ?
6. ተማሪዎችን የቀዯመ እውቀታቸውን ከንግግሩ ጋር ሇማያያዝ የሚያስችሇውን ስሌት
በማሇማመዴ ያስተምራለ ?
7. በንግግር ክሂሌ አተገባበር ክፍሇ ጊዜው በይበሌጥ በማን ይሸፇናሌ ?
8. ተማሪዎች በንግግር ትምህርት ወቅት እኩሌ ተሳትፎ አሊቸው ከላሊቸው ሇምን ?

13
9. የንግግር ኪሂሌ ተሳትፎ ሇማሳዯግ ምን ምን አይነት ጥረት ታዯርጋሊችሁ?
10. ተማሪዎች በንግግር ትምህርት ወቅት እኩሌ ተሳትፎ አሊቸው ከላሊቸው ሇምን ?
11. በክፍሌ ውስጥ የንግግር ኪሂሌን ሇማሇማመዴ በቂ ጊዜ የሰጣለ?
12. በክፍሌ ውስጥ ሇተማሪዎች ምቹ ሁኔታን ይፇጥራለ ተማሪዎቸ እርስ በርስ አንዱወያዩ እንዱከራከሩ
ያዯርጋለ ?
13. የመናገር ክሂሌን በማስተማር ሂዯት የሚያጋጥሙ ችግሮች አለ ካለ ምንአይነት መፍትሄ ይጠቀማለ ?
14.ተማሪዎች በንግግር ትምህርት ወቅት እኩሌ ተሳትፎ አሊቸው ከላሊቸው ያከናውናለ
15. በክፍሌ ውስጥ የምትተገብራችው የንግግር ትምህርት የማስተሪያ ስሌቶች ምን ምን ናቸው 16.በአጠቃሊይ በአማርኛ ቋንቋ
የክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት አቀራረብ ሊይ የምታሰጪው አስተያየት ካሇ ቢገሇፅ

13
አባሪ ሶሰት
የዴሬዲዋ ዩኒቨርሲቲ
የማህበራዊ ስነሰብ ኮላጅ
የአማርኛ ቋንቋ እና ስነፁሁፍ ትምህርት ክፍሌ
የዴህረ ምረቃ መርሃ ግብር
ሇተማሪዎች የቀረበ የፅሁፍ መጠይቅ
የዚህ ጥናት ዋና አሊመማ የ10 ኛ ክፍሌ የአማርኛ ቋንቋ መምህራን የክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት አተገባበር በመፇተሸ
የተማሪዎችን የንግግር ክሂሌ ሇማዲበር በተገቢ መንገዴ መቅረብ አሇመቅረቡን ሇማወቅና የመፍትሄ ሀሳብ ሇመሰንዘር ሇታቀዯ ጥናት መረጃ
ሇመሰብሰብ ነው፡፡ በመሆኑም አንተ/ቺ የምትሰጪው መረጃ ሇጥናቱ አሊማ ስኬት ትሌቅ ሚና ስሊሇው ጥያቄዎችን
በመመሇስ እንዴትተባበሩኝ በታሊቅ ትህትና እጠይቃሇሁ፡፡ ይህንን መጠይቅ በመሙሊት ስሇተባበርሽኝ በቅዴሚያ
አመሰግናሇሁ፡፡
ማሳሰቢያ ፡- በመጠይቁ ሊይ ስም መፃፍ አያስፇሌግም ክፍሌ አንዴ
1. የት/ቤቱ ስም
2. ፆታ
3. እዴሜ
4. ክፍሌ

ክፍሌ ሁሇት
የሚከተለትን ጥያቄዎች ካነበብክ/ሽ በኋሊ ከቀረቡት አማራጮች አንደን በመምረጥ ‹‹ ›› ምሌክት በማስቀመጥ መሌስ
ስጥ/ጭ
አማራጮች
5. በጣም እስማማሇሁ 4. እስማማሇሁ 3. ሇመወሰን ያስቸግረኛሌ 2.
አሌስማማም 1. ፇፅሞ አሌስማማም

