You are on page 1of 88

ጅማ ዩኒቨርሲቲ

ሶሻል ሳይንስና ሂውማኒቲ ኮሌጅ

የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ -ጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል

የተማሪዎች የአራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለው ተጽእኖ በአዲስ አበባ
ከተማ በተመረጡሁለተኛ እና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች

ብርሃኑ ገብረአብ

የኤም.ኤ ዲግሪ አማርኛን በማስተማር ሥነ -ዘዴ ለማግኘት ከሚያስፈልጉ ነ ጥቦች መካከል


ከፊሉን ለማሟት የቀረበ ጥናት

ነ ሐሴ 2009 ዓ.ም
ጅማ
ዩኒቨርሲት
ጅማ ዩኒቨርሲቲ

ሶሻል ሳይንስና ሂውማኒቲ ኮሌጅ

የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ -ጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል

የተማሪዎች የአራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለው ተጽእኖ በአዲስ አበባ
ከተማ በተመረጡሁለተኛ እና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች

ብርሃኑ ገብረአብ

የኤም.ኤ ዲግሪ አማርኛን በማስተማር ሥነ -ዘዴ ለማግኘት ከሚያስፈልጉ ነ ጥቦች መካከል


ከፊሉን ለማሟት የቀረበ ጥናት

ነ ሐሴ 2009 ዓ.ም
ጅማ
ዩኒቨርሲቲ

ጅማ ዩኒቨርስቲ
ሶሻል ሳይንስና ሂውማኒቲ ኮሌጅ

የኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ -ጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል

የተማሪዎች የአራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለው ተጽእኖ በአዲስ አበባ
ከተማ በተመረጡ
ሁለተኛ እና መሰናዶ ትምህርትቤቶች

የፈተና ቦርድ አባላት

የ ዋና አማካሪ ስም ፊርማ

የ ረዳት አማካሪ ስም ፊርማ

የ ውጭ ፈታኝ ስም ፊርማ

የ ውስጥ ፈታኝ ስም ፊርማ


ምስጋና

ይህን ጥናት ጀምሬ እስክጨርስ በቅርብ ሆነ ው በማበረታታት እና ጥናቱ አጥጋቢ ሆኖ ሊ዗ጋጅ የ ሚችልበትን
መንገ ድ በማሳየ ት ውድ ጊዛያቸውን ለሰውልኝ ለማመስገ ን የ ማስቀድመው ለዶ/ር አቢይ አሰፋ እና ለረዳት
አማካሪዬ ረዳት ፕሮፌሰር ጥበቡ ሽቴ ልባዊ ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡ ፡ በመቀጠል የ ዙህን ጥናት ወጪ
ለሸፈነ ልኝ ጅማ ዩኒቨርሲት ወሮታው ምንጊዛም አይረሳምና ላቅ ያለ ምስጋናዬ ይድረሰው፡ ፡

እንዲሁም ይህንን ጥናት በምሰራበት ጊዛ ለተባበሩኝ የ ትምህርት ቤቶች አስተዳደር እና በዙህ ጥናት ላይ
ለተሳተፋችሁ ውድ ተሳታፊዎች ያለናንተ ተሳትፎ እና ቀና ትብብር የ ዙህ ጥናት አላማው አይሳካም ነ በር
በመሆኑም የ ከበረ ምጋናዬ ይድረሳችሁ፡ ፡ በትየ ባውም ላይ ሳትሰለች ለተባበርሽኝ ወ/ሪት መሰረት
አይችሉህም ምስጋናዬ ከልብ ነ ው፡ ፡

በመጨረሻም ከውድ ጊዛያችሁ ላይ ቀንሳችሁ መረጃ በማሰባሰብ፣ ጥናቱን በማንበብና የ በኩላችሁን ገ ንቢ


አስተያየ ት እና እርማት ላደረጋችሁልኝ ውድ ወዳጆቼ መምህር አደም ሀሰን፣ እሸቱ አያኖ፣ ብርሃኑ
ተረፈ፣ አሰለፈች አዲስ አና አቦነ ሽ መንግስቱ የ ከበረ ምስጋናዬን አቀርብላችኋለሁ፡ ፡
ማውጫ

ይዘት
ገፅ

ምስጋና ..................................................................................................................................... i

ማውጫ....................................................................................................................................... ii

ሠንጠረዥ ማውጫ........................................................................................................................ iv

አጠቃሎ................................................................................................................................... vi

ምዕራፍ አንድ............................................................................................................................ 1

መግቢያ .................................................................................................................................. 1

1.1 የ ጥናቱ ዳራ .......................................................................................................................... 1

1.2 የ ጥናቱ አነ ሳሽ ምክንያት ....................................................................................................... 3

1.3 የ ጥናትና ምርምሩ ዓላማዎች..................................................................................................... 4

1.3.1 አጠቃላይ ዓላማ............................................................................................................. 4

1.3.2ዜርዜር ዓላማዎች ............................................................................................................. 4

1.4 የ ጥናቱ መሪ ጥያቄ................................................................................................................. 4

1.5 የ ጥናቱ አስፈላጊነ ት .............................................................................................................. 4

1.6 የ ጥናቱ ወሰን ........................................................................................................................ 5

1.7 የ ጥናቱ ተግዳሮቶች................................................................................................................. 5

1.8. የ ቁልፍ ቃላት ብያኔ ............................................................................................................ 5

ምዕራፍ ሁለት............................................................................................................................ 6

የተዛማጅ ጽሁፍ ቅኝት.......................................................................................................... 6

2.1 የ አራዳ ቃላት ምንነ ት .......................................................................................................... 7


2.2 የ መደበኛ ቃል ስያሜ .......................................................................................................... 8

2.3. የ ኢ- መደበኛ ቃል ስያሜ ................................................................................................ 9

2.4 የ አራዳ ቃላት በማን ተፈጠሩ? ............................................................................................ 11

2.5 የ አራዳ ቃላት ባህሪያት...................................................................................................... 135

2.6 የውሰት /Borrowing/ ምንነት ........................................................................................ 157

ምዕራፍ ሦስት.......................................................................................................................... 17

3.1 የጥናቱ ዘዴና አካሄድ .................................................................................................. 17

3.2 የ መረጃ ናሙ
ና አወሳሰድ ስልት.............................................................................................. 17

3.2.1 የ ጥናቱ ቦታ............................................................................................................... 20

3.2.2 የ ጥናቱ አካላይ ..................................................................................................... .201

3.2.3 የ ናሙ
ና ብዚት መወሰን ……………………………………………………………………………………...22

3.2.4 አመቺ ወይም ግኝት ናሙ


ና ዗ዴ............................................................................... 222

3.3 የ መረጃ መሰብሰቢያ ዗ዴዎች ................................................. Error! Bookmark not defined.

3.3.1 ምልከታ.......................................................................... Error! Bookmark not defined.

3.3.1.1 በአቻ ተማሪዎች መረጃ መሰብሰብ.............................. Error! Bookmark not defined.

3.3.2 ድርሰት ማፃ ፍ............................................................... Error! Bookmark not defined.4

3.3.3 የ ጽሁፍ መጠይቅ ............................................................ Error! Bookmark not defined.

3.4 የ መረጃ አተናተን ዗ዴ.......................................................................................................... 22

ምዕራፍ አራት........................................................................................................................ 237

4.1. የ መረጃ ትንተና ውጤት...................................................................................................... 237

4.1.1 የ ተሳታፊዎች ዳራ ትንተና ........................................................................................... 247

4.1.2 ከምልከታ የ ተገ ኘው የ ውጤት ትንተና ............................................................................ 247


4.1.3 ከተማሪዎች ድርሰት ውስጥ የ ተገ ኙ የ አራዳ ቃላት ትንተና ውጤት...................................... 31

4.1.4 የ ክፍትና የ ዜግ መጠይቅ ትንተና………………………………………………….32

4.1.4.1 ከክፍት ጥያቄ የ ተገ ኘ ትንተና


……………………………………………………….51

4.2 የ ግኝት ማጠቃለያ................................................................................................................. 443

ምዕራፍ አምስት..................................................................................................................... 487

የማጠቃለያና መፍትሄ ሃሳቦች............................................................................................. 487

5.1 ማጠቃለያ ........................................................................................................................... 487

5.2. መፍትሄ ሀሳብ.................................................................................................................. 499

ዋቢ ጽሁፎች . ......................................................................................................................... 60

አባሪዎች

ሠንጠረዥ ማውጫ

ሰንጠረዥ 1፡ የጥናቱ አካላይ ዝርዝር .............................................. Error! Bookmark not defined.1


ሰንጠረዥ 2፡ የጥናቱ ናሙ
ና በየትምህርት ቤቱ ዝርዝር ........................ Error! Bookmark not defined.2

ሰንጠረዥ 3፡ የተሳታፊዎች ዳራ............................................................................................... 247

ሰንጠረዥ 4፡ አዲስ ወይምአመጣጣቸው ያልታወቀ ቃላትን በመፍጠር የተገኙ የአራዳ ቃላት.................... 248

ሰንጠረዥ 5፡ ተጨ
ማሪ ትርጉም በመስጠት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት ................................................ 259

ሰንጠረዥ 6፡ በምሰላ ትርጉም በመስጠት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት..................................................... 31

ሰንጠረዥ 7፡ ከውጭና ከሀገር ውስጥ ቋንቋዎች በውሰት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት............................... 282

ሰንጠረዥ 8፡ ቃላቱ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በማገለባበጥ የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት ............................ 293

ሰንጠረዥ 9፡ የአራዳ ቃላት አጠቃቀም...................................................................................... 327

ሰንጠገዥ 10፡ የአራዳ ቃላት ለምን ተግባር ነ ው የሚውሉት? ....................................................... 349

ሰንጠረዥ 11፡ በትምህርት ቤት ውስጥ የአራዳ ቃላት የሚዘወተሩት ተማሪው በምን ሁኔታ ውስጥ ሲሆን
ነው?..................................................................................................................................3540

ሰንጠረዥ 12፡ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በትምህርት ቤት.................................................................. 36

ሰንጠረዥ 13፡ የተግባቦት ክፍተት............................................................................................. 37

ሰንጠረዥ 14፡ የአራዳ ቃላት እውቀት ጠቀሜታ............................................................................. 46

ሰንጠረዥ 15፡ የአራዳ ቃላትን ተለዋዋጭ


ነ ት በተመለከተ.............................................................. 418

ሰንጠረዥ 16፡ የአራዳ ቃላት በየትኛው የቋንቋ ክሂል ላይ ይታያል/ይደመጣል? ................................. 50


አጠቃሎ

ይህ ጥናት የተማሪዎች የአራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለውን ተጽእኖ ለመመርመር ሲሆን
በአካሄዱም አይነ ታዊ የምርምር ዗ዴን መሰረት አድርጓል፡ ፡ መረጃዎችን ለመተንተን ገ ላጭ ተንታኝ የትንተና
዗ዴን ተጠቅሟል፡ ፡ ይህ ጥናት አራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት
በሚማሩ 443ተማሪዎችን አመቺ /ግኝት/ የናሙ ና ዗ዴን በመጠቀም የተመረጡ በጥናቱ ላይ
አሳትፏል፡ ፡ አጥኚው ያነ ሳቸው መሰረታዊ ጥያቄዎች(1) በትምህርት ቤት ተማሪዎች እየተጠቀሙ ባቸው ያለው
የአራዳ ቃላት አፈጣጠር ምን ይመስላል?፣ (2) የአራዳ ቃላት በየትኞቹ ክሂሎች ላይ ተጽእኖው
ይታያል?፣ (3)የአራዳ ቃላት ተለዋዋጭ ነ ት በተማሪዎቹ ተግባቦት ላይ የሚፈጥረው ተጽእኖ አለ?(4)
የአራዳ ቃላት በተመረጡት ትምህርት ቤቶች የአገ ልግሎት ስርጭ ቱ ምን ይመስላል? የሚሉት ሲሆኑ ለነ ዙህ
ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት እንደ መረጃ መሰብሰቢያ ዗ዴ ያገ ለገ ሉት ምልከታን በመጠቀም የተማሪዎችን
ንግግር በማዳመጥ የተናገ ሯቸውን ቃላት መዜግቧል፣ በተማሪዎች የተሰበሰቡ የአራዳ ቃላት፣ በተማሪዎች የተጻፉ
ድርሰቶችንና በጽሁፍ መጠይቅ የሰበሰባቸውን መረጃዎች ተንትኗል፡ ፡
በዙህም መሰረት የተገ ኘው ውጤት እንደሚያሳየው ተማሪዎች የአራዳ ቃላትን በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ
ውስጥ ካሉ ቢጤዎቻቸው ጋር እንደሚጠቀሙ የተገ ኘው ማስረጃ ያሳያል፡ ፡ የቃላት አፈጣጠሩም የአማርኛ
መደበኛ ቃላትን ገ ልብጦ በማንበብ፣ አዲስ ቃል በመፍጠር፣ ለመደበኛው የአማርኛ ቃል ተጨ ማሪ ትርጉም
በመስጠት፣ ከሌሎች ቋንቋዎች በመዋስ እንደሚፈጠሩ ጥናቱ ያሳያል፡ ፡ እነ ዙህ የአራዳ ቃላት በተወሰኑ ቡድኖች
የሚፈጠሩና ተጠቃሚዎቹ ብቻ የሚያውቋቸው ሲሆኑ አገ ልግሎት የሚሰጡት ሌሎች የህብረተሰብ አባላት
እስኪያውቋቸው ብቻ አገ ልግሎት የሚሰጥ በመሆኑ የቃላቱን ፍቺ ሌሎች ካወቁት ምስጢራዊነ ታቸው ሰለሚያበቃ
በሌላ ቃል ይተካሉ፡ ፡ ይህ ደግሞ የቃላቱን ተለዋዋጭ ነ ት ያሳያል፡ ፡ ስለዙህም መምህራን ቃላቱን በትምህርት
ክፍለ ጊዛ ተማሪዎች ከተጠቀሙ ት በመደበኛ ቃላት ተክተው እንዲጠቀሙጥረት ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፡ ፡
ምዕራፍ አንድ

መግቢያ

1.1 የጥናቱ ዳራ

በቋንቋ መግባባት ለግለሰብ እንዲሁም ለመላው የ ሰው ዗ር ልዩ እና በሁሉም ዗ንድ ያለ አለማቀፋዊ መሳሪያ


ነ ው፡ ፡ የ ሰው ልጅ አቅም ተምሳሌታዊ እሳቤዎችን ለመተርጎ ም እና ትርጉም ወዳለው ድምፀ-ልሳን በመለወጥ
ቋንቋን ፈጥሯል፡ ፡ የ ሰው ልጅ ባህል፣ ማህበረሰባዊ ባህሪያቱና አስተሳሰቡ ከቋንቋ ውጪ እውን መሆን
አይችልም፡ ፡ በሌላ አባባል ደግሞ ተግባቦት ያለሃሳብ ትርጉም አይኖረውም፡ ፡ ለተግባቦት ደግሞ መሰረቱ ቃላት
ናቸው፡ ፡

ቃላት በሰው ልጅ የ ዕለት ተዕለት ተግባቦት ውስጥ በዋናነ ት የ ሚያገ ለግሉ የ መናገ ርና የ መፃ ፍ ክሂልን
ለማዳበር ከፍተኛ ሚና ያላቸው የ ቋንቋ ክፍሎች በመሆናቸው አጥኚው የ አራዳ ቃላት በተማሪዎች የ መናገ ርና
የ መፃ ፍ ክሂል ውስጥ ያላቸውን የ ስርጭት መጠን በመመርመር በተግባቦት ክሂል ውስጥ ያለውን ስርጭት
ፈትሿል፡ ፡ ቋንቋን በተመለከተ (Haliday፣ 1978፣ 1) ሲገ ልጽ “የ ሰው ልጆች በቋንቋ አማካይነ ት
ባህሉን፣ እምነ ቱን፣ ፍላጎ ቱንና አመለካከቱን የ ሚገ ልጽበት መሳሪያ ነ ው” ይላል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ
የ ቋንቋው ባለቤት የ ሆነ ው ማህበረሰቡ ውስጥ የ ተገ ኙ ልማዶች፣ በእለት ተዕለት የ ሚደረጉ እንቅስቃሴዎች
የ አለባበስና የ አመጋገ ብ ባህሉንና ሌሎች ባህሪያቱን ጭምር ከሚገ ለጹባቸው አንዱ ቋንቋ ነ ው፡ ፡ የ ሰው
ልጆች ቋንቋን በሚተገ ብሩበት ጊዛ በቃላት አጠቃቀም ልዩነ ት ምክንያት በንግግር ክሂል ላይ ከመደበኛ
የ ቋንቋ አጠቃቀም ወጣ ባለ መልኩ ሊጠቀሙ
ት ይችላሉ፡ ፡ ይህንንም ከሚያደርጉት መካከል በትምህርት ቤት
ውስጥ የ ሚገ ኙ ወጣት ተማሪዎች የ ራሳቸውን ሀሳብ በምስጢር ለማስተላለፍ የ ሚጠቀሙ
በት ነ ው፡ ፡

በህበረተሰብ ውስጥ በማንኛውም ሰው ጥቅም ላይ ከሚውሉ ኢ-መደበኛ የ ቋንቋ አጠቃቀም መካከል አንዱ
የ አራዳ ቋንቋ ነ ው፡ ፡ ቃሉ በእንግሊ዗ኛ ቋንቋ ውስጥ በግልፅ የ ተከሰተው በ18 ኛው መቶ አጋማሽ ላይ
ሲሆን በዙህ ዗መን ወራዳ ባህሪ ያላቸው ቡድኖች የ ሚጠቀሙ
በትን ቋንቋ ለማመልከት እንደነ በር እና
በ20ኛው ክፍለ ዗መን ደግሞ ቃሉ የ ጎ ረምሶች ቋንቋ ከሚል ትርጉም ጋር ተያይዝ ይገ ኛል
(አብነ ት፣ 2007)፡ ፡ የ አራዳ ቋንቋ በህብረተሰቡ ዗ንድ አንዳንድ ሰዎች የሚሰጡት አስተያየ ት
የ ዱርዬ፣ የ ወሮበላ ቋንቋ ነ ው ይላሉ፡ ፡ ሌሎች ደግሞ በወጉ ያልተያዘ አንዳንድ ዋልጌ ወጣቶች የ ፈጠሩት
መግባቢያ ነ ው ሲሉ የ ተቀሩት ደግሞ የ ዗መኑ ከተሜ ቀመስ ወጣቶች የ ሚጠቀሙ
በት ቋንቋ ነ ው ሲሉ
ይበይኑታል፡ ፡ (ምትኩ፣ 1983) ሰለሞን፣ (1997)እና አስቴር፣ (2000) ይህንን አሳብ ሲያጠናክሩት
የ አራዳ ቃላት ተጠቃሚዎች በከተማ የ ሚኖሩ ወጣቶች ናቸው፡ ፡ ወጣቶቹ፤ በትምህርት ቤት የ ሚገ ኙ ጥቂት ወጣት
ወንዶችና ሴት ተማሪዎች ሌቦች፣ የ ጎ ዳና ተዳዳሪዎች የ ታክሲ ረዳቶች ወ዗ተ.ናቸው በማለት ይገ ልጻሉ፡ ፡
ይህንን መሰረት በማድረግ አጥኚው በትምህርት ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በተማሪዎች አገ ልግሎት
ላይ ሲውል በማዳመጡ እና ድርሰት ሲጽፉም ቃላትን በማግኘቱ ለርዕሰ ጉዳዩ ትኩርት ሊሰጠው ችሏል፡ ፡

የ አራዳ ቃላት የሚባለው ከሌሎች መግባቢያዎች የሚለየ ው ባለው ታሪክ፣ ባፃ ፃ ፉና በትርጉሙ ብቻ


አይደለም፡ ፡ የ አራዳ ቃላት ይበልጥ ተስማሚ በሆነ መንገ ድ የ ሚገ ለፀው ቃላቱን ማን ይጠቀምበታል?፣ በቃላቱስ
ምን መልክት ይተላለፋል? ከሚሉት ጥያቄዎች ከምናገ ኘው መልስ ጭምር ነ ው፡ ፡ በአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች
዗ንድ የ ዗መን አመጣሽ አባባል የ ሚታወቀው በሚጠቀሙ
ባቸው ቃላት አይነ ት እና በሚሰጡት ትርጉም ብቻ
ሣይሆን ቃላትና አባባሎቹን የ ሚጠቀሙ
ባቸው ሰዎች አንፃ ር ነ ው (ምትኩ፣ 1983)፡ ፡ ይህንንም መሰረት
በማድረግ አጥኚው ተማሪዎች በአራዳ ቃላት የ አጠቃቀም ስርጭትን ለመመርመርና ከቋንቋ ትምህርት አላማ
አንፃ ር ያለውን ክፍትት ለማመላከት ጥረት አድርጓል፡ ፡

ይህ ጥናታዊ ጽሁፍ ትኩረቱን የ ሚያደርገ ው የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በተማሪዎች የ አማርኛ ቋንቋን በመናገ ር
እና በመፃ ፍ ክሂል ውስጥ ያለውን የ ስርጭት መጠን መፈተሽ እና የ ሚያሳድረውን የ ተግባቦት ክፍተት
ከአማርኛ ትምህርት አላማ አንፃ ር ፍተሻ ማድረግ ነ ው፡ ፡ የ አማርኛ ቋንቋ በሀገ ራችን በብዘ ተናጋሪዎች
዗ንድ የ ሚነ ገ ርና የ ሀገ ሪቱም የ ፌደራሉ መንግስት የ ስራ ቋንቋ ሆኖ በማገ ልገ ል አያሌ ዗መናትን
አስቆጥሯል፡ ፡ በመሆኑም አጥኚው በአዲስ አበባ በተመረጡ ሁለተኛ እና የ መሰናዶ ትምህርት ቤቶች የ ተማሪዎች
የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በመናገ ር እና በመፃ ፍ ክሂል ውስጥ ያለውን የ ስርጭት መጠን በመደበኛው
የ ተግባቦት ሂደት ላይ ተጽእኖ መኖሩን እና አለመኖሩን መመርመር ነ ው፡ ፡
1.2 የጥናቱ አነ ሳሽ ምክንያት

አጥኚው በመምህርነ ት ዗መኑ አልፎ አልፎ ተማሪዎች እንግዳ ቃላትን በመጠቀም መልዕክት ሲያስተላልፉ ምን
ማለት እንደፈለጉ ግር ስላለው ይህ ግርታው በሌሎች ተማሪዎችና መምህራን ዗ንድ ይኖር ይሆን? የ ሚል
ጥያቄ ሁል ጊዛ በውስጡ ይመላለስበት ነ በር፡ ፡ በመሆኑም ዗መነ ኛ ወጣቶች የ ሚጠቀሟቸው ቃላት መበራከት
ከቋንቋ ትምህርት አላማ አንፃ ር ሲያስበው በውስጡ የ ተፈጠረው ለቋንቋው እንግዳ መሆን በተማሪዎች ውስጥ
ቢኖርስ? የሚል ጥያቄ ስለፈተነ ው ይህንን ጥያቄ በጥናት ለማረጋገ ጥ በሚል መሪ ሀሳብ ጥናቱን
አጥንቷል፡ ፡ አጥኚው በአዲስ አበባ ከተማ ሁለተኛና መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ውስጥ ተማሪዎች የ አራዳ
ቃላትን በንግግር ሂደታቸው እንዴት እና በምን አውድ ውስጥ እንደሚጠቀሙ
በት ለመመርመር በማሰቡ እና
ተማሪዎቹ በትምህርት ቤት ውስጥ በቡድን ሆነ ው በሚነ ጋገ ሩበት ጊዛ የ ሚጠቀሟቸው ቃላትን እንግዳነ ት
በመገ ን዗ብ የ ቃላቱን ምንነ ትና ለምን እንደሚጠቀሙ
ባቸው ለማወቅ ካለው ፍላጎ ት የ ተነ ሳ ቃላቱ ለተማሪዎቹ
የሚሰጠው ግልጋሎት እና ምንነ ትን በመመርመር የ ቃላቱን ትርጓሜ የ ማያውቁ ተማሪዎች ጋር ሲደርስ
የሚፈጥረው የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩን እና አለመኖሩን አጥኚው በመመርመር እና በተግባቦት ላይ
የሚያስከትለውን ክፍተት መለየ ት ነ ው፡ ፡

በቋንቋ አጠቃቀም ውስጥ በተለያዩ የ መጠን ደረጃ ቡድናዊ የ ቋንቋ አጠቃቀሞች አሉ፡ ፡ ይህንንም መሰረት
በማድረግ Crystal (1995)ሲገ ልጽ “የ ተወሰኑ የ ማህበረሰብ ክፍሎች የ ግል ጥቅማቸውን ማስፈጸሚያ
ሲሉ የ ሚጠቀሙ
በት ነ ው፡ ፡ ይህ ቋንቋ ከአንድ ማህበረሰብ የ ቋንቋ አጠቃቀም የ ተለየ ና ከቡድን ውጭ የ ሆኑ
አባላት ሊረዱትና ሊገ ነ ዗ቡት የ ማይችሉና ግልጽነ ት የ ሌለው የ ቋንቋ አጠቃቀም ነ ው፡ ፡ ይሁን እንጂ ቋንቋው
ለቡድኑ አባላት ግልጽነ ቱ በጣም የ ጎ ላ ነ ው” በማለት ይገ ልጻል፡ ፡

ቡድናዊ የ ቋንቋ አጠቃቀም ላይ Pemario (1990፣ 69) ጥናትና ምርምር በማካሄድ በጥናቱም ማጠቃለያ
ላይ የ ሚከተለውን ሀሳብ ይገ ልጻል፡ ፡ “የ ቡድን ቋንቋ አጠቃቀም ሂደት ነ ባር ቃላት ላይ ተጨማሪ ትርጉም
በመቀጠልና አዳዲስ ቃላትን በመፍጠር የ ተገ ኘ፣ በቃላት አፈጣጠሩ የ ሥነ -ልሳንን መሰረታዊ ሀሳብ
የ ማይከተል፣ በጠቅላላው የ ተወሰኑ ማህበራዊ ክፍል ቡድኖችንና የ እድሜ እኩዮችን የ ሚያገ ለግል የ አጠቃቀም
ስልት ነ ው” በማለት ይገ ልጻል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ደረጀ (1996) ስለ ቡድናዊ እና የ አራዳ ቃላት
አጠቃቀም ሲገ ልጽ የ ቡድናዊ ቃላት ወይም የ አራዳ ቃላት የ ሚባሉት የ ተወሰኑ የ ማህበረሰብ ክፍሎች ወይም
ቡድኖች የ ቡድናቸውን የ ውስጥ ምስጢር ለመጠበቅ ወይም ጥቃትን ለመከላከል በቡድኑ ውስጥ ብቻ መረጃ
ለመለዋወጥ ሲሉ ከመደበኛ የ ቋንቋ ቃላትና ስርዓታዊ አጠቃቀም በተለየ ሁኔታ የ ሚፈጥሩት የ መግባቢያ ዗ዴ
ነ ው በማለት ይገ ልጻል፡

ይህንንም መሰረት በማድረግ አጥኚው ቡድናዊ የ ቋንቋ አጠቃቀሞችን በአዲስ አበባ ከተማ በሚገ ኙ አራት
ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት በሚማሩ ተማሪዎች በቡድን የ ሚጠቀሟቸው
የ አራዳ ቃላት በመናገ ርና እና በመፃ ፍ ክሂል ላይ የ ሚፈጥረው የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩን ዓይነ ታዊ
የ ምርምር ዗ዴን በመጠቀም በተገ ቢው ሁኔታ ተንትኗል፡ ፡ በተጨማሪም የ አራዳ ቃላት በመናገ ር እና በመፃ ፍ
ክሂል ላይ ያለውን የ አገ ልግሎት አድማስ ከአማርኛ ቋንቋ ትምህርት አላማ አንፃ ር ፈትሿል፡ ፡

1.3 የጥናትና ምርምሩ ዓላማዎች

1.3.1 አጠቃላይ ዓላማ

ይህ ጥናት የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለውን ተጽእኖ ከቋንቋ ትምህርት
አላማ አንፃ ር በመመርመር ቃላቱ በመደበኛው የ ተግባቦት ሂደት ላይ የ ሚፈጥሩትን ክፍተት ማሳየ ት፡ ፡

1.3.2 ዝርዝር ዓላማዎች

1. የ አራዳ ቃላት ተለዋዋጭነ ት በተግባቦት ሂደት የ ሚፈጥረውን ተጽእኖ መ዗ር዗ር፡ ፡


2. የ አራዳ ቃላት ተማሪዎች በየ ትኛው ክሂል ውስጥ እየ ተጠቀሙ
በት እንደሆነ ማሳየ ት፡ ፡
3. የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ ያለውን የ አገ ልግሎት ስርጭት መግለፅ ፡ ፡
4. በትምህርት ቤት ውስጥ ተማሪዎች እየ ተጠቀሙ
በት የ ሚገ ኘውን የ አራዳ ቃላት አፈጣጠር
መ዗ር዗ር፡ ፡

1.4 የጥናቱ መሪ ጥያቄ

የዚህ ጥናት መሪ ጥያቄ የሚሆነው የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ከቋንቋ ትምህርት አላማ
አንፃ ር ሲመረመሩ ቃላቱ በመደበኛው የ ተግባቦት ሂደት ላይ የ ሚፈጥሩት ክፍተት አለን? የሚሌ ሲሆን
ንዑሳን መሪ ጥያቄዎች ዯግሞ የሚከተለት ናቸው፡፡

1. የ አራዳ ቃላት ተለዋዋጭነ ት በተማሪዎቹ ተግባቦት ላይ የ ሚፈጥሩት ተጽእኖ አላቸው?

2. የ አራዳ ቃላት በተግባቦት ሂደት በየ ትኞቹ ክሂሎች ውስጥ ይታያሉ ?

3. የ አራዳ ቃላት ለጥናቱ በተመረጡ ትምህርት ቤቶች የ አገ ልግሎት ስርጭቱ ምንይመስላል?

4. በትምህርት ቤት ተማሪዎች እየ ተጠቀሙ


በት ያልው የ አራዳ ቃላት አፈጣጠር ምን ይመስላል?

አጥኚው መረጃዎችን በመመርመር ለነ ዙህ ጥያቄዎች በመረጃ ላይ ተመስርቶ ምላሽ ሰጥቷል፡ ፡

1.5 የጥናቱ አስፈላጊነ ት

ይህ ጥናት በአግባቡ ከተጠናቀቀ የሚከተሉት ጠቀሜታዎች ይኖሩታል ተብሎ ይታሰባል፡ -

ሀ. የ አራዳ ቃላት በተግባቦት ሂደት ላይ የ ሚፈጥሩትን ተጽእኖ በመረዳት በመማር ማስተማር

ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ጥሩ የ ተግባቦት ክሂል እንዲኖራቸው እና ምን ማድረግ እንዳለበት


ያመላክታል፡ ፡

ለ. አማርኛን በማስተማር ስራ ለተሰማሩ መምህራን የ አራዳ ቃላት በተማሪዎች የ ተግባቦት

ክሂል ላይ የ ሚፈጥረውን ክፍተት በመረዳት የ ማስተማሪያ ዗ዴዎችን ለመቀየ ስ ይረዳል፡ ፡

ሐ. የ አራዳ ቃላት በተግባቦት ሂደት ላይ የ ሚፈጥሩትን ተጽእኖ በመረዳት በመማር

ማስተማር ሂደት ውስጥ ተማሪዎች ጥሩ የ ተግባቦት ክሂል እንዲኖራቸው እና ምን

ማድረግ እንዳለባቸው ያመላክታል፡ ፡

መ. ወደፊት በመስኩ ለሚደረጉ ጥናቶች እንደመነ ሻ ሊያገ ለግል ይችላል ተብሎ ይገ መታል፡ ፡

1.6 የጥናቱ ወሰን

የ ዙህ ጥናት ዋና ትኩረት የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ፍተሻ በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ
በተመረጡ አራት የ መንግስት ሁለተኛ ደረጃ እና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት የ ሚገ ኙ ተማሪዎችን በናሙ

በመውሰድ የ ሚያጠና ነ ው፡ ፡ ክፍለ ከተማው የ ተመረጠው በቀላል የ እጣ ናሙ
ና ሲሆን አራት የ መንግስት ሁለተኛ
ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤትን አካቷል፡ ፡ ከተጠቀሱት የ ክፍለ ከተማው ትምህርት
ቤቶች ውጭ ያሉትን የ ግልና የ መጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን ጥናቱ አያካትትም፡ ፡ ጥናቱም ከተማሪዎች
የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ከአማርኛ ቋንቋ ከመናገ ርና ከመፃ ፈ ውጭ ያሉትን ተላውጦዎች አይመለከትም፡ ፡ ዋንኛ
ትኩረቱም ተማሪዎቹ የ አራዳ ቃላት አጠቃቀምን መርምሮና ተንትኖ በመደበኛው የ ተግባቦት ሂደት
የሚፈጥረውን ክፍተት በመጠቆም ከአማርኛ ትምህርት አላማ አንፃ ር የ መፍትሔ ሀሳብ ማመላከት ነ ው፡ ፡

1.7 የጥናቱ ተግዳሮቶች

አጥኚው ይህንን ጥናት ለማጥናት በሚንቀሳቀስበት ወቅት ካጋጠሙ


ት ተግዳሮቶች መካከል እንደ ዋናነ ት
ለመጥቀስ ያህል ለዙህ ርዕሰ ጉዳይ አጥጋቢ የ ሆነ ጥናት ማግኘት አለመቻሉ፡ ፡ የ ተጠኑትም ጥናቶች
የ ጎ ዳና ተዳዳሪዎች የ አራዳ ቃላት አፈጣጠርና አጠቃቀምን መሰረት ያደረጉ በመሆናቸው ለሁለተኛ ዲግሪ
ጥናት በበቂ ሁኔታ መረጃ የ ሚሰጡ አይደሉም፡ ፡ በመሆኑም አጥኚው በርዕሰ ጉዳዩ ላይ የ ራሱን አዎንታዊ
አስተዋጽኦ ለማበርከት ካለው ውስጣዊ ተነ ሰሽነ ት የ ተነ ሳ ጥረቱን አሳርፏል፡ ፡

1.8. የቁልፍ ቃላት ብያኔ

የአራዳ ቋንቋ - በንግግር ማህበረሰብ ውስጥ በማንኛውም ሰው ጥቅም ላይ የ ሚውል ኢ-መደበኛ

ቋንቋ አጠቃቀምን፣ ተራ ቋንቋ፣ ለጽሁፍ ያልዋለ፣ የ ምስጢር ቋንቋ፣ የ አንድ ቡድን

ቋንቋ የ ሚል ፍቺ ሲኖረው በዙህ ጥናት የ አራዳ ቃላት የ ሚለውን ትርጓሜ ይወክላል፡ ፡


የ ጓዳ ቋንቋ-(Jargon) በአንድ በተወሰነ ና ስውር የ ስራ ክልል ውስጥ ለሚሰሩበት መሳሪያና

በዙያው አካባቢ በሚወሰኑ ድርጊቶች እንደ መግለጫ አድርገ ው የ ሚጠቀሙ


በት

የ ቋንቋ ትርጉምይወክላል፡ ፡ (ለምሳሌ ሐኪሞች ፣ የ ፋብሪካ ሰራተኞች፣ ምህንድስና፣

ሽመና፣ ግብርና፣ ውትርድና ወ዗ተ.)

