You are on page 1of 103

www.abyssinialaw.

com

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፌደራል ነጋሪት ጋዜጣ


FEDERAL NEGARIT GAZETTE
OF THE FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

ሃያ አምስተኛ ዓመት ቁጥር ፹፱ 25th Year No. 89


አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ADDIS ABABA 5th Semptember, 2019
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጠባቂነት የወጣ

ማውጫ Content

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩ ዓ.ም Proclamation No.1156/2019

የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ …ገጽ ፲፩ሺ፮፻፺፩ Labour Proclamation....................................Page 11691

አዋጅ ቁጥር ፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩ Proclamation No. 1156/2019


ስለ አሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ የወጣ አዋጅ LABOUR PROCLAMATION

አሠሪና ሠራተኛ የጋራ ራዕይ ኖሯቸው የሥራ WHERE AS, it is essential to ensure
ግንኙነቶቻቸውን መሠረታዊ በሆኑና በህግ wo rker -employer relations are governed by basic
በተደነገጉ መብቶችና ግዴታዎች ላይ በመመስረት principles of rights and obligations with a view to
አስተማማኝ የኢንዱስትሪ ሰላም፤ የዘላቂ enabling workers and employers to secure durable
ምርታማነት እና የገበያ ተወዳዳሪነት አቅም industrial peace; sustainable productivity and
በመፍጠር ሀገራችን ለተያያዘችው ፈጣን የኢኮኖሚ competitiveness through cooperative engagement
ዕድገት የማስመዝገብ ብሔራዊ ግብ በትብብርና towards the all-round development of our country;
በጋራ እንዲሰሩ ማድረግ ጠቃሚ በመሆኑ፤
ሠራተኞች እና አሠሪዎች የየራሳቸውን WHEREAS, it has been found necessary to
ማኅበራት በሙሉ ፈቃድና ነፃነት በማቋቋም l a y d o wn a wo r k i n g s y s t e m t h a t guarantees
በመረጧቸው ህጋዊ ወኪሎች አማካኝነት the rights of workers and employers to freely
መብትና ጥቅማቸውን ለማስጠበቅና ግዴታዎቻቸውን establish their respective associations and to
በአግባቡ ለመወጣት የኅብረት ድርድር እንዲ engage, through their duly authorized
ያደርጉ፤ በመካከላቸው የሚነሱ የሥራ ክርክሮችም representatives, in social dialogue and collective
የማኅበራዊ ምክክር ሥርዓትን ጨምሮ በሌሎች bargaining, as well as to draw up procedures for the
expeditious settlement of labour disputes, which
አማራጭ መድረኮች በተቀላጠፈ ሁኔታ መፍትሔ
arise between them;
እንዲያገኙ የሚያስችል ሥርዓት መዘርጋት አስፈላጊ
በመሆኑ፤
መሠረታዊ የሥራ ላይ መብቶችንና ግዴታዎችን WHEREAS, there is a need to create
ግንዛቤ ውስጥ በማስገባት ለኢንቨስትመንትና favorable environment for investment and
ሀገራዊ የኢኮኖሚ ዕድገት ግቦች መሳካት ምቹ achievement of national economic goals without
ሁኔታን መፍጠር የሚያስችል የአሠሪና ሠራተኛ scarifying fundamental workplace rights by laying
ጉዳይ አስተዳደር ሥርዓት መመስረት እንዲቻል፤ down well considered labour administration; and
እንዲሁም የሥራ ሁኔታን፤ የሙያ ደህንነት፤ determine the duties and responsibilities of
ጤንነትና የሥራ አካባቢ ጥበቃንና የሁለትዮሽ እና governmental organs entrusted with the power to
የሦስትዮሽ ማኅበራዊ ምክክር አሠራርን monitor labour conditions; occupational health and
በማጠናከር በሕግ መሠረት የማማከርና የመቆጣጠር safety; and environmental protection together with
ተግባራትን እያመጣጠነ ሥራውን የሚያከናውን
bilateral and tripartite social dialogue mechanisms;

ÃNÇ êU nU¶T Uz¤È ±.œ.q.Ü *¹þ1


Unit Price Negarit G. P.O.Box 80001
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11692

አካል ስልጣንና ተግባር መዘርዘርና መወሰን political, economic and social policies of the
በማስፈለጉ፤ Country;
እነዚህን ከላይ የተመለከቱትን ዓላማዎች WHEREAS, it has been found necessary to
በትክክል መተግበር ይቻል ዘንድ የአሠሪና reformulate the existing labour law with a view to
ሠራተኛ ግንኙነቶች የሚመሩባቸውን መሠረታዊ attaining the aforementioned objectives and in
ሃሣቦች እና የሥራ ሁኔታዎችን የያዘ፤ accordance with the and in conformity with the
ከመንግሥት አጠቃላይ የፖለቲካ የኢኮኖሚና international conventions and other legal
ማኅበራዊ ፖሊሲ ጋር የተገናዘበ፤ ኢትዮጵያ commitments to which Ethiopia is a party;
ከፈረመቻቸው ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽኖችና
ሌሎች ሕጋዊ ሠነዶች ጋር የተጣጣመ ሕግ
ለማውጣት በሥራ ላይ ያለውን የአሠሪና
ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ በአዲስ መተካት አስፈላጊ
ሆኖ በመገኘቱ፤

በኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ NOW,THEREFORE, in accordance with


ሕገ-መንግሥት አንቀጽ ፶፭ (፩) እና (፫) Article 55 (1) and (3) of the Constitution of the
መሠረት የሚከተለው ታውጇል:- Federal Democratic Republic of Ethiopia, it is
hereby proclaimed as follows:
ክፍል አንድ PART ONE
ጠቅላላ GENERAL
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ This Proclamation may be cited as the “Labour
ቁጥር ፩ሺ፩፻፶፮/፪ሺ፲፩” ተብሎ ሊጠቀስ Proclamation No.1156/2019”.
ይችላል፡፡
2. Definitions
፪. ትርጓሜ
In this Proclamation unless the context provides
በዚህ አዋጅ ውስጥ:- otherwise:
፩/ “አሠሪ” ማለት አንድ ወይም ከአንድ በላይ 1/ “Employer” means a person or an undertaking
የሆኑ ሰዎችን በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ who employs one or more natural persons in
accordance with Article 4 of this
በተመለከተው መሠረት ቀጥሮ የሚያሠራ Proclamation.
ግለሰብ ወይም ድርጅት ነው፡፡

፪/ “ድርጅት” ማለት ለንግድ፣ ለኢንዱስትሪ፣ 2/ “Undertaking” means any entity established under
ለእርሻ፣ ለኮንስትራክሽን ወይም ለሌላ ሕጋዊ a united management for the purpose of carrying
ዓላማ የተቋቋመ በአንድ አመራር የሚካሄድ on any commercial, industrial, agricultural,
ተቋም ነው፡፡ construction or any other lawful activity.

የድርጅቱን ተግባር ለማከናወን ከዋናው Any branch carrying on the activities of an


ድርጅት ተለይቶ የተሰየመ በአሠራሩ undertaking which is designated separately and
ወይም በአቋሙ ራሱን የቻለ ሥልጣን which enjoys operational or organizational
ያለው የድርጅት ቅርንጫፍ ራሱን የቻለ autonomy shall be deemed to be a separate
ድርጅት ሆኖ ይቆጠራል፡፡ undertaking.
3/ “Worker” means a person who has an
፫/ “ሠራተኛ” ማለት በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬
employment relationship with an employer in
በተመለከተው መሠረት ከአሠሪ ጋር በቅጥር accordance with Article 4 this Proclamation.
ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት ያለው
ግለሰብ ነው፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11693

፬/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማለት 4/ "Ministry" or “Minister” means the Ministry


እንደአግባቡ የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ or Minister of Labour and Social Affairs
ሚኒስቴር ወይም ሚኒስትር ነው፡፡ respectively.

፭/ “አግባብ ያለው ባለስልጣን ” ማለት በየክልሉ 5/ “Appropriate authority” means, a Regional


የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ህጎችን የማስፈፀም state organ vested with the power of
ኃላፊነት የተሰጠው መንግስታዊ አካል ነው፡፡ implementing labour laws.

