Professional Documents
Culture Documents
Ethic and Anti Corruption Comkit N° 6 - PDF
Ethic and Anti Corruption Comkit N° 6 - PDF
EAC Ad hoc
information communication kit
ለግንዛቤ
የሙስና ወንጀሎች
በኢፌዲሪ የወንጀል ሕግ አንቀጽ 81 ላይ ሕግን አለማወቅ ይቅርታ አያሰጥም የሚል የሕግ መርህን
አስቀምጧል፡፡ ስለዚህ ይህንን መርሕ መሠረት በማድረግ ሠራተኛው በሙስና ወንጀሎች ላይ አጠቃላይ
ግንዛቤ እንዲኖረው ለማድረግ ይህንን የግንዛቤ ማስጨበጫ መልእክት ማስተላለፍ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡
የሙስና ወንጀሎችን ለመደንገግ በወጣው አዋጅ ቁጥር 881/2007 መሠረት 25 ድርጊቶች በሙስና
ወንጀልነት የተፈረጁ ሲሆን ከወንጀሉ ፈጻሚዎች ማንነት አንፃር በሶስት ተከፍለው ከዚህ እንደሚከተለው
ቀርበዋል፡፡
1
no 6
EAC Ad hoc
information communication kit
ከዚህ በላይ የተጠቀሱትን የወንጀል ድርጊቶች ፈጽሞ የሚገኝ ሠራተኛም ሆነ የሥራ ኃላፊ ከወንጀል ቅጣት
በተጨማሪ አስተዳደራዊ ቅጣት እና በፍትሐ ብሔር ኃላፊነት እንደሚጠየቅ እያስታወቅን የኩባንያው ማሕበረሰብ ተገቢውን
ጥንቃቄ እንዲያደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን፡፡