ወጣት- የ አራዳ ቃላት መረጃ የ ተገ ኙት ከህፃ ናትና ወጣት ተማሪዎች በመሆኑ ትርጉሙ

በዓለም አቀፍ ደረጃ የ ሚታወቀውን የ እድሜ ክልል ለማመልከት አለመሆኑን ይገ ልፃ ል፡ ፡ የ ወፍ ቋንቋ


(Argote)-ይህ መግባቢያ በተወሰኑ የ ሀብረተሰብ ክፍሎች በሚስጥር ባሉ ወገ ኖች /ቡድኖች/ ዗ንድ
አገ ልግሎት የ ሚሰጡ የ አራዳ ቃላትን ትርጉም ብቻ ይወክላል፡ ፡ (ምሳሌ፡ -የ ሌቦች፣ የ ጎ ዳና ላይ ነ ጋዴዎች…
ወ዗ተ.)

ምዕራፍ ሁለት

ክለሳ ድርሳናትና የተዛማጅ ጥናት ቅኝት

2.1. የአራዳ ቃላት ምንነ ት

የ ተለያዩ መዜገ በ ቃላቶችና የ ቋንቋ መጽሀፍት ስለአራዳ ቃላት ብዘም ልዩነ ት ባልታየ በት መልኩ ብያኔ
ሰጥተውበታል፡ ፡ ከዙህ ውስጥ ለምሳሌ ሁለቱን ለመጥቀስ የ አራዳ ቃላት አዲስ በሚፈጠሩና በሚጠፉ ቃላት
የሚፈጠር ለወጣቶች ወይም ደግሞ ለአንድ ማህበረሰብ ክፍል ግልጋሎት የ ሚሰጥ የ ንግግር ክፍል ሲሆን ዋና
አላማውም ለዙያ ቡድን ምስጢር በመደበቅ በመግባቢያነ ት ማገ ልገ ል ነው Hartman
(1976፣ 210)፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ The Cambridge Encyclopedia of language
(1996፣ 1349) ደግሞ እንዲህ ሲል ይበይነ ዋል የ አራዳ ቃላት/Slang/ ኢ-መደበኛ የ ሆነ ቋንቋ
ሲሆን ትሁት ያልሆኑ ቃላትና ትርጉሞችን እንዲሁም አባባሎችን ሊጨምር የ ሚችልና ለአጭር ጊዛ ብቻ ጥቅም
ላይ የ ሚውል መግባቢያ ሲሆን አገ ልግሎት የ ሚሰጠውም እርስ በእርስ በሚተዋወቁ የ ተወሰኑ ማህበራዊ ቡድኖች
መካከል ነ ው፡ ፡

ቀደም ሲል እንዳየ ነ ው የ አራዳ ቃላት በሁሉም ቋንቋዎች ውስጥ ሊኖር የ ሚችል የ ቋንቋ አጠቃቀም ክፍል
እንደሆነ እና በተለያዩ ምሁራን የ ተሰጡ ብያኔዎች እናገ ኛለን እነ ዙህ ብያኔዎች በብዘ መልክ የ ሚመሳሰሉ
ቢሆኑም ከቃላቱ ተጠቃሚ የ መኖሪያ ክልል፣ በህብረተሰቡ የ እድገ ት ደረጃ መለያየ ት ወ዗ተ. የ ተነ ሳ ልዩነ ት
ይኖራል፡ ፡ ሆኖም የ አራዳ ቃላት በአገ ልግሎት ላይ የ ሚቆይበትን ጊዛ የ ተጠቃሚዎቹን ሁኔታ ብዚት
የሚያሳዩትን ባህሪያትና አጠቃቀም በመመርኮዜ ብያኔ ለመስጠት አያስቸግርም፡ ፡ ይህንንም ሀሳብ ምትኩ
(1983) እንደሚከተለው ያጠናክረዋል፡ ፡ አራድኛ የ ሰዋሰውን ስርአት የ ማይከተል ሰዎች ከሚግባቡበት
የ ቋንቋ ህግ ያፈነ ገ ጠ በአንድ ቃል ወይም በቃላት ድምር ሀሳብ የ ሚገ ለጽበት እንደሆነ ና አንዳንዴም
በተሟላ ወይም በከፊል አረፍተ ነ ገ ር አባባሉን እንደሚያስውበው ይጠቅስና ከዙህም በተጨማሪ የ አራዳ ቃላት
የ ግለሰቦች የ ህይወት ክፍል መሆኑንና የ ህብረተሰብን ታሪክ እንደሚያንፀባርቅ ይገ ልፃ ል::

እንደ አብነ ት (2007) አገ ላለፅ የ አራዳ ቃላት በንግግር ውስጥ በማህበረሰቡ ጥቅም ላይ የ ሚውል ኢ-
መደበኛ የ ቃላት አጠቃቀምን አራዳ ቋንቋ ይለዋል፡ ፡ Hartman (1976)መደበኛ ያልሆነ ቋንቋ የ ምንለው
ከመደበኛ ቋንቋ ለየ ት ያለ አነ ባብ፣ የ ሰዋስው አጠቃቀም፣ የ ቃላት ምስረታ የ ሚታይበት የ ቋንቋ መልክ
ነ ው፡ ፡ ከቅርብ ጓደኞቻችንና በብዚት አብረውን ከሚውሉ ሰዎች ጋር በምንነ ጋገ ርበት ጊዛ የ ምንጠቀምበት
መሆኑን ገ ልጿል፡ ፡

2.2. የመደበኛ ቋንቋ ስያሜ

ቋንቋን መፍጠርም ሆነ የ መጠቀም ችሎታ ያለው የ ሰው ልጅ ብቻ ነ ው፡ ፡ የ ቋንቋ አጀማመርም ከሰው ልጅ ረጅም


ታሪክ ጋር እኩል የሚባል እድሜ አለው፡ ፡ በተለይ የ ንግግር ቋንቋ ታሪክ በጣም እሩቅ ዗መን
ነ ው፡ ፡ የ ጽህፈት ቋንቋም ቢሆን ከጥቂትና ስዕላዊ መግለጫች ተነ ስቶ ዚሬ ክፍተኛ ደረጃ ላይ ደርሷል፡ ፡ ይህ
የ ሰው ልጅ ልዩ ተሰጥኦ የሆነ ው ቋንቋ የ ሰውን ልጅ ትልቅ የ አስተሳሰብ ችሎታና የ ፈጠራ ብቃት አጉልቶ
የሚያሳይ ነ ው፡ ፡ ሰው ቋንቋን የ ሀሳብ መግለጫና የ እርስ በእርስ መግባቢያ መሳሪያ አድርጎ ይጠቀማል፡ ፡

Hartman(1976) የ ተባለው የ ቋንቋ ተመራማሪ ሲገ ልጽ “ቋንቋ በጣም ዋና እና ተቀዳሚ ከሚባሉት


የ ሰው ልጅ ባህሪዎች ውስጥ አንዱ ነ ው፤ ቋንቋን አመች ወደሆነ ሀሳብ መግለጫና መግባቢያ መሳሪያነ ት
የ ማሳደግ ሂደት ምንአልባትም ትልቁ የ ሰው ልጅ ስኬት ነ ው፡ ፡ በዓለም ላይ በሺህ የ ሚቆጠሩ የ ተለያዩ
ቋንቋዎች አሉ፡ ፡ እነ ዙህም ቋንቋዎች የ ራሳቸው የ ሆነ ቅርፅ፣ አገ ባብና መዋቅር አላቸው፡ ፡ አንዱን ቋንቋ
እራሱን ብቻ እንኳ ብናይ የ ተለያዩ ልዩነ ቶች ይኖሩታል፡ ፡ ለምሳሌ አንድ ቋንቋ የ ተለያዩ ዗የ ዎች እና
መደበኛ ያልሆነ አጠቃቀም ይኖረዋል፡ ፡ ዗የ ዎቹ በራሳቸው በሶስት ይከፈላሉ ግለ-዗የ ከግለሰብ ግልሰብ
የሚለያይ የ ቋንቋ አጠቃቀም፣ ማህበራዊ ዗የ በማህበራዊ ዳራ /ቦታ/ ልዩነ ት ምክንያት የ ሚፈጠር ዗የ ና
አካባባዊ ዗የ በቦታ ርቀት ምክንያት የ ሚፈጠር የ አነ ጋገ ር ልዩነ ት ናቸው Hartman (1976) ::‟‟

እንደ ሰለሞን፣ (1997) እና አስቴር፣ (2000) መደበኛ፣ ቃላት የ ሚከተሉትን መመ዗ኛዎች ከሞላ ጎ ደል
የሚያሟሉ ናቸው፡ ፡ በአንድ ቋንቋ ውስጥ የ ሚገ ኙ ቃላት ሁሉ እኩል ስርጭት ሊኖራቸው አይችልም፡ ፡ አንዳንዶቹ
በተደጋጋሚና በብዘ ቦታዎች ስራ ላይ የ ሚውሉ ናቸው፡ ፡ አንዳንዶቹ ግን አይደሉም፡ ፡ በከተማም ሆነ በገ ጠር
ተ዗ውትረው የሚሰራባቸው በስርጭት የ ተለያዩ ናቸው፡ ፡ መደበኛ ቃላትን ምሁራን እንደሚከተለው
ይበይኑታል፤ ቃል በአንደበት ወይም በፊደል ምልክትነ ት የ ሚገ ለፅ ሃሳብ ወይም የ ስሜት ወካይ ነ ው
(ዳኛቸው፣ 1988)፡ ፡ ይህንን ሃሳብ ደረጀ (1996) ሲያብራራው አንድን ሀሳብ በድርሰት መልክ ለመፃ ፍ
ወይም በንግግር አቀነ ባብሮ ለማቅረብ የ ሚቻለው ሀሳቡን እንደታሰበው አድርገ ው የ ሚያስተላልፉ መሰረታዊ
ቃላትን መምረጥ ሲቻል ነ ው፡ ፡ ከላይ የ ተገ ለፀው የ ቃላት ስያሜ የ ሚወክለው መደበኛ ቃላትን ነ ው፡ ፡ ይህ
ጉዳይ ለመደበኛነ ት እንደ አንድ መለኪያ ተደርጎ ሊቆጠር ይችላል፡ ፡ በሌላ በኩል ጋዛጣ
፣ ሬዲዮ፣ ቴሌቪዡን፣ ወ዗ተ.የ መሳሰሉት የ ህትመትም ሆኑ የ ኤሌክትሮኒክስ ሚዲያዎች አ዗ውትረው የ ሚጠቀሙ
ባቸው
ቃላትም መደበኛ ሊባሉ ይችላሉ፡ ፡ ከዙህ በተጨማሪም በመማር ማስተማሩ ሂደት ላይ ለትምህርት መስጫና
መቀበያ የሚያገ ለግሉ እንዲሁም በመንግስት መስሪያ ቤቶች፣ ህዜባዊና ልማታዊ ድርጊቶች ወ዗ተ…ለስራ
መስሪያነ ት የ ሚያገ ለግሉ ቃላትን መደበኛ ብለው ይፈርጃሉ፡ ፡ Yule(1996፣ 180-190) የ አንድን ቋንቋ
የ ተለያዩ መልኮች /አይነ ቶች/ በሚመለከት ‹‹የ ቋንቋ ጥናት›› በሚለው መጽሐፉ ሲያስረዳ፡ - አብዚኛውን
ጊዛ በአንድ የ ተወሰኑ የ ቋንቋ ተናጋሪዎች ቋንቋውን በአንድ አይነ ት መልኩ እንደሚጠቀሙ እውነ ታውን
በብዚት አያስተውሉም ፡ ፡

አንድ ቋንቋ በተለይ በሚነ ገ ርበት ጊዛ ከአንድ በላይ መልክ ሊይዜ መቻሉን አንገ ነ ዗ብም
Yule(1996፣ 227)፡ ፡ በቋንቋ የ ተለያዩ አጠቃቀሞች ልዩነ ት የ ሚታየ ው በ዗የ ዎች ብቻ አይደለም፤ አንድ
ቋንቋ መደበኛና መደበኛ ያልሆነ አጠቃቀሞች /መልኮች/ አሉት፡ ፡ መደበኛ ቋንቋ የ ምንለው በመደበኛነ ት
ለብሄራዊ መግባቢያነ ት የ ሚውለውን፣ በጽሁፍ መልክ በጋዛጦችና በመጽሀፍት ተጽፎ የ ሚቀርበውን እንዲሁም
በትምህርት ቤቶችና በመገ ናኛ ብዘሀን አማካኝነ ት ለህዜብ የ ሚደርሰውን ቋንቋ ነ ው፡ ፡ ይህ የ ቋንቋ ዗ርፍ
በህብረተሰቡ ዗ንድ ትልቅ ግምት የ ሚሰጠውና ተቀባይነ ት ያለው መሆኑን ሲናገ ር Hartman(1976)
የ መደበኛውን ቋንቋ ብያኔና በብዚትም ከመናገ ር ይልቅ በመፃ ፍ መልክ የ ሚቀርብ መሆኑን እንደሚከተለው
አስቀምጧል፡ ፡ መደበኛ የ ምንለው ቋንቋ፣ ቋንቋውን መማር ለሚፈልጉ የ ምናስተምረው አይነ ት ነ ው፡ ፡ የ ዙህ
አይነ ት ቋንቋ በትምህርትና በመገ ናኛ ብዘሀን አማካኝነ ት ለህዜብ የ ሚቀርብ ሲሆን ከንግግር ይልቅ በቀላሉ
በጽሁፍ መልክ የ ሚገ ለጽ ነ ውYule(1996፣ 227)፡ ፡ መደበኛ ያልሆነ ቋንቋ የ ምንለው ከመደበኛ ቋንቋ
ለየ ት ያለ አነ ባበብ፣ የ ሰዋስው አጠቃቀምና የ ቃላት ምስረታ የ ሚታይበት የ ቋንቋ መልክ ነ ው ከቅርብ
ጓደኞቻችንና በብዚት አብረውን ከሚውሉ ሰዎች ጋር በምንነ ጋገ ርበት ጊዛ የ ምንጠቀመው በአብዚኛው የ ዙህ
አይነ ቱ ቋንቋ ነ ው (Hartman፣ 1976) ይላል፡ ፡

2.3. የኢ- መደበኛ ቋንቋ ስያሜ

ለኢ-መደበኛ ቃላት አልፎ አልፎ በንግግር ጊዛ የ ምንጠቀማቸው ሲሆኑ የ ቋንቋው ተናጋሪ በሙ


ሉ የ ማያውቃቸው
በተወሰኑ አካባቢ ተናጋሪዎችና በተወሰነ ክልል ብቻ የ ሚታወቁ ናቸው፡ ፡ መደበኛ ባልሆነ ው የ ቋንቋ መልክ
ስር የ ሚጠቃለሉ ብዘ የ ቋንቋ ዗ርፎች አሉ፡ ፡ ከነ ዙህ ውስጥ በእንግሊ዗ኛው ‹‹ስላንግ ›› ወይም አርጎ ት
እና ጃርገ ን የ ሚባሉት በዋናነ ት የ ሚጠቀሱ ናቸው፡ ፡ የ አራዳ ቃላት ራሱን ችሎ የ ማይነ ገ ር፣ ለመደበኛ ጽሁፍ
ስራ የ ማይውል፣ በመደበኛ ቋንቋ ላይ ጥገ ኛ በመሆን ጣልቃ እየ ገ ባ የ ሚነ ገ ር በመሆኑና ራሱን የ ቻለ
አገ ባብና የ ሰዋሰው ስርዓት የ ሌለው ሲሆን ቃላቱም በአንድ ቋንቋ ላይ ብቻ የ ሚወሰኑ አይደሉም፡ ፡ የ ተለያዩ
ቃላትን /ከአካባቢው የ ተለያዩ ቋንቋዎች/ ተቀላቅለው እናገ ኛቸዋለን፡ ፡ ከዙህ በተጨማሪም የ አራዳ ቃላት
ተጠቃሚዎች የ መደበኛውን ቋንቋ ቃላት በማሳጠር፣ በማስረ዗ምና የ ቃሉን ሆህያት ከግራ ወደ ቀኝ በማስቀመጥ
መግባቢያ ይፈጥራሉ የ አራዳ ቃላት በህብረተሰቡ ውስጥ ያሉትን የ ተወሰኑ ማህበራዊ ክፍሎች
የሚያገ ናኝ፣ ለጋራ መግባቢያነ ት ያልበቃ ከተለያዩ ቋንቋዎች ቅንጭብጭብ ቃላቶች የ ተሰናደረ በጽሁፍ
ያልዋለ፣ የ ምስጢር መልዕክት ማተላለፊያ መግባቢያ ነ ው (Hartman፣ 1976)፡ ፡

አገ ልግሎታቸው በተወሰኑ ሰዎች አካባቢ የ ተገ ደበ ሲሆን ቃላቱ በሁሉም የ ቋንቋው ተናጋሪ የ ማይታወቁ
ከመሆናቸው አንፃ ር በመግባባት ሂደት መልዕክትን ሊያደበዜዘ ይችላሉ (አስቴር፣ 2000) በማለት
ትግልፃ ቸዋለች፡ ፡ ከዙህም በማስከትል በኢ-መደበኛ ቃላት ስር መደበኛ ባልሆነ ው የ ቋንቋ መልክ ስር
የሚጠቃለሉ ብዘ የ ቋንቋ ዗ርፎች አሉ እነ ዙህም ዗ዬ፣ የ አራዳ ቃላት፣ የ ሙ
ያ (የ ስራ አካባቢ) ቃላት፣ የ ባዕድ
(የ ተውሶ) ቃላት፣ ቀበልኛ እና ፀያፍ በማለት ከፍለዋቸዋል (ሰለሞን፣ 1997) እና
(አስቴር፣ 2000)፡ ፡ የ ነ ዙህ ቃላት ተጠቃሚዎች በከተማ የሚኖሩ ወጣቶች ሲሆኑ ወጣቶቹ
ተማሪዎች፣ ሌቦች፣ የ ጎ ዳና ተዳዳሪዎች፣ የ ታክሲ ረዳቶች የ ጎ ዳና ላይ ነ ጋዴዎች ወ዗ተ. ሊሆኑ
ይችላሉ፡ ፡ እነ ዙህ የ ህብረተሰብ ክፍሎች አራድኛ ቃላትን የሚጠቀሙ
ባቸው ምክንያቶች የ ተለያዩ
ናቸው፡ ፡ ምስጢር ለመደበቅ፣ ዗መነ ኛ መስሎ ለመታየ ት ወ዗ተ.ሊሆን ይችላል፡ ፡ ለምሳሌ ያህል ሌባው
ከፖሊስ፣ የ ታክሲ ረዳቱ ከተሳፋሪ፣ የ ጎ ዳና ተዳዳሪው ከእግር መንገ ደኛ ወ዗ተ.ምስጢር ለመሰወር
የሚጠቀሙ
ባቸውን ቃላት ማዳመጥ የ ተለመደ ነ ው፡ ፡ ለምሳሌ ያህል በአማርኛ ጥሩ ነ ው ለማለት ሙ

አለው፣ ቆንጆ ነ ች ለማለት በርድ ነ ች፣ ሄደ ለማለት መረሸ፣ ሞተ ለማለት ጫረ፣ እና ወዳጁ ነ ች ለማለት
ኪካው ነ ች የ ሚሉ አገ ላለፆች ለአራዳ ቃላት ምሳሌ እንደሚሆኑ (አብነ ት፣ 2007፣ 210)ይገ ልፃ ል፡ ፡

ከዙህም በተጨማሪ(ሰለሞን፣ 1997፡ 46) ከዙህ በታች የ ቀረቡትን ቃላት እንደ አስረጂ በመውሰድ
ይገ ልፃ ል፡ ፡

ቃል ፍቺ

ሀ. ዚፓ ፖሊስ

ለ. ሴሎ ጠላ

ሐ. ቢጫ ጠጅ

መ. እንባ ተቆርቋሪ

ሠ. ጀለስ ጓደኛ
ረ. ፍንዳታ አፍላ ወጣት

2.4. የአራዳ ቃላት በማን ተፈጠሩ?

ሁሉም ቋንቋ በመልእክት ማስተላለፊያ በሀሳብ መግለጫ መሳሪያነ ቱ ተመሳሳይ ቢሆንም እያንዳንዱ ቋንቋ
እንደተጠቃሚው አኗኗር ባህል የ እድገ ት ደረጃ ወ዗ተ. ልዩነ ት በስርአትና በአገ ልግሎቱም
ይለያያል፡ ፡ እያንዳንዱ ቋንቋ የ ራሱ የ ሆነ የ ድምፅ፣ የ ቃላትና የ ሰዋስው ወ዗ተ. ስርአት ያለው በመሆኑ
መለያ አለው::እንዲሁም እንደ አገ ራችን ባሉ ልሳነ ብዘ አገ ሮች ሁሉም ቋንቋዎች እኩል የ ሆነ አገ ልግሎት
አይኖራቸውም፡ ፡ አንዱ በጋራ መግባቢያነ ት፣ በስራ ቋንቋነ ት፣ በማስተማሪያ ቋንቋነ ት ወ዗ተ. ሲያገ ለግል ሌላው
ደግሞ የ ሀይማኖት መስበኪያ ወይም የ ተወሰኑ ማህበራዊ ቡድኖች መግባቢያ ሊሆን ይችላል፡ ፡ በዙህም መሰረት
ህብረተሰቡ በየ ትኛው ቋንቋ የ ት፣ መቼና ከማን ጋር እንደሚገ ለገ ሉበት ለይቶ ያውቃል፡ ፡ ስለአንድ ቋንቋ
ማጥናት ስንፈልግም በልዩ ልዩ ምክንያቶች የሚከሰተውን የ አጠቃቀም ልዩነ ት እንገ ነ ዗ባለን፡ ፡
እንደምንገ ልፀው የ ሀሳብ ልዩነ ት የ ቋንቋ አጠቃቀማችንም ይለያያል፡ ፡ ከአዚውንቶች፣ ከልጆቻችን፣ ከስራ
አለቆቻችን፣ ከጓደኞቻችን በትምህርት ክፍል ውስጥ፣ የ ቋንቋ አጠቃቀማችን ይለያያል፡ ፡ በአንድ ቋንቋ ተጠቃሚ
ህብረተሰብ ውስጥ በሙ
ያ፣ በእድሜ፣ በመልክአ- ምድር ልዩነ ት ወ዗ተ. ምክንያት የ ተለያያ የ ቋንቋ አጠቃቀም
ያላቸው ማህበረሰባዊ ቡድኖች መኖራቸው ግልጽ ነ ው Leslau( 1964፣ 7)፡ ፡

ባዬ (1976፣ 2) የ ቋንቋ አጠቃቀምን አስመልክቶ እንዲህ በማለት ያጠናክረዋል‹‹…በከተሞች የ ሚነ ገ ረው


አማርኛ ይሁን ሌላ ቋንቋ በገ ጠር ከሚነ ገ ረው መልኩ እያደረ የ ተለየ ይሆናል፡ ፡ ምን ያህል እንደሚለዩ
ምንአልባት ከተሜው ለገ ጠሬው ተናጋሪ፣ ገ ጠሬው ደግሞ ለከተሜው ካለው አመለካከት መገ መት ይቻላል፡ ፡ ዚሬ
የ ገ ጠር አማርኛ፣ የ ከተማ አማርኛ ከከተማውም የ አራዳ አማርኛ የ ሚባሉት ሁሉ የ ሚጠቀሙ
ት ይህንኑ ነ ው
፡ ፡ ››

ከህብረተሰቡ ተገ ንጥሎ ለብቻው የ ሚኖር ሰው የ ለም፡ ፡ ቡድኑም በርካታ አባላትን ያቀፈ ወይም በተወሰነ
ክልል ውስጥ በሚገ ኙ ጥቂት ሰዎች የ ተመሰረተ ሊሆን ይችላል፡ ፡ እነ ዙህ የ ህብረተሰብ የ ቋንቋ ቡድኖች
(speech community) ናቸው፡ ፡ የ አራዳ ቃላትንም በርካታ ማህበራዊ ቡድኖች ለተለያየ አገ ልግሎት
የሚያውሉት የ ቃላት አጠቃቀም ውስጥ አንዱ ነ ው፡ ፡ የ አራዳ ቃላት ልዩልዩ ቡድኖች ከሚገ ለገ ሉባቸው የ ቋንቋ
አይነ ቶች መካከል አንዱና ሰፊ ግልጋሎት የ ሚሰጥ ነ ው፡ ፡ የ አራዳ ቃላት በማናቸውም ቋንቋዎች ውስጥ ሊገ ኝ
የሚችል ነ ው::

ማንኛውም ማህበራዊ ቡድን የ ራሱን መግባቢያ ወይም የ ጓዳ ቋንቋ ሊፈጥር ይችላል፡ ፡ ይህ በጣም ውስን በሆነ
አካባቢና በሰዎች አማካኝነ ት የ ሚፈጠረው የ ጓዳ ቋንቋም እየ ሰፋ ሲሄድ ወደ ስላንግ ወይም አርጎ ት
ይለወጣል በማለት Leslau(1964፣ 6) ይገ ልፃ ል፡ ፡ በአጠቃላይ ይህም ቋንቋ በፍጥነ ት በመዚመት
ለተወሰኑ የ ህብረተሰብ ክፍሎች እንደዋና መግባቢያና ምስጢር መደበቂያ ሊሆን ይችላል፡ ፡ ምስጢር መደበቅ
ደግሞ የ ስላንግ ወይም አርጎ ት ዋናና ተቀዳሚ አላማ ነ ው አርጎ ት ጥቅም ላይ የ ሚውለው በአንድ ሙ
ያዊ
ቡድኖች ወይም ደግሞ ምስጢራዊ የ ሆኑ ህብረተሰቦች በመሆኑ በንግግር ወቅት ከነ ዙህ ክፍሎች ውጪ ያሉት
ሰዎች እንዲያውቁት ወይም እንዲገ ነ ዗ቡት አይጠበቅም Leslau(1964፣ 7)፡ ፡ በአጠቃላይ የ ዙህ የ ቋንቋ
አገ ልግሎት ለተወሰኑ ማህበረሰብ ክፍሎች ብቻ የ ሚያገ ለግል ቃላቶቹም ሆኑ አባባሎቹ ከመደበኛው ቋንቋ
ትንሽ ፈንገ ጥ የ ሚል፣ ለመስፋፋትም ሆነ ለመጥፋት ፈጣን የ ሆነ ለማያውቀው ሰው በቀላሉ የ ማይገ ባ፣ ምስጢር
ለመደበቅ የ ሚጠቅም፣ ረጅም አባባሎችን አጭርና ለተጠቃሚዎች በቀላሉ በሚገ ቡ ቃላት የ ሚገ ነ ባ የ መግባቢያ
አይነ ት ነ ው ባዬ(1976)፡ ፡

በአንድ ህዜብ ውስጥ ያለውን ቅቡል አስተሳሰብ፣ ባህል፣ ልማድና ወግ እንዳለ ከመቀበልና ከማንፀባረቅ ለየ ት
ያልውንና ያልተለመደውን ባህል አንድም ከሚያዩት፣ አንድም ደግሞ ከተለያዩ መገ ናኛ ዗ዴዎች ከሚቀስሙ

አስተሳሰባቸውን በመለወጥ የ ራሳቸው የ ሆነ ውን ባህል መቀበልና ለሱም ተገ ዥ መሆንን እንደኋላ ቀርነ ት
አድርገ ው ስለሚመለከቱት ነ ው (ምትኩ፣ 1983) ፡ ፡

የ አራዳ ቃላት አፈጣጠር በሚመለከት Leslau(1964፣ 8) የ ቃላቱ መገ ኛ ስርወ-ቃል ወደ ተለያዩ


መልኮች የ ተቀየ ሩ የ መደበኛውን ቋንቋ ቃላት ወይም ደግሞ ከሌሎች ቋንቋዎች በውሰት የ ተገ ኙ
ናቸው፡ ፡ አንዳንድ ጊዛም የ መደበኛውን ቋንቋ ቃላት እንዳሉ ከወሰዱ በኋላ መደበኛ ትርጉማቸውን በመቀየ ር
የ ራሳቸው የ ሆነ ለየ ት ያለ ትርጉም እንዲይዘ ያደርጓቸዋል፡ ፡ የ አራዳ ቃላት በብዚት የ ሚገ ኙት በውሰት
ነ ው፡ ፡ በዘሪያቸው ከሚገ ኙ የ ተለያዩ ቋንቋዎች አጭር፣ አመችና ሀሳብን በተገ ቢው መንገ ድ የ ሚገ ልጹ ቃላትን
ይወስዳሉ፡ ፡ እያንዳንዱ አርጎ ት በሚያውሰው ቋንቋ ባህሪና መልካ ምድራዊ አቀማመጥ መሰረት ቃላትን ይዋሳል
Leslau (1964፣ 13)፡ ፡ ይህም ማለት ለውሰቱ በአካባቢ የ ሚገ ኘው ቋንቋ ባህሪና አቀማመጥ ስርጭት
ይወስነ ዋል ማለት ነ ው፡ ፡ ስለ አራዳ ቃላት አፈጣጠር ይህን ያክል ካልን አሁን ደግሞ የ አራዳ ቃላት
ተጠቃሚ ማህበራዊ ቡድኖች ለምን የ ተለየ ቃላት እንደሚፈጥሩ እንመልከት፡ - እነ ዙህ ቡድኖች የ አራዳ ቃላት
ለመጠቀም የ ተለያዩ ምክንያቶች አሏቸው፡ ፡ ክልክል የ ሆኑ ስራዎችን በድብቅ ለመስራት ወደ ስርቆት
በሚሰማሩበት ጊዛ፣ የ ተበላሹ እቃዎችን በማታለል ለመሸጥ ሲሉ ልዩ ልዩ ቃላትን ይጠቀማሉ፡ ፡ ከዙህ ሌላ
በህብረተሰቡ ባህልና ወግ መሰረት እንደ ነ ውር የ ሚቆጠሩ አባባሎችን ወይም ድርጊቶችን በቀጥታ ከመጥራት
ወይም ከማለት ይልቅ የ እነ ሱ ቡድን አባል ያልሆነ ሰው እንዳያውቅባቸው ለየ ት ባለ ቋንቋቸው
ይግባባሉ(Leslau፣ 1964)፡ ፡

ማንኛውም የ አንድ ማህበረሰብ ክፍል የ ራሱን የ ስራ ቦታ መግባቢያ ሊፈጥር ይችላል፤ ይህም መግባቢያ
እያደገ ና እየ ሰፋ ሲሄድ ስላንግ ይሆናል፡ ፡ ከነ ዙህ የ ማህበረሰብ ክፍሎች መካከል ታዳጊዎች፣ የ ጎ ዳና ላይ
ሰራተኞች፣ ወታደሮች፣ የ እጽ ተጠቃሚዎች፣ ሌቦች በብዚት ስላንግን የ ሚፈጥሩ ቡድኖች ናቸው፡ ፡ Harold &
Flexner (1967፣ 6) የ አራዳ ቃላት አገ ልግሎቱ ምስጢር መደበቅ ብቻ አይደለም፡ ፡ እነ ዙህ ክፍሎች
ለቡድናቸው ከፍ ያለ ግምት ለመስጠት፣ ከሌሎች ማህበራዊ ክፍሎች ለመለየ ት፣ ለመዜናናት ተሰብሰበው
በሚጫወቱበት ጊዛ እና ሌሎች ማህበራዊ ክንውኖች ከመደበኛው ቋንቋ ይልቅ ለየ ት ያለ ቋንቋን መጠቀም
ይፈልጋሉ፡ ፡ (Yule፣ 1996) ስለዙህ ጉዳይ ሲናገ ር የ እነ ዙህ ንዑሳን ቡድኖች አባላት መደበኛ ያልሆኑ
የ ቋንቋ አይነ ቶችን መጠቀም የ ቡድናቸውን ማህበራዊ ትስስር አንድነ ት ለማጠናከር አይነ ተኛ መንገ ድ
አድርገ ው ይወስዱታል ከዙህ በተጨማሪም ይህ ቋንቋ ያልተንዚዚና አመች በመሆኑ በተጠቃሚዎቹ ተመራጭነት
ይኖረዋል ምክንያቱም ከምስጢራዊ መግባቢያነ ት ሌላ የ አራዳ ቃላት ጠቀሜታ ለሚጠቀምበት ማህበራዊ ክፍል
የ ተለያዩ ግልጋሎት ይሰጣል፣ ያዜናናል፣ የ ስነ ልቦና እፎይታ ያስገ ኛል፤ ከሌላው በልጦ ለመታየ ት
ያበቃል፤ ከተሜ ያሰኛል በማለት ይገ ልፃ ል፡ ፡