፮/ “የሥራ ደንብ” ማለት በዚህ አዋጅና በሌሎች 6/ “Work rules” means internal rules which govern,
አግባብ ባላቸው ሕጎች የተደነገገው subject to the provisions of this Proclamation
እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ ሰዓትን፣ የዕረፍት and other relevant laws, working hours, rest
ጊዜን፣ የደመወዝ አከፋፈልና የሥራ አፈፃፀም period, payment of wages and methods of
ውጤት መለኪያ ዘዴን፣ የደኅንነት ጥበቃንና measuring work done, maintenance of safety
የአደጋ መከላከያን፣ የዲሲኘሊን ደንቦችንና and prevention of accidents, disciplinary
measures and their enforcement as well as other
አፈፃፀማቸውን እንዲሁም ስለሌሎች የሥራ
conditions of work.
ሁኔታዎች የሚደነግግ የውስጥ ደንብ ነው፡፡

፯/ “የሥራ ሁኔታ” ማለት በአሠሪና ሠራተኞች 7/ “Condition of work” means the entire field of
መካከል ያለ ጠቅላላ ግንኙነት ሲሆን ይህም lab o ur relations between workers and
የሥራ ሰዓትን፣ ደመወዝን፣ ፈቃዶችን፣ employers including hours of work, wage,
leave, payments due to dismissal, workers
ሠራተኞች ከሥራ በሚሰናበቱበት ጊዜ
health and safety, compensation to victims
የሚገባቸውን ክፍያዎች፣ ጤንነትና ደኅንነት፣
of employment injury, dismissal because of
በሥራ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው
redundancy, grievance procedure and any
ሠራተኞች የሚከፈል ካሣ፣ ሠራተኞች ከሥራ other similar matters.
የሚቀነሱበትን ሁኔታ፣ የቅሬታ አቀራረብ
ሥርዓቶችንና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡

፰/ “ክልል”ማለት በኢትዮጵያ ፌደራላዊ 8/ “Regional state” means any State referred to


ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ-መንግሥት in Article 47(1) of the Constitution of Federal
አንቀጽ ፵፯(፩) የተጠቀሰ ማንኛውም ክልል Democratic Republic of Ethiopia, and
ሲሆን ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የአዲስ includes the Addis Ababa and Dire Dawa city
administrations.
አበባና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮችን
ይጨምራል፡፡
9/ “Social dialogue” means a process of
፱/ “ማኅበራዊ ምክክር” ማለት የአሠሪና
information exchange, dialogue or negotiation
ሠራተኛ ማኅበራት በሁለትዮሽ ወይም
of bilateral or tripartite nature between
መንግሥትን ጨምሮ በሦስትዮሽ መድረክ
employer and employees or involving the
ማኅበራዊ አገልግሎቶች ስለሚስፋፉበት፣ Government on economic and social issues of
በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ስላሉ mutual interests towards arriving at common
ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች መረጃ understanding.
በመለዋወጥና ምክክር ወይም ድርድር
በማድረግ መግባባት ላይ የሚደርሱበት
ሂደት ነው።
10/ “Managerial employee” means an employee
፲/ “የሥራ መሪ” ማለት በሕግ ወይም
who, by law or delegation of the employer, is
እንደድርጅቱ የሥራ ጠባይ በአሠሪው በተሰጠው
vested with powers to lay down and execute
የውክልና ሥልጣን መሠረት የሥራ አመራር
management policies, and depending on the
ፖሊሲዎችን የማውጣትና የማስፈፀም ሥልጣን
type of activities of the undertaking, with or
ያለው ወይም ሠራተኛን የመቅጠር፣ without the aforementioned powers an
የማዘዋወር፣ የማገድ፣ የማሰናበት ወይም employee who is vested with the power to
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11694

የመመደብ ተግባሮችን የመወሰን ሥልጣን hire, transfer, suspend, layoff, dismiss or


ያለው ግለሰብ ሲሆን፣ እነዚህን የሥራ assign employees, and includes a legal
አመራር ጉዳዮች አስመልክቶ የአሠሪውን service head who recommend measures to
ጥቅም ለመጠበቅ አሠሪው ሊወስደው be taken by the employer regarding such
ስለሚገባው እርምጃ በማንም ሳይመራ የራሱን managerial issues, using his independent
judgment, in the interest of the employer.
የውሳኔ ሃሣብ የሚያቀርብ የሕግ አገልግሎት
ኃላፊን ይጨምራል፡፡

፲፩) “ወሲባዊ ትንኮሳ” ማለት በንግግር፣ 11/ “Sexual harassment” means to persuade or
በምልክት ወይም በሌላ ማናቸውም convince another through utterances, signs
or any other manner, to submit for sexual
አድራጎት አንዱ ሌላውን ከፈቃዱ ውጭ
favor without his/her consent.
ለወሲባዊ ተግባር ፈቃደኛ እንዲሆን
ማባበል፣ መገፋፋት፣ ተፅዕኖ ማሳደር ነው፡፡

፲፪/ “ወሲባዊ ጥቃት” ማለት ኃይል 12/ “Sexual violence” means sexual harassment
የተቀላቀለበት ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም accompanied by force or an attempt thereof.
የዚሁ ድርጊት ሙከራ ነው፡፡
፲፫/ “የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ” 13/ “private employment agency” (herein after
(ከዚህ በኋላ ኤጀንሲ እየተባለ የሚጠራ) “Agency “) means any legally licensed
person, to provide one or two of the
ማለት በሀገር ውስጥ የሥራ ስምሪት following local Employment services
አገልግሎት ለመስጠት የሚያስችል ህጋዊ without charging directly or indirectly any
ፈቃድ ኖሮት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ fee from the worker:
መንገድ ከሠራተኛው ገንዘብ ሳይቀበል:-
a) Local employment exchange service without
ሀ) የሥራ ውል ተዋዋይ ወገን ባለመሆን
being a party to an employment relation; or
በአገር ውስጥ ሥራና ሠራተኛን
የማገናኘት፤ ወይም

ለ) ከሠራተኛው ጋር የሥራ ውል b) Deploying of employees under its authority


to the service of a service user enterprise, by
ስምምነት በማድረግ ሠራተኛውን ለአገር
entering into contract of employments with
ውስጥ ሥራ ለአገልግሎት ተጠቃሚ
such employees; or combines both services.
ድርጅት የሚያቀርብና ሠራተኛውን
የማስተዳደር ኃላፊነት ያለው ሰው
ወይም ሁለቱን አገልግሎቶች አጣምሮ
የሚሰጥ ሰው ነው፡፡

፲፬/ “ፈቃድ” ማለት በግል ሥራና ሠራተኛ 14/ “License” means a certificate to be issued by a
competent organ certifying that the entity is
አገናኝነት ሥራ ላይ ለመሰማራት qualified to engage in private employment
የሚያስችል አግባብ ባለው ባለሥልጣን exchange service.
ለግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ
የሚሰጥ የምስክር ወረቀት፡፡
፲፭/ “በሰራተኞች መካከል ልዩነት ማድረግ” 15/ “Discrimination” any distinction, exclusion
ማለት ብሔርን፣ ዘርን፣ ቀለምን ፆታን፣ or preference made on the basis of nation,
race, color, sex, religion, political opinion,
ሐይማኖትን፣ የፖለቲካ አመለካከትን፣
national extraction, social origin, HIV/AIDS
ኤች.አይ.ቪን/ኤድስን፣የአካል ጉዳትን እና
status, disablement and others which has the
ሌላ ሁኔታን መሠረት በማድረግ
effect of nullifying or impairing equality of
የሠራተኛውን በእኩልነት የመስተናገድ opportunity or treatment in employment or
ወይም እኩል እድል ሁኔታን የሚያስቀር occupation.
ወይም የሚያጠብ ማለት ነው፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11695

፲፮/“የግል አገልግሎት ቅጥር” ማለት ለትርፍ 16/ “emplyment of private service” means an
በሚካሄድ ሥራ ላይ ያልተመሰረተ ሥራ employment of a non profite careening,
ሆኖ ለአሰሪውና ለቤተሰቡ ፍጆታ የሚውል cleaning guardianship,gardening, driving and
በቤት ውስጥ የሚሰጥ አገልግሎት ሲሆን other related services for the employer and
እንደ ምግብ ዝግጅት፣ ጽዳት፣ ሞግዚትነት፣ his family consumption.
የጥበቃ ሥራ፣ ሹፌርነት፣ አትክልተኝነት
እና የመሳሰሉትን ያጠቃልላል፡፡
፲፯/ “የንግድ መልክተኛ ወይም ወኪል” ማለት 17/ “commercial traveler and Representatives”
shall have the meaning prescribed under
በንግድ ህጉ ያለውን ትርጉም የሚይዝ commercial code.
ይሆናል፡፡

፲፰/ “ሰው” ማለት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው 18/ “Person” means any natural or juridical
ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው person.
አካል ነው፡፡
19/ Provisions of this Proclamation set out in the
፲፱/ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተገለጸው የሴትንም
masculine gender shall also apply to the feminine
ፆታ ይጨምራል፡፡ gender.
፫. የሕጉ ተፈጻሚነት ወሰን 3. Scope of Application
፩/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 1/ Without prejudice to Sub-Article (2) of this
Article, this Proclamation shall be applicable
እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ አዋጅ በአሠሪና
to employment relations based on a contract
ሠራተኛ መካከል በሚደረግ በቅጥር ላይ of employment that exist between a worker
በተመሠረተ የሥራ ግንኙነት እና and an employer including recruitment
በምልመላ ሂደት ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ process.

