Professional Documents
Culture Documents
2
2
ንብረት ክፍፍል
ማስፈፀሚያ
መግቢያ፡-
የደቡብ ኢትዮጵያ ክልላችን ከነባሩ የደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል ራሱን ችሎ የኢትዮጵያ አስራ ሁለተኛ የኢትዮጵያ
ፌዴራል ክልል ሆኖ ከተመሠረተ የአንድ ወር ዕድሜ ያለው ቢሆንም እንኳ ያለውን ሰው ኃይልና ከፈረሰው
ነባሩ ክልል በቀመር መሠረት የደረሰውን ውስን ሀብት ይዞ ያለውን ዕምቅ የተፈጥሮ ሀብት በመጠቀም ክልሉን
ከሌሎች ክልሎች ጋር ተወዳዳሪና ውጤታማ ለማድረግ በፍጥነት ወደ ሥራ ገብቷል፡፡ የተጀማመሩትን
ሥራዎች በሙሉ አቅም በመፈፀም ውጤታማ ማድረግ ይቻል ዘንድ የሥራ ማሳለጫ መሳሪያ የሆኑት የቢሮ
ቁሳቁስ ለተቋማት ማድረስ እገብጋቢ ጉዳይ መሆኑ ይታመናል፡፡
ለዚህም በድልድል ለክልላችን የደረሱት የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እና ፋርኒቸር /ቁሳቁስ/ የተጠቀሰው ተቋም
ንብረት ብቻ ሳይሆን የክልሉ የሁሉም ተቋማት የጋራ ንብረት በመሆናቸው ምንም ንብረት ላልደረሳቸው እና
አንድ ዓይነት ንብረት ብቻ ለደረሳቸው ተቋማት በማጋራት ለህዝባችን ፈጣን፤ ፍትሃዊና ተደራሽ አገልግሎት
መስጠት ይቻል ዘንድ የክልላችን የውስጥ ንብረት ክፍፍል ሥራ አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ ይህ አጭር የሥራ
የማስፈፀሚያ ሥራ ዕቅድ ወጥቷል፡፡
ክፍል አንድ፡
የንብረት ክፍፍሉን በበላይነት የሚመራ የሚያግዝና የሚስፈፅም ኮሚቴ መሰየም እንድሁም የሚመራበት
ግልፅ አሠራር ሥርዓት አስፈላጊ በመሆኑ በሚከተለው ሁኔታ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡
3. የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ክፍል ሁለት፡-
ከዚህ አኳያ አንድ ዓይነት ዕቃ ብቻ የደረሳቸው፤ ከሁለቱም ዓይነት ዕቃ የደረሳቸው እንድሁም ምንም ዓይነት
ዕቃ ላልደረሳቸው በተቻለ መጤን በጥንቃቄ የመለየት ሥራ ለመሥራት ጥረት ተደርጓል፡፡ ንብረቶቹን
የማከፋፈል ሥራው ከላይ መግቢያና በክፍል አንድ ላይ በተመላከተው ሁኔታ የተከፋፈለ በመሆኑ ከሥራው
አጣዳፊነት የተነሳ ሁሉም አካል በመተሳሰብ መርህ ጉድለት ባለበትም ላይ ዓይቶ በመሙላት የመፍተሔ አካል
መሆን እንዳለበትም ይጠበቃል፡፡ ንብረቶቹን የትኛው መሥሪያ ቤት ለየትኛው መሥሪያ ቤት እንደምሰጥ፤
የትኛው መሥሪያ ቤት ከየትኛው መሥሪያ ቤት እንደምቀበል ከዚህ ቀጥሎ ባለው ሠንጠረዥ የተመላከተ
ሲሆን የንረቱን ዓይነትና መጤን /ብዛት/ ሙሉ መረጃ የያዘው ለብቻው በኤክስል ላይ ይገኛል፡፡
2. ለከተማ ልማት ቢሮ
