Professional Documents
Culture Documents
Ahemed 6
Ahemed 6
1
1.1. የኢንተርፕራይዙ ስም አብዱልመጂድ፣ ሰፊነሽ እና ጓደኞቻቸው ያገለገሉ የፕላስቲክ ምርቶች መልሶ
መጠቀም፣
2
ዘርፍ ከፍተኛ ግብር ለመክፈል ዓይነተኛ ሚና ይጫወታል፣
ከፍተኛ የሥራ ዕድል ይፈጥራል፣
ዘርፍ ከውጭ የሚመጣውን ፕላስቲክ ለመግዛት የሚወጣውን የውጭ ምንዛሪ በሀገር ውስጥ እንዲተካ
ያደርጋል፣
ዘርፍ በየአካባቢው ተጥለው የሚገኙትን ፕላስቲኮችን ጥቅም ላይ በማዋል የባቢ ምንጭ እንዲሆን
ይደረጋል፣
ዘርፍ በየአካባቢው ከመጠን በላይ እየተስፋፋ ያለው የአካባቢ ብክለት እንዲቀንስ ያደርጋል፣
ዋና ሥራ አስኪያጅ
ምክትል ሥራ አስኪያጅ
ገንዘብ ያዥ/ኤዲት
ፀሀፊ አባል
3
4.1.1. ከዚህ በፊት ጠቅላላ የነበረ አቅርቦት እና በአሁን ሰዓት የሚፈለገው ጠቅላላ ፍላጐት
- በበጀት ዓመት 2010-2012 ዓ.ም. ዓመታዊ ጠቅላላ የፕላስቲክ ዋጋ በሁሉም የአምራቾች ዘርፍ ከ 185.05
ሚሊየን ወደ 1.19 ቢሊየን ጭማሪ አሳይቷል፡፡ በአማካይ ፐርሰንታይል ሲሰላ 13% ዓመታዊ ዕድገት
አሳይቷል፡፡ በዚህም የተነሳ በዘንድሮ በጀት ዓመት ዘርፍ በአማካይ 15% ዕድገት የሚያሳይ ሲሆን ይህንን
የፕላስቲክ ፍላጐት ከግምት በማስገባት በሀገር ውስጥ ያሉ ያገለገሉ የፕላስቲክ ምርቶች መልስ
በመጠቀም ሀገራችን በውጭ ምንዛሪ የምታጣውን ኪሳራ መቀነስ ይቻላል፡፡
4
4.1.2. የፕላስቲክ ምርት ፍላጐቱ
የኢትዮጵያ የምጣኔ ሀብት ጥናት እንደሚያሳየው በመጪው ሁለት እና ሦስት ዓመታት የኢኮኖሚ
እድገቷ በ 15.2% ታድጋለች ተብሎ ይገመታል፡፡
በዚሁ በተመሳሳይ ዓመት የኢትዮጵያ የኮንስትራክሽን ዕድገት 20 ጭማሪ እንደሚያሳይ ይገመታል፡፡
በዚሁም የተነሳ ከላይ የተነሱት ምክንያቶች መሠረት በማድረግ ያገለገሉ የፕላስቲክ ግብዓቶች መልስ
መጠቀምም በ 10% እንደሚጨምር ያሳያል፡፡
በአለም አቀፍ መሠረት አጠቃላይ የፕላስቲክ ምርት ከተመረተበት አገር እስከ ሀገራችን ድረስ
ሁሉንም መመዘኛ ጨርሶ የሚፈጀው በቶን ብር 50,311 /ሃምሣ ሺህ ሦስት መቶ አስራ አንድ ብር/
ደርሷል፡፡
በዚህም የተነሳ የሚፈለገው ምርት መጠን በቂ ሁኔታ ለማግኘት በጣም አስቸጋሪ ይሆናል፡፡
5
እነዚህ ከላይ የተጠቀሱትን ተግዳሮቶች ቢስተካከሉ ኢንተርፕራይዙ በሙሉ አቅሙ በሰዓት የሚያመርተው
62.5 ኪ.ግ ይደርሳል፡፡ ድርጅቱ በሁለት ሽፍት በአመት 300 ቀናት ቢሰራ አጠቃላይ የሚያመርተው ምርት 300
ቶን ይደርሳል፡፡
በመጀመሪያው ዓመት የምርት ዕቅድ 80% ሲሆን በሁለተኛው ዓመት ደግሞ 90% ይደርሳል፡፡ ድርጅቱ በሙሉ
አቅሙ /100%/ የሚያመርተው ከሦስተኛው ዓመት ጀምሮ ይሆናል፡፡
5. የግብዓት እና ጥሬ ዕቃ ዕቅድ
የዘርፍ ዋነኛው የጥሬ ዕቃ ምንጮቹ /ዓይነቶቹ ያገለገሉ የፕላስቲክ ግብዓቶች ሲሆኑ ከእነዚህም መካከል፡-