፪/ ይህ አዋጅ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት በቅጥር 2/ This Proclamation shall not, however, be
applicable to the following employment
ላይ በተመሠረቱ የሥራ ግንኙነቶች ላይ
relations:
ተፈጻሚ አይሆንም:-
a) contracts for the purpose of upbringing,
ሀ) ለአስተዳደግሲባል፣ ለሕክምና ወይም
treatment, care or rehabilitation;
ከሕመም ለመዳን ወይም እንደገና
ለመቋቋም ሲሆን፤
b) contracts for the purpose of educating
ለ) የሙያ መልመጃ ትምህርትን ሳይጨምር
or training other than apprentice;
ለመማር ወይም ለመሠልጠን ሲሆን፤

ሐ) ሠራተኛው የሥራ መሪ ሲሆን፤ c) where the employee is a managerial


employee ;
መ) የግል አገልግሎት ቅጥር ሲሆን፤ d) contracts of personal service ;

ሠ) በልዩ ሕግ የሚተዳደሩ እንደ ጦር ኃይል e) contracts relating to persons such as


ባልደረቦች፣ የፖሊስ ኃይል ባልደረቦች፣ members of the Armed Force, members of
የመንግሥት አስተዳደር ሠራተኞች፣ the Police Force, employees of state
administration, judges of courts of law,
የፍርድ ቤት ዳኞች፣ ዐቃቢያነ ሕግ እና
prosecutors and others whose employment
ሌሎችንም የሚመለከት ሲሆን፤
relationship is governed by special laws;
ረ) እንደተዋዋይ ወገን ዋጋ እየተከፈለው በራሱ f) Contracts relating to a person who performs
የንግድ ሥራ ወይም በራሱ የሙያ ኃላፊነት an act, for consideration, at his own business
የሚሠራ ሥራ የሚያከናውን ሲሆን፡፡ or professional responsibility.
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ቢኖርም:- 3/ Notwithstanding the provision of Sub-Article(1) of
this Article:
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11696

ሀ) ሥራቸውን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ a) unless the Council of Ministers by regulation


የሚያከናውኑ የውጭ ዲኘሎማቲክ decides, or an international agreement to
ሚስዮኖች ወይም ዓለም አቀፍ ድርጅቶች which Ethiopia is a signatory provides
ከኢትዮጵያዊያን ጋር በሚመሰርቱት የሥራ otherwise, employment relations between
ግንኙነቶች ላይ አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን Ethiopian n a t i o n a l s and foreign diplomatic
missions or international organizations
በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ወይም
operating with in the territory of Ethiopia shall
ኢትዮጵያ በምትፈራረማቸው ዓለም አቀፍ
be governed by this Proclamation;
ስምምነቶች ሊወሰን ይችላል፤
b) the Council of Ministers may, by Regulation,
ለ) የሃይማኖት ወይም የበጎ አድራጎት ድርጅቶች
determine the inapplicability of this Proclamation
በሚመሠርቱት የሥራ ግንኙነቶች ላይ to employment relations established by religious
አዋጁ ተፈጻሚ እንዳይሆን የሚኒስትሮች or charitable organizations;
ምክር ቤት በደንብ ሊወስን ይችላል፤
c) the Council of Ministers shall issue Regulation
ሐ) ስለግል አገልግሎት ቅጥር የሥራ ሁኔታ
governing conditions of work applicable to personal
የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ያወጣል፡፡ services
ክፍል ሁለት PART TWO
በቅጥር ላይ የተመሠረተ የሥራ ግንኙነት EMPLOYMENT RELATIONS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
CONTRACT OF EMPLOYMENT
የሥራ ውል
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
የሥራ ውል አመሠራረት FORMATION OF CONTRACT OF
EMPLOYMENT
፬. የሥራ ውል ይዘት 4. Element of a Contract of Employment
፩/ ማንኛውም ግለሰብ ደመወዝ እየተከፈለው 1/ A contract of employment shall be deemed
formed where a natural person agrees directly
በአሠሪው መሪነት በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ
or indirectly to perform work for and under
መንገድ ለተወሰነ ወይም ላልተወሰነ ጊዜ the authority of an employer for a definite or
ወይም የተወሰነ ሥራ ለአሠሪው ለመሥራት indefinite period or piece of work in
ቢስማማ በሁለቱ መካከል የሥራ ውል consideration for wage;
ይመሠረታል፤
2/ A contract of employment shall be stipulated clearly
፪/ ማናቸውም የሥራ ውል ተዋዋይ ወገኖች
and in such manner that the parties are left with no
በውሉ መሠረት የሚኖራቸውን መብትና uncertainty as to their respective right and
ግዴታ በማያጠራጥር አኳኋን በሚያውቁበት obligation under the terms thereof;
ሁኔታና በግልጽ መደረግ ይኖርበታል፤
3/ A contract of employment shall specify the
፫/ ማንኛውም የሥራ ውል የሥራውን ዓይነትና
type of employment and place of work, the
ቦታ፣ ለሥራ የሚከፈለውን ደመወዝ መጠን፣
rate of wages, method of calculation thereof,
የስሌቱን ዘዴ፣ የአከፋፈሉን ሁኔታና ጊዜ
manner and interval of payment and duration
እና ውሉ ፀንቶ የሚቆይበትን ጊዜ መያዝ of the contract;
ይኖርበታል፤
4/ A contract of employment shall not be
፬) የሥራ ውል ሕግን ወይም ሞራልን ተቃራኒ
concluded for the performance of unlawful or
ለሆነ ሥራ አይደረግም፤
immoral acts;
፭) የሥራ ውል በሕግ በኅብረት ስምምነት 5/ The contract of employment shall not laydown
ወይም በሥራ ደንብ ለሠራተኛው less favorable conditions forth employee than
ከተሰጡት ጥቅሞች ያነሰ ጥቅም የሚሰጥ those provided for by law, collective
መሆን የለበትም፡፡ agreement or work rules.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11697

፭. ፎርም 5. Form

በሕግ በተለየ አኳኋን ካልተደነገገ በቀር Unless otherwise provided by law, a contract of
employment shall not be subject to any special form.
የሥራ ውል የተለየ ፎርም አያስፈልገውም፡፡

፮. በጽሑፍ ስለተደረገ የሥራ ውል 6. Contract of Employment made in Writing

አግባብ ባለው ሕግ የተመለከተው እንደተጠበቀ Subject to the provisions of the relevant law, a
ሆኖ በጽሑፍ የሚደረግ የሥራ ውል:- written contract of employment shall specify the
following:
፩/ የአሠሪውን ስምና አድራሻ፤ 1/The name and address of the employer;

፪/ የሠራተኛውን ስም፣ እድሜ፣ አድራሻና 2/ The name, age, addresses and work card
number, if any, of the worker;
የሥራ ካርድ ቁጥር ካለ፤

፫ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፬ (፫) መሠረት 3/ the agreement of the contracting parties made
የተደረገውን የተዋዋዮችን ስምምነት፤እና in accordance with Article 4 (3) of this
Proclamation; and
፬/ የተዋዋዮቹን ፊርማ መያዝ አለበት፡፡ 4/ The signature of the contracting parties.

፯. በጽሑፍ ስላልተደረገ የሥራ ውል 7. Contract of Employment not made in Writing

፩) የሥራ ውል በጽሑፍ ያልተደረገ ከሆነ 1/ Where a contract of employment is not made in


የቃሉ ውል በተደረገ በ፲፭ ቀናት ውስጥ writing, the employer shall, with in 15 days
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፮ የተዘረዘሩትን from the conclusion of the contract, give the
ሁኔታዎች የያዘ የጽሑፍ መግለጫ worker a written and signed letter containing
the e l e m e n t s specified under Article 6 of
አሠሪው ፈርሞ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡
this Proclamation.
፪) ሠራተኛው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 2/ if the letter referred to in sub-article (1) of this
(፩) የተጠቀሰው የጽሑፍ መግለጫ Article is not wholly or partly objected by the
በደረሰው በ፲፭ ቀናት ውስጥ በሙሉም worker within 15 days from the date of receipt,
it shall be deemed a contract of employment
ሆነ በከፊል ካልተቃወመ መግለጫው
concluded between the worker and the
በአሠሪውና በሠራተኛው መካከል የተደረገ
employer.
የሥራ ውል እንደሆነ ይቆጠራል፡፡

፰. የሁኔታዎች አለመሟላት 8. Failure to Comply Condition


በአንቀጽ ፮ ወይም ፯ የተጠቀሱት ሁኔታዎች Failure to comply with the requirements of the
አለመሟላት ሠራተኛው በዚህ አዋጅ መሠረት provisions of Article 6 or 7 of this Proclamation
shall not deprive the worker of his right sunder this
የሚያገኛቸውን መብቶች አያሳጣውም፡፡
Proclamation.
ዘርፍ ሁለት SECTION TWO
የሥራ ውል የሚቆይበት ጊዜ
DURATION OF CONTRACT OF EMPLOYMENT
፱. ላልተወሰነ ጊዜ የሚደረግ የሥራ ውል 9. Contract of Employment for an Indefinite Period
በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፲ ከተመለከቱት Any contract of employment shall be deemed to
በስተቀር ማንኛውም የሥራ ውል ላልተወሰነ have been concluded for an indefinite period
ጊዜ እንደተደረገ ይቆጠራል፡፡ except for those provided for under Article10
here under.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11698

፲. ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ የሚደረግ 10. Contract of Employment for Definite Period
የሥራ ውል or Piecework

፩/ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሁኔታዎች የሥራ 1/ A contract of employment may be concluded


ውል ለተወሰነ ጊዜ ወይም ለተወሰነ ሥራ for a definite period or for piece work in the
case of:
ሊደረግ ይችላል:-

ሀ) ሠራተኛው የተቀጠረበት የተወሰነ a) The performance of specified piece work


ሥራ እስከሚያልቅበት ጊዜ ድረስ፤ for which the employee is employed;