ሁል ጊዛ የ ቋንቋ አጠቃቀማችን ተመሳሳይ አይደለም፣ እንደ አካባቢውና ሁኔታው ይለያያል ልዩነ ቱም


የ ቃላት፣ የ መዋቅርና የ አነ ጋገ ር ቃና ሊሆን ይችላል፡ ፡ ለምሳሌ ሙ
ያ ነ ክ የ ሆኑ ጉዳዮችን ለመግለፅ ስንፈልግ

ያዊ ቃላት እንደምንጠቀም ሁሉ በመደበኛ ወይም ህዜባዊ ንግግሮች ላይ የ ቃላት ምርጫችንና የ አነ ጋገ ር
ስልታችን ልዩነ ት እንዳላቸው Bender(1976፣ 185) ይጠቁማል፡ ፡ በቋንቋ አጠቃቀም ለውጥ ውስጥ
ከሚደረገ ው ለውጥ በተጨማሪ አንድ ቋንቋ ወደ ሌላ ቋንቋ እንደሚለወጥ በሚከተለው አባበል ተመልክቷል
በንግግራችን ውስጥ የ ሚታየ ው የ ቃላት፣ የ መዋቅርና የ አነ ጋገ ር ቃና ለውጦች ብቻ ሳይሆኑ ከአንድ ቋንቋ ወደ
ሌላ ቋንቋ የ ሚደረግ ለውጥም አለ Bender (1976፣ 185)፡ ፡

ከዙህ ጥቅስ የ ምንረዳው ልክ ከመናገ ር ወደ መፃ ፍ ተግባር ስንገ ባ የ ቋንቋ አጠቃቀም ለውጥ


እንደምናደርገ ው ሁሉ ከአንድ የ መናገ ር ሁኔታ ወደ ሌላ የ መናገ ር ሁኔታ ከገ ባን የ ቋንቋ አጠቃቀማችን
በውስጡ ሊከሰቱ ከሚችሉ ለውጦች ባሻገ ር ቋንቋውን ወደ ሌላ ቋንቋ እንደምንለውጠው ነ ው፡ ፡ ይህም ከሰው
ልጅ ቋንቋ የ ተወሰነ ግብ ተስማሚ በማድረግ የ መጠቀም ችሎታ የ መነ ጨ ነ ው፡ ፡ ቋንቋ የ ሰውን እንቅስቃሴ
ድርጊት የ መግለጽ አቅም እንዳለው ሁሉ የ ሰው ልጅም ቋንቋን ከሁኔታዎች ጋር አጣጥሞ ሁኔታውን በአግባቡ
እንዲገ ልጽ ያደርገ ዋል የ አራዳ ቃላት ከዙህ ፍላጎ ት አንፃ ር የ ተፈጠረ መሆኑን መገ መት እንችላለን፡ ፡

የ አራዳ ቃላት የ ቡድን አጠቃቀም በመሆኑ እነ ዙህ ቡድኖች ለሚገ ጥሟቸው አዳዲስ ገ ጠመኞቻቸውን ለመቋቋም
ወይም አዲስ ሀሳብ በማፍለቅ የ ተለየ ተግባር ለመፈፀም ከማህበረሰቡ ቀድመው አዲስ አጠቃቀምን
ይፈጥራሉ፡ ፡ ለአዲስ ገ ጠመኝ አዲስ ቃላት ለመፍጠር የ ቡድኑ አባላት ብዚትና በቡድኑ መካከል የ ሚደረገ ው
ቀጣይነ ት ያለው ግንኙነ ት ወሳኝነ ት እንዳለው kottler (1967፣ 231-240) ይናገ ራል፡ ፡ ሰው
በቋንቋ የ መጠቀም ችሎታ ያለው መሆኑን የ ሚከተለው ጥቅስ ያረጋግጣል፡ ፡ በቋንቋችን፣ አእምሮአዊ ምስላችን፣
በእኛና በሌሎች አእምሮ ውስጥ ሁልግዛ እንደገ ና እንፈጥራለን፡ ፡ የ ዙህ ምስል የ ተወሰነ ው ክፍል
...በማህበረሰቡ ውስጥ የ ሚኖሩ የ ሙ
ያ ቋንቋዎችን በመጠቀሙ ቡድኖች ሲፈጠር ቀሪው በእኛ የ መደበኛና
የ ኢ-መደበኛ ቃላት ምርጫ ምክንያት የ ሚፈጠር ነ ው kottler (1967፣ 197) ፡ ፡

እንደ ቋንቋው የ አጠቃቀም ልዩነ ት ሁሉ በተለለያዩ አካባቢዎች በአማርኛ የ ሚነ ገ ሩ የ አራዳ ቃላትም ሙ



በሙ
ሉ የ ተለያዩ ናቸው ባይባልም ያገ ኛኘታቸውና የ ተገ ኙበት ቋንቋ ትርጉም ወ዗ተ. ልዩነ ት
ይኖራቸዋል፡ ፡ በተጨማሪም በልዩ ልዩ ምክንያቶች ከውጭው አለም ጋር የ እለት በእለት ግንኙነ ት ባለው
የ ንግድ ማዕከል በሆነ አካባቢና በሌላው እንዲሁም በገ ጠርና በከተማ አካባቢ በሚኖሩ የ አንድ ቋንቋ
ተጠቃሚዎች ዗ንድ የ ሚታየ ው የ ቃላት መፍጠር ዜንባሌና ለአዲስ ነ ገ ር የ መጋለጡ ሁኔታ አንድ አይሆኑም
በማለት ባዬ (1976) ይገ ልፃ ል ፡ ፡

ለዙህም ‹‹…ከተሞች በተለይ ዋና ከተሞች የ ብዘ ብሄረሰቦችና የ ቋንቋዎች መዲና ብቻ አይደሉም፡ ፡ ከሁሉም


በላይ ደግሞ ከውጭው አለም ጋር ቀጥታ ግንኙነ ት የ ሚፈፀምባቸው ቦታዎች ናቸው፡ ፡ ስለሆነ ም ብዘ አዳዲስ
ሁኔታዎች፣ ድርጊቶች፣ ክስተቶችና ግንኙነ ቶች ከሌሎች ቦታዎች ይልቅ በነ ሱ ይፈጠራሉ፡ ፡ ስለዙህም ብዘ ቃላት
በፈጠራም ሆነ በውሰት የ ሚታዩት በነ ዙህ ቦታዎች ነ ው፡ ፡ የ ፋብሪካ ሰራተኞች ከስራ ባልደረቦቻቸው ጋር ብቻ
የሚግባቡበት ሲሆን ከዙህ የ ምንረዳው በአንድ ቋንቋ ውስጥ ለሚታይው የ ቃላትና የ አጠቃቀም ልዩነ ት
የ ተናጋሪው ህብረተሰብ ልዩ ልዩ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ትልቁን ስፍራ ያመለክታል፡ ፡
ዜኒከማሁ(1976 ዓ.ም)

ከዙህ የ ምንረዳው በአንድ ቋንቋ ውስጥ ለሚታየ ው የ ቃላትና የ አጠቃቀም ልዩነ ት የ ተናጋሪው ህብረተሰብ ልዩ
ልዩ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ እንቅስቃሴ ትልቁን ስፍራ እንደሚይዜ ሲሆን፤ ለአራዳ ቃላት መብዚትም
የ አካባቢው ሁኔታ ወሳኝ መሆኑን አንገ ነ ዗ባለን፡ ፡

2.5. የአራዳ ቃላት ባህሪያት

የ አራዳ ቃላት የ ተለያየ ባህሪያትን የ ሚያንጸባርቁ ሲሆኑ ከነ ዙህም ውስጥ፡ -


1. ዗መናዊነ ትን /ወቅታዊነ ትን/ ማሳየ ት አንዱ ባህሪያቸው ነ ው፡ ፡ ይህ ማለት በወቅቱ የ ሚከሰተውን አዲስ
ክስተት ለመግለፅ እንግዳ ወይም አዲስ ቃልን መፍጠር ባህሪ አለው፡ ፡ ቀደም ሲል ላልነ በረ ወይም
ላልተለመደ ግኝት አዲስ ቃል መፍጠር አማራጭ የ ሌለው ሲሆን የ አራዳ ቋንቋ ግን ቀደም ሲል ለማይታወቅ
ጉዳይ ብቻ ሣይሆን አዲስ ቃል የ ሚፈጥረው ስያሜ ኖሮትም በጊዛው አዲስ ክስተት ካጋጠመ ተጨማሪ አዲስ
ቃል እንዲመነ ጭ ያደርጋል ምትኩ(1983)፡ ፡
2. ቃላቱ ለ዗ወትር ግልጋሎት ከምንጠቀምባቸው ይበልጥ ኪነ -ጥበባዊ ቀለም ያላቸውና ወደ ዗ይቤያዊነ ት
የሚያደሉ ናቸው፡ ፡ ከነ ዙህ ቃላት ውስጥ ብዘዎቹ ጥሩ የ አገ ላለጽ ለዚ ያላቸው ናቸው፡ ፡ ይህንን አስመልክቶ
Comptons Encyclopedia ሲገ ልጽ የ አራዳ ቋንቋ አገ ላለፆች አንዳንድ ጊዛ በአንድ አካባቢ
የ ተወሰኑ ቢሆኑም የ ተዋጣላቸው ዗ይቤያዊ ንግግሮች ናቸው Comptons
encyclopedia(2012)::ይህ ስውር ድብቅ መግባቢያ ከሌሎች መግባቢያዎች ልዩ የ ሚያደርጉት የ ራሱ
የ ሆኑ ባህርያት ይኖሩታል የ አራዳ ቃላትና አባባሎች ከአንድ ሁኔታ ይገ ኛሉ፣ በወጣቱ አፍ እየ ተመላለሱ
ከገ ቡ ይለመዳሉ፡ ፡ ለ዗ለቄታም የ ሚኖራቸው ጥቂቶች አይደሉም፡ ፡ ሌሎች የ አራዳ ቃላት ለተወሰነ ጊዛ ጥቅም
ላይ ይውሉና ይጠፋሉ፡ ፡ አንዳንድ ቃላትና አባባል ደግሞ በኑረትና በሞት መካከል በመሆን ለብዘ ጊዛ
ይታያሉ ለምሳሌ ከጥቂት አመታት በፊት“ጀጋ” የ ሚለው የ አራዳ ቃል በወጣቱ ጠቀሜታነ ት ነ በረው፡ ፡ ቀስ
በቀስ ገ ሪባ፣ ጤባ በመሳሰሉት የ አራዳ ቃላት ቢተካም ፊት የ ነ በረው ቃል ሙ
ሉ በሙ
ሉ አልጠፋም፡ ፡ ማንኛውም
ህያው ቃላት ለብዘ ጊዛ የ ቋሚነ ት ባህሪ ይ዗ው ለመዜለቅ አይቻላቸውም፡ ፡ በዙህም አንፃ ር የ አራዳ ቃላት
ይፈጠራሉ፣ ይጠፋሉ፣ ለዙህ ደግሞ ምክንያት እያንዳንዱ ትውልድ ነ ባር ነ ገ ሮችን ለመግለጽ የ አዲስ ቃላትና
አባባል ለመሰየ ም ስለሚሹ ነ ው፡ ፡ የ ቃላቱ ተጠቃሚዎች በአንድ በኩል እርስ በእርሳቸው የ ተዋሀዱ በሌላ
በኩል በቁጥር የ በዚና ካለው ባህል ፈንገ ጥ ያሉ በመሆናቸው በየ ወቅቱ በብዚት እየ ተፈጠሩ ላሉት የ አራዳ
ቃላትና አባባል ተጠያቂ ናቸው፡ ፡ ተናጋሪዎቹ የ ተሰባሰቡ በመሆናቸው አንዱ ቃል ተፈጥሮ ሳይውል ሳያድር
በአካባቢው ራሱን ያሳውቃል፣ ብዘም ሳይቆይ በሰፊው ይለመዳል፡ ፡ በዙህ ሁኔታ ተለምዶ ግልጋሎት የ ሚሰጥ
የ አራዳ ቃል የ መደበኛው ቋንቋ ቃል ይሆናል፡ ፡
3. እንደማንኛውም የ ቋንቋ ባህሪያት የ አራዳ ቃላት በተለያዩ አጋጣሚዎች ከቀረቡት ቋንቋዎች ቃላትና
ሐረጋትን መዋሱ ነ ው፡ ፡ ይህም ሲባል በአካባቢው የ ሚነ ገ ሩ ቋንቋዎች ካሉ ወይም ሊቀርቡት ከቻሉ ነ ው፡ ፡
4. ቡድናዊ መሆኑ የ አራዳ ቃላት በጠቅላላው ሕብረተሰብ የ ሚነ ገ ር ሳይሆን በተወሰኑ ቡድኖች አካባቢ ብቻ
የሚያገ ለግል ነ ው፡ ፡ ከአራዳ ቋንቋ ተጠቃሚ ቡድን ውጭ የ ሆኑት ሰዎች የ ሚናገ ሩትን መገ ን዗ብ እንዳይችሉ
ታስቦበት የ ሚደረግ ሲሆን በዙህም የ ፈለጉትን ምስጢር ሳይሰጉ ማስተላለፍ ይችላሉ፡ ፡ የ ሚያደርጉትን ወይም
የሚናገ ሩትን ጉዳይ ምስጢር ለመጠበቅ በአራዳ ቃላት የ ሚጠቀሙ
ት ውስን የ ሕብረተሰብ ክፍሎች ናቸው፡ ፡
ከዙህም በተጨማሪ ዗ለቀ (1977 ዓ.ም) ስለአራዳ ቋንቋ ቃላትና አባባል መፈጠርና ዗ለቄታ
ማግኘት ምክንያት ይሆናሉ ተብለው ሊጠቀሱ የ ሚችሉ ሶስት ምክንያቶች መሰን዗ር ይቻላል፡ ፡

ሀ. ተጠቃሚው ክፍል አዳዲስ የ አራዳ ቃላትን መጠቀሙ በመወጣቶች ዗ንድ አራዳ ለመባል ስለሚያበቃ
የ ተፈጠሩትንም ሆነ ፈጥረው ለመጠቀም ወደ ኋላ የ ሚሉ የ ሉም፡ ፡ ለአንድ ጽንሰ- ሀሳብ ከሁለትና ሶስት
ቃላት በላይ መግለጫ ይሆናሉ፡ ፡ በዙህም በዙያም ብሎ የ ቋንቋው የ ቃላት ክምችት ክፍ ይላል፡ ፡

ለ. የ አራዳ ቃላት ተጠቃሚዎች በብዚት በህብረተሰቡ ዗ንድ መገ ኘት ወጣቱ ከሌሎች የ ህብረተሰብ ክፍሎች
በቁጥር ከፍ ያለ ነ ው፡ ፡ ወጣቱ የ አራዳ ቃላት ተጠቃሚ እንደመሆኑ ለቃላቱ መፈጠርና ዗ለቄታ ማግኘት ወሳኝ
ይሆናል፡ ፡

ሐ. በአራዳ ቃላት ተጠቃሚዎች ማህበራዊ ክፍልና በነ ባራዊ ባህል መካከል መደበላለቅ መኖር ወጣቱ
የ ህብረተሰቡ አንድ ክፍል እንደመሆኑ ላለው ባህል ተገ ዥ እንዲሆን ይገ መታል፡ ፡ እንደምናየ ው ግን
ተገ ዥነ ቱ ባህሉን በመጥፎ ወይም በደግ አይኑ እንዲመለከት አላገ ደውም፡ ፡ ባህሉን ተቀብሎ ታማኝነ ቱንም
ያረጋገ ጠም ሞልቷል፡ ፡ በሌላ በኩል ከባህሉ አፈንግጦ ወጥቷል፡ ፡ በመደበኛው ቋንቋ ለውጥ ለማደግ ሰፊው
እድል የ ተ዗ረጋለት ለአራዳ ቃላት ነ ው ፡ ፡ የ ዗መኑ አባባል ተጠቃሚዎች በቁጥር ብዚት ያላቸው ብቻ
ሳይሆኑ በየ ቦታው የ ተሰራውና እነ ዙህ በየ ቦታው ያሉ ተጠቃሚዎች ይህንን አባባል ከመደባኛው ቋንቋ
በማደባለቅ ስለሚናገ ሩት የ መደበኛው ቋንቋና የ አራዳ ቃላት ፍች ከፍተኛ ሆኖ ለለውጥ ላይበቃ
ይችላል፡ ፡ ሌሎች መግባቢያዎች ግን የ ሚገ ለገ ሉባቸው ቡድኖች ጥቂት ስለሆኑ በተወሰነ አካባቢ የ ተከለሉ
በመሆናቸውና መግባቢያቸው በይፋ ሲያገ ልገ ል የ ስራ ፀባያቸው ስለማይፈቅዳላቸው ከመደበኛው ቋንቋ ያላቸው
ፍጭት አነ ስተኛ ነ ው በመሆኑም በመደበኛው ቋንቋ ላይ የ ሚያደርጉት ለውጥ የ ሚያሳስብ አይነ ት
አይሆንም፡ ፡ የ አራዳ ቃላት የ ተወሰኑ አይደሉም፡ ፡ የ አባባሉ አካል ለመሆናቸው የሚመሰከርላቸው በቃላቱ ላይ
አንዳችም አይነ ት ምልክት አልተደረገ ባቸውም ቃላቱም ሆኑ አባባሎቹ የ አራዳ ቃላት ላለመሆናቸው
የሚመሰክርላቸው የ ሚጠቀሙ
ባቸው ግለሰቦች፣ ቃላቱ እና አባባሎቹ የ ሚያስተላልፉት መልዕክት ነ ው፡ ፡ በዙህም
ምክንያት ብዚት ያላቸው የ ወፍ ቋንቋ፣ የ ጓዳ ቋንቋ የ ዗የ ተጠቃሚዎች፣ የ አራዳ ቃላት ተጠቃሚዎች ስለሆኑ
በዙህ ክልል የሚሰሩባቸውን ቃላቱና አባባሎች የ አራዳ ቃላት ክፍል ሊያደርጓቸው ይችላሉ ዗ለቀ
(1977)፡ ፡

2.6 የውሰት /Borrowing/ ምንነት

የቋንቋ ውሰትን /borrowing/ ምንነትን በተመሇከተ አንዴ ወጥ ብያኔ ባይኖርም በርካታ


የሥነ ሌሳን ምሁራን እንዯጥናታቸው ዓሊማና ግብ የተሇያዩ ፍችዎችን ሰጥተዋሌ፡፡
የሻው(1996)፣ Winford (2003) ጠቅሶ እንዯገሇፀው ውሰት“ሇአንዴ ንግግር ሲባሌ
የምንጠቀምበት ቃሌ ሆኖ ህግ የማናበጅሇት ነው” ሲሌ ይገሌፃሌ፡፡ስሇሆነም ውሰት አንዴ
ቋንቋ ተናገሪ ማህበረሰብ ከላሊ ቋንቋ ተናጋሪ ማህበረሰብ ጋር በተሇያዩ አውድች እና
በማህበረዊ መስተጋብር ምክንያት የቃሊት ውሰት ይካሄዲሌ፡፡ከዚህ በተጨማሪም
የWinfordን ሀሳብ የሻው (1996) በቋንቋዎች መካከሌ የቋንቋ አካሊትንም (ቃሊት፣ ሐረጋት፣
የእርባታ ምዕሊድች) እና የአገሊሇጽና የመዋቅር መሌኮችን መዋዋስ የነበረ፣ ዛሬም ያሇ፣
ወዯፊትም የሚቀጥሌ ጉዲይ ነው፡፡መዋዋስን የገታ የአንዴም ማህበረሰብ ታሪክ
አሌተመዘገበም፡፡አንዲንዴ ቃሊት ቁርጥ አማርኛ ይመሰለን እንጂ በተውሶ የተወሰደ
የተወሰደ ናቸው፡፡ፊርማ፣ መኪናና ስኳር፣ ወና (ኦና)፣ ይፋ (ኢፋ) ኪል፣ ኮት፣ መዱና
ይጠቀሳለ፡፡ነገር ግን የአማርኛ ቅርጽን በማስያዝ ፊርማ “ፈረመ” ዲንስ “ዯነሰ” ይፋ
“በይፋ” እየተገሇገሌንባቸው ነው(የሻው፣1996)፡፡ የአንዴ ቋንቋ ማህበረሰብ ፈጽሞ ብቻውን
መኖር እንዯማይችሌ እና ከማህበረሰቡ ጋር በሚገናኝበት ጊዜ ተግባቦት ወይም የሀሳብ
ሌውውጥ ያዯርጋሌ፡፡ከዚህ የተነሳ የቃሊት፣ የሐረጋት፣ የቅጥያ ምዕሊድች፣የአገሊሇጾች
እንዱሁም አንዲንዳ መረን ሇቀቅ የቋንቋ ውሰት ከባህሌ ጋር በተያያዘ ሉፈፅም ይችሊሌ
(Bloomfield ፣1961)፡፡

በላሊ በኩሌ (Bloomfield፣1961) እንዯሚሇው የቋንቋ ውሰት ሥነ-ሌሣናዊ ብቻ ሳይሆን


ባህሊዊ ተሊሌፎውንም ይጨምራሌ፡፡ የቋንቋውን ውሰት የሚያስከትለ ጉዲዮች ከባህሌ
ጋርም ይያያዛለ ማሇት ነው፡፡ ቃሊትንም ሆነ የአገሊሇፅ መንገድችን የሚዋስ ማህበረሰብ
የሚዋስበትን ቋንቋ የሚገነዘበው ከራሱ ሊቅ አዴርጎ ነው፡፡ሇምሳላ እኛ ከእንግሉዝኛ
ቃሊትን በብዛት የምንዋስ ከሆነ እንግሉዝኛ ተናጋሪዎችን ከእኛ የሊቁ ህዝቦች እንዯሆኑ
እናስባሇን ማሇት ነው፡፡በዚህ የተነሳ ተገቢ ከሆነ ሰብዓዊና ምርታዊ ግንኙነትን አሌፈን፣
የአሇባበስ፣ የአኗኗር፣ የጋብቻ፣ የባህሪይ ወዘተ…ቅጅዎችን ሁለ ከቋንቋው ጋር ማምጣት
እንመኛሇን፡፡ይህ ዯግሞ የራስን ማንነት ዝቅ ማዴረግ ነው፡፡

በአጠቃላይ ቃላት ሀሳብን ለመግለጽ አይነ ተኛ መሳሪያ ናቸው፤ ሁሉም ቃላት ግን እኩል ሀሳብን የ መግለጽ
ብቃት አይኖራቸውም፤ ተገ ቢና ተስማሚ ቃላት ለተግባቦት መምረጥ ያስፈልጋል፡ ፡ ተግባቦትን የሚያቀላጥፍ
የ ቃላት አጠቃቀሞች መካከል እማሬያዊና ፍካሬያዊ ፍች አውዳዊ ቃላት አምሳያ (ሞክሼ) ቃላት ድምጸ-ቀድ
ቃላት ፈሊጣዊ ቃላት ተጠቃሽ ናቸው፡ ፡ እንዲሁም ተግባቦትን የ ሚያውኩ የ ቃላት አጠቃቀሞች መካከል ተገ ቢ
ያልሆነ የ ቃላት ድግግሞሽ የ ቃላት ድረታ የ ባእድ ቋንቋ ቃላትና ሀረጋት የ ተሰለቹ ቃላትና አገ ላለጾች
/ክልሼ ቃላት /ሀራም ቃላት /Taboo/ ዗ዬ ቃላት እና የ አራዳ ቃላት ተጠቃሾች ናቸው፡ ፡

የ አራዳ ቃላት ማለት በአንድ በተወሰኑ ማህበራዊ ክፍል በተለይ በወጣቶች ለአንድ ግልጋሎት ሲባል
የሚፈጠሩ ቃላት ናቸው፡ ፡ ቃላቱ አዲስ ፈጠራ ላይሆኑ ይችላሉ፡ ፡ ምንጫቸው መደበኛ ቋንቋው ነ ው፡ ፡ ሆኖም
በተለየ ዓላማ ስለሚገ ለገ ሉበት በቅርጽ ላይ ለውጥ ይፈጥሩበታል፡ ፡ አለበለዙያም ተጨማሪ ትርጉም ይሰጡታል
ግልጋሎታቸውም ለተወሰነ የ ህብረተሰብ ክፍል ነ ው፡ ፡ የ ቋንቋውን ተናጋሪ ማህበረሰብ በሙ
ሉ ሊያግባባ
አይችልም፤ ወጥነ ት አይታይባቸውም ወጥነ ት ይጎ ድላቸዋል፤ ከቦታ ቦታ ይለያያሉ ሰሞነ ኛ(ጊዛያዊ)ናቸው፡
ምዕራፍ ሦስት

3.1 የጥናቱ ዘዴና አካሄድ

ይህ ጥናት በአይነ ታዊ የ ምርምር ዗ዴና ገ ላጭ ተንታኝ የ አተናተን ስልትን በመከተል በመናገ ር እና በመጻፍ
ጊዛ የ አራዳ ቃላት የ አጠቃቀም ስርጭቱን በማሳየ ት የ ቃላቱን አፈጣጠር ዗ርዜሮ አስቀምጧል፡ ፡ በተጨማሪም
የ አራዳ ቃላት የ አጠቃቀሙ
ን ስርጭት ከተመለከተ በኋላ መረጃውን ሰብስቦ፣ ተንትኖ መደምደሚያ
አስቀምጧል፡ ፡ ከዙህ አንጻር አጥኚው በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተመረጡ አራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች
እና በአንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀማቸውን በአካል ተገ ኝቶ በመመልከት
ፍተሻውን አድርጓል፡ ፡
3.2 የመረጃ ናሙ
ና አወሳሰድ ስልት

አጥኚው ጥናቱን በሚያካሂድበት ጊዛ የ ተጠኚውንና የ አካባቢውን ናሙ


ና መምረጥ አስፈላጊ በመሆኑ ጥናቱን
የሚያካሂድበትን ቦታ በቀላል የ እጣ ናሙ
ና መሰረት የ ተመረጠ ሲሆን ሂደቱም አስሩንም ክፍለ ከተማ ስም
ዜርዜር በእጣ መልክ በማ዗ጋጀት እጣው የ ወጣለትን ቂርቆስ ክፍለ ከተማን የ ጥናቱ ቦታ አድርጎ ሲወስድ
በክፍለ ከተማው የ ሚገ ኙትን አራት የ መንግስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን እና አንድ መሰናዶ
ትምህርት ቤትን በአጠቃላይ የ ጥናቱ አካል አድርጎ ወስዷል፡ ፡ ከዙህም አንጻር አጥኚው የ ጥናት ናሙ
ናውን
የ ወሰደው በአዲስ አበባ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ ከተመረጡት አራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና አንድ
መሰናዶ ትምህርት ቤት መረጃውን ሰብስቧል፡ ፡ በአጠቃላይ ከአራት ሺ አምስት መቶ ዗ጠና ሶስት
(4593)ተማሪዎች ውስጥ አስር(10) ፐርሰንቱን የ ግኝት ናሙ
ና ዗ዴን በመጠቀም የ ጥናቱን ተሳታፊዎች
የ ሆኑትን አራት መቶ ሃምሳ ዗ጠኝ(459) ተማሪዎችን አሳትፏል፡ ፡

3.2.1 የጥናቱ ቦታ

አጥኚው ለዙህ ጥናት የ መረጠው ቦታ በአዲስ አበባ የ ሚገ ኙትን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችን እና
መሰናዶ ትምህርት ቤቶችን ነ ው፡ ፡ በአዲስ አበባ አስር ክፍለ ከተሞች አሉ፡ ፡ ከነ ዙህ ከፍለ ከተሞች
ውስጥ በቀላል የ እጣ ናሙ
ና አወሳሰድ ስልት መሰረት ቂርቆስ ክፍለ ከተማን የ ጥናቱ ቦታ አድርጎ
ወስዷል፡ ፡ ቂርቆስ ክፍለ ከተማ የ ሚገ ኙ አራት የ መንግስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች እና አንድ
መሰናዶ ትምህርት ቤት በጠቅላይ ናሙ
ና ተወስዷል፡ ፡

3.2.2 የጥናቱ አካላይ

አጥኚው የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ለመፈተሸ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በሚገ ኙ አራት ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤቶች እና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት የ ጥናቱ አካላይ አድርጎ ወስዷል፡ ፡ እነ ሱም ሽመልስ
ሀብቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ ምስራቅ ጎ ህ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት፣ የ ተባበሩት ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት፣ ጠመንጃ ያዥ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት እና አብዮት ቅርስ መሰናዶ ትምህርት ቤት
ናቸው፡ ፡ በነ ዙህ ትምህርት ቤቶች ውስጥ 1958 ወንድ ተማሪዎች እና 2635 ሴት ተማሪዎች ይገ ኛሉ፡ ፡
በአጠቃላይ በድምሩ 4593 ተማሪዎች ይገ ኛሉ፡ ፡ ከዙህ አጠቃላይ የ ተማሪ ብዚት ውስጥ 10 ፐርሰንቱን
459 አራት መቶ ሃምሳ ዗ጠኝ ተማሪዎች የ ጥናቱ ተሳታፊዎች እንዲሆኑ ተመርጧል፡ ፡

ሰንጠረዥ 1፡ የጥናቱ አካላይ ዝርዝር

ተቁ የት/ቤቱ ስም የተማሪ ብዛት ድምር

1 ሽመልስ ሀብቴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወ ሴ


563 848 1411

2 ምስራቅ ጎ ህ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወ ሴ

365 451 816

3 የ ተባበሩት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወ ሴ

92 69 161

4 ጠመንጃ ያዥ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ወ ሴ

434 594 1028

5 አብዮት ቅርስ መሰናዶ ት/ቤት ወ ሴ

504 673 1177

ድምር 4593

3.2.3 የናሙ
ና ብዛት መወሰን

በዙህ ጥናት ውስጥ እያንዳንዱን ተማሪ በመረጃ ምንጭነ ት መጠቀም አስፈላጊ ባለመሆኑ የ ናሙ
ና መጠን
መወሰን ተገ ቢ ሆኖ አጥኚው ስላገ ኘው በ Dawson (2006) ከ 5-20 % የ ናሙ
ና መጠን አስተማማኝ
ነ ው በማለት በገ ለፀው መሰረት አጥኚው 10%ቱን ወስዷል፡ ፡ ምክንያቱም በርካታ የ አካላይ ቁጥር ላላቸው
10% መውስድን ሲመክር የ አካላይ ቁጥራችው ትንሽ ለሆኑት 20% ናሙ
ና መውስድ እንደሚቻል ይገ ልፃ ል፡ ፡
በመሆኑም የ ዙህ ጥናት የ ናሙ
ና ብዚት 459 ይሆናል፡ ፡ የ ጥናቱ አካላይ በርካታ ቁጥር ስለያ዗ አጥኚው
ይህንን መሰረት በማድረግ ከያንዳንዱ የ ጥናቱ አካላይ ትምህርት ቤት 10% ናሙ
ና በመውሰድ ጥናቱን
ሰርቷል፡ ፡ ሰንጠረዥ 2 ይህንን በዜርዜር ያሳያል፡ ፡

ሰንጠረዥ 2 የጥናቱ ናሙ
ና በየትምህርት ቤቱ ዝርዝር

ተቁ የት/ቤቱ ስም የተማሪ ብዛት

1 ሽመልስ ሀብቴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 141.1

2 ምስራቅ ጎ ህ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 81.6

3 የ ተባበሩት ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 16.1

4 ጠመንጃ ያዥ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 102.8


5 አብዮት ቅርስ መሰናዶ ት/ቤት 117.8

ድምር 459.4

3.2.4 አመቺ ወይም ግኝት ናሙ


ና ዘዴ

አመቺ ወይም ግኝት ናሙ


ና ለዙህ ጥናት አገ ልግሎት ላይ ውሏል፡ ፡ ምክንያቱም የ አራዳ ቃላት ቡድናዊ በመሆኑ
አጥኚው በየ ትምህርት ቤቶቹ መረጃን ለመሰብሰብ በተንቀሳቀሰበት ቦታ ሁሉ ትኩረቱ በቡድን በቡድን ሆነ ው
ጊዛያቸውን አብረው የ ሚያሳልፉ ተማሪዎችን በመውሰድ ቡድናዊ የ ቃላት አጠቃቀም መኖሩን መመርመር የ አጥኚው
ተቀዳሚ አላማ በመሆኑ ይህንን ግኝት ወይም አመቺ የ ናሙ
ና ዗ዴን ተጠቅሟል፡ ፡