ፒፒሲ፣ ጀሪካን፣ የውሀ ማሸጊያ፣ የፕላስቲክ ሸራ፣ የወተት ማሸጊያ፣ ቢፒአር (BPR)፣ የተለያዩ የፕላስቲክ
ቁርጥራጮች ናቸው፡፡ ከላይ እንደተጠቀሰው ድርጅቱ በዓመት ጠቅላላ ማምረት የሚችለው 360 ቶን
ሲሆን ያገለገሉ ፕላስቲኮች በኪሎ የሚገዙት በአማካይ 35 ብር አካባቢ በመሆኑ አጠቃላይ በዓመት
ለፕላስቲክ መግዣ የሚያስፈልገው በ 12.6 ሚሊየን ብር አካባቢ ያስፈልጋል፡፡ ሆኖም ግን በተለያዩ ዕቃ
አቅራቢዎች የሚሰራ ስለሆነ እቃዎች የሚገኙት አዛኛውን በሚባል ደረጃ በብድር የሚሰራ ነው፡፡
ዘርፍ የተለያዩ መሰረታዊ የሆኑ ግብዓቶች የሚያስፈልጉት ሲሆን ከእነዚህም መካከል ዋነኞቹ ውሀ እና
መብራት ናቸው፡፡ በዋነኛነት ውሀ የሚያስፈልገው ለማሽኑ ማቀዝቀዣነት እና ፕላስቲኮችን
ለማጠቢያነት ጭምር ነው፡፡
ለማሽኑ አገልግሎት የሚያስፈልገው የመብራት ሀይል 260 kw,11or-220 V አካባቢ የሚያስፈልገው
ሲሆን የኤሌክትሪክ አገልግሎት በበቂ አለማግኘት ዘርፍ በሚያስፈልገው ደረጃ አለማደጉ ዋነኛው
ተግዳሮቱ ነው፡፡
6
የተሰበሰበው ያገለገሉ የፕላስቲክ ግብዓት ወደ ምርት ከመቀየሩ በፊት የተለያዩ ሂደቶችን ማለፍ
አለበት፡፡ ከእነዚህም ሂደቶችን መካከል መጀመሪያ፡-
በጥቅል የመጣውን ፕላስቲክ መለየት
መፍጨት
ማጠብ
በሚታጠብ ጊዜ ዕቃው ውስጥ የቀረ ውሀ ማስወጣትና ማድረቅ
ወደ ማሽኑ ቋት በመጨመር ለምርት ማዘጋጀት፣
በመጨረሻም ለሚፈለገው ምርት ጥቅም ላይ ማዋል፡፡
ማሳሰቢያ፡- በጥቅል የመጣውን በዓይነት መለየት ማለት በጥቅል የመጣውን ፕላስቲክ በየመደቡ እየለዩ
ማስቀመጥ ማለት ነው፡፡ ምርቱ ጥራቱ የጠበቀና በሚፈለገው መልኩ ሥራ ላይ ለማዋል በዚህ
መልኩ ማለፍ ዓይነተኛ መፍትሔ ነው፡፡
7
Double stage granulating machine 1
ማሳሰቢያ፡- ከላይ የተዘረዘሩትን ማሽኖች በጠቅላላ የሚፈጀው በብር 1,950,000 /አንድ ሚሊየን ዘጠኝ መቶ
ሃምሣ ሺህ ብር/ ድረስ ገበያ ላይ ይገኛሉ፡፡
ኢንተርፕራይዛችን ይህንን ማሽን ለመግዛት እንደ ዕቅድ የያዘው በኢትዮጵያ ከውጭ ሀገር የማምረቻ
ማሽኖች በማስመጣት ድርጅቶች ስላሉ ከእነሱ ለመግዛት ወስነናል፡፡
8
8 ጥበቃ 2 24,000 28,000
ድምር 19 412,800
25% ለደመወዛቸው ታሳቢ የሚደረግ 103,200
ጠቅላላ ድምር 516,000
በአንድ ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዝ ቀጥተኛ ያልሆነ የሠራተኛ ወጪ፣ የሽያጭ ወጪ፣
የእርጅና ቅናሽ፣ ወጪና ሌሎች የስራ ማስኬጃ ዓመታዊ አጠቃላይ ወጪ እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
የወጪ መጠን
ተ.ቁ. የወጪ ዓይነት ምርመራ
ብር ሣ
1 ቀጥተኛ ያልሆነ የሠራተኛ ወጪ 24,000 00
2 የመሥሪያ ቤት ኪራይ 36,000 00
3 ሌሎች የሥራ ማስኬጃ ወጪዎች 54,000 00
ጠቅላላ ድምር 1,140,000 00
ኢንተርፕራይዙ ጠቅላላ ዓመታዊ ግዢ 360 ቶን የሚደርስ ሲሆን ይህንንም ምርት ከገበያ በአማካይ