ለ) በፈቃድ፣ በሕመም ወይም በሌላ b) the replacement of a worker who is


ማናቸውም ምክንያት ለጊዜው ቀሪ የሆነ temporarily absent due to leave or sickness
ሠራተኛን ለመተካት፤ or other causes;

ሐ) የሥራ ብዛት በሚያጋጥምበት ጊዜ ሥራን c) The performance of work in the event of


ለማቃለል፤ abnormal pressure of work;
መ) በሕይወት ላይ አደጋ ወይም በንብረት d) The performance of urgent work to prevent
ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ለመከላከል damage or disaster to life or property, to
አጣዳፊ ሥራዎችን ለመሥራት፣ repair defects or breakdowns in works,
በድርጅቱ ሥራ፣ ዕቃ፣ ሕንፃ ወይም materials, buildings or plants of an
ፋብሪካ ላይ የደረሰውን ጉድለትና undertaking;
ብልሽት ለማደስ፤

ሠ) አልፎ አልፎ የሚሰራ ሥራ ማለትም e) An irregular work which relates to


ሥራው የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ permanent part of the work of an employer
but performed on irregular intervals;
እየተቋረጠ ሥራው በሚኖርበት ጊዜ
ብቻ የሚሠራ ሥራ ለመሥራት፤
f) Seasonal works which relate to the permanent
ረ) የወቅት ሥራ ለመሥራት ማለትም
part of the works of an employer but
የአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ሆኖ performed only for a specified period of the
በየዓመቱ ለተወሰነ ጊዜ ብቻ በተለመደው year but which are regularly repeated in the
ጊዜ እየተደጋገመ የሚሰራ ሥራ ለመሥራት፤ course of the years;

ሰ) አንዳንድ ጊዜ የሚሰራ ሥራ ማለትም g) An occasional work which does not form


ለአንድ አሠሪ ቋሚ ሥራ ያልሆነ part of the permanent activity of the
employer but which is done intermittently;
በሚያስፈልግበት ጊዜ ብቻ የሚሰራ
ሥራ ለመሥራት፤

ሸ) ላልተወሰነ ጊዜ የሥራ ውል በተደረገበት h) The temporary placement of a worker


who has suddenly and permanently
የሥራ መደብ ላይ ሠራተኛ በድንገት
vacated from a post having a contract of an
ለዘለቄታው በመለየቱ ለጊዜው ሥራ
indefinite period;
ለማሰራት፤

ቀ) በድርጅት መዋቅር ጥናት እና በጥናቱ i) The temporary placement of a worker to


አፈጻጸም መካከል ባለው ጊዜ የሚፈጠርን fill a vacant position in the period between
ክፍት የሥራ መደብ ለማሟላት ለጊዜው the preparation of an organizational
የሚፈጸም ቅጥር፡፡
structure and its implementation.

፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) (ሸ) እና 2/ A contract of employment under Sub-Article
(ቀ) መሠረት ለተወሰነ ጊዜ የሚደረግ (1) (h) or (i) of this Article shall not exceed 45
የሥራ ውል ከ፵፭ የሥራ ቀናት ላልበለጠ working days and shall be done only once.
ጊዜና ለአንድ ጊዜ ብቻ መሆን አለበት፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፮፻፺፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11699

፲፩. የሙከራ ጊዜ 11. Probation Period


፩/አንድ ሰው በሥራ ውሉ መሠረት 1/ A worker may be employed for a probation
ሊመደብበት ለታቀደው ቦታ ተስማሚ period for the purpose of testing his
መሆኑን ለመመዘን ለሙከራ ጊዜ suitability to a job position in which he is
anticipated to hold.
መቅጠር ይቻላል፡፡
፪/ ሠራተኛው ቀድሞ ይሠራው በነበረ ሥራ 2/ A worker re-employed by the same employer
እንደገና በአሠሪው ቢቀጠር ለሙከራ for the same job shall not be subject to
ጊዜ ሊቀጠር አይችልም፡፡ probation.
3/ When the parties agree to have a probation
፫/ የሙከራ ጊዜ እንዲኖር ተዋዋይ ወገኖች
period, the agreement shall be made in
ሲስማሙ ውሉ በጽሑፍ መደረግ
writing; in such a case, the probation period
አለበት፡፡ የሙከራ ጊዜውም ሠራተኛው
shall not exceed 60 working days beginning
ሥራ ከጀመረበት ቀን አንስቶ ከ፷ from the first date of employment.
የሥራ ቀናት ሊበልጥ አይችልም፡፡

፬/ በሕግ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ 4/ Unless the law or work rules or collective
ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተደነገገ agreement provides otherwise, the
በስተቀር በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ probationary worker shall have the same right
and obligation that a worker who has
የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ ሌላ ሠራተኛ
completed his probation period possesses.
ያለው መብትና ግዴታ ይኖረዋል፡፡
፭/ ሠራተኛው ለሥራው ተስማሚ አለመሆኑ 5/ If the worker, during his probation, proves to
ሲረጋገጥ አሠሪው ማስጠንቀቂያ መስጠት be unfit for the post, the employer can
ሳይጠበቅበት፤ የሥራ ስንብት ክፍያና terminate the contract of employment without
ካሣ መክፈልም ሳይገደድ የሥራ ውሉን notice and without being obliged for
ሊያቋርጥ ይችላል፡፡ severance payment or compensation.
፮/ በሙከራ ላይ ያለ ሠራተኛ ያለማስጠንቀቂያ 6/ A worker on probation may terminate his
ሥራውን ሊለቅ ይችላል፡፡ contract of employment without notice as well.

፯/ የሙከራ ጊዜ ካለቀ በኋላ ሠራተኛው 7/ If a worker continues to work after the


ሥራውን ከቀጠለ ለሙከራ ከተቀጠረበት expiry of the probation period, a contract of
ጊዜ ጀምሮ በውሉ ለታቀደው ጊዜ employment for the intended period or type
ወይም ሥራ እንደተቀጠረ ይቆጠራል፡፡ of work shall be deemed to have been
concluded from the beginning of the
probation period.
ዘርፍ ሦስት SECTION THREE
የተዋዋይ ወገኖች ግዴታዎች
OBLIGATIONS OF THE PARTIES
፲፪. የአሠሪ ግዴታዎች
12. Obligations of an Employer
ማንኛውም አሠሪ፣ በሥራ ውሉ An employer shall in addition to special
ከተመለከቱት ልዩ ግዴታዎች በተጨማሪ stipulations in the contract of employment have
የሚከተሉት ግዴታዎች አሉበት:- the following obligations:

፩/ ሀ) ለሠራተኛው በሥራ ውሉ መሠረት 1/ a) to provide work to the worker in


ሥራ የመስጠት፤ እና accordance with the contract of
employment; and
ለ) በሥራ ውሉ በሌላ አኳኋን
b) unless otherwise stipulated in
ካልተመለከተ በስተቀር ለሥራ the contract of employment, to provide
የሚያስፈልገውን መሣሪያና ጥሬ ዕቃ the worker with implements and
ለሠራተኛው የማቅረብ፤ materials necessary for the performance
of the work;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11700

፪/ ለሠራተኛው ደመወዙንና ሌሎች 2/To pay the worker wages and other benefits
ክፍያዎችን በዚህ አዋጅ ወይም in accordance with this Proclamation or the
በኅብረት ስምምነት መሠረት የመክፈል፤ collective agreement;

፫/ ሠራተኛው ከደመወዙ የተወሰነ መቶኛ 3/ To deduct union dues from the worker’s
እየተቀነሰ ለሠራተኛ ማኅበር መዋጮ ገቢ regular wage, where the worker requests in
እንዲደረግለት በጽሁፍ ሲያመለክት writing of such deduction, and transfer the
ይህንኑ መጠን በየወቅቱ ተቀናሽ በማድረግ cash into the trade union’s bank account;
ወደ ሠራተኛ ማኅበሩ የባንክ ሂሳብ
በየወቅቱ ገቢ ማድረግ፤

፬/ ለሠራተኛው የሚገባውን ሰብአዊ ክብር 4/ To respect the worker's human dignity;


የመጠበቅ፤
፭/ከሥራው ጋር በተያያዘ የሠራተኛውን 5/ To take all the necessary occupational safety
ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅና ከአደጋ and health measures and to abide by the
ለመከላከል የሚያስፈልጉትን እርምጃዎች standards and directives to be given by
ሁሉ የመውሰድና እነዚህንም እርምጃዎች the appropriate authorities in respect of
በሚመለከት አግባብ ያላቸው ባለሥልጣኖች these measures;
የሚሰጡትን ደረጃና መመሪያዎች የመከተል፤

፮/ የሠራተኛው ጤንነት እንዲመረመር በሕግ 6/ To cover the cost of medical examination of


ወይም አግባብ ባለው አካል ግዴታ the worker whenever such medical
examination is required by law or the
በሚጣልበት ጊዜ ለምርመራው appropriate authority;
የሚያስፈልገውን ወጪ የመቻል፤

፯/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፮ የተመለከቱትን 7/ To keep a register containing the relevant