አጥኚው ጥናቱን በቅርበት ባገ ኛቸውና ጥናቱን ለማካሄድ አመቺ የ ሆኑለትን ተማሪዎች በመምረጥ ጥናቱን
አጥንቷል፡ ፡ ይህም የ ተባለበት ዋና ምክንያት አጥኚው ጥናቱን ሲያካሂድ በቅርበት የ ሚያገ ኛቸውን ተጠኚዎች
ቦታና ጊዛ ያገ ጣጠሟቸው በመሆኑ ነ ው፡ ፡

ከዙህም አንፃ ር ይህ የ ናሙ
ና ዗ዴ በጣም የ ተለመደና አብዚኛውን ጊዛ አንድን የጥናት ርዕሰ ጉዳይ መሰረት
አድርጎ የ ጥናቱን ዓላማ ከግብ ለማድረስ የ ሚያስችሉ መረጃ አቀባዮችን ለማግኘት ሲባል የ ሚደረግ የ ናሙ

አመራረጥ ዗ዴ ነ ው፡ ፡ ይህ የ ናሙ
ና አመራረጥ የ ሚያካትተው የ ተመረጡ ናሙ
ናዎችን በመጠቀም ጠቅለል ያለ
መረጃ የ መሰብሰብ ስራ የሚሰራበት ነ ው፡ ፡ ስለሆነ ም ዓላማን ከግብ ለማድረስ የ ሚያስችሉ አካባቢዎችንና
ተጠኚዎችን በናሙ
ናነ ት ወስዷል፡ ፡

3.3 የመረጃ መሰብሰቢያ ዘዴዎች

ጥናቱን በተገ ቢው መንገ ድ ከግብ ለማድረስ የ መረጃ መሰብሰቢያ ዗ዴዎችን በመምረጥ አስፈላጊውን የ መረጃ
መሰብሰቢያ ቅፆችን አ዗ጋጅቶ እና የ ጊዛ ሰሌዳን መድቦ የ ጥናቱን ዓላማ በተገ ቢው መንገ ድ ለማከናወን
የሚረዱ የ መረጃ መሰብሰቢያ ዗ዴዎችን ተጠቅሟል፡ ፡ እነ ሱም፡ -

3.3.1 ምልከታ

አጥኚው ጥናቱን በሚያከናውንበት ሂደት በተማሪዎቹ የ ንግግር ውስጥ የ ሚጠቀሙ


ትን የ አራዳ ቃላት ለማጥናት
የ ንግግር ሂደታቸውን መደበኛ በሆነ መልኩ በመመልከትና በመመዜገ ብ ለጥናቱ ግብአት ማሰባሰቢያ እንዲሆነ ው
ተጠቅሞበታል፡ ፡ ይህም ማለት ተማሪዎቹ በትምህርት ቤት ውስጥ በሚኖራቸው ማህበራዊ መስተጋብር ውስጥ
የሚያደርጉትን ተግባቦት በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ በመ዗ዋወር የ ሚናገ ሯቸውን የ አራዳ ቃላት
በመመዜገ ብ ነ ው፡ ፡ ይህም የ ምልከታ ሂደት የ ተከናወነ ው በተማሪዎቹ የ እረፍት፣ የ ምሳ ሰአት፣ የ እግር
ኳስ፣ የ መረብ ኳስ እና ቅርጫት ኳስ ሲጫወቱ በትምህርት ቤቱ ቅጥር ግቢ በመ዗ዋወር በቡድን በቡድን
እየ ሆኑ የሚጨዋወቱ ተማሪዎችን ንግግር ግንዚቤው ኖሯቸውም ሆነ ሳይኖራቸው መደበኛ ተግባቦታቸውን
በማዳመጥና በመመልከት መረጃውን ሰብስቧል፡ ፡ ከላይ ለቀረቡት የ ጥናቱ መሰረታዊ ጥያቄዎች መልስ ለማግኘት
ሲል በትኩረት መረጃውን ለማሰባሰብ የ ሚጠቀምበት ስልት ስለሆነ በሂደቱ ውስጥ በቂ ጊዛ ወስዶ ተማሪዎቹ
የሚነ ጋገ ሩባቸውን ቃላት በመመልከትና በመመዜገ ብ ለጥናቱ ደጋፊ መረጃን መሰብሰብ ተችሏል፡ ፡ በተመረጡ
አራት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችና አንድ መሰናዶ ትምህርት ቤት የ ሚገ ኙ ተማሪዎች የ ንግግር ሂደትን
በመመልከት የ ሚጠቀሙ
ትን የ አራዳ ቃላት እየ መ዗ገ በና ትርጉማቸውንም እየ ጠየ ቀ የ ቃላቱን አፈጣጠር ለይቶ
በዜርዜር ለማስቀመጥ ተችሏል፡ ፡ ይህም ሲባል አጥኚው ተማሪዎቹ በትምህርት ቤት ውስጥ ከቢጤዎቻቸው ጋር
በሚሆኑበት ወቅት የ ሚናገ ሩትን ቋንቋ ለመመርመር ምልከታን እንደ መረጃ ማሰባሰቢያ መሳሪያ ሆኖ
አገ ልግሏል፡ ፡

3.3.1.1.በአቻ ተማሪዎች መረጃ መሰብሰብ

በተጨማሪም ለጥናቱ በተመረጡ አምስት ትምህርት ቤቶች የ ሚያስተምሩ ከየ ትምህርት ቤቶቹ አንድ አንድ
በድምሩ አምስት መምህራንን በታላሚ የ ናሙ
ና ዗ዴ በመምረጥ መምህራኑ መረጃውን በታማኝነ ት ይሰበስባሉ
ያሏቸውን ተማሪዎች በታላሚ ናሙ
ና ዗ዴ ከየ ትምህርት ቤቶቹ ሶስት ሶስት በጠቅላላው 15 (አስራ አምስት)
ተማሪዎችን በመምረጥ እና ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀማቸውና ትርጉማቸውን
በቢጤዎቻቸው ማሰብሰብ ሁለተኛ የ መረጃ መሰብሰቢያ ሆኖ አገ ልግሏል፡ ፡

3.3.2 ድርሰት ማፃፍ

የ አማርኛ ትምህርት ዋና አላማ የ ተማሪዎቹን የ መናገ ር፣ የ ማዳመጥ፣ የ ማንበብና የ መፃ ፍ ክሂሎች


እንዲያበለጽጉ ማድረግ ነ ው፡ ፡ አጥኚው የ አራዳ ቃላትን ለማጥናት የ መረጣቸው የ መናገ ርና የ መጻፍ ክሂህሎችን
ሲሆን በነ ዙህ ክሂሎች ውስጥ ተማሪዎቹ በሚጽፉበትና በሚናገ ሩበት ጊዛ የ ቃላት አጠቃቀማቸው ምን
እንደሚመስል መመርመር ነ ው፡ ፡ በዙህም መሰረት ተማሪዎቹ በጻፏቸው ድርሰቶች ውስጥ የ ቃላት አጠቃቀም
መመርመርን ሦስተኛው የ መረጃ መሰብሰቢያ መሳሪያ አድርጎ ተጠቅሞበታል፡ ፡ በመሆኑም ተማሪዎቹ በ9(዗ጠኝ)
የ ተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዘሪያ ድርሰቶች እንዲያጽፏቸው የ አማርኛ የ ቋንቋ መምህራንን በመጠየ ቅ ተማሪዎቹን
ድርሰት አጽፈዋቸዋል፡ ፡ እያንዳንዱ ርዕሰ ጉዳይ በአስር በአስር ተማሪዎች እንዲፃ ፍ ተደርጓል፡ ፡ የ ተማሪዎቹ
አመራረጥ ከውጤት መመዜገ ቢያ ላይ የ ተማሪዎቹን ቁጥር በመውሰድ የ መማሪያ ክፍሎቹን በቀላል የ እጣ
ናሙ
ና በመምረጥ ሲሆን እነ ዙህን ተማሪዎች የ ሚያስተምሩ ከየ ትምህርት ቤቱ አንድ አንድ በድምሩ አምስት
መምህራንን በታላሚ ናሙ
ና መሰረት ሊመረጡ ችለዋል፡ ፡ የ መለየ ት ሂደቱም መምህራኑ ተማሪዎች ከጻፏቸው
ድርሰቶች ውስጥ የ አራዳ ቃላትን እንዲለዩ በማድረግ ነ ው፡ ፡ የ መለየ ት ሂደቱም ተማሪዎቹ የ ፃ ፏቸውን
ድርሰቶች ኮፒ በማድረግ እንዲለዩ ከተደረገ በኋላ በሶስቱ ተመሳሳይ የ ሆኑትን በመለየ ት ለመተንተን
ተችሏል፡ ፡ እነ ዙህ ርዕሰ ጉዳዮች የ ተፃ ፉት በ50(ሃምሳ) ተማሪዎች ነ ው፡ ፡ በዙህም መሰረት ለትንተና
የ ተመረጡ የ ድርሰት ርዕሰ ጉዳዮቹ ፦

(1) ጅሉ ማክቤል የ ተሰኘው ድርሰት ሰድስት ገ ጾች ሲኖሩት በአስራ ሰባት በስምነ ት አንቀጾች
ተገ ንብቷል፣
(2) ሰውና ስያሜው በሚል የ ተፀፈው ድርሰት ደግሞ ሦሥት ገ ፅ ሲኖራው በስምንት
አንቀፆች ተገ ንብቷል፡ ፡
(3) በሰዓት ጨዋታ በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት ደግሞ ሶስት ገ ጽ እና ዗ጠኝ አንቀጾች
አሉት፣
(4) የ ማታ እንጀራ በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት ሶስት ገ ጾችና ስድስት አንቀጾችን ይዞል፣
(5) ግራና ቀኝ በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት ሶስት ገ ጽና አስራ አንድ አንቀጾችን የ ያ዗
ድርሰት ነ ው፣
(6) ሳባ በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት አራት ገ ጽ እና ስድስት አንቀጾች ይዞል፣
(7) ባለመጽሀፍ ቤቱ በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት በአምስት ገ ጾችና በአምስት አንቀጾች
ተገ ንብቷል፣
(8) ጭውውት በሚል ርዕስ የ ተጻፈው ድርሰት ደግሞ አራት ገ ጾችን የ ያ዗ ሲሆን የ ቀረበውም
በምልልስ ነ ው የ መጨረሻው
(9) የ ተያያዘ ልቦች በሚል ርዕስ የ ተጻፈ ድርሰት ሲሆን በሁለት ገ ጽና በአራት አንቀጾች
ተገ ንብቷል፡ ፡
እነ ዙህ በተማሪዎች የ ተፃ ፉ ድርሰቶችን የ ቃላት አጠቃቀማቸው የ አራዳ ቃላት በውስጣቸው በመያዚቸው አጥኚው
ቃላቶቹን እየ መ዗ገ በ በማጥናት የ ቃላቱን ትርጉምና አፈጣጠር በዜርዜር አስቀምጧል፡ ፡

3.3.3 የጽሑፍ መጠይቅ

አጥኚው የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ዘሪያ ዜግ እና ክፍት መጠይቅ የ ጥናቱን ዜርዜር ዓላማ መሰረት በማድረግ
አ዗ጋጅቷል፡ ፡ የ ነ ዙህን ጥያቄዎች የ ሰዋስውና የ ፊደል ግድፈት ለማረም ይረዳ ዗ንድ ለቋንቋ መምህራን
በማሳየ ት ጥያቄዎቹን አሻሽሏል፡ ፡ ይህ የ ጽሁፍ መጠይቅ በውስጡ አራት መሰረታዊ ክፍሎች
አሉት፡ ፡ የ መጀመሪያው የ ተሳታፊዎች ዳራ ሲሆን ይህም የ ተማሪዎችን የ ትምህርት ደረጃ ፣ ፆታ እና ትምህርት
ቤት ለመለየ ት አገ ልግሏል፡ ፡ ሁለተኛው ክፍል የ አራዳ ቃላትን ባህሪያት መሰረት ያደረጉ ጥያቄዎችን
ይዞል፡ ፡ ሶስተኛው ክፍል በመናገ ር ሂደት የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩን መለኪያ
ጥያቄዎችን የ ያ዗ ሲሆን አራተኛው ክፍል የ አራዳ ቃላት ለጥናቱ በተመረጡት ትምህርት ቤቶች የ አገ ልግሎት
ስርጭቱን መጠን ለመለካት ተጠቅሞበታል፡ ፡

3.4 የመረጃ አተናተን ዘዴ

አጥኚው የ ሰበሰበውን መረጃ ለትንተና ከመቅረቡ በፊት በትክክል መጠናቀራቸውንና መደራጀታቸውን


አረጋግጧል፡ ፡ ይህም ማለት የ ተሰበሰቡት መረጃዎች ለትንተና በሚመች መልኩ በማስተካከል በየ ተሰበሰቡበት
በምልከታ እና በአቻ ተማሪዎች የ ተስበስቡ መረጃዎች አንድ ላይ፣ ከድርሰት የ ተገ ኙትን መረጃዎች አንድ ላይ
በማድረግ እና ከጽሁፍ መጠይቅ የ ተገ ኙትን ደግሞ አንድ ላይ አድርጎ ተንትኗል፡ ፡ ከዙያም በየ ፈርጁ
የ ተቀመጡትን መረጃዎች በርዕስ በርዕሳቸው በመልቀም ተመሳሳይ ጭብጥ ያላቸውን አንድ ላይ በማድረግ
አጥኚው አቀናጅቶ በመተንተን አቅርቧል፡ ፡ ከዙህ በመቀጠል ደግሞ በተሰበሰበው የ መረጃ አይነ ት
የ ተሰበሰበውን መረጃ በማረም እና ለመረጃው ስያሜ በመስጠት ለትንተና ስራ በሚመች መልኩ ለማቅረብ
ተችሏል ፡ ፡ በዙህም መሰረት አጥኚው ለ459 ተማሪዎች የ ጽሑፍ መጠይቆችን የ በተነ ሲሆን ከነ ዙህ መጠይቆች
መካከል በትክክል ያልተሞሉ እና ያልተመለሱ 16 መጠይቆችን ከትንተናው ውጭ አድርጎ ቀሪዎቹን 443
መጠይቆች በመጠቀም ተንትኗል፡ ፡

አጥኚው በምልከታ፣ በአቻ ተማሪዎች፣ በድርሰት ጽሑፍ እና በጽሁፍ መጠይቅ የ ሰበሰበውን መረጃ በገ ላጭ
ተንታኝ የ መረጃ አተናተን ዗ዴን በመጠቀም መረጃውን ተንትኗል፡ ፡ ይህ የ መረጃ አተናተን ዗ዴ
የ ተመረጠበት ምክንያት በተማሪዎች ማህበራዊ ህይወት ውስጥ ያለውን የ ተለያዩ የ ቋንቋ አጠቃቀም በመማር
ማስተማር አውድ ውስጥ በመናገ ር እና በመፃ ፍ ክሂል ላይ የ ሚፈጥረውን የ ተግባቦት ክፍተት በመፈተሸ
ተንትኖ አሳይቷል፡ ፡ በተጨማሪም ከዜግ መጠይቅ የ ተገ ኙትን ምላሾችንም በገ ላጭ ተንታኝ የ አተናተ ስልትን
በመጠቀም ተንትኗል፡ ፡

ምዕራፍ አራት

4.1. የመረጃ ትንተና ውጤት

አጥኚው አማርኛ ቋንቋን በማስተማር ሂደት ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም መፈተሽን አላማ በማድረግ
ይህንን ጥናት አካሂዷል፡ ፡ በዙህም መሰረት ያነ ሳቸውን መሰረታዊ ጥያቄዎች ምላሽ ይሰጥባቸዋል፡ ፡ ለዙህም
ምልከታ፣ የ አቻ ተማሪዎች፣ የ ፅሁፍ መጠይቅ እና በተማሪዎች የ ተፃ ፉ ድርሰቶችን ተተንትነ ው በዙህ ክፍል
ቀርበዋል፡ ፡
4.1.1 የተሳታፊዎች ዳራ ትንተና

ሰንጠረዥ 3፡ የተሳታፊዎች ዳራ

ፆታ የመራጭብዛት ፐርሰንት

ሴት 130 29.4

ወንድ 313 70.6


ድምር 443 100

በሰንጠረዥ 3 ላይ እንደሚታየ ው በዙህ ጥናታ ላይ ከተሳተፉት መካከል 130(29.4%) ሴቶች ሲሆኑ


ቀሪዎቹ 313 (70.6%) ወንዶች ናቸው፡ ፡ መረጃውን ለመሰብሰብ አጥኚው ግኝት ናሙ
ና ስለተጠቀመ በቡድን
ሆነ ው ለሚንቀሳቀሱ ተማሪዎች ትኩረት ሰጠ እንጂ ፆታን በተለየ መልኩ በማየ ት የ አራዳ ቃላትን ከፆታ
አኳያ ለማየ ት ባለመሞከሩ በዙህ ትንተና ላይ የ ወንዶች ቁጥር በዚ ብሎ ታይቷል፡ ፡ በዙህ ቅኝት ትኩረት
የ ተደረገ በት የ ትንታኔ አካሄድ የ መላሾችን ድምር መልስ የ ሚመረኮዜ እንጂ በፆታ፣ በዕድሜ እና በሚማሩበት
ትምህር ቤት አማካኝነ ት በሚገ ኝ የ ተለያዩ ተሞክሮዎች ከሚያሳድሯቸው ተጽእኖዎች አንጻር አለመሆኑን
እንዲታወቅ አስቀድሞ መጠቆም ይፈልጋል፡ ፡

4.1.2 ከምልከታ የተገኝው የውጤት ትንተና

በዙህ ምልከታ ሂደት አጥኚው በአምስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ እየ ተ዗ዋወረ የ ተማሪዎቹን ንግግር በማዳመጥ
የ ሰማቸውን እና በአቻ ተማሪዎች የ ተሰበሰቡ የ አራዳ ቃላትን በመመዜገ ብ 494(አራትመቶ ዗ጠና አራት)
የ አራዳ ቃላትን አፈጣጠር መሰረት በማድረግ በዜርዜር ትንትኖ አቅርቧል፡ ፡

ሰንጠረዥ 4፡ አዲስ ወይም አመጣጣቸው ያልታወቀ ቃላትን በመፍጠር የተገኙ የአራዳ ቃላት

ተ.ቁ. የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም ተ.ቁ. የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም

1 ቃርማ/ቆምበር/ባቢለን ፖሊስ 15 ጀዋል ተንቀሳቃሽ ስልክ

2 ሳቢ ብር 16 ጢጣ ሽማግሌ

3 ሴሎ/ቦዚ ጠላ 17 ውጅ ማንኛውም ፖሊስ

4 ረሃ ፈታ ማለት 18 ሳንቁራ ምንም የ ማያውቅ

5 ኮላ ስኳር 19 እንፋጥ እንሂድ


6 ቄንቦ ምንም የ ማይፈራ 20 ጁት ቁማር

7 ቸግ ሲጋራ 21 ፓፍ ሲጋራ

8 አቼ/ቦግ/ንቦ ጠጅ 22 ቻፓ ገ ን዗ብ

9 መኑሌ መናፈሻ 23 ፈዋ ምግብ

10 መኑቂ አንባሻ 24 ጩባ ወርቅ

11 ቆንቆ ምግብ 25 ዋቾ ውሃ

12 ጋላጌ የ ኪስ ቦርሳ 26 ሙ
ዥሪም ሌባ

13 ዋዬ መጣ 27 ላላንቴ ኮፍያ

14 ጨለለች አበደች 28 ኑንዲ ንፉግ

ከላይ በሰንጠረዥ 4 እንደሚታየ ው 28 (ሃያ ስምንት) ቃላት አጥኚው በምልከታ ሂደት በጥናቱ ስፍራ
ያዳመጣቸው የ አራዳ ቃላት ናቸው፡ ፡ እነ ዙህም ቃላት እንደሚያሳዩት በአምስቱም ትምህርት ቤቶች ተማሪዎች
እየ ተጠቀሟቸው ያሉ የ አራዳ ቃላት ሲሆኑ ወቅታዊ ትርጉማቸውም ተመሳሳይ ነ ው፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ
አፈጣጠራቸው ተናጋሪዎቹ የ ፈጠሯቸው ናቸው፡ ፡ ይህ የ ሚያመለክተው የ አራዳ ቃላት አስቀድመው ተናጋሪዎቹ
በስምምነ ት ላይ በተመሰረተ መንገ ድ ትርጓሜ በመስጠት እንደተፈጠሩ ያመለክታል፡ ፡ ይህ ጥናት አዲስ ቃላት
መፍጠር የ ሚላቸው የ አማርኛ ቃላት ያልሆኑትን እና አፈጣጠራቸው ለመደበኛ ቋንቋ ተናጋሪው እንግዳ
የ ሆኑትን ለማመልከት ነ ው፡ ፡ ለምሳሌ አቼ፣ ዘጥዬ፣ ጋላጌ፣ ቻፓ፣ ቸግ፣ ዋዬ፣ የሚሉትን ቃላት መጥቀስ
ይቻላል፡ ፡ ይህንን መረጃ (Pmario1994) ሲያጠናክረው የ አራዳ ቃላት ተጠቃሚ ቡድኖች የ ሚፈጥሯቸው
አዳዲስ ቃላት አፈጣጠራቸው የ ሥነ -ልሳንን መሰረታዊ ሀሳብ የ ማይከተል ማለትም እንደ መደበኛው ቋንቋ
የ ሰዋሰው አወቃቀርን የ ማይከተል መሆኑንና ከቡድኑ አባላት ውጪ ለሆኑ ሊያግባባ እንደማይችልም በጥናቱ
አረጋግጧል፡ ፡ ከዙህ አንፃ ር የ አራዳ ቃላት በተግባቦት ሂደት ላይ ክፍተት እንደሚፈጥር ከመረጃው ለመረዳት
ተችሏል፡ ፡

ሰንጠረዥ 5፡ ተጨ
ማሪ ትርጉም በመስጠት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት

ቁ. የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም ቁ. የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም

1 መለኛ ሀብታም 27 በሰለ ተገ ኘ፣ በእጅ ተደረገ


2 ስድስት ዜም በል/ይ 28 ሸጠረኝ ደበቀኝ

3 አትርገ ጡኝ ጠጫት ገ ራባ 29 ሰለሞን ያገ ለገ ለ ልብስ

4 ሚጣ አደንዚዥ እጽ 30 ምትኬ ውሽማ

5 ጋዛጣ እንጀራ 31 ሽታዬ የ ከተማ አውቶብስ

6 አጎ ዚ ጠላ 32 ፈውስ ምግብ

7 ቆስቁሰው ሂድ 33 ብርቄ ስጋ ወጥ

8 ቋንጣ የ ተሰጣ ልብስ 34 መንጭቅ ሀምሳ ብር

9 ተከሰተች መጣች 35 ሰፋሁት አኮረፍኩት

10 ቆንጆዎቹ ፌደራል ፖሊስ 36 ላውንቸር የ አበሻ አረቄ

11 ቡሬ መልክ የ ሌላት 37 አደንጓሬ የሚደብር ሰው

12 አስቀየ ሰ መንገ ድ ለወጠ 38 ቀበሮዋ ሴት ጓደኛው

13 አቀጣጠለው አፋጠነ ው 39 ሸዋዬ ያልሰለጠነ

14 አየ ለ ፋራ/ያልሰለጠነ 40 መርከብ የ ቆሻሻ ገ ንዳ

15 ልጥልጥ ሞኛሞኝ 41 ተቀንጠስ ሂድ

16 አፎጋገ ረ ቀያየ ረ/ደባለቀ 42 ማዚግ መጨቅጨቅ

17 እንፈወስ እንብላ 43 ግጨው ስጠው

18 ከየ ፈችኝ አማረችን 44 ባነ ነ ነቃ

19 ወፍራም ሀብታም 45 ልከርበት ልመለስ

20 ውሾቹ ፖሊሶቹ 46 አጣቢ ሸምዳጅ

21 ዜብዚብ ወሬ ማብዚት 47 ክቱ ተከተለኝ

22 ይነ ገ ርበታል ደስ ይላል 48 መላ ገ ን዗ብ

23 ዲጄ የ ታክሲ ረዳት/ወያላ 49 አይነ ፋም ደስ አይልም


24 ጀማ ጓደኛ 50 ኢቲቪ ውሸታም

25 ፈለጣ መጠየ ቅ/መቀበል 51 ፎጣ ብጉራም

26 ፍታኝ ተወኝ 52 መቃ አንገ ት

ከላይ በሰንጠረዥ 5 የ ቀረቡት 52(ሃምሳ ሁለት) የ አራዳ ቃላት አጥኚው በምልከታና በአቻ ተማሪዎች
የ ተሰበሰቡት በአምስቱም ትምህርት ቤቶች የ ሚነ ገ ሩ ሲሆኑ እነ ዙህ ቃላት በመደበኛው የ አማርኛ ቃላት ላይ
ተጨማሪ ትርጉም በመስጠት የ ተፈጠሩ የ አራዳ ቃላተ ናቸው፡ ፡ ለምሳሌ ወፍራም የ ሚለውን የ አማርኛ ቃል
ትርጉም ተክለሰውነ ቱ የ ሞላ /የ ገ ዗ፈ ሰውነ ት ያለው/ ማለት ሲሆን ይህንን ቃል አራድኛው ሀብታም የ ሚል
ትርጉም እንዲኖረው በማድረግ ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ብርቄ የ ሚለውን የ አማርኛ ቃል ትርጉም
ስስቴ የ ሚል የ አማርኛ ትርጉም ሲኖረው ይህንን ቃል በአራድኛው ስጋ ወጥ የ ሚል ትርጉም እንዲኖረው
አድርገ ው ሲጠቀሙ
በት ውሾቹ የ ሚለውን የ አማርኛ ስም ደግሞ የ ውሾችን ተግባር ከውስጡ በማውጣት ፖሊሶች
የሚል ትርጉም እንዲኖረው አድርገ ው ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ ዲጄ የ ሚለውን የ ድምጽ ሙ
ዙቃ መሳሪያ ከታክሲ ረዳት
የ ስራ ተግባር ጋር በማመሳሰል ለታክሲ ረዳት መጠሪያ ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ ከዙህ መረጃ መረዳት የ ሚቻለው
የ ቋንቋው መድበለ-ቃላት በሆኑት ላይ ተጨማሪ ትርጉም በመስጠት ምስጢራቸውን ማስተላለፍ እንደሚችሉና
የ ቋንቋው ተናጋሪ ማህበረሰብ በመደበኛው ቃላት ላይ የ ተጠቀሙ
ትን ተጨማሪ ትርጉም ስለማያውቁት በንግግር
ሂደት የ ተግባቦት ክፍተት እንደሚፈጠር መረጃው ያመላክታል፡ ፡ ይህንንም መረጃ
ደረጄ(1996)ያጠናክረዋል፡ ፡

ሰንጠረዥ 6፡ በምሰላ ትርጉም በመስጠት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት

ተ.ቁ የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም ተ.ቁ የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም

1 ማሙ
ሽ ሽጉጥ 12 ሜጋ ጎ በዜ ተማሪ

2 ቀዳዳ ውሸታም 13 ቀለሜ ጎ በዜ ተማሪ

3 ቆረሰ ሄደ 14 ፍሙ ሲጋራ

4 ቢጫ ጠጅ/ሀምሳ ብር 15 ጥሬ ገገማ

5 ግርግዳ ጠንካራ ሰው 16 ሲዲ አንባሽ

6 አስጩህላት ደውልላት 17 አመድ መቶ ብር

7 ጆሮ ሰላይ 18 ቁምላቸው ትራፊክ ፖሊስ


8 ሸለቀቀ ሳይሰማ ሰረቀ 19 ኬሚስትሪ አረቄ

9 ሞራ ፈረንጅ 20 ኮረት ስጋ

10 ጋቢና ፊት 21 አጠበኝ ገ ን዗ቤን በላኝ

11 ሲዲ አንባሻ 22 ቸካይ ጎ በዜ ተማሪ

ከላይ በሰንጠረዥ 6 እንደተገ ለጸው 22(ሃያ ሁለት) የ አራዳ ቃላት በምልከታው ሂደት አጥኚው ከጥናቱ
ስፍራ ያዳመጣቸው የ አራዳ ቃላት ሲሆኑ የ ቃላቱ አፈጣጠር ደግሞ ከመደበኛው የ አማርኛ ቃላት ጋር
በማመሳሰል የ ተፈጠሩ ናቸው፡ ፡ ይህ ቃላትን በምሰላ የ መፍጠር ሂደትን እንደሚከተለው በምሳሌ ማሳየ ት
ይቻላል፡ ፡ ፍሙ የ ሚለውን የ ተቀጣጠለ እሳት የ ሚያሳየ ውን የ አማርኛ የ ቃል ትርጉምን ሲጋራ የ ሚል የ አራድኛ
ትርጉም እንዲኖረው አድርገ ው ሁለቱንም ባላቸው የ መቀጣጠል ባህሪ በማመሳሰል ቃላቱን ፈጥረው
ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ ማሙ
ሽ የሚለውን የ አማርኛ ቃል ትርጉም ተናጋሪው ለተወለዱ ትናንሽ ህፃ ናት
በአካል፣ በአእምሮ እና በባህሪ ያልዳበሩትን ለማመልከት ሲጠቀሙ
በት አራዶቹ ደግሞ ትንሽ የ ሚለውን
በመውሰድ ከጦር መሳሪያ በመጠን ላነ ሰው ሽጉጥ መጠሪያ አድርገ ው ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ ሞራ የ ሚለውን የ አማርኛ
ቃል በመልክ ነ ጭ ለሆነ ሰው መጠሪያነ ት ይገ ለገ ሉበታል፡ ፡ ሲዲ የ ሚለውን ደግሞ አንባሻ ለሚለው ባህላዊ
የ ምግብ አይነ ት መጠሪያነ ት ይጠቀሙ
በታል፡ ፡

ሰንጠረዥ 7፡ ከውጭና ከሀገር ውስጥ ቋንቋዎች በውሰት የተፈጠሩ የአራዳ ቃላት

ተራ የአማርኛ
የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም የአራዳ ቃላት
ቁጥር ትርጉም

1 ሎካል ያልሰለጠነ 11 ሼባ ሽማግሌ

2 መወረክ መስራት 12 ጨላ ገ ን዗ብ

3 ሆላ ሞኝ 13 ማዘካ እናት

4 በያ ጓደኛ 14 አቱካት ንገ ራት

5 ቴስታታ ጭንቅላት 15 ችክ ሴት

6 ችኳንታ አምስት ብር 16 ማዳም እናት

7 ኮሌክሽን የ ተረፈ ምግብ 17 ደቀሰ ተኛ


8 ፈያ አባት 18 ቬንቲ ሃያ ብር

9 ቀጀላ የ ተስተካከለ ቆንጆ 19 ጀለስ ጓደኛ

10 ፒን የ አበሻ አረቄ 20 ኛታ በላተኛ

ከላይ በሰንጠረዥ 7 እንደሚታየ ው አጥኚው በምልከታ እና በአቻ ተማሪዎች የ ሰበሰባቸውን 20(ሃያ)


የ አራዳ ቃላት ሲሆኑ የ ተፈጠሩትም ከውጭ ና ከሀገ ር ውስጥ ቋንቋዎች በውሰት በመውሰድ ነ ው፡ ፡ ይህ ከውጭ
እና ከሀገ ር ውስጥ ቋንቋዎች በውሰት የ ገ ቡት ቃላት የ አወሳሰዳቸው ሂደት ቃላቱን የ አማርኛ ትርጉማቸውን
እንዲይዘ በማድረግ ሲሆን ለምሳሌ ማዳም የ ሚለውን እናት የ ሚል ትርጉም ይሰጡታል፡ ፡ ይህንን ለማጠናከር
ያህል ቴስታታ የ ሚለውን የ ኢጣሊያንኛ ቃል የ አማርኛ ትርጉምን ጭንቅላትን እንዲወክል ተደርጎ አገ ልግሎት
ላይ ያውሉታል፡ ፡ ኛታ የ ሚለውን የ ኦሮምኛ ቃል በላተኛ የ ሚል የ አራዳ ቃል እንዲሆን ተደርጎ አገ ልግሎት
ላይ ይውላል፡ ፡ በአጠቃላይ ይህ የ ውሰት ሂደት የ ሚያሳየ ው የ ሰው ለሰው እና የ ማህበረሰብ ግንኙነ ት
በሚኖርበት ጊዛ ተግባቦት ወይም የ ሃሳብ ልውውጥ ያደርጋሉ፡ ፡ ከዙህም የ ተነ ሳ የ ቃላት እና የ አገ ላለጽ
ውሰት ይፈፀማል፡ ፡ ይህንን በቋንቋው ውስጥ በውሰት የ ገ ቡትን ቃላት ደግሞ አራዳው ወደ ሚፈልገ ው ትርጉም
በመቀየ ር ይጠቀምበታል ለዙህም እንደማሳያ ጀለስ የ ሚለውን እንግሊ዗ኛ ትርጉም ምቀኛ ሆኖ ሳለ አራድኛው
ደግሞ በተቃራኒው ጓደኛ የ ሚል ትርጉም እንዲኖረው አድርጎ እንደሚጠቀምበት ያሳያል፡ ፡ ከዙህ መረጃ መረዳት
የሚቻለው ውሰት የ ማንኛውም ቋንቋ ባህሪ መሆኑን ቢሆንም አራድኛው የ ሚዋሳቸውን ቃላት የ ቡድኑ አባላት
የ ፈለጉትን ትርጉም እንደሚሰጡ ጀለስ የ ሚለው የ እንግሊዜኛ ቃል ትርጉምን በተቃራኒው እንደሰጡት ለመረዳት
ተችሏል፡ ፡ ውሰትን በተመለከተ Leslaw1964፣ 8)መደበኛ ትርጉማቸውን እንዳለ ይወስዱና አራዶቹ
የ መደበኛ ትርጉማቸውን በመቀየ ር እንደሚጠቀሙ
ባቸው ይገ ልፃ ል፡ ፡