14
ተ.ቁ. ዝርዝር 5 4 3 2 1
1. መምህሬ ስሊሇፇው ትምህርት ጥያቄ ይጠይቁኛሌ ፡፡
2. መምህሬ የእሇቱን ትምህርት ከመጀመራቸው በፉት በተሇያ
መንገዴ ያነቃቁናሌ
3. መምህሬ የመናገር ተግባራትን ከመጀመራቸው በፉት ስሇ እሇቱ የንግግር ይዘት
ምንና እንዳት መቅረብ እንዲሇባቸው
አጭርና ግሌፅ መመሪያ ይሰጡናሌ ፡፡

4. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ተረቶችና እንቆቅሌሾቸ ያወሩሌኛሌ፡፡


5. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ተረቶችና እንቆቅሌሾቸ ያወሩሌኛሌ፡፡
6. መምህሬ ስሇ ገጠመኜ ጥያቄ ይጠይቁኛሌ፡፡

7. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ የተሇያዩ ስእልችን ፎቶ ግራፎቸን


በመማሪያ ክፍሌ ውስጥ በማምጣት እንዴንነጋገር ያዯርጋለ ፡፡

8. በክፍሌ ውስጥ መምህሬ በትምህርት መሀከሌ ተረት


ያወሩሌኛሌ
9. መምህሬ በክፍሌ ውስጥ ገጠመኘን እንዴናገር ያዯርጋለ

10. በክፍሌ ውስጥ መምህሬ በቡዴን አስቀምጠው ያወያዩናሌ


11. ክፍሌ ውሰጥ ጭውውት እና የተሇያዩ የሚና ጨዋታዎችን
እንዴናቀርብ ያዯርጋለ

12. መምህራችን በክፍሌ ውስጥ ብዙ እንዴንናገር እዴሌ


በመስጠት ያማምደናሌ
ሇማምደናሌ

13. በክፍሌ ውስጥ የንግግር ትምህርት ወቅት የመሳተፍ ፇሊጏት


አሇኝ

14. መምህሬ ንግግርን ተሇማምዯን ሀሳባቸንን በነፃነት


እንዴንገሌፅ ዯርጋለ
15. የተሇያዩ ፅሐፎችን አንብበን በክፍሌ ዉስጥ ንግግር
እናዯርጋሇን

16. በመናገር ትምህርት ወቅት መምህራችን በተማሪዎቹ


በንግግራችን ጣሌቃ በመግባት ስህተታችንን ያርማለ

17. ርእስ በመምረጥ እርስ በርስ ንግግር እናቀርባሇን


18. የመማር ማስተማር ሂዯት በይበሌጥ ክፍሇ ጊዜው በመምሀሩ
ይሸፇናሌበግሌ፣

14
19. የመምህሩ የማስተማሪያ ዘዳ ከእውቀታችሁ ጋር ይሄዲሌ
ሇናንተ ግሌጽ ነው

20. በግሌ፣ በጥንዴ፣በሶስትዮሽ፣ በቡዴን፣ወዘተ የመናገር ክሂሌ


ተግባራትን እየተዘዋወሩ በመከታተሌ ያበረታታለ?

21. በክፍሌ ውስጥ ንግግርን በሪፖርት፣ በጭውውት፣ በክርክር፣


በውይይት መሌክ ተግባራቱን መሇማመደ የንግግር ችልታን
አጏሌብቷሌ?
22. የመናገር ክሂሌን በመሇማመዴ ጊዜ መምህሩ በውይይትና
በክርክር ያሇማምደናሌመምህራችን

23. የተሰጡትን ተግባር ሇመማመዴ


ሇማመዴ በቂ ጊዜ ይሰጡናሌመምህሩ
24. የተሇያዩ ስዕልችን፣ ፎቶግራፎችን እና ቅርፃ ቅርጾችን
በመማሪያ ክፍሌ በማምጣት ተማሪዎችንእንዱናገሩ ያዯርጋለ?

25. የሥነ ጽሁፍ ሥራዎችን /ሌቦሇዴ፣ ግጥም፣ ሥነ ቃሌ ወዘተ/


ይጠቀማለ?

26. በጥንዴ፣በሶስትዮሽ፣ በቡዴን፣ወዘተ የመናገር ክሂሌ


ተግባራትንእየተዘዋወሩ በመከታተሌ ያበረታታለ?

14
14
14

You might also like