አግባብነት ያላቸውን ዝርዝሮች፣ የተወሰደ particulars specified in Article 6 hereof,
የሣምንት ዕረፍት፣ የሕዝብ በዓልና weekly rest days, public holidays and
ፈቃድ፣ ከኤችአይ.ቪ/ከኤድስ በስተቀር utilized leave of the worker, health
conditions of the employee except for HIV/
የሠራተኛውን የጤንነት ሁኔታ፣ በሥራ
AIDS, and employment injury record and
ላይ የሚደርስ ጉዳት እና ሌሎችም
other particulars required by the Ministry or
በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው
appropriate authority ;
ባለስልጣን እንዲያዙ የተወሰኑ ጉዳዮችን
የሚያሳይ መዝገብ የመያዝ፤
፰/ የሥራ ውል በሚቋረጥበት ወይም 8/ Up on termination of a contract of
ሠራተኛው በሚጠይቅበት ማናቸውም ጊዜ employment or whenever the worker so
ሠራተኛው ሲሰራ የነበረውን የሥራ requests, to provide the worker, free of
charge, with a certificate stating the type of
ዓይነት፣ የአገልግሎት ዘመኑንና ሲከፈለው
work he performed, the length of service
የነበረውን ደመወዝ የሚያሳይ የምስክር
and the wage she was earning;
ወረቀት ለሠራተኛው ያለክፍያ የመስጠት፤

፱/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት 9/ To observe the provisions of this


ስምምነትን፣ የሥራ ደንብንና በሕግ Proclamation, collective agreement, work
rules, directives and orders issued in
መሠረት የሚተላለፉ መመሪያዎችንና
accordance with law;
ትዕዛዞችን የማክበር፤

፲/ በዚህ አዋጅ በመዝገብ እንዲያዙ 10/ To record and keep in formation as required
የተወሰኑትንና ሌሎች በሕግ ሚኒስቴሩ by this Proclamation, and any other
የተሰጠውን ተግባርና ሥልጣን ለመወጣት information necessary for the appropriate
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን በመዝገብ organ to carry out its powers and duties,
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯፻፩ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11701

የመያዝና ሚኒስቴሩ በሚፈልገው ዓይነት and submit same within a reasonable time
ተገቢ በሆነ ጊዜ ውስጥ የማቅረብ፤ when requested by the competent authority;

፲፩/ ሚኒስቴሩ በሚያዘጋጀው ቅጽ መሠረት 11/ Under take registration of information on


የሥራ ሁኔታ እና ቦታ የሚመለከቱ workplace location and work related data as
per the form prepared by the Ministry; and
መረጃዎችን የማስመዝገብ፤እና

፲፪/ በሥራ ላይ ያሉ የአስተዳደር ደንቦችን 12/ Whenever an enterprise has a work rules it
ሠራተኞች እንዲያውቁት አስፈላጊ should arrange awareness raising program
ግንዛቤ የመፍጠር፡፡ for the concerned workers.

፲፫. የሠራተኞች ግዴታዎች 13. Obligations of Workers

ማንኛውም ሠራተኛ ከዚህ በታች Every worker shall have the following
የተመለከቱት ግዴታዎች አለበት:- obligations:

፩/ በሥራ ውሉ ላይ የተመለከተውን ሥራ 1/ To personally perform the work specified in


ራሱ የመሥራት፤ his contract of employment;

፪) በሥራ ውሉና በሥራ ደንቡ መሠረት 2/ To follow instructions given by the employer
በአሠሪው የሚሰጠውን ትእዛዝ የመፈፀም፤ based on the terms of the contract and work
rules;
፫/ ለሥራው የተሰጡትን መሣሪያዎችና 3/ To handle with due care all equipment and
ዕቃዎች ሁሉ በጥንቃቄ የመጠበቅ፤ tools entrusted to him for work;
፬/ለሥራ ብቁ በሆነ የአእምሮና የአካል 4/ To report for duty always in fit mental and
ሁኔታ በሥራ ላይ የመገኘት፤ physical conditions;
፭/ በራሱ ሕይወትና ጤንነት ላይ አደጋን 5/ To give all proper aid when an accident
ሳያስከትል በሥራው ቦታ በሕይወትና occurs or an imminent danger threatens life
በንብረት ላይ አደጋ ሲደርስ ወይም or property in a workplace without
አስጊ ሁኔታ ሲፈጠር ተገቢውን ዕርዳታ endangering his safety and health;
የመስጠት፤

፮/ ራሱንም ሆነ የሥራ ባልደረቦቹን አደጋ 6/ To inform immediately the employer any act
ላይ የሚጥል ወይም የድርጅቱን ጥቅም which endangers himself or co-workers or
የሚነካ ሁኔታ ሲያጋጥመው ወዲያውኑ which prejudice the interests of the
Undertaking;
ለአሠሪው የማስታወቅ፤

፯/ የዚህ አዋጅ ድንጋጌዎችን፣ የኅብረት 7/ To comply with the provisions of this


ስምምነትን፣ የሥራ ደንብንና በሕግ Proclamation, collective agreement, work
rules and directives issued in accordance
መሠረት የሚተላለፉ መመሪያዎችንና
with the law.
ትዕዛዞችን የማክበር፡፡

፲፬. የተከለከለ ድርጊት 14. Prohibited Acts

፩/ የሚከተሉት ማናቸውም ተግባራት በአሠሪ 1/ It shall be unlawful for an employer where


ወይም በስራ መሪ ከተፈፀሙ የአሠሪ any of the following acts are committed by
the employer or a managerial employee to:
ህገወጥ ተግባራት ተደርገው ይቆጠራሉ:-

ሀ) ሠራተኛው መብቱን እንዳያስከብር a) Restrain the worker in any manner from


በማንኛውም አኳኋን ማደናቀፍ ወይም exercising his rights or take any
መብቱን በማስከበሩ በሠራተኛው ላይ retaliatory action against him because he
exercises his right;
እርምጃ መውሰድ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11702

ለ) በሴት ሠራተኞች ላይ በፆታቸው b) Discriminate against female workers, in


ምክንያት የክፍያ ልዩነት ማድረግ፤ matters of remuneration, on the ground of
their sex orientation;
ሐ) የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች በሚቃረን c) Terminate a contract of employment
አኳኋን የሥራ ውልን ማቋረጥ፤ contrary to the provisions of this
Proclamation;
መ) ሠራተኛን የሠራተኛ ማኅበር አባል d) Coerce or in any manner compel any
እንዲሆን ወይም እንዳይሆን፣ ከሆነም worker to join or not to join a trade union;
በኋላ አባልነቱን እንዲያቋርጥ ወይም or to continue or cease membership of a
እንዳያቋርጥ፣ ከአንድ ማኅበር ወጥቶ trade union; or to require a worker to quit
የሌላ ማኅበር አባል እንዲሆን ወይም membership from one union and require
እንዳይሆን፣ በማኅበር ምርጫ ወቅት him to join another union; or to require
ለአንድ ተወዳዳሪ ድምጹን እንዲሰጥ him to cast his vote to a certain candidate
ወይም እንዳይሰጥ በኃይልም ሆነ በሌላ or not to a candidate in elections for trade
በማናቸውም መንገድ ተፅዕኖ ማሳደር፤ union offices;
ሠ) ሠራተኛን በሕይወቱ ላይ አደጋ e) Compel any worker to execute any task
ሊያደርስበት በሚችል አኳኋን እንዲሰራ which is hazardous to his life;
ማስገደድ፤

ረ) በብሔር፣ በፆታ፣ በሃይማኖት፣ በፖለቲካ f) Discriminate between workers on the


አመለካከት፣ በኤች.አይ.ቪ./ኤድስ፣ በአካል basis of Nation, sex, religion, political
ጉዳት እና በሌላም ሁኔታ በሠራተኞች outlook, HIV/AIDS disablement or
መካከል አድልዎ መፈጸም፤ disablement or any other grounds;
ሰ) ለኅብረት ድርድር አስፈላጊ የሆነ መረጃ g) Unduly delay a collective bargaining by
ባለማቅረብ የድርድር ጊዜ እንዲራዘም withholding relevant information for the
ማድረግ ወይም ሌሎች ከቅን ልቦና negotiation or perform any other act
ውጭ የሆኑ ተግባራትን መፈፀም፤ contrary to good faith;

ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም h) Commit sexual harassment or sexual


ጥቃት መፈፀም፤ assault at workplace;
ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፤ i) Physically abuse anyone in a work place;
በ) ሠራተኛን በኃይል አስገድዶ j) Coerce a worker in any manner to work or
ማንኛውንም ሥራ እንዲሠራ ወይም discharge an obligation.
ግዴታን እንዲያሟላ ማድረግ፡፡
፪) የሚከተሉትን መፈፀም ለማንኛውም ሠራተኛ 2/ It shall be unlawful for a worker to:
የተከለከለ ድርጊት ነው:-

ሀ) ሕይወትና ንብረትን አደጋ ላይ a) Intentionally commit in the workplace


የሚጥል ድርጊት ሆነ ብሎ በሥራ ቦታ any act which endangers life or property;
መፈጸም፤

ለ) አሠሪው በግልጽ ሳይፈቅድ ከሥራ b) Take away property from the work
place without the express authorization
ቦታ ንብረት መውሰድ፤
of the employer;
ሐ) በሀሰተኛ ሰነድ መገልገል ወይም c) Making use of falsified document or an
ለመገልገል መሞከር፤ attempt thereof;
መ) በሥራ ቦታ በህግ የተከለከሉ አደንዛዥ d) To use drugs prohibited by law or use
ዕፆችን ወይም የአልኮል መጠጦችን alcoholic beverges and have impared
መጠቀም ወይም ተጠቅሞ ለሥራ ብቁ physical and mental status at the work
place;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11703