ሰንጠረዥ 8፡ ቃላቱ ውስጥ ያሉትን ፊደላት በማገ ለባበጥ የ ተፈጠሩ የ አራዳ ቃላት

ተ.ቁ. የአራዳ ቃላት የአማርኛ ትርጉም

1 ልባብ ልብስ

2 ትሮጊ አሮጊት

3 እንላብ እንብላ

4 እንማቅ እንቃም

5 ይቻማዋል ይመቻቸዋል
ከላይ በሰንጠረዥ 8 እንደተመለከተው አጥኚው 5(አምስት) የ አራዳ ቃላትን በምልከታው ወቅት የ ሰበሰባቸው
ናቸው፡ ፡ እነ ዙህ የ ሚያሳዩት በቃሉ ውስጥ ያሉ ፊደላትን ቅደም ተከተላቸውን በማ዗በራረቅ እንደተፈጠሩ
ያሳያል፡ ፡ ይህ የ ሚያሳየ ው ልብስ የ ሚለውን የ አማርኛ ቃል በመውሰድ የ ሆሄያቱን ስብጥር በማቀያየ ርና ሌላ
ሆሄ በመጨመር የ ተፈጠረ ነ ው ለማሳየ ት ያህል “ል” እና “ብ” በመውሰድ በማህላቸው “ባ” በመጨመር
ልባብ የ ሚል የ አራዳ ቃል ፈጥረዋል ፡ ፡ በተጨማሪም አሮጊት የ ሚለውን የ አማርኛ ቃል የ ሆሄያቱን ቅደም
ተከተል ከቀኝ ወደ ግራ ሆሄያቱን በመውሰድ “ትን “በማሰቀደም “ሮ” ና “ጊ” ቦታ በማቀያርና „‟አ‟‟
በማስቀረት‟‟ትሮጊ‟‟ የ ተፈጠረ ነ ው፡ ፡ በተጨማሪም የ ሚለውን የ አማርኛ ቃልን “እን” የ ሚለውን ሆሄያቶች
እንዳለ በመውሰድ “ብ” ና “ላ” ቦታ በማቀያየ ር „‟እንላብ‟‟ አራድኛው ተፈጥሮአል፡ ፡

ከዙህም በተጨማሪ ለቃሉ ተቃራኒ ትርጉም በመስጠት የ ተፈጠረ የ አራዳ ቃል ራስታ የ ሚለው ሲሆን ትርጉሙ

መላጣ የ ሚል ነ ው፡ ፡ ይህ በእንዲህ እንዳለ የ አማርኛ ቃሉን የ መጀመሪያ ሁለትና ሶስት ፊደላት በመጠቀም
ከተፈጠሩት የ አራዳ ቃላት መካከል ትሩ (ትርፍራፊ ምግብ) ፣ መኩ (መኪና)፣ ምንሼ (ምንድነ ው)ና የ መጬ
(የ መጨረሻ) የ ሚሉትን ቃላት መ዗ር዗ር ይቻላል፡ ፡ በመጨረሻም የ ቃሉን ፊደል ከግራ ወደ ቀኝ በመገ ልበጥ
የ ተፈጠሩት የ አራዳ ቃላት ለምሳሌ ጣመ (መጣ)፣ ፋጥ (ጥፋ) ፣ ትቤ (ቤት)፣ ራቢ (ቢራ)፣ ጋስ (ስጋ)
እና ውሰ (ሰው) የ ሚሉትን ቃላት መጥቀስ ይቻላል፡ ፡

በአጠቃላይ አጥኚው በምልከታ ሂደት የ ሰበሰባቸውን 494 (አራትመቶ ዗ጠና አራት)የ አራዳ ቃላትን
የ ሰበሰበ ሲሆን የ ቃላቱ አፈጣጠር ከዙህ እንደሚከተለው ተንትኖ ያሳያል፡ ፡

 አዲስ ቃል በመፍጠር ለምሳሌ ቻፓ፣ ቸግ፣ ፓፍ፣ ፍሙ


፣ጨላ፣ መላ፣ ሻነ ው ወ዗ተ ናቸው፡ ፡
 ቃሉን ከቀኝ ወደ ግራ በመገ ልበጥ ለምሳሌ ትቤ፣ ጣመ፣ ራቢ፣ ጣቂ፣ ፋጥ፣ ደሄ፣ ተሩ፣ መርኬ እና ትሴ
የ መሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡
 ለመደበኛው የ አማርኛ ቃል ተጨማሪ ትርጉም በመስጠትለምሳሌ ሸዋዬ፣ ብርቄ፣ አየ ለ፣ ሾላ እና ስንቄ
የሚሉትን ቃላት እንደ ምሳሌ ማየ ት ይቻላል ፡ ፡
 የ አማርኛ ቃላትን የ ፊደል ቅደምተከትል በመ዗በራረቅ ለምሳሌ ይቻማዋል ፣ ትሮጊ ፣ እንማቅ
፣ እንፈጥ፣ ና ልባብን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡
 የ መደበኛውን የ አማርኛ ቃል የ መጀመሪያ ሁለት ወይም ሶስት ፊደላትን በመጠቀም ከሚፈጠሩት መካከል
ለምሳሌ የ መጬ
፣ ምንሼ፣ መኩ፣ መርኬ እና ትምሮ የ ሚሉትን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡
 ከሌላ የ ሀገ ር ውስጥና የ ውጭ ሀገ ር ቋንቋዎች በመዋስ ለምሳሌ ደቀሰ፣ ቴስታታ፣ ጀለስ፣
በያ፣ ኮሌክሽን፣ ማዘካ፣ ማዳም እና ፒስ የ ሚሉትን እንደ አብነ ት ማሳየ ትይቻላል፡ ፡ ይህንን የ ምልከታ
ትንተና ውጤት መሰረት በማድረግ አጥኚው በተማሪዎች የ ተፃ ፉ ድርሰቶችን በማንበብ ያገ ኛቸውን
ቃላት ይዝታ ከዙህ በታች ባለው መልኩ ተንትኖ አስቀምጦታል ፡ ፡
4.1.3 ከተማሪዎች ድርሰት ውስጥ የተገኙ የአራዳ ቃላት ትንተና ውጤት

“…በስካር መንፈስ ጥንቃቄ ሳናደርግ ለእርግዜና ተዳረግሁ፡ ፡ በእዙያ ሰአት ለራሴ ክው ብልም ስነ ግረው
ደስ ይለዋል አብረንም ስለምንኖር እሱ የ ልጥጥ ልጅ ነ ው፡ ፡ እኔም ደግሞ ትምህርት ስላቆምኩ ያገ ኘሁትን
ወርክ እወርካለሁ ብዬ ስላሰብኩ ለእሱ ነ ገ ርኩት ግን ሁኔታው እንደጠበቅሁት አልነ በረም፡ ፡ ገ ና ስነ ግረው
አንቺ ሸዋዬ መሰልኩሽ እንዴ ቶሎ ብለሽ አስወጪው ብሎ እጁ ላይ የ ነ በረውን ጨላ ገ ፍትሮልኝ
መረሸ፡ ፡ …‟‟ይህ „‟ሳባ’’ ከሚለው ድርሰት የ ተቀነ ጨበ ነ ው፡ ፡ በዙሀ መሰረት ከዙህ በመቀጠል በቅደም
ተከተል ተተንትነ ዋል፡ ፡

ጅሉ ማክቤል በሚለው ድርሰት ውስጥ አረረረ…ችኳ፣ አቤት ጋቢና ከኔ ጋ ዱቅ በይ፣ ሜጋ ነ ሽ፣ የ ቅባት ልጅ


ሳትሆን አትቀርም፣ ቀዩን ተጫነ ው፣ ምን ታርፋለች፣ ሊያዜገ ን ነ ው ፣ ፎንቃ ፣ ጓደኞቿም ከች ብለው፣ ለጨብሲ
ቻፓ እና ቬንቲ ውረድ የሚሉትን መመልከት ይቻላል፡ ፡ ቃላቶቹ የ ተፈጠሩት ጋቢና የ ሚለው ከመኪና የ ፊት
መቀመጫ ተውስዶ የ ሰውን የ ፊት ገ ጽታን የ ሚያመለክት ትርጉም ሲሰጠው ሜጋ ነ ሽ የሚለው ደግሞ ከመጽሀፍ
አሳታሚና ሻጭ ተወስዶ ጎ በዜ ተማሪን የ መግለጽ ትርጉም ተሰጥቶታል፡ ፡

ቀጥሎ ደግሞ የ ምናየ ው ጭውውት ከሚለው ድርሰት የ ተገ ኙትን የ አራዳ ቃላት ይሆናል ፡፡ እነ ሱም
ጀለሶች፣ ትምሮ፣ ቀላል አያካብዱብንም፣ ሸዋዬ ትሆንብናለች፣ ሙ
ድ የ ገ ባሽ የ ሚሉትን የ አራዳ ቃላትን በድርሰቱ
ውስጥ ለማንበብ ተችሏል፡ ፡

በሶስተኛ ደረጃ ላይ የ ሚታየ ው በሰዓት ጨዋታ በሚል ርዕስ የ ቀረበውን ሲሆን በጽሁፉ ውስጥ ኩራዘ
ህፃ ን፣ ሸወደና መረሸ፣ ፍም አጫሹ፣ የ ትሴ ነ ው፣ የ ትቤው ባለቤት፣ ከፍም አራራ፣ ረሃብ እየ ከሸከሻቸው እና
ኩርባ መታ የ ሚሉትን የ አራዳ ቃላት በድርሰቱ ውስጥ አገ ልግሎት ላይ ውለው ተንኝተዋል፡ ፡ ኩራዘ፣ ፍም እና
ኩርባ የ ሚሉት የ አማርኛ ቃሉ ተጨማሪ ትርጉም እንዲኖረው ተደርገ ው የ ተፈጠሩ ሲሆኑ ትርጉሙ
ም አጭር፣
ሲጋራ እና አታሎ ሄደ የ ሚሉ ትርጉም ሲኖራቸው ቀሪዎቹ ትቤ የ ሚለው ቤት፣ ትሴ የ ሚለው ሴት ትርጉም
ሲኖራቸው ቃላቱ የ ተፈጠሩት መደበኛውን የ አማርኛ ቃል ከቀኝ ወደ ግራ በማንበብ ነ ው፡ ፡

ቀጥሎ በአራተኛ ደረጃ ሳባና ባለመፅሃፍ ቤቱ የ ሚሉትን ድርሰቶች የ ያዘትን የ አራዳ ቃላት የ ሚከተሉት
ናቸው እነ ሱም አላስባንንም፣ ላሽ በሉ፣ ወርክ እወርካለሁ፣ በርጫውን ፈጀሁት፣ ምሳ ዗ጭ ብዬ የ ሚሉ ቃላት
በድርሰቱ ውስጥ የ ተገ ኙ ወርክ እወርካለሁ የ ሚለው ቃል ከእንግሊ዗ኛ የ ተውሰደ እና ስራ እሰራለሁ የ ሚል
ትርጉም ያሳያል ፡ ፡

በመጨረሻም ሰውና ስያሜው፣ የ ማታ እንጀራ፣ የ ተያያዘ ልቦች እና ግራና ቀኝ ድርሰቶች ውስጥ የ ተገ ኙት


የ አራዳ ቃላት የ ሚከተሉት ናቸው፡ ፡ እነ ሱም የ ማትነ ፋ፣ በሳምንት ዱንጋ ጊዛ ያስቸክላል ፣ ካላንደር
አርፋለች፣ ማዘካዋ፣ ደንፎ ጫረችብኝ፣ ፊታችሁን ጣላችሁት፣ ፈላ የ ነ በረው ልጅ ዴች ክፍል፣ አስደግፋ
ቀረች፣ ማገ ዶ ቆጣቢ፣ ቀራኒዮ፣ ላሜራ፣ ንቦች መንደር፣ ሽንኩርት ልጅ፣ ኤቨረዲ ፣ ወርቸቦ ፣ ጡጢ ፣ ወመሽ፣ ሾዳ፣
በቻይንኛ፣ ሰስፔንስ እና ብርቄን አ዗ወትረው ይመገ ባሉ ፣ ምትኬያቸው
/ተራንዙታቸው/፣ ስለደየ ሙ
ባቸው፣ ሽምትር፣ ኩሼ፣ ተከሰት እና ፈውስ እንፈልግ የሚሉትን ቃላት
ተካተውባቸዋል፡ ፡ በሳምንት ዱንጋ ጊዛ ያስጠናል የ ሚለው አረፍተ ነ ገ ር ትርጓሜውም በሳምነ ት ሁለት ጊዛ
ያስጠናል የ ሚል ነ ው፡ ፡ ስጋ ወጥን ሁሌም የ ማይበላ እና ባጋጣሚ ወይም በአል ጠብቆ የ ሚገ ኝ መሆኑን
ለመግለፅ ብርቄ የ ሚል ስያሜ ሰጥተውታል ፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ሽሮ ወጥ ውስጥ ስጋ ጣል ጣል
የ ተደረገ በትን ወጥ ሰስፔንስ ከሚል የ እንገ ሊ዗ኛ ቋንቋ ትርጉሙ
ን በመውሰድ ልብ አንጠልጣይ ትርጉም
ተሰጥቶታል፡ ፡ ማዘካዋ የ ሚለው እናቷ የ ሚል ትርጉም ሲኖረው ማ዗ር ከሚለው እንግሊ዗ኛ ቃል የ ተወሰደ ነ ው
ትርጉሙ
ም እናት የ ሚል ነ ው፡ ፡ በአጠቃላይ በተማሪዎቹ ጽሁፍ ውስጥ 144(መቶ አርባ አራት)የ አራዳ
ቃላት ተገ ኝተዋል፡ ፡ የ ቃላቱን ያፈጣጠር ሁኔታ ከላይ በምልከታው ከተፈጠሩት ጋር ተመሳሳይ ነ ው፡ ፡
በመሆኑም ከ50(ሀምሳ) ተማሪዎች ድርሰት ጽሁፍ ውስጥ የ ተገ ኙት 144 (መቶ አርባ አራት) የ አራዳ
ቃላት መገ ኘት የ ቃላቱን ምስጢራዊነ ትና የ አገ ልግሎት ቦታ ባለማወቅ እንደተፃ ፈ ያሳያል፡ ፡ ይህም ማለት
ቃላቱ ተለምደው ከመደበኛው ቃላት ጋር ተደባልቀው አገ ልግሎት እየ ሰጡ እንደሆነ ያመለክታል፡ ፡ ስለዙህም
ጽሁፎቹ በመደበኛ እና በኢ-መደበኛ ቃላት መካከል ልዩነ ት በቅጡ ካለመረዳት የ ተፈጠረ ነ ው፡ ፡ ይህም
የሚፈጠረው ቃላቱን በተደጋጋሚ ጊዛ ባገ ኙት አጋጣሚ በመጠቀማቸው ነ ው ይህም ልማድ ሆኖ በጽሁፍ ውስጥም
ሊታይ ችሏል፡ ፡

4.1.4 የክፍትና የዝግ መጠይቅ ትንተና

ሰንጠረዥ 9፡ የአራዳ ቃላት አጠቃቀም

በንግግር ሂደት የ አራዳ ቃላት ትጠቀማለህ? /ትጠቀሚያለሽ? በሚለው ጥያቄ ከ443 ተማሪዎች ውስጥ
427(96.4%) ተማሪዎች እጠቀማለሁ ያሉት ሲሆኑ 16(3.6%)የ ሚሆኑት ደግሞ የ ማይጠቀሙመሆናቸውን
ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ የ ሚጠቀሙ
ትም መቼ እንደሚጠቀሙየ ሚገ ልፅ ዜርዜር መረጃው እንደሚከተለው ቀርቧል፡ ፡

መቼ አገ ልግሎት ላይ ይውላል ብዚት ፐርሰንት


ከሰፈር ጓደኞቼ ጋር ስሆን 110 24.8
ከማንኛውም ወጣት ጋር 207 46.7

ከትምህርት ቤት ጓደኞቼ ጋር 108 24.4


ስሆን
ከማንኛውም ሰው ጋር ስሆን 18 4.1
ድምር 443 100
በሰንጠረዥ 9 ላይ እንደቀረበው 110(24.8%) ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን የሚጠቀሙ
ት ከሰፈር
ጓደኞቻቸው ጋር ሲሆን፣ 207 (46.7 %) ደግሞ ከማንኛውም ወጣት ጋር ቃላቱን የ ሚጠቀሙ
ት ትምህርት
ቤትና በሰፈራቸው ካሉ ቢጤዎቻቸው ጋር እንደሆነ ምላሻቸው ያሳያል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ 108 (24.4
%) የ አራዳ ቃላትን የሚጠቀሙ
ት ትምህርት ቤት ከጓደኞቻቸው ጋር ሲሆኑ እንደሆነ ምላሻቸው
ያሳያል፡ ፡ ቀሪዎቹ 18 (4.1 %) ከማንኛውም ሰው ጋር ሲገ ናኙ የ አራዳ ቃላትን እንደሚጠቀሙ
በት ሲገ ልፁ
ቀሪዎቹ 16(3.6%) የአራዳ ቃላትን በማንኛውም ቦታ እንደማይጠቀሙ ምላሻቸው ያሳያል፡ ፡ ይህ
የሚያሳየ ው ከጠቅላላው 443 የ ጽሁፍ መጠይቆች ውስጥ ከፍተኛ ቁጠር የ ሚይ዗ው የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ

ከማኛውም ወጣት ጋር ሲሆኑ በሚጠቀሙ
ት የ ቋንቋ አጠቃቀም ላይ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ይህም የ ሆነ በት
ምክንያት ተማሪዎቹ ከማንኛውም ከመሰሎቻቸው ጋራ ሲሆኑ በነ ፃ ነ ት ሀሳባቸውን የ ሚገ ልጹ በመሆናቸውና
የ ቋንቋ ሥርዓቱን ሳይጠብቁ ተግባቦትን ስለሚፈጽሙ የ ተለያዩ የ አራዳ ቃላትን እንደሚጠቀሙ ከመረጃዎቹ
ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

በመቀጠል በሁለተኛነ ት ከፍተኛ ቁጥር የ ተገ ኘው ተማሪዎቹ ከሰፈር ጓደኞቻቸው ጋራ የ አራዳ ቃላትን


የሚጠቀሙ መሆኑን መረጃው ያስረዳል፡ ፡ ይህም የ ሆነ በት ምክንያት ተማሪዎቹ ከአብሮ አደጎ ቻቸው ጋር ሲሆኑ
የ ሆድ የ ሆዳቸውን ስለሚያወሩ በቋንቋቸው ውስጥ የ አራዳ ቃላትን እንደ ምስጢር ቋንቋ በማድረግ የ ሚጠቀሙ

አጋጣሚ የ ሰፋ በመሆኑ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙበመሆናቸው ነ ው፡ ፡

ሦስተኛው ደግሞ ተማሪዎች ከትምህርት ቤት ጓደኞቻቸው ጋራ አብረው ሲሆኑ የ አራዳ ቃላትን እንዲጠቀሟቸው
የሚያደርጉ በርካታ አጋጣሚዎች አሉ፡ ፡ ለምሳሌ፡ -ለተረባ፣ መምህራንን እና ተማሪዎችን ለማታለል፣ ከትምህርት
ቤት ለመጥፋት ከመደበኛ የ ቋንቋ አጠቃቀም ወጭ የ ሆኑ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙበመሆኑ ነ ው፡ ፡

የ አራተኛውን ደረጃ የ ያ዗ው ደግሞ ተማሪዎቹ ከማንኛውም ሰው ጋር ሲሆኑ ከመደበኛ ቋንቋ ውጭ በመጠኑም
ቢሆን የ አራዳ ቃላትንይጠቀማሉ፡ ፡ እነ ዙህም ከአራዳ ቃላት ተጠቃሚነ ት ወደ መደበኛው ቋንቋ አጠቃቀም
እየ ተለወጡ መሆኑን ያመላክታል፡ ፡

አምስተኛውና የ መጨረሻው ደግሞ ጥቂት ተማሪዎች በተግባቦት ሂደታቸው የ አራዳ ቃላትን የ ማይጠቀሙ መሆኑን
የሚያሳይ ነ ው፡ ፡ ይህም የ ሆነ በት ምክንያት በአንዳንድ ማህበረሰብ ዗ንድ ሰዎች ስለአራዳ ቃላት ያላቸው
አመለካከት ዜቅተኛ በመሆኑ የ ማይጠቀሙ ሰዎች መኖራቸውን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙህ መረጃ መረዳት
የሚቻለው ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች በየ ትኛውም ቦታ የ አራድኛ ቃላትን በንግግር ሂደታቸው
መጠቀማቸውን በመሆኑ አራድኛ ቃላት ተጠቃሚዎችና በማይጠቀሙ መካከል ሰፊ የ ተግባቦት ክፍተት እንደሚኖር
ከመረጃው መረዳት ተችሏል፡ ፡
ሰንጠገዥ 10፡ የአራዳ ቃላት ለምን ተግባር ነ ው የሚያውሉት?

የ አራዳ ቃላት ለምን አላማ አገ ልግሎት ላይ ይውላሉ? ብዚት ፐርሰንት

ሚሰጥር ለመደበቅ 130 29.4

ልማድ ሆኖብኝ 160 36.1

ከመምህራንና ትምህርት ቤት ሰራተኞች ሚስጥር ለመደበቅ 47 10.6

የ ማወራውን ከጓደኞቼ ውጭ ሌሎች እንዳይሰሙ 52 11.7

ለምንም አላማ ተጠቅሜ አላውቅም 54 12.2

ድምር 443 100

በሰንጠረዥ 10 ላይ እንደሚታው 130 (29.4 %) ቱ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ


ት ምስጢር ለመደበቅ
ሲሆን 160(36.1 %) ቱ ደግሞ ልማድ ስለሆነ ባቸው ነ ው ፣ 47(10.6 %) ቱ ደግሞ ከመምህራን እና
ከትምህርት ቤቱ አስተዳደር የ ሚደብቁት ሚስጢራዊ መልክት ሲኖራቸው ለመደበቂያነ ት እንደሚገ ለገ ሉበት
ገ ልፀዋል፣ 52(11.7 %) ቱ የ ሰጡት መልስ ደግሞ በሰጡት መልስ እንዳመለከቱት ቃላቱን የ ሚጠቀሙ
በት
አላማ ከጓደኞቻቸው ውጭ ያሉት ሌሎች ቢጤዋቻቸው የ ሚናገ ሩትን እንዳይሰሙ ብለው እንደሚጠቀሙ ገ ልፀዋል
ቀሪዎቹ 54(12.2%) ቱ ደግሞ ለምንም አላማ የ አራዳ ቃላትን ተጠቅመው እንደማያውቁ ገ ልፀዋል፡ ፡
ከዙህም የ ምንረዳው ተማሪዎቹ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ
ባቸው ምክንያቶች በምንመለከትበት ከጠቅላላው
ከ443 ተማሪዎች ውስጥ በአብዚኛው የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ
ት ልምድ ሆኖባቸው መሆኑን ከመረጃው
ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙያ ቀጥሎ ተማሪዎች ምስጢርን ለመደበቅ ከሚጠቀሙ
ት ቀጥሎ የ ሚመጣውና ተማሪዎቹም
የ አራዳ ቃትን ለምንም አላማ የ ማይጠቀሙ ተማሪዎች ናችው፡ ፡ ይህም ተማሪዎቹ የ አራዳ ቃላትን የ ማይጠቀሙ
በመሆናቸው በቀጥታ በቋንቋ ሁሉንም ተግባቦት የ ሚፈጽሙመሆናቸውን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ይህም ተማሪዎቹ ከአማርኛ ቋንቋ ውጭ በተለያዩ ጊዛያት ለተግባቦት የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ በመሆኑ
ከጊዛያት ቆይታ በኋላ ልማድ ሆኖ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙመሆኑን ያስረዳል፡ ፡

ከዙያም በመቀጠል ተማሪዎቹ በተግባቦት ወቅት ምስጢር ለመደበቅ ሲፈልጉ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙመሆኑን
መረጃው ያስረዳል ተማሪዎቹ ሌሎች ሰዎች እንዲያውቁ የ ማይፈልጉትን ምስጢር ሃሳቦችን ከመሰሎቻቸው ጋር
ለመለዋወጥ ሲፈልጉ እነ ዙህን የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙመሆኑን ያሳያል፡ ፡

ከዙያ በመቀጠል ተማሪዎቹ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ


ት የሚያወሩትን ከጓደኞቻቸው ውጭ የ ሆኑ ሌሎች ሰዎች
እንዲያውቁ በማይፈለግበት ጊዛ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙመሆናቸውን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡
የ መጨረሻውን ቦታ የ ያ዗ው በመቀጠል የ ሚመጡት ደግሞ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ
ት ከመምህራንና
ሰራተኞች ምስጢር ለመደበቅ በማለት እነ ዙህን የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ መሆናቸውን ከመረጃው ለመረዳት
ተችሏል፡ ፡

ሰንጠረዥ 11፡ በትምህርት ቤት ውስጥ የአራዳ ቃላት የሚዘወተሩት ተማሪው በምን ሁኔታ ውስጥ ሲሆን
ነው?

የ ተሳታፊ
የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ የ ት ይደመጣል? በመቶኛ
ብዚት

በእረፍት ሰዓት/ምሳ ሰአት 116 26.2

ክፍል ውስጥ 82 18.5

በማንኛውም ቦታ 180 40.6

አላውቅም 65 14.7

ድምር 443 100.0

ሰንጠረዥ 11 እንደሚያሳየው 116(26.2%) ቱ የ ጥናቱ ተሳታፊዎች እንደገ ለጹት በእረፍትና በምሳ


ሰአታቸው ምስጢር ያደረገ ሩትን ነ ገ ር ሌላኛው ቢጤያቸው እንዳይሰማ በሚፈልጉበት ሁኔታ ውስጥ ሲሆኑ
እንደሆነ ሲገ ልጹ ፣ 82 (18.5%) ቱ ደግሞ በክፍል ውስጥ ምስጢራዊ መልክት ለጓደኞቻችን ማስተላለፍ
በምንገ ደድበት ሂደት ሲያጋጥመን ነ ው ሲሉ 180(40.6%) ቱ በማንኛውም ቦታ ላይ ምስጢራዊ መልክት
ለማስተላለፍ በምንገ ደድነ ት ሁኔታ ሲያጋጥመን ሲሉ ቀሪዎቹ 65(14.7%)ቱ ደግሞ በየ ትም ቦታ እና
ሁኔታ ውስጥ የ አራዳ ቃላትን እንደማይጠቀሙ ገ ልፀዋል፡ ፡ ከላይ ከቀረበው ሰንጠረዥ የ ምንረዳው ነ ገ ር
ቢኖር እንደሚከተለው ይሆናሉ፡ ፡ ይህም፡ -ለጽሁፍ መጠይቅ ከቀረቡት 443 ተማሪዎች ውስጥ የ አራዳ ቃላትን
ከትምህርት ቤት ወጪ የ ት ይደመጣል? ለሚለው 14.7ቱ ተማሪዎች አላውቅም የ ሚሉ ሲሆኑ የ ቀሩት ደግሞ
የ ተለያዩ ምርጫዎችን ሊቀበሉ መቻላቸውን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

በዙህም መሰረት የ አራዳ ቃላትን በትምህርት ቤት ውስጥ የ ት ይደመጣል ለሚለው ጥያቄ የ ተጠኚዎች ምላሽ
ከፍተኛውንና የ መጀመሪያውን ቁጥር የሚይ዗ው ተማሪዎቹ በማንኛውም ቦታ የአራዳ ቃላትን የሚጠቀሙ
መሆናቸውን ከቀረበው ሰንጠረዥ መረዳት ተችሏል፡ ፡

የ ሁለተኛውን ቦታ የ ያ዗ው ደግሞ ተማሪዎቹ በእረፍትና በምሳ ሰዓት ከተለያዩ ተማሪዎች ጋር የ ሚገ ናኙ


በመሆኑ እርስ በርሳቸው የ አራዳ ቃላትን እንዲጠቀሙየ ሚያስችላቸው መሆኑን ያስረዳል፡ ፡
ከዙህ በመቀጠል የ ሶስተኛውን ደረጃ የ ያ዗ው ደግሞ ተማሪዎች እነ ዙህን የ አራዳ ቃላትን በክፍል ውስጥ
ለተለያዩ ተግባራት የሚጠቀሙመሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ከዙህም አንፃ ር ተማሪዎች እነ ዙህን የ አራዳ ቃላትን በማንኛውም ቦታ፣ በእረፍት፣ በምሳ ሰዓት እና በክፍል
ውስጥ የ ሚጠቀሙመሆኑን ከሰንጠረዠ መረጃዎች ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ይህም የ ሚያመለክተው የ አራዳ ቃላት በማንኛውም ሰዓት እና ቦታ እንደሚደመጥና ተማሪዎቹ በንግግራቸው


ውስጥ እየ ተገ ለገ ሉበት እንደሆነ መረጃው ያረጋግጣል፡ ፡

ሰንጠረዥ 12፡ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በትምህርት ቤት

በትምህርት ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋት


የ ተሳታፊ ድምር በመቶኛ
ይደመጣል?

አዎን 180 40.6

አይደመጥም 148 33.4

እርግጠኛ አይደለሁም 115 26.0

ድምር 443 100

የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ የ ሚነ ገ ረው በምን አይነ ት ተማሪዎች ነ ው?

የ ዗መናዊነ ት መገ ለጫ አድርገ ው በሚያስቡ


220 49.7
ተማሪዋች

በሁሉም ተማሪዎች 101 22.8

በባህሪያቸው ወጣ ባሉ ተማሪዎች 122 27.5

ድምር 443 100

ከላይ በሰንጠረዥ 12 ላይ እንደሚታየ ው 180(40.6 %) ሲጠቀሙ


በት ይታያሉ ሲሉ 101(22.8%)
ተሳታፊዎች ደግሞ በሁሉም ተማሪዎች ቃላቱ አገ ልግሎት ሲሰጡ እንደሚታዩ ሲያለመክቱ ቀሪዎቹ
122(27.5%) ተሳታፊዎች ደግሞ በባህሪያቸው ወጣ የ ጥናቱ ተሳታፊዎች በትምህርት ቤት ውስጥ የ አራዳ
ቃላትን በስፋት እንደሚደመጡ ሲያረጋግጡ በተቃራኒው ደግሞ 148(33.4%) ቱ በትምህርት ቤት ውስጥ
አራዳ ቃላት በስፋት እንደማይደመጡ ምላሻቸውን ሰጥተዋል ቀሪዎቹ 115(26.0%) ቱ ደግሞ በትምህርት
ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋት መነ ገ ራቸውን እርግጠኛ ምላሽ መስጠት አልቻሉም፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ
በምን አይነ ት ተማሪዎች ቃላቱ በብዚት ይነ ገ ራሉ ለሚለው ጥያቄ 220(49.7%) መላሾቹ ዗መናዊ ነ ን
በሚሉ ተማሪዎች እንደ ስልጣኔ በመቆጠሩ ምክንያት ያሉ ተማሪዎች ጥቅም ላይ ይውላል የ ሚል ምላሽ
ሰጥተዋል፡ ፡ ከላይ በቀረበው ሰንጠረዥ ውስጥ ተማሪዎቹ በትምህርት ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋት
ይደመጣል?በሚለው በጽሁፍ መጠይቅ ውስጥ ከቀረቡት 244 ተማሪዎች ውስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የ ሚይ዗ው
አዎን የ ሚሉ ሲሆኑ እነ ዙህ የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ በስፋት የ ሚደመጡ መሆኑን ከመረጃው
ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙህም በመቀጠል አይደመጥም የ ሚሉት ደግሞ የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ
በስፋት የ ማይደመጡ መሆናቸውን ገ ልፀዋል፡ ፡ የ መጨረሻዎቹ ደግሞ የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ
የሚደመጡ መሆናቸውን እርግጠኛ አይደለሁም የ ሚሉ ናቸው፡ ፡

የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ በከፍተኛ ሁኔታ የ ሚነ ገ ረው የ ዗መናዊነ ት መገ ለጫ አድርገ ው በሚያስቡ


ተማሪዎች ዗ንድ በስፋት የ ሚነ ገ ሩ መሆናቸውን መረጃው ያስረዳል፡ ፡ እነ ዙህም በመደበኛው ቋንቋ ቃላት ላይ
የ ተለያዩ ድምፆችን በመጨመር ከመደበኛው ቋንቋ ውጪ የ ሆኑ የ ቋንቋ አጠቃቀሞች እንዲፈጠሩ ምክንያት
መሆናቸውን መገ ን዗ብ ተችሏል፡ ፡

ከዙያ ቀጥሎ በባህሪያቸው ወጣ ባሉ ተማሪዎች ዗ንድም የ አራዳ ቃላት በጥቅም ላይ የ ሚውሉ መሆናቸው
ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ በባህሪያቸው ወጣ ያሉ ተማሪዎች የሚባሉት በትምህርት ቤት ውስጥ
ተማሪዎች ሊኖራቸው ከሚገ ባው ባህሪ ወጣ ያሉ ተማሪዎች በአብዚኛው የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ መሆናቸውን
ከቀረበው ሰንጠረዥ ውስጥ ለመረዳት ተችሏል ፡ ፡

የ መጨረሻው ደግሞ እነ ዙህ የ አራዳ ቃላት በሁሉም ተማሪዎች የ ሚነ ገ ሩ መሆናቸውን ለመገ ን዗ብ ተችሏል
፡ ፡ የ አጠቃቀም መጠኑ የ ተለያየ ቢሆንም በሁሉም ተማሪዎች ዗ንድ የ አራዳ ቃላት በጥቅም ላይ የ ሚውሉ
መሆናቸውን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ሰንጠረዥ 13፡ የተግባቦት ክፍተት

አራድኛ በሚጠቀሙ
ና በማይጠቀሙ ተማሪዎች መካከል የ ሃሳብ የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ
አለመግባባት አለ?