3 ገቢዎች ቢሮ 1. ለራሱ ለገቢዎች ቢሮ
2. ለሥራ ዕድል ፈጠራና ኢንተር/ ልማት ቢሮ
3. ለንግድና ገበያ ልማት ቢሮ
4 የኮንስትራክሽን ባለስልጣን 1. ለራሱ ለኮንስትራክሽን ባለስልጣን
2. ለክልል ምክር ቤት
3. ለኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ
ተ.ቁ ሰጪ ተቀባይ
ፈርኒቸር (ቁሳቁስ) አካፋይ ቢሮ ፈርኒቸር (ቁሳቁስ) ተካፋይ ቢሮ ምርመራ
1 ህብረት ስራ ልማት ኤጀንሲ 1. ለራሱ ለህብረት ሥራ ልማት ኤጀንሲ
2. ለቡናና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን
2 መንግሥት ኮምንኬሽን ቢሮ (ወንበር 1. ለራሱ ለመንግስት ኮምንኬሽን ቢሮ ከወንበር በቀር
ብቻ) 2. ለትራንስፖርትና መንገድ ልማት ቢሮ የጎደላቸዉን
3. ለውሃ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ
ከፋይናንስና ከርዕሰ
መስተዳደር ያገኛሉ፡፡
3 ጠቅላይ ፍርድ ቤት 1. ለራሱ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት
2. ለክልሉ መንገዶች ባለስልጣን
3. ለግብርና ቢሮ
2.5 ዲላ ማዕከል፡
1. የመረጃ አለመጣጣም
2. የቅንጅት ጉድለት
3. የተመዘገበዉ ንብረት በአካል ላይገኝ ይችላል
4. የንብረት ደህንነት
5. የተመደበላቸዉ ተቋማት በጊዜ አለማንሳት
መፍትሔዎች፡-
ማሳሰቢያ፡-
በንብረት ክፍፍሉ ስማቸው ያተጠቀሱት መሥሪያ ቤቶች ተጠሪ ከሆኑበት እናት ቢሮ የምጋሩ ይሆናሉ፡፡
ላብቶፕና ታብሌት ንብረቶች በግለሰቦች እጅ ያሉ በመሆኑ ሰብስቦ ለማከፋፈል አስቸጋሪ ሆኖ በመገኘቱ
ተቋማት በሠራተኞቻቸው እጅ ያሉትን በንብረትነት መዝግቦ ሥራ ላይ ያውላል፡፡
ቁጥር…………………….
ቀን……………………….
በያሉበት፡-
የቀድሞ ደ/ብ/ብ/ህ/ክ/መንግስት አካል የነበሩ አራቱ ክልሎች በጋራ ያፈሯቸውን ንብረቶች ከፌዴራልና ከአራቱም
ክልሎች በተወጣጣ የተቋቋመ ኮሚቴ የንብረት ድልድል ሲሰራ መቆየቱ ይታወቃል፡፡
በዚህ መሰረት በተዋቀረው ኮሚቴ በተቋማቱ የስራ ስፋት፣ የተመደበ የሰው ኃይል ብዛት እና የስራ ክብደት እንድሁም
ያላቸው ልዩ የሥራ ባህሪ ታሳቢ በማድረግ ለክልላችን የደረሰውን ንብረት ማለትም ፈርኒቸርና የኢሌክትሮኒክስ እቃዎች
በክልላችን ለተዋቀሩ ሁሉም ቢሮዎች እንድሁም አንዳንድ ተጠሪ ተቋማት መልሶ በመደልደል በተቻለ መጠን ለሁሉም
የማዳረስ ሥራ ተሰርቷል፡፡
በመሆኑም የንብረት ድልድሉን የያዘ -------- ገጽ በዚህ ደብዳቤ ሸኚነት የላክን መሆኑን እየገለጽን ቢሮዎቹም በድልድሉ
ውስጥ ላልተካተቱና በሥራቸው ለተደራጁ ተጠሪ ተቋማት ከደረሳቸው ድርሻ ውስጣዊ የንብረት ድልድል እንዲያደርጉ
ጭምር እናሳስባለን፡፡
// ከሰላምታ ጋር//
ግልባጭ፡-