ባልሆነ የአዕምሮና የአካላዊ ሁኔታ


ውስጥ ሆኖ መገኘት፤
ሠ) ሕግ ሲያስገድድ ወይም አሠሪው በበቂ e) Except for HIV/AIDS test, refuse to
ምክንያት ሲጠይቅ ከኤች.አይ.ቪ./ከኤድስ submit himself for medical examination
ምርመራ በስተቀር የጤና ምርመራ when required by law or by the employer
ለማድረግ ፈቃደኛ አለመሆን፤ for good cause;
ረ) ስለደኅንነት ጥበቃና ስለአደጋ መከላከል f) Refuse to observe safety and accident
የወጡ የሥራ ደንቦችን አለማክበርና prevention rules and to take the necessary
አስፈላጊ የሆኑትን የአደጋ መከላከያ safety precautions;
ጥንቃቄዎች ለመውሰድ ፈቃደኛ
አለመሆን፤

ሰ) በኅብረት ስምምነት ከተፈቀደው ውጭ g) Conduct meeting during working hours in


ወይም አሠሪው ሳይፈቅድ በሥራ disregard to the time assigned by the
ሰዓት ስብሰባ ማካሄድ፤ collective agreement or without obtaining
the permission of the employer;
ሸ) በሥራ ቦታ ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም h) Commit sexual harassment or sexual
ጥቃት መፈፀም፤ violence at workplace;
i) Physically abuse anyone in a work place.
ቀ) በሥራ ቦታ አካላዊ ጥቃት መፈፀም፡፡
SECTION FOUR
ዘርፍ አራት MODIFICATION OF CONTRACT OF
የሥራ ውል ስለማሻሻል EMPLOYMENT
፲፭. የሥራ ውል ስለሚሻሻልበት ሁኔታ 15. Conditions of Modification

በዚህ አዋጅ ያልተወሰኑ የሥራ ሁኔታዎች conditions of a contract of employment which


ሊሻሻሉ የሚችሉት:- are not determined by this Proclamation may be
modified by:
፩/ በኅብረት ስምምነት፤
1/Collective agreement;
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚወጡ የሥራ 2/ Work rules issued in accordance with this
ደንቦች ወይም Proclamation; or
፫/ ሁለቱ ወገኖች በጽሑፍ በሚያደርጉት 3/ Written agreement of the parties.
ስምምነት ብቻ ነው፡፡
፲፮. ስለመቀላቀል፣ ስለመከፋፈል ወይም 16. Amalgamation, Division or Transfer of
ባለቤትነትን ስለማስተላለፍ Ownership

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፭ የተደነገገው without prejudice to Article 15 of this


እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ ድርጅት ከሌላው Proclamation, amalgamation, division or transfer
ጋር ሲቀላቀል፤ ሲከፋፈል ወይም የአንድ of owner ship of an under taking shall not have
the effect of modifying a contract of
ድርጅት ባለቤትነት መብት ወደ ሌላ
employment.
ሲተላለፍ የሥራ ውሉን የማሻሻል ውጤት
አይኖረውም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11704

ዘርፍ አምስት SECTION FIVE


ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና ግዴታዎችን TEMPORARY SUSPENSION OF RIGHTS
ለጊዜው ስለማገድ AND OBLIGATIONS ARISING FROM
CONTRACT OF EMPLOYMENT
፲፯. ጠቅላላ 17. General
፩/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና 1/ Rights and obligations arising from a contract
ግዴታዎች በዚህ ዘርፍ በተመለከተው of employment may be temporarily suspended
አኳኋን ለጊዜው ሊታገዱ ይችላሉ፡፡ in the manner provided for by this Section.

፪/ ከሥራ ውል የሚመነጩ መብቶችና 2/ Temporary suspension of rights and obligations


arising from a contract of employment shall not
ግዴታዎች ለጊዜው መታገድ የሥራ
imply termination or interruption of the
ውልን የሚያስቀር ወይም የሚያቋርጥ contract; provided, however, that the contract
አይሆንም፤ ሆኖም:- of employment shall interrupt the obligation of:

ሀ) ሠራተኛው የመሥራት ግዴታ a) The worker to perform the work;


የለበትም፤

ለ) በዚህ አዋጅ ወይም በኅብረት b) The employer to pay wages, other benefits
ስምምነት በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ and allowances unless otherwise provided
for by this Proclamation or by a collective
በስተቀር አሠሪው ደመወዝ፣ ሌሎች
agreement.
ጥቅማ ጥቅሞች እና አበል
የመክፈል ግዴታ አይኖርበትም፡፡
18. Grounds for Suspension
፲፰. የማገድ ምክንያቶች

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት ለማገድ the following shall be valid grounds for the
suspension in accordance with Article 17of this
በቂ ምክንያት የሚሆኑት የሚከተሉት
proclamation:
ናቸው:-

፩/ በሠራተኛው ጥያቄ ያለክፍያ በአሠሪው 1/ leave without pay granted by the employer
upon request by the worker;
የሚሰጥ ፈቃድ፤
፪/ ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር ወይም 2/ leave of absence for the purpose of holding
ሕዝባዊ አገልግሎት ለመስጠት office in trade unions or other social services;
በሚመረጥበት ጊዜ ለዚሁ ዓላማ ፈቃድ
ሲወስድ፤

፫/ ሠራተኛው ከ፴ ቀን ለማይበልጥ ጊዜ 3/detention for a period not exceeding 30 days;


ሲታሰር እና የሠራተኛው መታሰር በ፲ provided, however, that the employer is
ቀን ውስጥ ለአሠሪው ሲነገረው ወይም notified within 10 days or is supposed to
ይህንኑ አሠሪው ማወቅ ሲገባው፤ know of the detention;

፬/ ብሔራዊ ጥሪ፤ 4/ national call;


፭/ ከ፲ ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ 5/ full or partial suspension, due to force
የድርጅቱን ሥራ በሙሉም ሆነ በከፊል majeure, of the activities of the employer for
የሚያቋርጥ ከአቅም በላይ የሆነ ምክንያት፤ a period of not less than 10 consecutive days;
፮/ የአሠሪው ጥፋት ባልሆነ ምክንያት ከ፲ 6/ financial problems, not attributable to the
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የድርጅቱን fault of the employer, that requires the
ሥራ የሚያቋርጥ ያልታሰበ የገንዘብ ችግር፡፡ suspension of the activities of the employer
for not less than 10 consecutive days.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11705

፲፱. የማስታወቅ ግዴታ 19. Duty to Inform

በአንቀጽ ፲፰ (፭) ወይም (፮) በተመለከተው in order to suspend rights and obligations
ምክንያት ከሥራ ውል የሚመነጩ መብትና arising from contract of employment are
suspended in accordance with Article 18 (5) or
ግዴታዎች ለማገድ አሠሪው ለእገዳው
(6) ab o ve the employer shall inform the
ምክንያት የሆነው ሁኔታ ባጋጠመው በ፫ የሥራ
Ministry or the competent authority in writing
ቀናት ውስጥ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
with in three working days of the occurrence of
ባለስልጣን በጽሑፍ ማስታወቅ አለበት፤
the ground for suspension.
፳. በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን 20. Decisions of the Ministry or the Appropriate
የሚሰጥ ውሣኔ Authority

፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 1/ the Ministry or the Appropriate authority


shall determine the existence of a good cause
ባለስልጣን በአንቀጽ ፲፱ የተጠቀሰው
for suspension with in three working days
የጽሑፍ ማስታወቂያ በደረሰው በሦስት
upon receipt of the written notice
የሥራ ቀናት ውስጥ ለእገዳው በቂ pursuant to Article 19 above. Where the
ምክንያት ስለመኖሩ ይወስናል፡፡ ሆኖም Ministry or the appropriate authority does not
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን notify its decision within three days, the
በሦስት የሥራ ቀናት ውስጥ ውሳኔውን organization shall be deemed allowed to
ካላሳወቀ እግዱን እንደፈቀደ ይቆጠራል፤ suspend.

፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 2/ where the Ministry or the appropriate
ለእገዳው በቂ ምክንያት የሌለ መሆኑን authority finds that there is no good cause for
ከወሰነ ሥራውን እንዲጀመርና ታግዶ suspension it shall order the resumption of
the work and payment for the days on which
ለነበረበትም ጊዜ ክፍያ እንዲደረግ ያዛል፤
workers were suspended
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም (፪) 3/ the party who is aggrieved by the decision in
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ባለው accordance with Sub-Articles (1) or (2) of
ባለስልጣን በተሰጠ ውሣኔ ቅር የተሰኘ ወገን this Article may, within five working days,
ውሣኔው በተሰጠ በአምስት የሥራ ቀናት appeal to the competent labour court.
ውስጥ ሥልጣን ላለው የሥራ ክርክር ሰሚ
ፍርድ ቤት ይግባኝ ማቅረብ ይችላል፡፡

፳፩. ለእገዳ ምክንያት መኖሩን የማረጋገጥ ወይም 21. Effect of Confirmation or Authorization of
የማጽደቅ ውጤት Suspension

፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 1/ where the Ministry or the appropriate


ባለስልጣን ለእገዳ ምክንያት መኖሩን authority confirms or proves the existence of
ሲያረጋግጥ ወይም ሲያጸድቅ የእገዳውን good causes for suspension, it shall fix the
ጊዜ ይወስናል፡፡ ሆኖም የተባለው የእገዳ duration of the suspension; provided,
ጊዜ ከ፺ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡ however, that duration of the suspension
shall not exceed 90 days.
፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)
2/ where the competent authority or the
በተመለከተው የጊዜ ገደብ ሥራውን
appropriate authority is convinced that the
እንደገና ለመቀጠል የማይችል መሆኑን employer cannot resume its activities with in
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን the period set under Sub-Article (1) of this
ካመነ ሠራተኛው የቅጥር ውሉ ተቋርጦ Article, the contract of employment shall be
በአንቀጽ ፴፱ እና ፵፬ የተመለከቱትን put to an end and worker shall be entitled to
ጥቅሞች የማግኘት መብት አለው፡፡ the benefits specified under Articles 39 and
44 of this Proclamation.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11706

፳፪. የእገዳ ጊዜ ማብቃት የሚያስከትለው ውጤት 22. Effects of Expiry of the Period of Suspension

ሠራተኛው የእገዳ ጊዜ ካበቃ በኋላ the worker shall report for work on the working
በሚቀጥለው የሥራ ቀን በሥራው ላይ day following the date of expiry of suspension;
መገኘት አለበት፡፡ አሠሪውም ለሥራ and the employer shall reinstate the worker, who
የሚቀርበውን ሠራተኛ ከሙያው ጋር so reports for work, in a relevant position to his
አግባብነት ባለው የሥራ መደብ ላይ ቀድሞ profession without adversely affecting his job
ሲከፈለው የነበረውን ደመወዙን በመጠበቅ position and wage.
ወደ ሥራው መመለስ አለበት፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት
TERMINATION OF EMPLOYMET RELATIONS
የሥራ ግንኙነት ስለማቋረጥ
23. General
፳፫. ጠቅላላ
፩/ የሥራ ውል የሚቋረጠው በአሠሪው 1/ a contract of employment shall only be
ወይም በሠራተኛው አነሳሽነት ወይም terminated upon initiation by the employer or
በሕግ በተደነገገው መሠረት ወይም worker and in accordance with the provisions
በኅብረት ስምምነት ወይም በተዋዋይ of the law or a collective agreement or by the
agreement of the parties.
ወገኖች በሚደረግ ስምምነት ይሆናል፡፡

፪/ የአንድ ድርጅት ከሌላው ጋር መቀላቀል 2/ the amalgamation, division or transfer of


ወይም መከፋፈል ወይም የባለቤትነት ownership of an undertaking shall not have the
መብት ወደ ሌላ መተላለፍ የሥራ effect of terminating a contract of
ውልን የማቋረጥ ውጤት አይኖረውም፡፡ employment.

SECTION ONE
ዘርፍ አንድ
TERMINATION OF CONTRACT OF
የሥራ ውልን በሕግ ወይም በስምምነት
EMPLOYMENT BY THE OPERATIONS
መሠረት ስለማቋረጥ OF THE LAW OR BY AGREEMENT
፳፬. በሕግ በተደነገገው መሠረት የሥራ ውልን 24 Termination of contract of Employment by the
ስለማቋረጥ Operations of the Law

የሥራ ውል ከዚህ በታች በተመለከቱት a contract of employment shall terminate on the


ምክንያቶች ይቋረጣል፤ following grounds:
፩/ ለተወሰነ ሥራ የተደረገ የሥራ ውል 1/ on the completion of the work where the contract
በውሉ የተጠቀሰው ሥራ ሲያልቅ፤ of employment is for a specified work;

፪/ ሠራተኛው ሲሞት፤ 2/ up on the death of the worker;

፫/ ሠራተኛው አግባብ ባለው ሕግ 3/ up on the retirement of the worker in


accordance with the relevant law;
መሠረት በጡረታ ሲገለል፤

፬/ በመክሰር ወይም በሌላ ምክንያት 4/ when the undertaking ceases operation


ድርጅቱ ለዘለቄታው ሲዘጋ፤ permanently due to bankruptcy or for any
other cause;
፭/ ከፊል ወይም ሙሉ ዘላቂ የአካል 5/ when the worker is unable to work due to
ጉዳት በመድረሱ ምክንያት ሠራተኛው partial or total permanent in capacity.
ለመሥራት አለመቻሉ ሲረጋገጥ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11707

፳፭. የሥራ ውልን በስምምነት ስለማቋረጥ 25. Termination of Contract of Employment by


Agreement
፩) ተዋዋይ ወገኖች የሥራ ውላቸውን 1/ the parties may terminate their contract of
በስምምነት ማቋረጥ ይችላሉ፡፡ ሆኖም employment by agreement; provided,
ሠራተኛው በሕግ የተሰጠውን መብቱን however, that waiver by the worker of
ለመተው የሚያደርገው ስምምነት የሕግ any of his right under the law shall have
no legal effect.
ውጤት አይኖረውም፡፡

፪) የሥራ ውል በስምምነት መቋረጥ 2/ termination of employment by agreement


የሚጸናውና በሠራተኛውም ላይ አስገዳጅ shall be effective and binding on the
የሚሆነው የተደረገው ስምምነት በጽሑፍ worker only where it is made in writing.
ሲሆን ነው፡፡

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ውልን በተዋዋይ ወገኖች አነሳሽነት TERMINATION OF CONTRACT OF
ስለማቋረጥ EMPLOYMENT UPON THE INITIATION
OF THE PARTIES

ንዑስ ዘርፍ አንድ SUB-SECTION ONE


በአሠሪ አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል TERMINATION OF CONTRACT OF
ማቋረጥ EMPLOYEMENT BY THE EMPLOYER
፳፮. ጠቅላላ 26 General

፩/ የሥራ ውል ከሠራተኛው ጠባይ ወይም 1/ A contract of employment may only be


የሠራተኛው የመሥራት ችሎታን terminated where there are grounds attributed
ከሚመለከቱ ግልጽ ሁኔታዎች ወይም to the worker’s conduct or with objective
circumstances a rising from his ability to do
ከድርጅቱ ድርጅታዊ አቋም ወይም
his work or the organizational or operational
የሥራ እንቅስቃሴ ጋር ግንኙነት ባላቸው
requirements of the undertaking.
ምክንያቶች ብቻ ሊቋረጥ ይችላል፡፡

፪/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ለማቋረጥ 2/ The following shall not be deemed to


ተገቢ ምክንያቶች ሆነው ሊቆጠሩ constitute legitimate grounds for the
አይችሉም:- termination of a contract of employment:
ሀ) ሠራተኛው በሠራተኞች ማኅበር አባል a) Member ship of the worker in a trade
መሆኑ ወይም በማኅበሩ ሕጋዊ ተግባሮች union or his participation in its lawful
ተካፋይ መሆኑ፤ activities;
ለ) ሠራተኛው የሠራተኞች ተጠሪ ሆኖ b) Seeking or holding office as workers’
ለመሥራት መፈለጉ ወይም መሥራቱ፤ representative;

ሐ) ሠራተኛው በአሠሪው ላይ ቅሬታ c) Submission of grievance by the worker


ማቅረቡ ወይም በፍርድ ቤት በቀረበ ክስ
against the employer or his participation
in judicial or other proceedings;
ወይም በሌላ ሰው ክስ ተካፋይ መሆኑ፤
መ) የሠራተኛው ብሔር፣ ፆታ፣ ሐይማኖት፣ d) The worker’s Nation, Sex, Religion,
የፖለቲካ አመለካከት፣ የጋብቻ ሁኔታ፣ Political outlook, Marital status, Race,
ዘር፣ ቀለም፣ የቤተሰብ ኃላፊነት፣ የዘር Color, Family responsibility, Pregnancy፣
ሐረግ፣ እርግዝና፣ አካል ጉዳተኝነት፣ Disablement or Social status.
ወይም ማኅበራዊ አቋም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11708

፳፯. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 27. Termination of Contract of Employment


without Prior Notice
፩/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን 1/ Unless otherwise determined by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር የሥራ ውልን agreement, a contract of employment shall
ያለማስጠንቀቂያ ማቋረጥ የሚቻለው be terminated without prior notice only on
በሚከተሉት ምክንያቶች ብቻ ነው:- the following grounds :

ሀ) ሠራተኛው የሥራ ሰዓት ለማክበር a) Unless the reason for being late is justified
የማይችልባቸው ሁኔታዎች ተብለው by the collective agreement, work rule or
በኅብረት ስምምነት በሥራ ደንብ ወይም contract of employment, being late for duty
በሥራ ውሉ ከተዘረዘሩት ምክንያቶች eight times in six months period while
ውጭ የጽሁፍ ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው being warned in writing of such a problem;
በስድስት ወር ውስጥ በጠቅላላው
ለስምንት ጊዜ የስራ ሰዓት አለማክበር፤
b) Absence from duty for a total five days in
ለ) በዚህ አዋጅ ከተመለከቱ እረፍቶች
six months period while being warned in
እና ልዩ ልዩ ፈቃዶች ውጭ የጽሁፍ
writing of such a problem; and where the
ማስጠንቀቂያ እየተሰጠው በስድስት
absence cannot be classified in any of the
ወር ውስጥ ለአምስት ቀናት ከስራ leaves provided under the Proclamation;
መቅረት፤