አዎን 221 49.9

አይፈጥርም 100 22.6

እርግጠኛ አይደለሁም 122 27.5

ድምር 443 100


አራድኛን የሚጠቀሙተማሪዎች ከማይጠቀሙ
ት ጋር ሲታዩ ሃሳባቸውን የ ተሳታፊዎች
በመቶኛ
በግልፅ ላድማጭ ያቀርባሉ? ብዚት

አዎ 106 23.9

አያቀርቡም 222 50.2

እርግጠኛ አይደለሁም 115 25.9

ድምር 443 100

የ አራዳ ቃላትን መጠቀም ሃሳብን በቀላሉ ግልፅ የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ


አድርጎ ለማቅረብ ይረዳል?

አዎን 154 34.8

አይረዳም 170 38.3

እርግጠኛ አይደለሁም 119 26.9

ድምር 443 100

ከላይ በሰጠረዥ 13 ላይ እንደ ተገ ለፀው 220 (49.9%) በሰጡት ምላሽ የ አራዳ ቃላት በተግባቦት
ሂደት ክፍተት እንደሚፈጥር ገ ልፀዋል፣ 100(22.6%) ደግሞ አራዳ ቃላትን መጠቀም የ ሚፈጥረው
የ ተግባቦት ክፍተት የ ለም ሲሉ ቀሪዎቹ 122 (27.5) ደግሞ የ ተግባቦት ክፍተት ይኑረው አይኑረው
እርግጠኛ አይደሉም፡ ፡ 222 (50.2%) ተሳታፊዎች እንዳረጋገ ጡት የ አራዳ ቃላትን በሚናገ ሩና በማይናገ ሩ
መካከል የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩን ሲያረጋግጡ ሌሎቹ 106 (23.9 %) ደግሞ የ ሚፈጠር የ ተግባቦት
ክፍተት የ ለም ብለዋል ቀሪዎቹ 115(25.9%) የ ሚፈጠር የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩንም ሆነ አለመኖሩን
እርግጠኛ አይደሉም፡ ፡ 170 (34.8 %) የ አራዳ ቃላትን በሚጠቀሙ መምህራንና ተማሪዎች የ ሚፈልጉትን
መልክት በፍጥነ ትና በግልጽ ማስተላለፍ ስለማይችሉ ተግባቦትን ብሎም መደበኛውን የ አማርኛ ቃላትን
ለማበልፀግ እንዳይቻል ያደርጋል ሲሉ 154(34.8) ደግሞ የ አራዳ ቃላትን ማወቅ ሀሳብን በቀላሉ
ለማስተላለፍ ያግዚል ሲሉ ቀሪዎች 119 (26.9 %) እርግጠኛ አይደለንም ብለዋል፡ ፡ ከዙህ መረጃ
የ ምንረዳው አራድኛ ቃላትን በሚጠቀሙ
ና በማይጠቀሙተማሪዎች መካከል አለመግባባት እንደሚፈጠር አብዚኛዎቹ
ተማሪዎች ገ ልጸዋል፡ ፡ ከዙያም በጣም በጥቂቱ እርግጠኛ እንዳልሆኑ ይገ ልፃ ሉ፡ ፡ የ መጨረሻው ደግሞ በጣም
አነ ስተኛ ቁጥር ያላቸው ተማሪዎች ደግሞ አለመግባባት ሊፈጠር እንደማይችል ይገ ልፃ ሉ፡ ፡

እነ ዙህም የ አራድኛ ቃላትን የሚጠቀሙ ተማሪዎች ከማይጠቀሙ ይልቅ በአብዚኛው ሀሳባቸውን በግልጽ
የ ማያቀርቡ መሆናቸውን ሲገ ልጹ በቁጥራቸው በጣም አነ ስተኛ የ ሆኑ ተማሪዎች ደግሞ እነ ዙህ የ አራድኛ
ቃላትን የሚጠቀሙ ተማሪዎች ከማይጠቀሙ ተማሪዎች ሃሳባቸውን ግልጽ አድርገ ው የ ሚገ ልጹ መሆናቸውን
ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ እንዲሁም ደግሞ በቁጥራቸው ጥቂት የ ሆኑ ተማሪዎች ደግሞ የ አራድኛ ቃላት
የሚጠቀሙ ተማሪዎች ከማይጠቀሙ
ት ይልቅ ሀሳባቸውን ግልጽ አድርገ ው የ ሚገ ልጹ መሆናቸው እርግጠኛ
አለመሆናቸውን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

የ መጨረሻው ደግሞ የ አራዳ ቃላትን መጠቀም ሀሳብን በቀላሉ ግልጽ አድርጎ ለማቅረብ የ ማይረዳቸው መሆኑን
በአብዚኛው ተማሪዎች ዗ንድ ተቀባይነ ት ያገ ኘ መሆኑን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙያም በመቀጠል
በቁጥር አነ ስ ያሉ ተማሪዎች የ አረዳ ቃላትን መጠቀም ሀሳብን በቀላሉ ግልጽ አድርጎ ለማቅረብ የ ሚረዳ
መሆኑን ከሰንጠረዠ ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከጠቅላላ ተማሪዎች በጣም በቁጥር አነ ስተኛ የ ሆኑ ተማሪዎች ደግሞ
የ አራዳ ቃላትን በመጠቀም ሀሳብን በቀላሉ ግልጽ አድርጎ ለማቅረብ የ ሚረዳቸው መሆኑን እርግጠኛ
አለመሆናቸውን ይገ ልፃ ሉ፡ ፡ ከዙህ መረጃ መረዳት እንደተቻለው የ አራዳ ቃላት በሚጠቀሙ
ና በማይጠቀሙ
ተማሪዎች መካከል የ ተግባቦት ችግር እንደሚከሰት ያመላክታል፡ ፡

ሰንጠረዥ 14፡ የአራዳ ቃላት እውቀት ጠቀሜታ

የ አራዳ ቃላት በብዚት መጠቀም ለአማርኛ መደበኛ ቃላት እድገ ት


የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ
አስተዋጽዖ አላቸው?

አዎ 122 27.5

የ ላቸውም 188 42.5

እርግጠኛ አይደለሁም 133 30

ድምር 443 100


የ አራዳ ቃላትን ማወቅ የ ሚያስገ ኘው ተግባቦታዊ ጠቀሜታ አለ? የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ

አለ 96 21.7

የ ለም 242 54.6

እርግጠኛ አይደሁም 105 23.7

ድምር 443 100

የ አራዳ ቃላት ተማሪዎች ሲገ ለገ ሉበት ማድመጥ ቃላቱ የ ወጣቶች ብቻ የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ
እንደሆኑ ያሳያል ?

አዎን 146 33.0

አይደለም 198 44.7

እርግጠኛ አይደለሁም 99 22.3

ድምር 443 100

ከላይ በሰንጠረዥ 14 ላይ እንደሚታየ ው 122(27.5%) ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላት በመምህሩና በተማሪው


መታወቅ ለአማርኛ ትምህርት አላማ ምን ፋይዳ አለው ተብለው ሲጠየ ቁ መላሾቹ ለቃላት እድገ ት አስተዋጽዖ
አለው ሲሉ ሌሎቹ 188(42.5%) ደግሞ ምንም አስተዋጽኦ እንደሌለው ገ ልፀዋል ቀሪዎቹ
133(30.0%) ደግሞ እርግጠኛ አይደለንም የ ሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ 96(21.7%)
ተሳታፊዎች ስለጠቀሜታው ተጠይቀው ጠቀሜታ እንዳለው ገ ልፀዋል ሌሎቹ 243(54.6%) ተሳታፊዎች ምንም
ተግባቦታዊ ጠቀሜታ እንደሌለው ገ ልፀዋል ቀሪዎቹ 105(23.7 %) ተሳታፊዎች ስለ ጠቀሜታውም ሆነ
ስለጉዳቱ እርግጠኛ መልስ የ ለንም የ ሚል ምልሽ ሰጥተዋል፡ ፡ 146(33.0%) ተሳታፊዎች በትምህርት ቤት
የ አራዳ ቃላት በስፋት የ ሚደመጡት ተማሪዎቹ ካለባቸው የ አማርኛ ቃላት እጥረት ነ ው ሲሉ 198(44.7%)
ተሳታፊዎች ደግሞ የ ነ ዙህን ምላሽ አልተቀበሉትም ቀሪዎቹ 99(22.3%) ተሳታፊዎች ደግሞ እርግጠኛ
ምላሽ መስጠት አልቻሉም፡ ፡ ከላይ በቀረበው ሰንጠረዥ ውስጥ ከቀረቡት መረጃዎች መረዳት የ ሚቻለው የ አራዳ
ቃላትን በብዚት መጠቀም ለአማርኛ ቋንቋ መደበኛ ቃላት እድገ ት አስተዋጽኦ የ ሌላቸው መሆኑን አብዚኞቹ
ተማሪዎች ይገ ልፃ ሉ፡ ፡ እንዲሁም ደግሞ በጥቂቱም ቢሆን የ አራዳ ቃላትን በብዚት መጠቀም ለአማርኛ ቋንቋ
መደበኛ ቃላት አስተዋጽኦ ያላቸው መሆኑን እርግጠኛ አለመሆናቸውን ገ ልጸዋል፡ ፡ የ መጨረሻው ደግሞ የ አራዳ
ቃላትን በብዚት መጠቀም ለአማርኛ ቋንቋ መደበኛ ቃላት እድገ ት አስተዋጽኦ አላቸው የ ሚሉ ተማሪዎች በጣም
ጥቂቶች መሆናቸው ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙህም አንፃ ር የ አራዳ ቃላት ለአማርኛቋንቋ መደበኛ
የ ቃላት እድገ ት አስተዋጽኦ የ ሌላቸው መሆኑን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡
እነ ዙህም የ አራዳ ቃላትን ማወቅ ያላቸውን ተግባቦታዊ ጠቀሜታን መሰረት በማድረግ ከቀረቡት የ ጽሁፍ
መጠይቆች ውስጥ በአብዚኞቹ ተማሪዎች የ ቀረበው ምላሽ የ ሚያሳየ ው ለተግባቦት ጠቀሜታ የ ሌላቸው መሆኑን
ለመገ ዗ብ ተችሏል፡ ፡ ከዙያም በመቀጠል በጥቂቱም ቢሆን ተግባቦታዊ ጠቀሜታቸው ላይ እርግጠኛ አለመሆናቸውን
ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ እንዲሁም ደግሞ በጣም ጥቂት ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን በተግባቦት ውስጥ
መጠቀማቸው ያለ መሆኑን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

በሌላ በኩል ደግሞ የ አራዳ ቃላትን ተማሪዎች ሲገ ለገ ሉበት ማዳመጥ ቃላቱ የ ወጣቶች ብቻ አለመሆኑን
ከአብዚኛው ተማሪዎች ለመረዳት ሲቻል በጥቂቶቹ ደግሞ በወጣቶች ብቻ የ ሚደመጡ መሆኑን ለመረዳት
ተችሏል፡ ፡ እንዲሁም ደግሞ በጣም ጥቂቶቹም ቢሆን ተማሪዎች ሲገ ለገ ሉበት ቃላቱ የ ሚደመጡት በወጣቶች ብቻ
መሆኑን ለመገ ን዗ብ ተችሏል፡ ፡

ሰንጠረዥ 15፡ የ አራዳ ቃላትን ተለዋዋጭነ ት በተመለከተ

የ አራዳ ቃላት ከጊዛ ና ከቦታ አንፃ ር ይለዋወጣል? የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ

አዎን 301 68.0

አይ 142 32.0

ድምር 443 100

የ አራዳ ቃላት የሚለዋወጡት ቃላቱ ሚስጢር የ ተሳታፊ ብዚት በመቶኛ


የ ማስትላለፍ አቅሙሲቀንስ ነ ው?

አዎን 290 65.5

አይ 153 34.5

ድምር 443 100.0

ከላይ በሰንጠረዥ 15 ላይ ለቀረበው መጠይቅ 301 (68.0 %) ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላት ከቦታ ቦታ
፣ ከአከባቢ አከባቢ የ ትርጉም ልዩነ ት ያሳያል ሲሉ 142(32.0%) ተሳታፊዎች ደግሞ የ አራዳ ቃላት
ከቦታ ቦታ ተለዋዋጭ አይደሉም የ ሚል ምላሽ ሰጥተዋል ፡ ፡ 290(65.5%) የ አራዳ ቃላት የ ሚለዋወጡት
የ ቃላቱ ሚስጢራዊነ ት ሲቀንስ እንደሆነ ሲገ ልጹ ቀሪዎቹ 154(22.1%) ደግሞ ይህንን ሃሳብ
አይቀበሉም፡ ፡ ከዙህም የ ምንረዳው ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን ከጊዛና ከቦታ አንፃ ር የ ለውን ተለዋዋጭነ ትን
በሚመለከት አብዚኞቹ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን ከጊዛ ከቦታ አንፃ ር ተለዋዋጭነ ት የሚታይባቸው መሆኑን
ሲገ ልፁ በጣም ትቂቶቹ ደግሞ ምንም አይነ ት ተለዋዋጭነ ት የ ሌላቸው መሆኑን ይገ ልፃ ሉ፡ ፡
በሌላው በኩል ደግሞ እነ ዙህ የ አራዳ ቃላት ምስጢር የ ማስተላለፍ አቅማቸው ሲቀንስ የ ሚለዋወጡ መሆናቸው
አብዚኞቹ ሲገ ልፁ በጣም ጥቂቶቹ ደግሞ የ ሚለዋወጡት የሚያስተላልፉት የ ምስጢር አቅም ሲቀንስ እንዳልሆነ
ከመረጃዎቹ ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ከዙህም አንፃ ር የ አራዳ ቃላት ከጊዛና ከቦታ አንፃ ር ተለዋዋጭነ ትን የ ሚያሳዩና የ ሚለዋወጡትም ምስጢር
ለማስተላለፍ አቅማቸው ሲቀንስ መሆኑን ለመረዳት ተችሏል፡ ፡

ሰንጠረዥ 16፡ የአራዳ ቃላት በየትኛው የቋንቋ ክሂል ላይ ይታያል/ይደመጣል?

የ አራዳ ቃላት አገ ልገ ሎት ላይ መዋል በየ ትኞቹ የ ቋንቋ የ ተሳታፊዎች ብዚት በመቶኛ


ክሂሎች ላይ ይታያል?

በመናገ ር 293 66.1

በመጻፍ 150 33.9

በማድመጥ - -

በማንበብ - -

ድምር 443 100

ከላይ በሰንጠረዥ 16 ለቀረበው ምላሽ 293(66.1 %) ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላት በመናገ ር ሂደት
አገ ልግሎት ይሰጣል የ ሚል ምላሽ ሰጥተዋል፣ 150(33.9) ተሳታፊዎች ደግሞ የ አራዳ ቃላት በመፃ ፍ ክሂል
ወቅት አገ ልግሎት ይሰጣል የ ሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡ ፡ የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም ከአማርኛ ቋንቋ ትምህርት
አላማ አንፃ ር በየ ትኛው ክሂል ላይ የ ጎ ላ እንደሆነ በቅደም ተከተል እንዲያስቀምጡ በቀረበላቸው ጥያቄ
መሰረት በመናገ ር እና በመፃ ፍ ውስጥ ተማሪዎቹ ይጠቀማሉ፡ ፡ የ አራዳ ቃላት ከቋንቋ ክሂሎች ውስጥ በየ ትኞቹ
ላይ ይታያሉ ለሚለው የ ጽሁፍ መጠይቅ ከመረጃዎቹ በተገ ኙት መጠን መሰረት የ አራዳ ቃላት በከፍተኛ ሁኔታ
የሚታየ ው በመናገ ር ክሂል ላይ መሆኑን ከመረጃው ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ ከዙህም በማስቀጠል በመፃ ፍ ክሂል
ላይ የ አራዳ ቃላትን አጠቃቀም የ ሚታይባቸው መሆኑን ከመረጃዎቹ ለመረዳት ተችሏል፡ ፡ በሌላው በኩል ደግሞ
የ አራዳ ቃላትን በማዳመጥና በማንበብ ክሂሎች ላይ የ ማይታይ መሆናቸውን ለመገ ን዗ብ ይቻላል፡ ፡

ከዙህም አንፃ ር እነ ዗ህ የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤቶች ውስጥ በተማሪዎቹ በመናገ ር እና በመፃ ፍ
ክሂሎች ላይ በጉልህ ሁኔታ የ ሚታይባቸው መሆኑንና ተጽእኖውም በእነ ዙህ ክሂሎች ላይ ያለ መሆኑን
ከመረጃዎቹ ለመገ ን዗ብ ተችሏል፡ ፡
4.1.4.1 ከክፍት ጥያቄ የተገኘ ምላሽ ትንተና

1. የ አራዳ ቃላትን ማን ይጠቀማል? ተብሎ ለቀረበላቸው ጥያቄ አብዚኞቹ የ ሰጡት ምላሽ ቃላቱ ብዘ ጊዛ
በወጣትነ ት የ እድሜ ክልል ባሉ ሰዎች ነ ው፡ ፡ በወጣቶች ተደጋግሞ ከመነ ገ ራቸው የ ተነ ሳ አንዳንድ ቃላት
ከቡድን መግባቢያነ ት አልፈው በብዘ ሰዎች ዗ንድ እየ ተነ ገ ሩ እንደሆነ ምላሻቸው ያሳያል፡ ፡ ከዙህም
በተጨማሪ የ አራዳ ቃላት በወጣቶች ፣ በተማሪዎችና በወጣት መምህራን ይነ ገ ራል የ ሚል ምላሽ ከተሳታፊዎች
ተሰንዜሯል፡ ፡ በአጠቃላይ ቃላቱ
በተማሪዎች፣ በወዚደሮች፣ በሌቦች፣ በጎ ዳናተዳዳሪዎች፣ የ ታክሲረዳቶች፣ የ ጎ ዳናላይ ነ ጋዴዎች፣ የ እጽ ተጠቃሚዎች
ወ዗ተ…ይጠቀሙ
በታል፡ ፡ አብዚኞቹ ተማሪዎች ቃላቱን እንደሚጠቀሙ
በት ገ ልጸው ጽፈዋል፡ ፡ ይህም ሲባል የ ቋንቋው
ተጠቃሚዎች በቡድን የሚንቀሳቀሱ፣ ተመሳሳይ ባህሪና የ ጋራ የ ሆነ ጠባይ ያላቸው ወጣት ተማሪዎች
ናቸው፡ ፡ እነ ዙህ ቡድኖች ለሚገ ጥሟቸው አዳዲስ ገ ጠመኞች ወይም አዲስ ሀሳብ በማፍለቅ የ ተለየ ተግባር
ለመፈፀም ከማህበረሰቡ ቀድመው አዲስ አጠቃቀምን ይፈጥራሉ፡ ፡ ለአዲስ ገ ጠመኝ አዲስ ቋንቋ በመፍጠር
የ ቡድኑ አባላት ይገ ለገ ሉበታል፤ ይህም በቡድኑ መካከል የ ሚደረገ ው ቀጣይነ ት ያለው ግንኙነ ትን ይፈጥራል፡ ፡

2. የ አራዳ ቃላት ለምን አገ ልግሎት ላይ ይውላል? ለሚለው ጥያቄ በርካታዎቹ በሰጡት ምላሽ ቃላቱ
ተግባቦታዊ ፋይዳው ምስጢራዊ መግባቢያ እንዲሆን ለማድርግ ነ ው፡ ፡ ይህም ሲባል መደበኛውን የ አማርኛ ቃላት
በመጠቀም ፋንታ በትምህርት ቤት ውስጥ ሊያገ ለግሉ የ ሚችሉ የ አራዳ ቃላትን በመፍጠር የ ቡድናቸውን
መግባቢያ ይፈጥራሉ፡ ፡ የ ነ ዙህ ቃላትና አገ ልግሎት ከመምህራን፣ ከርዕሰ መምህራን እና ከትምህርት ቤት
ማህበረሰብ የ ሚደብቁት መልእክት ሲኖራቸው አገ ልግሎት ላይ ይውላል፡ ፡ ስለዙህም ቃላቱን ምስጢራዊ ትርጓሜ
እንዲኖሯቸው ተደርገ ው በተለያየ መንገ ድ ተፈጥረው ምስጢር ለማስተላለፊያነ ት አግልግሎት ላይ
ይውላል፡ ፡ በአጠቃላይ የ አራዳ ቃላት የ ፈጣሪዎቹን ቡድን አባላት ምስጢር ለመጠበቅ ታስቦ አገ ልግሎት ላይ
የሚውል ኢ-መደበኛ የ ቋንቋ አጠቃቀም ነ ው፡ ፡ ለዙህም ይረዳቸው ዗ንድ ቃላቱን በሚከተለው መልክ በመፍጠር
ችለዋል፡ ፡ እነ ሱም አዲስ ቃል በመፍጠር ለምሳሌ ቻፓ፣ ቸግ፣ ፓፍ ፍሙ
፣ጨላ፣ መላ፣ ሻነ ው
ወ዗ተ...ናቸው፡ ፡ ቃሉን ከቀኝ ወደ ግራ በመገ ልበጥ ለምሳሌ ትቤ፣ ጣመ፣ ራቢ እና ትሴ የ መሳሰሉትን መጥቀስ
ይቻላል፡ ፡ ለመደበኛው የ አማርኛ ቃል ተጨማሪ ትርጉም በመስጠት ለምሳሌ ሸዋዬ፣ ብርቄ፣ አየ ለ እና ስንቄ
የሚሉትን ቃላት እንደ ምሳሌ ማየ ት ይቻላል፡ ፡ የ መደበኛውን የ አማርኛ ቃል የ መጀመሪያ ሁለት ወይም ሶስት
ፊደላትን በመጠቀም ከሚፈጠሩት መካከል ለምሳሌ የ መጬ
፣ ምንሼ መኩ፣ መርኬ እና ትምሮ የ ሚሉትን መጥቀስ
ይቻላል፡ ፡ ከሌላ የ ሀገ ር ውስጥና የ ውጭ ሀገ ር ቋንቋዎች በመዋስ ለምሳሌ ደቀሰ፣ ቴስታታ፣ ጀለስ
፣ በያ፣ ኮሌክሽን፣ ማዘካ፣ ማዳም እና ፒስ የ መሳሰሉትን የ አፈጣጠር ሂደት የ ሚያመለክቱት ቃላቱ ከመደበኛ
የ አማርኛ ቃላት ባህሪ ያፈነ ገ ጠ ባህሪ እንዳላቸው እና መደበኛውን የ አማርኛ ቃላት የ አጠቃቀምና
የ አፈጣጠር ሂደት ብቻ የ ማያውቅ አድማጭ በቀላሉ የ ቃላቱን ምንነ ት መረዳት እንዳይችል ተደርገ ው
እንደተፈጠሩ ማሳያ ነ ው፡ ፡
3. የ አራዳ ቃላት በስፋት በትምህርት ቤት መደመጥ መደበኛውን የ አማርኛ የ ቋንቋ ስርዓት እና ቃላት
በማስተማር ሂደት ምን ተጽእኖ ያስከትላል? ተብሎ ለቀረበው ጥያቄ ከተሰጡት ምላሾች መካከል በብዚት
የ ተጠቀሱትን እንደሚከተለው በዜርዜር ማቅረብ ይቻላል፡ ፡ የ አማርኛ ቋንቋ ተቀዳሚ አላማ የ ተማሪዎችን
የ ማንበብ፣ የ መፃ ፍ፣ የ መናገ ር እና የ ማዳመጥ ክሂል ማዳበር ነ ው፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ወጥነ ት ያለው የ መደበኛ
ቋንቋ እንዲኖር መደበኛነ ት ያላቸው ቃላትን እንዲያውቁ ያስችላል፡ ፡ በዙህ መሰረት አጥኚው የ አራዳ ቃላት
አጠቃቀም በነ ዙህ መሰረታዊ የ ቋንቋ ክሂሎች ላይ ሊፈጥር የ ሚችለውን ተጽእኖ ለመፈተሸ ባደረገ ው ጥናት
ያገ ኘው ውጤት እንደሚያሳው የ አራዳ ቃላት በመናገ ር እና በመፃ ፍ ከሂል ውስጥ መገ ኘት በአንበቢው እና
በአድማጩ ላይ የ ራሱን አሉታዊ ተጽእኖ እንደሚያሳድር ውጤቱ ያሳያል፡ ፡ ይህም ማለት የ አራዳ ቃላትን
ትርጉም በሚገባ ለማያውቅ ተማሪ የ ትርጉም ግርታን በመፍጠር ተገ ቢውን መልእክት እንዳይረዳ
ያደርጋል፡ ፡ የ መልክት ግልጽ አለመሆን ደግሞ የ ተግባቦት ክፍተት ይፈጥራል፡ ፡

የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት በሚጠቀሙ


በት ወቅት የ ነ ዙህን ቃላት ትርጉም የ ማያውቁ ተማሪዎች ቃላቱን
ምንነ ት ባለማወቃቸው የ ተናጋሪው መልዕክት ምንነ ት አለመረዳታቸው የ መልእክቱ ምንነ ት ግራ ይገ ባቸዋል
በዙህም የ ተነ ሳ አጠቃላይ የ ቋንቋን ተግባቦታዊ ፋይዳ ያደናቅፋል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ የ ቃላቱ ተቀያያሪነ ት
ወቅታዊነ ት በአማርኛ ቋንቋ የ ቃላት እድገ ት ላይ ተጽእኖ ያስከትላል፡ ፡ ይህም ሲባል ቋንቋው በተወሰኑ
ቡድኖች ተፈጥሮ ለተወሰነ ተግባቦት ከዋለ በኋላ በሌላ ስለሚተካ የ ቋንቋውን ቃላት ከማበልፀግ ይልቅ
ወጥነ ት ያለው የ ተግባቦት መሳሪያ እንዳይሆን ያደርጋል፡ ፡

4. በመጨረሻም ለአንድ የ አማርኛ ቃል የ ተለያዩ የ አራዳ ቃል ስያሜ ተሰጥቶ የ ተገ ኙትን እንደሚከተለው


አቅርቧል ለምሳሌ ፡ - ፖሊስ የ ሚለውን ቃል ለመግለፅ ፍጉር፣ ዚፓ፣ ውሾቹና ባቢለን የ ሚሉ ስያሜዎች
ተሰጥቶታል፡ ፡ በተጨማሪም ገ ን዗ብን ለመግለጽ ጨላ፣ ቻፓ፣ ሳቢ እና መላ የሚሉ ስያሜዎች ተሰጥቷቸው
ይታያል፡ ፡ ሲጋራንም እንዲሁ በተለያዩ የ አራዳ ቃላት ሰይመዋቸው ሲገ ለገ ሉበት ይታያል ለምሳሌ፡ -
ሴሽ፣ ፍሙ
፣ ቸግና ፓፍ የ መሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡ ምግብን ለመግለፅ ደግሞ ፈውስ፣ ቡሌ እና ፈዋ በሚሉ
የ አራዳ ቃላት ተሰይመው ይገ ኛሉ፡ ፡ ይህ የ ሚያሳየ ው አንድ የ አማርኛ መደበኛ ቃል ከአንድ በላይ የ ሆኑ
የ አራዳ ቃላት ስያሜ እንዳላቸው ነ ው፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ጎ በዜ ተማሪ ለማለት ቀለሜ፣ ቸካይና ሜጋ
የሚሉትን ሲጠቀሙ ሂድ ለማለት ደግሞ ቆስቁሰው፣ ሸነ ው፣ መርሽ፣ ተቀንጠስና ላሽ በል የ ሚሉትን ማንሳት
ይቻላል፡ ፡ ይህ ደግሞ የ ስያሜውን ልዩነ ት የ ቃላቱ ፈጣሪዎች በሚኖሩበት ማህበራዊ ሁኔታ ተጽእኖ ስለሚሆን
የ ስያሜ ልዩነ ት መኖሩን የ ግድ ያደርገ ዋል፤ የ ተለዋዋጭነ ት ባህሪንም ያላብሰዋል፡ ፡

4.2 የግኝት ማጠቃለያ

አጥኚው የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለውን ተጽእኖ አላማ በማድረግ
ይህንን ጥናት አካሂዷል፡ ፡ በዙህም መሰረት ያነ ሳቸውን መሰረታዊ ጥያቄዎች ምላሽ ተሰጥቶባቸዋል፡ ፡ ለዙህም
አጥኚው ምልከታን፣ በአቻተማሪዎችየ አራዳ ቃላትን ማሰብሰብን፣ የ ፅሁፍ መጠይቅን እና በተማሪዎች በተፃ ፉ
ድርሰቶች ውስጥ ያለውን የ ቃላት አጠቃቀም በመፈተሽ በዙህ ክፍል አበይት ውጤቶችን እንደሚከተለው
ያቀርባል፡ ፡ በዙህ ጥናት ላይ ከተሳተፉት መካከል 29.4% ሴቶች ሲሆኑ ቀሪዎቹ 70.6% ወንዶች
ናቸው፡ ፡ በዙህ ምልከታ ሂደት አጥኚው በ አምስት ትምህርት ቤቶች ውስጥ ምልከታ አድርጓል፡ ፡ በዙህ ቅኝት
ትኩረት የ ተደረገ በት የ ትንታኔ አካሄድ የ መላሾችን ድምር መልስ የ ሚመረኮዜ እንጂ በፆታ፣ በዕድሜ እና
በሚማሩበት ትምህር ቤት አማካኝነ ት በሚገ ኝ የ ተለያዩ ተሞክሮዎች ከሚያሳድሯቸው ተጽእኖዎች አንጻር
አለመሆኑን እንዲታወቅ አስቀድሞ መጠቆም ይፈልጋል፡ ፡

1.የምልከታ ማጠቃለያ

አጥኚው በምልከታው ሂደት የ ሰበሰባቸውን 494 (አራት መቶ ዗ጠና አራት) የ አራዳ ቃላትን የ ሰበሰበ
ሲሆን የ ቃላቱ አፈጣጠር ከዙህ እንደሚከተለው ይሆናል፡ -

 አዲስ ቃል/ሀረግ/ በመፍጠር ለምሳሌ ቻፓ፣ ቸግ፣ ፓፍ፣ ጋላጌ፣ ፈዋ፣ ጩባ…ወ዗ተ ናቸው፡ ፡
 ቃሉን/ሀረጉን/ ከቀኝ ወደ ግራ በመገ ልበጥ ለምሳሌ ትቤ፣ ጣመ፣ ራቢ፣ ፋጥ፣ ሶበ እና ትሴ
የ መሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡
 ለመደበኛው የ አማርኛ ቃል ተጨማሪ ትርጉም በመስጠት ለምሳሌ ሸዋዬ፣ ብርቄ፣ አየ ለ፣
እና ስንቄ የ ሚሉትን ቃላት እንደ ምሳሌ ማየ ት ይቻላል ፡ ፡
 የ መደበኛውን የ አማርኛ ቃል የ መጀመሪያ ሁለት ወይም ሶስት ፊደላትን በመጠቀም ለምሳሌ
የ መጬ
፣ ምንሼ፣ መኩ፣ ቁሬ፣ ነ ጉ እና ትምሮ የ ሚሉትን መጥቀስ ይቻላል፡ ፡
 ከሌላ የ ሀገ ር ውስጥና የ ውጭ ሀገ ር ቋንቋዎች በመዋስ ለምሳሌ ደቀሰ፣ ቴስታታ ፣ ጀለስ ፣ በያ
፣ ፈያ እና ፒስ የ ሚሉትን እንደ አብነ ት ማሳየ ት ይቻላል፡ ፡ ይህንን የ ምልከታ ትንተና ውጤት
መሰረት በማድረግ አጥኚው በተማሪዎች የ ተፃ ፉ ጽሁፎችን በመመርመር በውስጡ ያሉትን የ አራዳ ቃላት
ከዙህ በታች ባለው መልኩ የ ቃላቱን ሁኔታ አስቀምጦታል ፡ ፡
2. የድርሰት ትንተና ውጤት እንደሚከተለው ቀርቧል

አጥኚው ይህንን ጥናት በሚያደርግበት ጊዛ ከምልከታ በተጨማሪ በአምስቱም ለጥናቱ በተመረጡ ትምህርት
ቤቶች በመጀመሪያ መንፈቅ አመት ለመፃ ፍ ክሂል ማበልፀጊያ በተለያዩ ርዕሰ ጉዳዮች ዘሪያ ላይ ተማሪዎች
እንዲጽፉ በተደረገ ው 50(ሀምሳ)ተማሪዎች በጻፏቸው ድርሰቶች ውስጥ የ አራዳ ቃላትን በማግኘቱ ከዙህ
በታች ባለው መንገ ድ ተንተኖ ያሳያቸዋል፡ ፡
ለትንተና የ ተመረጡት ድርሰቶች ርዕስ ጅሉ ማክቤል፣ ጭውውት፣ በሰዓት ጨዋታ፣ ሳባ፣ ባለመፅሃፍ ቤቱ፣ ሰውና
ስያሚው፣ የ ማታ እንጅራ፣ የ ተያያዘ ልቦችና ግራና ቀኝ ድርሰት በመመርመር 144(መቶ አርባ አራ)
የ አራዳ ቃላት ለቅሞ በማውጣት እንደሚከተለው ይ዗ረዜራቸዋል፡ ፡