በ 35 ብር እየገዛ ምርቱን ዓምርቶ በአማካይ በ 40 ብር ይሸጣል፡፡ ስለዚህ ኢንተርፕራይዙ ጠቅላላ
ዓመታዊ ሽያጭ በብር ሲተመን 14.4 ሚሊየን ገደማ ይደርሳል፡፡
9
ሰንጠረዥ 9.1 የመነሻ ካፒታል ዕቅድ ማሳያ
በመነሻ ካፒታል ውስጥ የተካተተው የማምረቻ ወጪ ለአንድ ዓመት ከተያዘው ውስጥ የማምረቻ
ወጪ የአንድ ወሩን ብቻ ነው፡፡
ከአጠቃላይ መነሻ ካፒታል ውስጥ 8% የሚሆነውን በኢንተርፕራይዙ የሚሸፈን ሲሆን ይኸውም
በቁጠባ መልክ የሚቀመጥ ነው፡፡ ቀሪውን 29.5% የሚሆነው ከእቃ አቅራቢዎች በክሬዲት የሚሰራ
ሲሆን የተቀረው 62.5% ብድር የሚገኘው ከአዲስ ካፒታል ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም ነው፡፡
10
9.2. የማምረቻ ወጪ (Production cost)
የወጪ መጠን
ተ.ቁ የወጪ ዓይነት ምርመራ
ብር ሣንቲም
1 የጥሬ ዕቃ 12,600,000 00
2 ቀጥተኛ የሠራተኛ ወጪ 516,000 00
3 የሥራ ማስኬጃ 1,140,000 00
ጠቅላላ የማምረቻ ወጪ 0 00
9.3.1. የምርት ወቅት የሚሸፈነው ከሐምሌ 01 እስከ ሰኔ 30 ባለው የሥራ ዘመን ይሆናል፡፡
11
9.4. የትርፍ እና ኪሳራ ነጥብ (BREAK-EVEN POINT)
= 14,400,000 x 1,950,000
14,400,000 13,230000
= 24,000,000 pcs/1000 kg = 24000 kg
የትርፍና ኪሳራ ነጥብ ምርት (BEP)፡- የትርፍና ኪሳራ ነጥብ ዓመታዊ ሽያጭ
አማካይ የመሸጫ ዋጋ
= 24,000 kg = 600 ምርት
40
= 1176787.5
%100
3072500
= 38.5%
12
መግለጫ፡-
በፊደል ተራ ‹‹ሀ›› ላይ እንደሚያሳየው ይህ ኢንተርፕራይዝ ዓይነት ትርፍም ሆነ ኪሳራ ሳይገጥምው
ለመቆየት በዓመት ቢያንስ ብር 24,000,000 /ሃያ አራት ሚሊየን ብር/ የሚያወጣ ሽያጭ ማከናወን
ይጠበቅበታል፡፡ ከዚህ በላይ ከሸጠ አትራፊነቱን የሚያረጋግጥ ሲሆን ከዚህ በታች ቢሸጥ ግን ኪሳራ
ውስጥ እንደሚገባ ያመላክታል፡፡
በፊደል ተራ ‹‹ለ›› ላይ እንደሚያሳየው የትርፍና ኪሳራ ነጥብ ምርት የሚለውን ስንመለከት
ኢንተርፕራይዙ ያለ ትርፍና ኪሳራ ለመቆየት ቢያንስ አማካይ መጠን ያለውና በአማካይ የአንዱ ኪሎ
ዋጋ ብር 40 /አርባ ብር/ የሆነ 600 ምርቶችን በዓመት ማምረት እንደሚጠበቅበት የሚያመለክት
ሲሆን፣ ከዚህ መጠን በላይ ቢያመርት አትራፊነቱን ሲያረጋግጥ ከዚህ መጠን በታች ቢያመርት ኪሳራ
ውስጥ እንደሚገባ ያመለክታል፡፡
በፊደል ተራ ‹‹ሐ›› የሚያመለክተው ኢንተርፕራይዙ ከላይ በተጠቀሰው የምርትና የሽያጭ መጠን
ቢጓዝ በዓመት ውስጥ የጠቅላላ ኢንቨስትመንት ወጪውን 38.5 በመቶ መመለስ እንደሚችል
የሚያሳይ ሲሆን አጠቃላይ የኢንቨስትመንት ወጪውን ሦስት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ መመለስ
እንደሚችል ያመለክታል፡፡
13