Professional Documents
Culture Documents
አድዋ የእኔ ነው
አድዋ የእኔ ነው
ገቢር ፩
ትዕይንት ፩
ቦታው ተራራማ ስፍራ ነው፤ ታራራው ላይ የተወሰኑ ጉብታዎች ይታያሉ፤ በጉብታዎች ውስጥ አስከሬኖች
አሉ፡፡ ኹለት ወንድ እና ኹለት ሴት በተራራው ላይ በድካም አርፈውበታል፡፡ ወጣቶቹ የመጡት ከተለያየ
አቅጣጫ ነው፡፡ተጓዥ መኾናቸውን አለባበሳቸው እና ያዘሉት ቦርሳ ያሳብቃል፡፡መድረክ ላይ ሲወጡ ተራርቀው
ነው ዝርፍጥ ያሉት፤ በተለያየ እንቅስቃሴ ድካማቸውን ሲያሳርፉ ይታያል፡፡
ወጣቶቹ ጉብታዎቹን ተደግፈው ይታሉ፡፡ ከሩቅ የቀረርቶ ድምጥ ይሰማል፤ ኃይለኛንፋስ ይነፍሳል፤ ንፋሱ ላይና
ቀረርቶው ላይ ተደርቦ “እም እምምም” የሚል ድምጥ ይሰማል፡፡ ድምፁ የሚተም ሰራዊት ድምጥ ነው፡፡
ኩስያ፡- በቃ?
ኩሲያ፡- ምኑ?
ሰሚራ፡- ምን አለው?
ስርጉት፡- ኧረ እኔ አላውቅም!!
ኦሊያድ፡- ማን ሰጥቶሽ?
ሰሚራ፡- አባቴ
ኦሊያድ፡- ይመስከራ!
ሰሚራ፡- እነማ?
ስርጉት፡- ማን ነኽ አንተ?
ስንለያይ ኁሉ ደስ ይለዋል
ኦልያድ፡- ዝጋ …
/ዘፋኙን ገፈታትረው ሲጥሉት ሰቅጣጭ ጩኀት ይሰማል መድረኩን ጩኸቱ ሰይሞላዋል፡፡ የነፋሱ ድምጥ
ያይላል በነፋሱ ድምጥ ተደርቦ የመድፍ፣ የጠመንጃ፣ የጎራዴ መፏጨት ድምጥ ይሰማል፡፡ አራቱም ደንግጠው
በየጉብታው ይደበቃሉ፤ ጉብታው ተከፍቶ የአርበኛ ልብስ የለበሰ ይወጣል የሚወጡት በእየተራ ነው .. “አድዋ
ማለት”ን ያነበንባሉ/
ደም እንደጎርፍ ያፈሰስንበት
ስጋችን የተመተረበት
ጉሮሮ የፈረጠቅንበት
የድል ብስራት ያወጅንበት
ድል የዘመርንበት ዓለም
ሴት አናብስ እያገሳን
ከአድዋ ጫፍ የተከልነው
አባመላ ያወቀበት
አባ ነፍሶ የጣለበት
አባ ነጋ ያበራበት
ሴ፬፡- /ቀረርቶ/
ነጭ ሰው ገዳይ ባለ ጥሩንቡሽ
/ፉከራው ሲቀልጭ ወጣቶቹ ከየአሉበት ቀስ እያሉ መውጣት ይጀምራሉ፤ በሃፍረት ይተያያሉ ፎካሪዎቹ
ሲቀርቧቸው፤ በወኔ ይሰምጣሉ ይተቃቀፋሉ … በፉከራው ላይ ተደርቦ “የኛ” የሚል ዝማሬ ይዘምራሉ/
መጋራጃ ይጣላል፡፡