በአጠቃላይ በተማሪዎቹ የ ድርሰት ጽሁፍ ውስጥ 144(መቶ አርባ አራት) የ አራዳ ቃላት ተገ ኝተዋል፡ ፡
የ ቃላቱን ያፈጣጠር ሁኔታ ከላይ በምልከታው ከተፈጠሩት ጋር ተመሳሳይ ነ ው፡ ፡ በመሆም ከ50 (ሀምሳ)
ተማሪዎች ድርሰት ውስጥ የ ተገ ኙት ቃላት በድርሰቱ ውስጥ መገ ኘት የ ቃላቱን ምስጢራዊነ ትና የ አገ ልግሎት
ቦታ ባለማወቅ እንደተፃ ፈ ያሳያል፡ ፡ ይህም ማለት ቃላቱ ተለምደው ከመደበኛው ቃላት ጋር ተደባልቀው
አገ ልግሎት እየ ሰጡ እንደሆነ ያመለክታል፡ ፡ ስለዙህም ጽሁፎቹ በመደበኛ እና በኢ- መደበኛ ቃላት መካከል
ልዩነ ት በቅጡ ካለመረዳት የ ተፈጠረ መሆኑን ያመላክታል፡ ፡ ይህም የ ሚፈጠረው ቃላቱን በተደጋጋሚ እና
ባገ ኙት አጋጣሚ ሲጠቀሙ
ባቸው በመቆየ ታቸው ልማድ ስለሆነ ባቸው በጽህፈት ላይ ሊታይ ችሏል፡ ፡

3. ከጽሑፍ መጠይቅ የተገኘውን እንደሚከተለው ይቀርባል

24.8% ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላቱን/ የ ሚጠቀሙ


ት በትምህርት ቤትና በሰፈራቸው ካሉ ቢጤዎቻቸው ጋር
ነ ው፡ ፡ 36.1% ቃላቱን የሚጠቀሙ
ት ልማድ ስለሆነ ባቸው እንደሆነ የ ጥናቱ ውጤት ያሳያል፡ ፡ ስለዙህም
29.4% ተማሪዎቹ በማንኛውም ቦታ ላይ ሚስጢራዊ መልክት ለማስተላለፍ በሚፈልጉበት ጊዛ የ አራዳ ቃላትን
ይጠቀማሉ፡ ፡ የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በትምህርት ቤት ያለውን የ ስርጭት መጠን በተመለከተ 40.6 %
የ ጥናቱ ተሳታፊዎች በትምህርት ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋታ ይደመጣል፡ ፡ ይህም ዗መናዊ ነ ን በሚሉ
ተማሪዎች እንደ ስልጣኔ መገ ለጫነ ት በመቆጠሩ ምክንያት እንደሆነ ውጤቱ ይጠቁማል፡ ፡

የ አማርኛ ቋንቋ ትምህርት ዋና አላማ መደበኛ የ ቋንቋ አጠቃቀምን መፍጠር ነ ው ከዙህ ዓላማ አንጻር
የ አራዳ ቃላት የ ተግባቦት ክፍተት ይፈጥሩ ይሆን በማለት አጥኚው ባነ ሳው ጥያቄ ያገ ኘው ምላሽ
እንደሚያሳየ ው 49.9% በሰጡት ምላሽ የ አራዳ ቃል በተግባቦት ሂደት ክፍተት እንደሚፈጥር ገ ልፀዋል፡ ፡
ከዙህም በተጨማሪ የ ተግባቦት ክፍተት በማንና በማን መካከል ይፈጠራል ለሚለው ጥያቄ የ ተገ ኘው ምላሽ
እንደሚያሳየ ው 50.2% ተሳታፊዎች እንዳረጋገ ጡት የ አራዳ ቃላትን በሚናገ ሩና በማይናገ ሩ መካከል
የ ተግባቦት ክፍተት መኖሩን አረጋግጧል፡ ፡

የ አራዳ ቃላት የ ማወቁ ጥቅም ምንድነ ው ለሚለው ተሳታፊዎቹ የ ሰጡት ምላሽ እንደሚሳየ ው 42.5% ምንም
አስተዋጽዖ እንደሌለው ገ ልፀዋል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ ስለተግባቦታዊ ጠቀሜታ ለተጠየ ቁት በሰጡት ምላሽ
54.6% ተሳታፊዎች ምንም ተግባቦታዊ ጠቀሜታ እንደሌለው ገ ልፀዋል፡ ፡ የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት
እንደዙህ ተጠቃሚው መብዚቱ የ አማርኛ ቋንቋ ቃላት እጥረት ኖሮበት ይሆን የ ሚል መጠይቅም በማንሳት
አጥኚው ለጠየ ቃቸው 44.7% ተሳታፊዎች በሰጡት ምላሽ የ አማርኛ ቃላት እጥረት እንዳልሆነ ገ ልፀዋል፡ ፡
የ አራዳ ቃላትን ተለዋዋጭነ ት በተመለከተ 68% ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላት ከቦታ ቦታ፣ ከአከባቢ አከባቢ
የ ትርጉም ልዩነ ት ያሳያል ሲሉ ምክንያታቸውን ሲገ ልፁ አላማው ምስጢር ማስተላለፍ እስከሆነ ድረስ ብቻ
እንደሚጠቀሙ
በት ምስጢር የ ማስተላለፍ አቅሙሲቀንስ ደሞ እንደሚቀየ ር ምላሻቸው ያሳያል ፡ ፡

የ አራዳ ቃላት በየ ትኛው የ ቋንቋ ክሂል ላይ ተፅእኖውን ያሳርፋል ተብሎ ለቀረበው ጥያቄ ጠሰጡት ምላሽ
66.1 %ተሳታፊዎች የ አራዳ ቃላት በመናገ ር ክሂል ላይ ተጽእኖው ከፍ ያለነ ው የ ሚል ምላሽ ሰጥተዋል፡ ፡

1. አብዚኞቹ ተማሪዎች በሰጡት ምላሽ ቃላቱ ብዘ ጊዛ በወጣትነ ት የ እድሜ ክልል ባሉ ሲነ ገ ር

እንደሚደመጥ ያሳያል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ የ አራዳ ቃላት በወጣቶች፣ በተማሪዎች በወጣት

መምህራን ይነ ገ ራል የ ሚል ምላሽ ከተሳታፊዎች ተሰንዜሯል፡ ፡ በአጠቃላይ ቃላቱተማሪዎች

፣ ወዚደሮች፣ ሌቦች፣ የ ታክሲ ረዳቶች የ ጎ ዳናና ላይነ ጋዴዎች…ወ዗ተይጠቀሙ


በታል፡ ፡

2. የ አራዳ ቃላት ተግባቦታዊ ፋይዳው ለቃላት ሚስጢራዊ ትርጓሜ በመስጠት ምስጢር

ለማስተላለፊያነ ት አግልግሎት ላይ ማዋል ነ ው ፡ ፡

3. የ አራዳ ቃላት በስፋት በትምህርት ቤት መደመጥ መደበኛውን የ አማርኛ የ ቋንቋ ስርዓት

እና ቃላት በማስተማር ሂደት ምን ተጽእኖ ያስከትላል? ተብሎ ለቀረበው ጥያቄ ከተሰጡት

ምላሾች መካከል በብዚት የ ተጠቀሱትን ከዙህ በታች ተ዗ርዜሯል

 የ ትምህርት ሂደቱን ተግባቦታዊ ሁኔታ ያደናቅፋል


 በአማርኛ ቋንቋ የ ቃላት እድገ ት ላይ ላይ ተጽእኖ ያስከትላል
 ቋንቋው ወጥነ ት ያለው የ ተግባቦት መሳሪያ እንዳይሆን ያደርጋል
 የ መናገ ር እና የ መፃ ፍ ክሂል እንዳይሻሻል ከማድረጉም በተጨማሪ አድማጭና አንባቢ የ መልክቱን
ምንነ ት በቅጡ እንዳይረዱ ያደርጋል
 በአጠቃላይ በአማርኛ ቋንቋ ትምህርት አላማዎች ላይ ተጽእኖ ያደርጋል
ምዕራፍ አምስት

5.ማጠቃለያ ና መፍትሄ ሃሳቦች

5.1 ማጠቃለያ

የ አራዳ ቃላት በወጣቶች ተደጋግሞ ከመነ ገ ራቸው የ ተነ ሳ ከቡድን መግባቢያነ ት አልፈው በብዘ ሰዎች ዗ንድ
እየ ተነ ገ ሩ እንደሆነ ምላሻቸው ያሳያል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ የ አራዳ ቃላት በወጣቶች፣ በተማሪዎችና በወጣት
መምህራን ይነ ገ ራል የሚል ምላሽ ከተሳታፊዎች ተሰንዜሯል፡ ፡ በአጠቃላይ ቃላቱ
በተማሪዎች፣ በወዚደሮች፣ በሌቦች፣ በታክሲ ረዳቶች፣ በጎ ዳና ላይ ነ ጋዴዎች ወ዗ተ. አገ ልግሎት ላይ ይውላል
፡፡

የ አራዳ ቃላት የሚባሉት በከተሞች አከባቢ የሚኖሩ እራሳቸውን ከአብዚኛው ተማሪ ለመለየ ት
የሚፈልጉ፣ ቡድኖች ጉዳዮቻቸውን በምስጢር ለማሳካት እንዲያመቻቸው የ ሚፈጥሯቸው ቃላት ናቸው፡ ፡ እነ ዙህ
ተማሪዎች ቃላቱን የሚጠቀሙ
ት በአብዚኛው ንግግራቸውን ሌሎች እንዳይሰሟቸው ነ ው፡ ፡ ወጣት ተማሪዎች
ከትምህርት ገ በታቸው ትተው ሲወጡ፣ እርስ በርስ ለመጠራራት፣ መልስ ለመኮራረጅ፣ እንዲሁም ርዕሳነ -መምህራንና
መምህራን ሲመጡባቸው እንዲሸሹ ለማስጠንቀቅ ወ዗ተ. ቃላቱን ይጠቀሙ
ባቸዋል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ
የ ዗መናዊነ ት መለኪያም ተደርጎ ስለሚታሰብ፣ የ ከተሜነ ትና የ ማንነ ት መገ ለጫ ተደርጎ በመታሰቡ ቃላቱን ወጣት
ተማሪዎች ይጠቁሙ
በታል ፡ ፡

ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀሙ


ት በትምህርት ቤትና በሰፈራቸው ካሉ ቢጤዎቻቸው ጋር ነ ው፡ ፡ ምክንያቱም
የ አንድ ሰፈር ተማሪዎች አብረው ብዘ ጊዛ ስለሚያሳልፉ የ ራሳቸው የ ሆኑ የ ግል ምስጢር ለመደበቅ በሚል
ምክንያት የ አራዳ ቃላትን ይጠቀማሉ፡ ፡ ይህም በጊዛ ሂደት ልማድ እየ ሆነ ባቸው ስለሚሄድ በትምህርት ቤትም
ጭምር የ አገ ልግሎት አድማሱ እየ ሰፋ እንደመጣ ጥናቱ ያሳያል፡ ፡ ከዙህም የ ተነ ሳ ተማሪዎቹ በማንኛውም ቦታ
ላይ ምስጢራዊ መልክት ለማስተላለፍ በሚፈልጉበት ጊዛ የ አራዳ ቃላትን እንደሚጠቀሙበትምህርት ቤት ቅጥር
ግቢ ውስጥ በመ዗ዋወር ማዳመጥ ይቻላል፡ ፡ እነ ዙህ የ አራዳ ቃላት በተወሰኑ ቡድኖች የ ሚፈጠሩና ተጠቃሚዎቹ
ብቻ የ ሚያውቋቸው ናቸው፡ ፡ እነ ዙህ ቃላት አገ ልግሎት የ ሚሰጡት ሌሎች የ ህብረተሰብ አካላት እስከ
አላወቋቸው ድረስ ብቻ ነ ው፡ ፡ ሌሎች የ ቃላቱን ፍቺ ካወቁ ምስጢራዊነ ታቸው ሰለሚያበቃ በሌላ ቃል
ይተካሉ፡ ፡

ይህም በመሆኑ የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም በትምህርት ቤት ቅጥር ግቢ ውስጥ ያለው የ ስርጭት መጠን ከፍተኛ
ነ ው፡ ፡ በዙህም የ ተነ ሳ ተማሪዎች ከመምህራኖቻቸው ጋር ጭምር ሲገ ናኙ ቃላቱን ሲገ ለገ ሉባቸው ይታያል፡ ፡

የ አማርኛ ቋንቋ ትምህርት ዋና አላማ መደበኛ የ ቋንቋ አጠቃቀምን እና ወጥነ ት ያለው የ ተግባቦት ሂደት
መፍጠር ነ ው፡ ፡ ከዙህ ዓላማ አንጻር የ አራዳ ቃላት በተግባቦት ሂደት ክፍተት እንደሚፈጥር
ገ ልጸዋል፡ ፡ ከዙህም በተጨማሪ የ አራዳ ቃላትን በሚናገ ሩና በማይናገ ሩ ተማሪዎች መካከል የ ተግባቦት ክፍተት
መኖሩ እሙ
ን ነ ው፡ ፡ ከዙህም አልፎ የ አራዳ ቃላትን አጠቃቀም መደበኛውን የ አማርኛ ቃላትን ለማበልጸግ
እንዳይቻል እና ወጥነ ት ያለው የ ተግባቦት ስርአት እንዳይፈጠር እንቅፋት ይሆናል፡ ፡ ይህንን ከክሂል
አንፃ ር ስናየ ው የ አራዳ ቃላት በንግግር እና በጽህፈት ውስጥ እየ ተበራከቱ በመጡ ቁጥር አዳምጦ መረዳት
እና አንብቦ መረዳት ላይ የ ራሱን ተጽእኖ ይፈጥራል፡ ፡ የ አራዳ ቃላት መደበኛ ሊሆኑ የሚችሉባቸው
አጋጣሚዎች ሊኖሩ ቢችሉም የ አራዳ ቃላትን በመደበኛ ጽሁፍ ውስጥ መጠቀም አይደገ ፍም ፡ ፡

በመሆኑም የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት ውስጥ በንግግርና በሚጽፏቸው ድርሰቶች ውስጥ በስፋት መደመጥና
መገ ኘት አማርኛ ቋንቋን በማስተማር ሂደት የ ሚከተሉትን ተጽእኖዎች ይፈጥራል፡ -

 በትምህርት ቤት በተማሪና ተማሪ፣ በመምህርና ተማሪ መካከል ሀሳብ ለሀሳብ እንዳይግባቡ ያደርጋል
፡፡
 የ አማርኛ ቋንቋ ትምህርት አላማ ላይ ተጽእኖ ያስከትላል ማለትም በንግግር እና በጽህፈት ውስጥ
የ አራዳ ቃላት መታየ ት ቃላቱን በቅጡ ላልተረዱ ተማሪዎች የ ንግግሩን ወይም የ ጽሁፉን መልእክት
እንዳይረዱ ያደርጋል ፡ ፡
 ይህ ደግሞ ቋንቋው ወጥነ ት ያለው የ መግባቢያ መሳሪያ እንዳይሆን ያደርጋል፡ ፡

5.2. የመፍትሄ ሃሳብ


በዙህ ጥናት የ ተደረሰባቸውን ግኝቶች ተግባራዊ ለማድረግና መደበኛ የ አማርኛ ተግባቦትን
ለማጎ ልበት የ ሚከተሉት የ መፍትሄ ሀሳቦች ተጠቁመዋል፡ ፡
 የ አራዳ ቃላትን ተማሪዎች በንግግርም ሆነ በጽሁፍ ውስጥ ማስገ ባት እየ ተለመደ
በመምጣቱ መምህራን ቃላቱን ወደ መደበኛ ቃላት ተክተው እንዲጠቀሙጥረት
ቢደረግ፡ ፡
 የ ቋንቋ ትምህርት አላማ ወጥነ ት ያለው ተግባቦት መፍጠር ነ ው፡ ፡ የ አራዳ ቃላት ደግሞ በተወሰኑ
ቡድኖች አገ ልግሎት ላይ ስለሚውል በትምህርት ቤት የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም መስፋፋት ከቋንቋ
ትምህርት አላማ ጋር ይጋጫል፡ ፡ በመሆኑም በትምህርት ዗ርፉ የ ተሰማሩ የ ቋንቋ ባለሙ
ያዎች ይህ
ችግር መኖሩ ከግምት ውስጥ ገ ብቶ ለቋንቋ መምህራን ችግሩን ከስር ከስሩ እንዲያርሙ
ት የሚያስችል
የ ክህሎት ማበልጸጊያ ስልጠና በመስጠት ተማሪዎች የ ሚማሩበትን መንገ ድ ቢመቻች፡ ፡
 በትምህርት ቤት ውስጥ የ ቋንቋን ክሂል የ ሚያዳብሩ ውይይቶችን፣ ክርክሮችንና በተለያዩ ርእሰ ጉዳይ
የ ተጻፉ ጽሑፎች የ ሚቀርቡበት መድረክ በማ዗ጋጀት የ ተማሪዎችን የ ቃላት አጠቃቀም በንግግር እና
በጽሁፍ ሂደት በመገ ምገ ም የ አራዳ ቃላትን ሲጠቀሙ የ ተገ ኙ ተማሪዎች የ ተጠቀሟቸውን ቃላት
በማንሳት ምን ያህል ተሳታፊ የ ቃላቱን ትርጉም እንደተረዳና እንዳልተረዳ በማሳየ ት የ ፈጠሩትን
የ ተግባቦት ክፍተት እዙያው እንዲያርሙ ቢደረግ ፡ ፡
 የ ተማሪዎች አራዳ ቃላት አጠቃቀም በመናገ ርና በመፃ ፍ ክሂሎች ላይ ጣልቃ እየ ገ ባ በመማር
በማስተማሩ ሂደት ላይ ክፍተት እየ ፈጠረ ስለሆነ ይህንን ችግር ለመቀነ ስ የ ሚመለከተው ሁሉ
የ በኩሉን አስተዋጽኦ ቢያደርግ፣
ዋቢ ጽሁፎች

ምትኩ ኡርጌ:: (1983):: ‹‹አራድኛ መደበኛ ቋንቋን ያበለፅጋል›› ፡ ፡ የካቲት መፅሄት ፣ 4ኛ ዓመት

ቁጥር 8፣ 9፣ 10፣ ሚያዙያ ፣ ግንቦት ፣ ሰኔ ገ ፅ 7-8 ፡ ፡

ባዬ ይማም (1976) ፡ ፡ ‹‹ቋንቋ በቅድመና ድህረ ከተሜነ ት፡ ፡ ›› አዲስ አባባ፣ ህዳር፣ 9፣

ያልታተመ፣ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ና ስነ ፅሁፍ ትምህርት ክፍል፣ አዲስ አበባ

ዩንቨርሲቲ፡ ፡

ሰለሞን ሐለፎም (1997)፡ ፡ የድርሰት አፃፃፍ፡ ፡ አዲስ አበባ፣ ብራና ማተሚያ ድርጅት፡ ፡

አስቴር ሳሙ
ኤል (2000)፡ ፡ የአማርኛ የመፃፍ ክሂል፡ ፡ ሆሳዕና መምህራን ትምህርት

ኮሌጅ፣ ያልታተመ፣ ሆሳዕና፡ ፡

አብነ ት ስሜ ፡ ፡ 2007፡ ፡ የቋንቋ መሰረታዊያን፡ ፡ አዲስ አበባ፣ ፋርኢስት ትሬዲንግ

ኃ.ላ.የ ተ.የ ግ.ማ፡ ፡

዗ለቀ ደለሳ (1977) ፡ ፡ ‹‹ አራዳ ና ቋንቋው ዗መን አመጣሽ አባባል፡ ፡ ››ዜና ልሳን

ባህልና ስፖርት ጉዳይ ሚኒስቴር ፣ ቅፅ 5 ፣ ቁጥር 2፡ ፡

የ ሻው ተሰማ 1996፡ ፡ ልሳነ ብእር ከመ ልሳነ -ሰብ፡ ፡ አዲስ አበባ፣ ብራና ማተሚያ ድርጅት፡ ፡

ደረጀ ገ ብሬ፡ ፡ 1996፡ ፡ ተግባራዊ የጽህፈት መማሪያ፡ ፡ አዲስ አበባ፣ ንግድ ማተሚያ ማተሚያ፡ ፡

ዳኛቸው ወርቁ (1988) ፡ ፡ የፅሁፍ ጥበብ መመሪያ፡ ፡ አዲስ አበባ፣ ሜጋ ማከፋፈያ ኢንተር

ፕራይዜ፡ ፡

Barent, Kottler, and Martin Light (1967): The worlds of words:


Boston, Honghton Mittion.

Bender, M.L (1976): Language in Ethiopia. London: Oxfored


unvrsity press,1976.

Bloomfield, L1961. Language and Languages.New Yourke:Holt


Rinethart and

Winson Inc.
Compton’s Encyclopidia and fact – index by F.G. U.S.A: Compton
campany,

division of encyclopedia britanica, INC . Valume 21.1983.

Crystal, D. 1995. The Cambridge Encyclopedia of Language.


Cambridge

University, London.

Dawson, C. (2006). Practical Research methods. New Dalhi USB


Publishers.

Haliday, M. 1978. Language and Social semantic, London, Eduard


Arnold Pres.

Hertman, R.R.K Aand F, C stork, (comp) 1976. Dictionary of


languge and

linguistics. London applied science publishers Ltd.

Leslau, W. (1964). The Ethipoian argot .hague, mounton and co.


London,

applied sicence publishers Ltd.

Pemario, G. 1990. Slang a dictionary of Linguistics. New York,


Philesophilical

library.

The Cambridge encyclopedia of language, 1987:


Cambridge.Cambridge university

press.

Yule, G. 1996. The study of language. 3rd edition.


Cambridge.Cambridge

Univrsity press.
አባሪ 3

ጅማ ዩኒቨርሲቲ

ሶሻል ሳይንስና ሂውማኒቲ ኮሌጅ

የኢትዮጵያ ቋንዎችና ስነ - ጽሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል

የ ተማሪዎች የ አራዳ ቋንቋ አጠቃቀም በቋንቋ ክሂሎች ላይ ያለውን ተጽእኖ ለመፈተሸ ለሁለተኛ ዲግሪ ማሟያ
የ ቀረበ የ ጥናት መጠይቅ

የ ተከበራችሁ የ ዙህ ጥናት ተሳታፊዎች የ ዙህ ጥናት አላማ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በተመረጡ ሁለተኛና
መሰናዶ ትምህርት ቤቶች ውስጥ የ ተማሪዎች የ አራዳ ቃላትን አጠቃቀም መፈተሸ ሲሆን ከዙህም በተጨማሪ
በተግባቦት ወቅት የ ሚያሳድረው ተጽእኖ ካለ ለመፈተሸ ነ ው፡ ፡ በመሆኑም በግልጽነ ትና በታማኝነ ት
የ ቀረቡላችሁን ጥያቄዎች እንድትመልሱ ስል በአክብሮት እየ ጠየ ቅሁ ለየ ምትሰጡት ምላሽ በሚስጢር የሚያዜ
መሆኑን እግልፃ ለሁ፡ ፡

አመሰግናለሁ

የ ትምህርት ቤት ስም ---------------------------
ፆታ ------------- ክፍል -------------
የ አራዳ ቋንቋ አጠቃቀም
1. በንግግር ሂደት የ አራዳ ቃላት ትጠቀማለህ?/ትጠቀሚያለሽ?
ሀ.እጠቀማለሁ ለ.አልጠቀምም
2. የ አራዳ ቃላትን መቼ ትጠቀማለህ/ሚያለሽ?
ሀ. ከሰፈር ጓደኞቼ ጋር ለ. በማንኛውም ወቅት ሐ. ከት/ቤት ጓደኞቼ ጋር

መ.ሌላ ካለ ይገ ለፅ ------------------------------------------------
-------

3. የ አራዳ ቃላትን የ ምትጠቀመው/ሚው ለምን አላማ ነ ው?


ሀ. ሚስጢር ለመደበቅ ለ. ልማድ ሆኖብኝ ሐ. መምህራን የ ማወራውን
እንዳይሰሙ መ. ሌላ ካላ ይገ ለፅ-------------
---------------
4. በት/ቤቱ ውስጥ የ አራዳ ቃላትን የ ት ቦታ ትጠቀማለህ/ሽ?
ሀ. በእረፍት ሰዓት ከጓደኞቼ ጋር ስሆን ለ. ክፍል ውስጥ ሌሎች የ ምለውን እንዳይሰሙ ለመደበቅ
ሐ. ከክፍል ውጭ በማንኛውም ሰዓት መ. መምህራን ሚስጢር ሳወራ እንዳይሰሙ ሠ.
ሌላ ካላ ይጠቀስ------------------------------------------------------
---------------
የአራዳ ቃላት አጠቃቀም
1. በት/ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋት ይደመጣል ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎን ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
2. በት/ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት የ ሚነ ገ ሩት በተወሰኑ ተማሪዎች ነ ው ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎን ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
3. በት/ቤት ውስጥ የ አራዳ ቃላት በስፋት የ ሚነ ገ ሩ ከሆነ በነ ማን ነ ው የ ሚነ ገ ረው?----------
-----------------------------------------------------------
-----------------
4. አላማውስ ምንድነ ው? --------------------------------------------
-----------------------------
5. ተማሪዎቹ ቃላቱን መቼና እንዴት ይጠቀሙ
በታል? -----------------------------
------------- -------------------------------------------------
-----
የተግባቦት ክፍተት
1. የ አራዳ ቃላት በተማሪዎች መካከል የ ሚፈጥረው የ ተግባቦት ክፍተት አለ?
ሀ. አዎ ለ. የ ለም ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
2. አራድኛን የ ሚጠቀሙ ተማሪዎች ከማይጠቀሙ
ት ተማሪዎች ጋር ሲታዩ ሃሳባቸውን በግልፅ ያቀርባሉ
ብለህ /ሽ ታስባለህ/ሽ ?
ሀ. አዎ ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
3. የ አራዳ ቃላት መጠቀም ሃሳብን ግልፅ አድርጎ ለማቅረብ ይረዳል ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎ ለ.አላስብም ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
4. የ አራዳ ቃላትን መጠቀም ሃሳብን ግልፅ አድርጎ ለማቅረብ ይረዳል ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎ ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
5. የ አራዳ ቃላትና ተማሪዎች ሲገ ለገ ሉበት ማድመጥ ቃላቱ የ ወጣቶች ብቻ እንደሆነ ያሳያል ብለህ/ሽ
ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎ ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
6. የ አራዳ ቃላትን በብዚት የ ሚያውቅ ተማሪ ከማያውቅ ተማሪ ጋር ተገ ናኝተው ቢነ ጋገ ሩ ምን
ይፈጠራል ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ? ------------------------------
7. የ አራዳ ቃላት ከጊዛና ከ዗መን ጋር የ መ዗መንና የ መለዋወጥ ባህሪ አላቸው ብለህ /ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎ ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
8. የ አራዳ ቃላት ከቦታ ቦታ ፣ ከከተማ ከተማ ይለያያል ብለህ/ሽ ታስባለህ/ሽ?
ሀ. አዎ ለ. አይ ሐ. እርግጠኛ አይደለሁም
9. ከጊዛ አንፃ ር የ ተቀየሩ ከምትላቸው/ያቸው ቃላት ውስጥ የ ምታውቀውን ፃ ፍ/ፊ? -------------
----------------------------------------------------------------
---------------- ----------------------------------------------
-------------------------------------------------
10. የ አራዳ ቃላትን ማን ይጠቀማል? ----------------------------------------
----------------------------------------------------------------
--------------------------------------------
11. ተማሪ የ አራዳ ቃላትን የ ሚጠቀምበት አላማ ምንድነ ው? ---------------------------
----------------------------------------------------------------
------------------------------
12. የ ቋንቋ ትምህርት አላማ መደበኛ የ አማርኛ ቃላትን እና የ ቋንቋውን ስርአት ማስተማር ነ ው፤
በመሆኑም የ አራዳ ቃላት ከሚከተሉት ክሂሎች ውስጥ የ ትኛው ላይ ጎ ልቶ ይታያል?

ሀ. ንግግር ለ. ፅህፈት ሐ. ንባብ መ. መስማት


13. አራቱን የ አማርኛ የ ቋንቋ ትምህርት አላማ ማለትም ማንበብን፣ መፃ ፍን፣ መናገ ርን ና ማድመጥን
የ አራዳ ቃላት አጠቃቀም የ ትኛው ላይ በይበልጥ ተፅዕኖ ያሳድራል በደረጃ አስቀምጥ/ጪ? 1. -------
--------- 2. -------------- 3. -------------- 4. ---------------
-

14. ትምህርት ቤት የ ቋንቋ ትምህርት የ ሚሰጥበት ዋናው ምክንያት መደበኛና ወጥነ ት ያለው ቋንቋ
በመፍጠር ተግባቦትን ማሳደግ ነ ው ፡ ፡ ከዙህ አንፃ ር የ አራዳ ቃላት በትምህርት ቤት መስፋፋት
የሚያስከትለው ተፅዕኖ አለ?-----------------------------------------------
----------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------
----------------------------------------------------------------
------------

አመሰግናለሁ
አባሪ 1

በምልከታ የተገኙ አራዳ ቃላት

ጅማ ዩኒቨርሲቲ

ሶሻል ሳይንስና ሂውማኒቲ ኮሌጅ

የኢትዮጵያ ቋንዎችና ስነ ፅሁፍ አማርኛ ትምህርት ክፍል

ተራ የኣራዳ ቃል/ የአማርኛ ትርጉም ተራ የኣራዳ ቃል/ ሀረግ የአማርኛ ትርጉም


ቁጥር ሀረግ ቁጥር

1 ውጅ ተራ ፖሊስ 21 ማኩዚ እናት

2 አይነ ፋም ደስ አይልም 22 የ ቻይና ሚዶ ቋጣሪ

3 ጀዋል ተንቀሳቃሽ ስልክ 23 ጨላ ገ ን዗ብ

4 አመድ መቶ ብር 24 መላ ገ ን዗ብ

5 ቺክ ሴት 25 አቼ ጠጅ

6 ፈዉስ ምግብ 26 እንማቅ እንቃም

7 ልባብ ልብስ 27 እንላብ እንብላ

8 ፎንቃ ፍቅር 28 ፈዋ ምግብ

9 ሽታዬ የ ከተማ አዉቶብስ 29 ሸኖ ሽንት ቤት

10 ሼባ ሽማግሌ 30 ላሽ ሂድ

11 ጣመ መጣ 31 ጀለስ ጓደና

12 ፋጥ ጥፋ 32 ብርቄ ስጋ ወጥ

13 ጩባ ወርቅ 33 እንፋጥ እንሂድ

14 ቡሌ ምግብ 34 ኬሚሰትሪ አረቄ


15 ሸዋዬ ያልሰለጠነ 35 ሰለሞን ያገ ለገ ለ ልብስ

16 ቀሽት ቆንጆ 36 ፍሙ ሲጋራ

17 ፓፍ ሲጋራ 37 አታርፍም አታውቅም

18 ጨቦ ዗በኛ 38 ልከርበት ልመለስ

19 ሴሽ ሲጋራ 39 ሙ
ት ወቃሽ የ ታሪክ ትምህርት

20 ቀለሜ ጎ በዜ ተማሪ 40 መኩ መኪና

41 ሜጋ ጎ በዜ ተማሪ 68 ሲዲ አንባሻ

42 ቸካይ አንባቢ 69 ሸጠረኝ ደበቀኝ

43 ጫዜሙ
ሌ ጫማ 70 መርሽ ሂድ

44 ሾዳ ጫማ 71 ዲጄ የ ታክሲ ርዳት/ወያላ

45 ባነ ነ ነቃ 72 ሰላ ጩቤ

46 ትቤ ቤት 73 ማገ ዶ ቆጣቢ ወጪ የ ማታስወጣ ሴት

47 ምንሼ ምንድነ ው 74 ሎካል ገ ጠሬ /ያልሰጠነ

48 ሴሎ ጠላ 75 አቀጣጠለው አፋጠነ ው

49 ራቢ ቢራ 76 ቸግ ሲጋራ

50 ቻፓ ገ ን዗ብ 77 ቦዚ ጠላ

51 የ መጬ የ መጨረሻ 78 ፒን የ ሀበቫ አረቄ

52 ነፍ ነው ብዘ ነ ው 79 አየ ለ ፋራ/ያልሰለጠነ

53 ፉግር ፖሊስ 80 ከየ ፈችኝ መሰጠችኝ

54 መንጭቅ ሂድ 81 ዘጥየ ሽማግሌ አስተማሪ

55 ቢጫ ሃምሳ ብር 82 ፈለጣ መቀበል/መጠየ ቅ

56 በርጫ ጫት 83 ጀማ ጓደኛ
57 ግጨው ስጠው 84 ትሮጊ አሮጊት

58 ጤጣ ሽማግሌ 85 ሸግ ምታው ደብቀው

59 ራስታ መላጣ 86 ላሽ ቀበሮ ዝር በል ከፊቴ

60 ፍታኝ ተወኝ 87 እርዜማ አናት

61 ሸራ ጎ ተተ መሳሳም 88 አልባተተም አልነ ቃም

62 ተከሰተች መጣች 89 እንፈወስ እንብላ

63 ጣ እንበል እንሂድ 90 አስጩህለት ደውልለት

64 ማሙ
ሽ ሽጉጥ 91 ረሃ ፈታ ማለት

65 ቨንቲ ሃያ ብር 92 ይነ ገ ርበታል ደስ ይላል

66 አቱካት ንገ ራት 93 ዜብዚብ ወሬ ማብዚት

67 ማዚግ መጨቅጨቅ 94 ጨለለች አበደች

95 ትሩ ትርፍራፊ ምግብ 121 ቆስቁሰው ሂድ

96 ተቀንጠስ ሂድ 122 መከተብ መያዜ

97 ኤቨረዲ ዗ጠንኛ ክፍል ብዘ 123 መወረክ መስራት


የ ደገ መ

98 በቻይንኛ በአሽሙ
ር 124 ፋያ አባት

99 ቀበሮዋ ሴት ጓደኛው 125 በያ ጓደኛ

100 ጥቃ ሹሮ አይነ -ምድር 126 ፊጋ አስቸጋሪ

101 ከልመው ተመልከተው 127 ውሾቹ ፖሊሶቹ

102 ማዳ እናት 128 ወፍራም ሀብታም

103 ደቀሰ ተኛ 129 ጋቢና ፊት

104 ምትኬ ውሽማ 130 ታርጋሽን ስጪኝ የ ሞባይል ቁጥርሽን


ስጪኝ
105 ሳቢ ብር 131 ቴስቲኒ ጭንቅላት

106 ቺኳንታ አምስት ብር 132 ፎጣ ፊት ብጉራም

107 ፌስና ፊት 133 ኮፉ ኮፍያ

108 የ ክንፍ ምት የ ብብት ሽታ 134 አይነ ርትም ደስ አይልም

109 የ መልስምት የ አፍ ሽታ 135 ተሸብለል ተደበቅ

110 ሾተለ አመለከተ 136 መቃ አንገ ት

111 አፎጋገ ረ ቀያየ ረ/ደባለቀ 137 ችማ ክብሪት

112 ሻነ ው ሂድ 138 ታማ ማታ

113 አየ ር አትያዜ አታጨናንቅ 139 ቂንጬ ሴት

114 ጢናፍ ሽታ 140 ፈንጂ ጡት

115 መለኛ ሀብታም 141 ዲጌሉጌ ጡቶቿ

116 ቆረሰ ሄደ 142 አቤና ከቤ ግራና ቀኝ ጡት

117 ሸመጠጠው ካደው 143 እስቴፓ ዳሌ

118 አስቀየ ሰ ነ ገ ር ለወጠ 144 ደንገ ጎ ዳሌ

119 ኮሌክሽን የ ተረፈ ምግብ 145 የ ወርቅ ሙ


ዳይ የ ሴት ፓንት

120 ጋላጌ ዋሌት 146 ማስተር ኪ ከን


ፈር

147 ይቻማዋል ይመቻቸዋል 166 ኩሼ መተኛት

148 ተጎ ራበጠ ተጣላ 167 ላላ በል ተረጋጋ

149 ሚስኮል መልሼ ሽንቴን ሸንቼ 168 መንጠቆ ቋጣሪ


ልምጣ ልምጣ

150 ሚጣ አደንዚዥ እጽ 169 ባለሞባይላ ናት ቦርጫም ናት

151 አስካንች ጩቤ 170 ይሸክካል ይደብራላ


152 ቋንጣ ልብስ 171 አሰፉ ወሬኛ

153 አዳፍኔ የ አበሻ አረቄ 172 ጨማቂ ወሬኛ

154 አርቦሽ የ ስራ ጓደኛ 173 ውላ ዱርዬ

155 አንከብካቢ ተሸካሚ 174 ተላላጠች ጉራነ ዚች

156 ኤቨረዲ ቀጥናች አይንህ የ አይን አር 175 ነ ቄ አለ አወቀ


አለበት

157 እውር የ ቆላው በጣም ጥቁር ሰው 176 ሮማንስ ፓስታ


ቡና

158 ኩባል የ አውቶቡስ ላይ ሌባ 177 ቦርኮ ለማኝ

159 ኪኪዬ ጥቁር ሰው 178 ፑንቲና ተኮሰ ጋለ፣ ነ ቀለ

160 ኬፑን አንሳው ሕጓን ውሰድ 179 ፎጋሪ ኮሚክ

161 ክሪዜ መታኝ ገ ን዗ብ አጣሁ 180 ነ ፍሱን አያውቅም ዗ንጧል

162 ኮተኮተኝ ኮት 181 ሸምጣጭ ውሸታም

163 ወጋሁ ሲጋራ ለማጨስ 182 ጋቢና ፊት አስቀያሚ


መጠየ ቅ

164 ወለበል አትቀልድ 183 አላምጠው የ ተፉት አስቀያሚ

165 ወጋየ ሁ ፊየ ት መኪና(600) 184 አዶት የ ሴት ሌባ

185 ውስዋስ ገ ባሁ ቃዟሁ፣ ቀፈፈኝ 207 እልል የ ተባለለት የ ተጨበጨበለት

186 ውሻ ገ ዳይ ሀይለኛ ጠጅ 208 መቀፈል ገ ን዗ብ መቀበል

187 ዋርዲትና ሁለት ፍቅረኛሞች 209 ኤርካ ጉረራ


ሸክሊት

188 ዗ንቢል አፍ አፈ ሰፊ 210 ለማስክ ነ ው ለማስመሰል ነ ው

189 ዗ነ በወርቅ ቆማጣ 211 ጨላጣ የ ዱሮ አራዳ


190 ዜባድ የሚሸት ነ ገ ር ጥንብ 212 ቂፊሬ ጨፋሪ ሙ
ደኛ

191 ሀንገ ራም ሆዳም፣ በላተኛ፣ በብዚ 213 ቀሚስ ሴት ልጅ


ት የሚመገ ብ

192 መርኬ መርካቶ 214 ገ ጀረች እምቢ አለች

193 መሾኪያ ቢላዋ፣ ሰንጢ 215 ልከርካት ልጀንጅናት፣ ላግባባት

194 መንዱቅ ጠመንጃ፣ ሽጉጥ 216 ሸቤ እስር ቤት

195 ሙ
ሉቅሉቅ ትኩስ የ ሆነ መጠጥ 217 የ ማይባትት የ ማይገ ባው

196 ራዲያተር የ ሴት 218 ቦከመ ሰረቀ


መቀመጫ፣ ዳሌ፣ ቂጥ

197 እርገ ጤ ውሸታም 219 ወፌ ላላ ኮት የ ማያምርበት


ቀጫጫ ወንድ

198 ስንኩ እሱ 220 አውራ ዶሮ አልጋ ላይ ሰነ ፍ

199 ስንካችሁ እናንተ 221 ደምቋል ሰክሯል

200 ስንካቸው እነ ሱ 222 ላቦሮ ሌባ

201 ስንካችን እኛ 223 ጡጢ ቅምቀማ መጠጥ

202 ስንኬ እኔ 224 እንፖሽረው እንሽጠው

203 ስንክህ አንተ 225 ብጠማ ብሄራዊ ጠጪዎች


ማህበር

204 ስንክሽ አንቺ 226 ጃሬ መቱኝ ሰረቁኝ

205 ስንኳ እሱ 227 ጌጃ ፋራ፣ እርጥብ፣ እንደወ


ረደ

206 ስውር ሲቪል ለባሽ ፖሊስ 228 መንጩ መቀማት

229 ሶበ በሶ 252 ኬ ሃምሳ/ኬ 50/ የ ሽማግሌ ፍንዳታ


230 ሹፈው ተመልከተው፣ እየ ው 253 ጮካ አራዳ

231 ሸጌ የ ሻገ ተ ምግብ 254 ዳፍ ዳግም ፍንዳታ

232 ሽማንስ ሽማግሌ 255 ጫነች አረገ ዗ች

233 ሸብልሌ ተሸካሚ፣ ሰራተኛ 256 ሞተር ነ ከሰች አርገ ዗ች

234 ሸትቴ የ ተበላሸ ምግብ 257 ሞተር አስወረደች ያረገ ዗ችውን


አስወረደች

235 ሾላ ሞኝ 258 ድንቡሎ፣ ፋርዳ 5 ሳንቲም

236 ቀያጣ ቀይ ዎጥ 259 ዲናሬ 10 ሳንቲም

237 ቁምለቁም ፖሊስ 260 ከርክ 25 ሳንቲም

238 ቁምጥጥ ቁምጣ ሱሪ አጭር 261 ቼላ 50 ሳንቲም

239 ቃርማ ፖሊስ 262 ኤካ 1 ብር

240 ቃርሜ ሰባቂ ፖሊስ ተመልካች 263 ዱ 2 ብር

241 ቅልጥጤ ቀይ ወጥ 264 ትሪስ 3 ብር

242 ቅስሜ ማየ ት፣ መመልከት 265 ካትሪስ 4 ብር

243 ቀሼ እንጀራ 266 ቢጫ 5 ብር

244 ቅርንቡስ መኮረኒ 267 ቢቻ 6 ብር

245 ቅንጣሽ ሲጋራ 268 ከ዗ራ 7 ብር

246 ቅንጮታ ቅንጬለተባሉ ምግብ 269 ስንቅቱ 8 ብር


መጠሪያ

247 ቆምበር ፖሊስ 270 ያኪኒ 9 ብር

248 ቆንቆ ምግብ 271 ዴች 10 ብር

249 ቢንዳ ውሸታም 272 ቬንቲ 20 ብር


250 ባቡና ባባትህ 273 ቼንቶ 50 ብር

251 ብርዱካ ብርድ ልብስ 274 ቄንቦ ምንም የ ማይፈራ

275 ቦግ ጠጅ 300 ወክ እንብላ ዗ወር዗ወር እንበልና


እመለስ

276 ተስፋ የ አበሻ አረቄ 301 ቀሽት ቆንጆ

277 ተጨርቅቋል ተቆልፏል 302 ጃፋ ሞንዳላ ሴት

278 ተፈሱ ተፈላጊ 303 ጅራሬ ዞሪ፣ የ እንግዳ


ቁርበት

279 ነ ቃይ ቀሽር ባለቅመም ሻይ 304 ሰፋሁት አኮረፍኩት

280 ነጉ ነ ጋዴ 305 ለበጣት ሳማት

281 ንቦ ጠጅ 306 ፉር በል እሩጥ/አምልጥ

282 ኛታ ሆዳም፣ በላተኛ 307 ጋማ ተባለ ተያ዗

283 አስካድኩት አታለልኩት 308 ተቀጨ ተያ዗

284 አይኑካ ዓይን 309 አጠበኝ ገ ን዗ቤን በላኝ

285 አፍተር አስጭሰኝ 310 ገ ፍትር ገ ን዗ብ ስጠኝ

286 ኡጄ ፖሊስ 311 ላውንቸር የ አበሻ አረቄ

287 እሬቻዬን በላሁ ተደበደብኩ፣ ተገ ረፍኩ 312 ሲስተር ጤናዬ የ አበሻ አረቄ

288 እስታ በለው ተወው፣ ዜም በለው 313 ሻታ ከፈተ አስታወከ/አስመለሰ

289 እስንኩ እዙህ 314 ቀመቀመ ጠጣ

290 አሽቄ ደላላ 315 ቆንጂት የ አበሻ አረቄ

291 አመንዜር እንበታተን፣ እንጥፋ 316 ቢጫ ኪኒን ጠጅ

292 አሽኬ ቤት ውስጥ የ ሚፈላ 317 እያዩ ገ ደል የ አበሻ አረቄ


ቡና
293 ከኑ የ ፖሊስ ዱላ 318 ኪልሚ የ አበሻ አረቄ

294 ከንፈር ቆረጣ አለመናገ ር፣ መዜጋት 319 ውሻ ገ ዳይ የ አበሻ አረቄ

295 ኩበር አስራ አንድ ሰዓት 320 ውጦሽ መጠጥ

296 ኩቹ እጅ 321 ዗ምዚሚ ብዘ መጠጥ የ ሚጠጣ

297 ኮታት ኮት 322 የሎ ጠጅ

298 ውሎ ገ ባሁ ተደበደብኩ፣ ተገ ረፍኩ 323 የ አንበሳ ወተት የ አበሻ አረቄ

299 ዋቾ ውሃ 324 የ ውሻ መርዜ የ አበሻ አረቄ

325 ዋዬ መጣ 347 የ ዝረ ድምር አድሮ የ ማይለቅ

326 የሚመጠጠው ሲጋራ 348 ጤናዬ የ አበሻ አረቄ

327 ጡጤ ሀብታም 349 ጨቤ ሰካራም

328 ደዋኪ ፈዚዚ፣ ደባሪ፣ ተዋች 350 ሀሪፍ ብልጥ


ያልሆነ

329 ደየ መ ሄደ፣ ሞተ 351 ትርናፌ ጉራ

330 ትሪፓ ጠላ ቤት 352 ቢዜነ ስ ነ ው ስራዬ ነ ው

331 ኮሪያ ኮረፌ ቤት 353 እጢያም ምቀኛ

332 አትርገ ጡኝ የጫት ገ ራባ 354 ሆላ ሞኝ፣ ጅል፣ ያልሰለጠነ

333 ሙ
ድ ቤት የጫት መቃሚያ ቤት 355 ሆዴን አትንፋው አትዋሸኝ/ውሸት
አትንገ ረኝ

334 ሸብላው፣ ቆምጫና ገ ጠሬ 356 ላሟ ወለደች ደመወዜ እየ ተከፈለ


ው ነው

335 ጌጃ ድርቅ ያለ ሀሳብ 357 መደበሪያ ጊዛ ማሳለፊያ


ያለው
336 ገ ለልቻ ሞኝ 358 መፎረፍ ከት/ቤት
መቅረት፣ ያለሰአት
ከት/ቤት መጥፋት

337 ቀጀላ የ ተስተካከለ፣ ቆንጆ 359 ሞላ ዋሸ፣ ውሸት ነ ገ ረ

338 አጠቃ አጫሽ ጠጪ ቃሚ 360 ስጥ ውሸት

339 አላስ አላስበላ 361 ረገ ጠ ዋሸ


አላስጠጣ/ምቀኛ

340 ወመቴ ወንድ የ ምታበዚ ሴት 362 ሪሞርኬ ሁል ጊዛ ጥገ ኛ ሆኖ


በሰው ትከሻ መኖር
የሚፈልግ

341 ቩቩዛላ የ ሴት መቀመጫ 263 ሸዋ ላይ ዳመነ የ ጂኦግራፌ ትምህረት

342 ቀይ ሽብር ሲኖትራክ መኪና 364 ሽልንግ የ ፈተና ማለፊጣ


ወጤት

343 ሆስቴስ የ ታክሲ ረዳት 365 ሾፊክስ ማየ ት

344 ጥሪ ሽታ 366 ቀጀላ ሞኝ

345 ፎነ ፎነ ኝ ስልክ 367 በጨጨ አበደ፣ ፈራ

346 ጆካ ሸወደ 368 ቡዳ ብልጥ

369 ሎካል ገ ጠሬ 388 ብረት ቆሎ ለከባድ ፈተና


የ ተሰጠ ስያሜ

370 ክርባች መልስ 389 ተንደቀደቀ ወሬ አበዚ

371 ቀንድ የ ሌለው ቦርጫም 390 ቱሪናፋ ውሸታም


በሬ

372 ፈሩ ገ ን዗ብ 391 ታሎ ቤት ጸጉር አስተካካይ

373 የ ሰላሌው በወሲብ ሀጥለኛ 392 አምቼ እናትና አባቱ


የ ሆነ ወንድ ከተለያየ ብሄረሰብ
አባላት የ ሆኑ

374 የ ምቺ መድሃኒት በወሲብ ሃይለኛ 393 አስምጠኝ አስገ ባኝ/ፊልም


የ ሆነ ች ሴት ቤት፣ ትያትር ቤት…/

375 ሞራ ፈረንጅ 394 አስጠገ ረረው ያለፍላጎ ቱ


አሸከመው፣ ስራ
አሰራው

376 ቀለሟ ንቅሳታም 395 አስፎገ ረ አሳወቀ፣ አስነ ቃ፣ አስ


ተቸ

377 ዳውን ሎድ የ ተነ ገ ረውን 396 አራዳ ብልጥ፣ ብልህ


ሳያስቀር የ ሚናገ ር

378 ተካይ ብዘ ሴቶችን 397 አርቦሽ የ ቅርብ


የሚያወጣ ጓደኛ፣ ሚስጥረኛ

379 በሽሉ በድብቅ 398 አትርገ ጥ አትዋሽ

380 ሰርቡላ ወፍራም ሴት 399 አትገ ግም ሙ


ዜዜ
አትበል፣ አትደብቅ(ለ
ፈተና)

381 ድንች ፎርጅድ 400 አንጀበኛ ጉረኛ

382 መንጁሌ መንጃ ፍቃድ 401 አዳከመ አጫረሰ

383 ከልል 14 አረብ አገ ር 402 አጣቢ ሸምዳጅ

384 ፈርቅ ትርፍ ለራስ ይዝ 403 እነ ማን ነ በሩ ለታሪክ ትምህርት


መሸጥ የ ተሰጠ መጠሪያ

385 ንፋ ብለው ዜም ብሎ 404 እናስፋ አናጋን፣ እናባብስ(ለ


ቻናል የ ሆነ ያልሆነ ውን ወሬ)
የሚቀባጠር

386 መለበጥ መሳም(ለከንፈር) 405 እንቁላል በፈተና ዛሮ ማምጣት


387 መርዝ ሀሺሽ 406 እንደይም እንሂድ

407 መሸኛ ተራ ሴትኛ አዳሪ 428 እንዴት ያለው ጠበል እንዴት ያለ ወሬ


ቅመሱ ነ ው ነው

408 ሙ
ዟሪም ሌባ 429 እንዶድ ገ ር፣ የ ዋህ የ ሆነ
አስተማሪ

409 ሚንጢ የሚስጥር ኪስ 430 ዛና ነ ው ለፍላፊ ነ ው

410 ማስታወኪያ አስቀያሚ ሰው 431 የ ተበላ ነ ው የ ተነ ቃ፣ የ ታወቀ ዗ዴ


ነው

411 ማይጠጥ መጠጥ 432 የ ወጥ ቤት አለቃ ሰባቂ

412 ምርቃና ጫት በመቃም 433 ያገ ር ልጅ ዗ው዗ው ለአማርኛ ትምህርት


አምሮትን ማርካት የ ተሰጠ መጠሪያ

413 ረብጣ የ ሴት ቂጥ 434 ዲስከስ ጢቢኛ፣ ቂጣ መሰል


ዳቦ

414 ራደር የ ሴት ቂጥ 435 ጆሮ የ ደህንነ ት ሠራተኛ

415 ሰረሰረኝ ሱሪ 436 ገ ርዳሜ የ ቤት ሰራተኛ፣ ገ ረድ

416 ሱማሌው ባላገ ር፣ የ ማያውቅ 437 ግግሜ አይን አውጣ ቀላዋጭ

417 ሱቅ በደረቴ ትልቅ ጡት ያላት 438 ጠብሽ ምንም ገ ን዗ብ


ሴት የ ሌለው

418 ሳይክረር መስከር 439 ፎድድ ብላ

419 ሰንዘሊ ቆንጆ ኮረዳ 440 ሀላል ፊትለፊት

420 ሰዲቅ ጉረኛ 441 ሀመር ልመና

421 ሸለተ ሰረቀ 442 ሀይላንድ ቤት ጠጅ ቤት

422 ሸለቀቀ ሳይሰማ ሰረቀ 443 ሄፕ አትበል አትኩራራ

423 ሸጠረ አታለለ፣ አሞኘ 444 ሁሰውን ሹፈው ሰውየ ውን እየ ው


424 ሹሼ ሴትኛ አዳሪ 445 ሆሜር አንድ አይና ሰው

425 ሺናሻ ጥቁር ሴት 446 ሀድራ የጫት መቃሚያ ሥነ -


ሥርዓት

426 ሽል አለ አመለጠ 447 ሉሉ በጉንጭ ያለውን ጫት


መጉመጥመጥ

427 ሸንጥ እራስ ፊተ-ረጅም 448 ላጠችኝ ማረከችኝ

449 ቀዳዳ ብዘ ወሬ 473 ልቡ ልብስ


የሚያወራ፣ ውሸታም

450 ቀወረ ሸጠ 474 መ዗ውር ሸውራራ ዓይን

451 ቀፍላ የሚነ ቃበት አታላይ 475 መጥበስ የ ሴት ጓደኛ መያዜ

452 ቁሬ የ ሲጋራ ቁራጭ 476 መለበጥ መሳም(ለከንፈር)

453 ቀጨ ዋሸ 477 ፈለጣ መቀበል

454 ቅንፊጣ አቃጣሪ 478 መቀፈል መለመን

455 ቆቅ ሬዲዮ 479 ፋም ጓደኛ

456 ቆርኪ ሰአት 480 ልዋብ ልሂድ

457 በሰለ ተገ ኘ፣ በእጅ ተደረገ 481 ውረድ ስጠኝ

458 ቡፋ ጉረኛ 482 ማይጠጥ መጠጥ

459 ቢጩ የ አእምሮ ሕመም 483 ምርቃና ጫትበመቃም


ያለበት አምሮትንማርካት

460 ቢርካ የ መጠጥ ግሮሰሪ 484 ነ ሰነ ሰ ጉራ ነ ዚ

461 ባይረር ቢራ 485 ነ ጃሳ ለካፊ

462 ባግዳድ አወጣ ልብሱን ሸጠ 486 አሸዋ ግርፍ ብጉራም

463 ቤቾ ሽማግሌ 487 አጁዚ ሽማግሌ


464 ብሪቷ የ አበሻ አረቄ 488 መቶረክ ማውራት

465 ብቅል አውራጅ ረጅም ሰው 489 የ ኪስ ሳሙ


ና ገ ን዗ብ

466 ቦቄ ወሬኛ 490 የ እናት መቀነ ት ባንክ

467 ቦካ ፈራ 491 አንቲ ቫይረስ ሎሚ

468 ታታኒ የ ሴት የ ኋላ ሱሪ 492 ቅቦ በየ ቤቱ እየ ዝረ


የሚለምን

469 ቴጌ ተጨዋች 493 የ ቁም እስረኛ በከተማ አውቶቢስ


ሴት(ለግብረ-ሥጋ የሚሄድ
ግኑኝነ ት

470 ትኩሌ ሹሮወጥ(ዶኬ) 494 መላጨት መስደብ


ተራ የኣራዳ ቃል የአማርኛ ትርጉም አፈጣጠር ተ.ቁ የኣራዳ ቃል የአማርኛ አፈጣጠ

ቁጥር ትርጉም

1 ማገ ዶ ቆጣቢ ወጪየ ማታስወጣ ተጨማሪ 24 እንዴት እንዴትመጣሽ ተጨማሪ


ሴት ትርጉም ተከሰትሽ ትርጉ
በመስጠት

2 የጨረሰ ነ ው ሁሉን ያወቀ ተጨማሪ 25 ዲጄ የ ታክሲ ርዳት በማመሳ


ትርጉም ሰል
3 አርፌዋለው አውቄዋለው ከአረብኛ 26 መላ ገ ን዗ብ ተጨማሪ
ቋንቋ ትርጉም
4 ሸወደ አታለለ 27 ጨላ ገ ን዗ብ ተጨማሪ
ትርጉም
5 ፍሙትግጪኛለሽ ሲጋራ ትሰጪኛለሽ በማመሳሰል 28 እልል የ ተደነ ቅሽ ተጨማሪ
የ ተባለልሽ ትርጉም
6 ሸዋዬ ቢጤ ያልሰለጠነ መሳይ ማመሳሳል/ተጨ 29 ሳይመርሽ ሳይሄድ
ማሪ ትርጉም ልከሰትበት ልድረስበት
መስጠት
7 ቀራኒዎ የጫማ ሽታ ተጨማሪ 30 ፋራ ያልሰለጠነ
ትርጉም
8 ሀራህ ነ ዋ ሱሷ ነ ዋ 31 ፒስ ነ ው ሰላም ነ ው በተውሶ
9 አስደገ ፈ በቀጠሮው ሳጥመጣ ተጨማሪ 32 ቀዩን ተጫነ ው አፍህን ዜጋ
ቀረ ትርጉም
በመስጠት
10 አወረደ ሴት ጓደኛ ያ዗ ተጨማሪ 33 ወደአ.አ ወደአ.አ ሄዱ ተጨማሪ
ትርጉም መረሹ ትርጉም
በመስጠት
11 ላሜራ አሰልቺ ተጨማሪ 34 ፈላ ልጅ ትንሹ ልጅ
ትርጉም
በመስጠት
12 ኩራዜ አጭር በማመሳሰል 35 በጀለሶቹ በጓደኞቹ በተውሶ

13 ኮመዲኖ አጭርና ወፍራም በማመሳሰል 36 ትምሮ ትቤ ትመወህርት ቤት


ሴት

14 መረሸ ሄደ ተጨማሪ 37 ፍሙ
ን ሲጋራውን በማመሳ
ትርጉም እያቦነ ነ እያቦነ ነ ሰል
በመስጠት
15 ኩርባ መታ ታጥፎ ሄደ ተጨማሪ 38 ዴች ክፍል አስረኛ ክፍል
ትርጉም
በመስጠት

16 ትምርመር ትምህርት ቤት 39 ኮመዲኖ ወፍራም ሴት በማመሳ


የ መሰለች ሴት ሰል

17 ትሩ ጠሮብኛል ትርፍራፊ ምግብ 40 የ ቅባት ልጅ የ ሀብታም ለጅ በማመሳ


እንኳ አጥቻለሁ ሰል

18 ትሴ ሴት ከቀኝ ወደግራ 41 ፎንቃ ይዝት ፍቅር ይዝት


በመገ ልበጥ

19 ትቤ ቤት ከቀኝ ወደግራ 42 የ ሀራራ ሰአት የ ሱስ ሰአት


በመገ ልበጥ

20 ከሸከሸው ደበደበው 43 ነ ቄ ብለነ ዋል አውቀነ ዋል

21 ነፍ ነው ብዘ ነ ው 44 አስደግፋህ ቀጥራህ ቀረች

22 ስንቄ ስጋ ወጥ

23 ንቦች መንደር ጠጅ ቤት ተጨማሪ


ትርጉም
በመስጠት

45 ላሽ በላት ትተሀት ሂድ 77 የ ልጥጥ ልጅ የ ሀብታም ልጅ

46 ሸዋዬ ሴት ያልሰለጠነ ች ሴት ተጨማሪ 78 ዎርክ ስራ እሰራለሁ በመዋስ


ትርጉም እወርካለሁ
በመስጠት

47 ሲደቅሱ ሲተኙ በውሰት 79 ሸዋዬ ያልሰለጠነ

48 ሽንኩርት ልጅ ለጋ ለጅ በማመሳሰል 80 ጨላ ገ ን዗ብ በፈጠራ

49 በትምህርቱ ጎ በዜ ተማሪ ነ ው በማመሳሰል 81 መረሸ ሄደ


ኤቨረዲ ነ ው
50 የ ሰፈሮቹ ጀለስካ የ ሰፈሩ ጓደኛሞች 82 በርጫውን ጫቱን ጨረስኩት
ፈጀሁት

51 ዱቅ ብለው ቁጭ ብለው 83 ምሳዬን ዗ጭ ምሳዬን ጠግቤ


ብዬ በልቼ

52 አካሄዳቸው አካሄዳቸው ደስ 84 ጀለሶች ጓደኞች


ወርቸቦ ነ ው አይልም

53 ሾዳ ጫማ 85 ትምሮ ትምህርት ቃሉን


በማሳጠ

54 ወመሽ ወጣት መሳይ 86 ቀላል በጣም ወግ


ሽማግሌ አያካብዱም አጥባቂዎች
ናቸው

55 ጡጢ ቀምቅምው አረቄ ጠጥተው 87 ፈታ ዗ና

56 በቻይንኛ በአሽሙ
ር 88 ችኳ ሴቷ

57 የ ብጠማ የ ብሄራዊ ጠጪዎች ቃላትን 89 ጋቢና ፊት በማመሳ


ማህበር በማሳጠር ሰል

58 ብርቄ ስጋ ወጥ 90 ዱቅ አላለችም አልተቀመጠችም

59 ሰስፔንስ ስጋ ጣል ጣል በተውሶ 91 ጀለሶች ጓደኛሞች


ያለበት ሹሮ ወት

60 ትሴ ሴት ቃሉን ከቀኝ 92 ችኳ ደስ ሴቷ ደስ
ወደግራ አትልም አትልም
በመገ ልበጥ

61 ወደ ግቢ ወደ ግቢእየ ሄዱ 93 የ ቅባት ልጅ የ ሀብታም ልጅ


እየ ቆሰቆሱት

63 ምትኬያቸው ውሽማቸው 94 ቀዩን ተጫነ ው አፍክን ዜጋ


64 ትራንዙታቸው ውሽማቸው በትውስት 95 ሊያዜገ ን ሊጨቀጭቀን

65 ስለደየ ሙ
ባቸው ስለሞቱባቸው 96 ፈታ ዗ና

66 ሽምትር ሽማግሌ 97 ምንሼ ምንድነ ው

67 ኩሼ ያበዚል መተኛት ያበዚል 98 ከች ብለው መጥተው

68 ዱቅ ብሎ ቁጭ ብሎ 99 ፎንቃ ፍቅር

69 ተከሰትክ መጣህ 100 ቻፓ ገ ን዗ብ

70 ፈውስ ምግብ 101 ቬንቲ ውረድ ሃያ ብር ስጠኝ

71 ምንሼ ምንድነ ው 102 ፒስ ናችሁ ሰላም ናችሁ

72 ፒስ ነ ው ሰላም ነ ው በትውስት 103 ትምሮ ትምህርት

73 ጀለሶችህከችአሉ ጓደኞችመጡ በትውስት 104 የ ማትነ ፋ ደስ የ ማትል

74 አላስባንንም አላስነ ቃም 125 ከፍም ሀራራ ከሲጋራ ሱስ

75 ፎንቅቄ አፍቅሬ 126 ረሃብ ረሃብ


እየ ከሸከሻቸው እየ ጎ ዳቸው

76 ላሽ በሉ ሂዱ 127 ኩርባ መታ ታጥፎ ሄደ

105 ኮመዲኖ ነ ች ወፍራም ነ ች 128 ሆላ ሞኝ/ተላላ በትውስ


106 ሙ
ድ የ ገ ባው የ ተረዳ 129 ኡፋ ትርፍራፊ ምግብ

107 በትምሮ ሜጋ በትምህርቱ ጎ በዜ በማመሳሰል 130 ቱር አለ ዗ነ ጠ/አማረበት


ስለሆነ ስለሆነ

108 በሳምንት ዱንጋ በሳምንት ሁለት በትውስት/በማ 131 ቸርኬ ባዶ እግር በማመሳ
ጊዛ ያስቸክላል ጊዛ ያስጠናል መሳሰል ሰል

109 ወደ እርሱ ጋር ወደእርሱ ጋር 132 ቺስታ ድሃ ገ ን዗ብ በትውስ


ሲመርሹ ሲሄዱ የ ሌለው ት
110 ካላንደር ሁሉን ለምታውቅ በማመሳሰል 133 አዶት የ ሴት ሌባ
ታርፋለች ሴት የ ተሰጠ የ ተሰጠ
ስያሜ ትርጉም

111 የ ልብ ጀለሴ የ ልብ ጓደኛዬ 134 ሽው ፋራ

112 ከቤቷ ስንመርሽ ወደቤቷ ስንሄድ 135 ካክሬ በረንዳ

113 ማዘካዋ እናትየ ዋ በውሰት ኩወዙ ከሰል

114 ደንፎ ጫረችብኝ ተናደደችብኝ 136 ይብራብን ይቅርብን

115 ምንሼ ነ ው ምንድነ ው ጥልፍልፍ ስምንት ብር

116 በመጣንበት ተመለስን 137 አጤ አጥንት


መንገ ድ
ከሸከሽነ ው

117 ጀለሶቹ ተከሰቱ ጓደኞቹ መጡ ሴጆ ሲጋራ

118 ፊታችሁን አኮረፋችሁ 138 ሙ


ኒቂ አንባሻ
ጣላችሁት

119 አይነ ፋም ደስ አይልም 139 መጅኑን 㙀ብድ

120 ኩራዘ ህጻን አጭሩ ሀጻን በማመሳሰል 140 ሙ


ዳ ሴትኛ አዳሪ

121 ሸወደና መረሸ አታሎ ሄደ 141 ፈየ ረ ለኮሰ

122 ፍም አጫሹ ሲጋራ አጫሹ በማመሳሰል 142 ሰትረው ውጋው

123 የ ትሴ ነ ው የ ሴት ነ ው ቃሉን ከቀኝ 143 ተቀቡ ተቀባይ


ወደግራ
በመገ ልበጥ

124 የ ትቤው ባለቤት የ ቤቱ ባለቤት ቃሉን ከቀኝ 144 አድማ ዱላ ፌደራል ፖሊስ
ወደግራ
በመገ ልበጥ
ማረጋገጫ
፡፡

እኔ ከዚህ በታች የፈረምኩት፣ ይህ ጥናት የራሴ ስራ መሆኑንና በጥናቱ ውስጥ የተጠቀምኩባቸውን


ጽሁፎች ምንጮ
ች በሙ
ሉ የተጠቀሱ መሆኑን አረጋግጣለሁ፡ ፡

ስም፡ ብርሃኑ ገ ብረአብ

ፊርማ

ቦታ

ቀን

You might also like