ሐ) በሥራው ላይ የማታለል ተግባር c) Deceitful or fraudulent conduct in carrying


መፈፀም፤ out his duties;

መ) የራሱን ወይም የሌላ ሰው d) Misappropriation of the property or fund of


ብልጽግናን በመሻት በማንኛውም the employer with intent to procure for
የአሠሪው ንብረት ወይም ገንዘብ himself or to a third person unlawful
enrichment;
አለአግባብ መጠቀም፤
e) Performance result of a worker,
ሠ) ሠራተኛው ሥራውን ለመሥራት ችሎታ
despite his potential, is persistently below
እያለው የሥራ ውጤቱ ባለማቋረጥ
the qualities and quantities stipulated in
በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ
the collective agreement or determined by
ደንቡ ወይም በሁለቱ ወገኖች
the agreement of the parties;
መግባባት ከተወሰነው የምርት ጥራትና
መጠን በታች ሲሆን፤
f) Being responsible for brawls or quarrels
ረ) እንደጥፋቱ ክብደት በሥራው ቦታ
at work, having regard to the gravity of
አምባጓሮ ወይም ጠብ አጫሪነት
the case;
ተጠያቂ መሆን፤
g) Conviction for an offence where such
ሰ) በወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ መገኘትና conviction renders him incompatible for
በጥፋቱም ምክንያት ለያዘው ሥራ the post which he holds;
ብቁ ሆኖ አለመገኘት፤
h) Being responsible for causing damage
ሸ) በአሠሪው ንብረት ወይም ከድርጅቱ
intentionally or through gross negligence to any
ሥራ ጋር በቀጥታ ግንኙነት ባለው property of the employer or to another property
ማናቸውም ንብረት ላይ ሆነ ብሎ which is directly connected with the work of the
ወይም በከባድ ቸልተኝነት ጉዳት Undertaking;
ማድረስ፤

ቀ) በአንቀጽ ፲፬ (፪) የተመለከቱትን ሕገወጥ i) Commission of any of the prohibited acts


ድርጊቶች መፈፀም፤ under Article 14 (2) of this Proclamation;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11709

በ) በሠራተኛው ላይ ከሰላሳ ቀናት j) Absence from work due to a court


ለሚበልጥ ጊዜ የእሥራት ፍርድ sentence passed against the worker for
ተወስኖበት ከሥራ ሲቀር፤ more than thrity days;

ተ) ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውል k) Commission of other violations stipulated


ለማቋረጥ ያስችላሉ ተብለው in a collective agreement as grounds for
በኅብረት ስምምነት የተወሰኑ ሌሎች terminating contract of employment
ጥፋቶችን መፈፀም፡፡ without notice.

፪/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 2/ Where an employer terminates a contract of


የሥራ ውል በሚያቋርጥበት ጊዜ የሥራ employment in accordance with this Article, he
ውሉ የሚያቋረጥበትን ምክንያትና ቀን shall give written s t a t e m e n t specifying the
reasons for and the date of termination.
በመጥቀስ ለሠራተኛው በጹሑፍ መግለፅ
አለበት፡፡

፫/ አንድ አሠሪ በዚህ አንቀጽ መሰረት 3/ The right of an employer to terminate contract
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት of employment in accordance with this
Article, shall lapse after thrity working days
ውሉ የሚቋረጥበት ምክንያት መኖሩን
from the date the employer knew the
ካወቀ ከሰላሳ የሥራ ቀናት በኋላ በይርጋ
existence of a ground for the termination.
ይታገዳል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ መሰረት የሠራተኛው 4/ The grounds for suspension of a worker from
duty before terminating the contract of
የሥራ ውል እንዲቋረጥ ከመደረጉ በፊት
employment of the worker in accordance
ሠራተኛውን ከሥራ አግዶ ማቆየት
with this Article may be determined by
ስለሚቻልበት ሁኔታ በኅብረት ስምምነት
collective agreement; provided, however, that
ሊወሰን ይችላል፡፡ ሆኖም የዕገዳው ጊዜ the duration of such suspension shall not
ከሰላሳ የሥራ ቀናት መብለጥ የለበትም፡፡ exceed 30 working days.

፳፰. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 28. Termination of contract of Employment with


Prior Notice

፩/ የሠራተኛው የሥራ ችሎታ ማጣት 1/ The following grounds relating to the loss of
capacity of, and situations affecting, the
ወይም ሁኔታን በሚመለከት የሚከተሉት
worker shall constitute good cause for
ምክንያቶች ማስጠንቀቂያ በመስጠት
terminating a contract of employment with
የሥራ ውል ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
prior notice:
a) The worker's manifest loss of capacity to
ሀ) ሠራተኛው የተመደበበትን ሥራ
perform the work to which he has been
ለማከናወን ችሎታው ቀንሶ ሲገኝ ወይም
assigned; and his lack of skill to continue
የሥራ ችሎታውን ለማሻሻል አሠሪው
his work as a result of his refusal or
ያዘጋጀለትን የስልጠና ዕድል
inability to make use of an opportunity of
ባለመቀበሉ ምክንያት ሲሰራ የቆየውን
training arranged by the employer to
ሥራ ለመቀጠል የሥራ ችሎታ የሌለው
upgrade his skill or after having been
ሆኖ ሲገኝ ወይም ስልጠና ከተሰጠው
trained, his inability to acquire the
በኋላ አስፈላጊውን አዲስ የሥራ ችሎታ
necessary skill;
ለመቅሰም የማይችል ሲሆን፤

ለ) ሠራተኛው በጤንነት መታወክ ወይም b) The worker is, for reasons of health or
በአካል ጉዳት ምክንያት በሥራ ውሉ disability, permanently unable to carry
የተጣለበትን ግዴታ ለመፈጸም out his obligation under the contract
ለዘለቄታው የማይችል ሆኖ ሲገኝ፤ of employment;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11710

ሐ) ድርጅቱ ወደሌላ ቦታ ሲዛወር c) The worker's unwillingness to move to a


ሠራተኛው ወደአዲሱ ቦታ ተዛውሮ locality where the undertaking relocates;
ለመሥራት ፈቃደኛ ሳይሆን ሲቀር፤

መ) ሠራተኛው የያዘው የሥራ መደብ d) The post of the worker is cancelled for good
በበቂ ምክንያት ሲሰረዝና ሠራተኛውን cause and the worker cannot be transferred
ወደሌላ ሥራ ማዛወር የማይቻል to another job position.
ሆኖ ሲገኝ፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩)(ሀ) 2/ Any loss of capacity of work referred to in Sub-
የተመለከተው ማንኛውም የሥራ ችሎታ Article (1) (a) of this Article shall, unless
ማጣት በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን otherwise provided by a collective
ካልተወሰነ በስተቀር በየወቅቱ በሚደረግ agreement, be verified by a periodical job
performance evaluation.
የሥራ አፈጻጸም ምዘና ውጤት መረጋገጥ
አለበት፡፡

፫/ የድርጅቱን ድርጅታዊ አቋም ወይም 3/ The following grounds attributable to the


የሥራ እንቅስቃሴ በሚመለከት የሚከተሉት organizational or operational requirements
ምክንያቶች የሥራ ውልን በማስጠንቀቂያ of an undertaking shall constitute good
causes for the termination of a contract of
ለማቋረጥ በቂ ይሆናሉ:-
employment with prior notice:

ሀ) ሠራተኞች የተሰማሩባቸው ሥራዎች a) Any event which entails direct and


በከፊልም ሆነ በሙሉ በቀጥታና permanent cessation of the worker's
activities in part or in whole resulting in
ለዘለቄታው የሚያስቆም የሥራ ውል
the necessity of a terminating a contract of
መቋረጥ የሚያስከትል ሁኔታ ሲከሰት፤
employment;
ለ) አንቀጽ ፲፰ (፭) እና (፮) እንደተጠበቀ b) Without prejudice to the provisions of
ሆኖ አሠሪው በሚያመርታቸው ምርቶች Article 18 (5) and (6) demand fall for the
ወይም በሚሰጣቸው አገልግሎቶች products or services of the employer
ተፈላጊነት መቀነስ ምክንያት የድርጅቱ resulting in the reduction of the volume
የሥራ እንቅስቃሴ በመቀዝቀዙ ወይም of the work or profit of the undertaking
ትርፍ እየቀነሰ በመሄዱ የሥራ ውል and thereby requiring termination of a
ማቋረጥ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ፤ contract of employment;
ሐ) የድርጅቱን ምርታማነት ለማሳደግ c) A decision to alter work methods or introduce
new technology with a view to raise
የአሠራር ዘዴዎችን ለመለወጥ
productivity resulting in termination of a
ወይም በአዲስ ቴክኖሎጂ ለመጠቀም
contract of employment.
ሲባል የሚደረግ የሥራ ውል መቋረጥ
የሚያስከትል ውሣኔ፡፡

፬/ የስራ መደቡ መሠረዝ በአንቀጽ ፳፱ (፩) 4/ Where the cancellation of a job position affects
መሠረት የሠራተኞችን ቅነሳ የሚያስከትል a workforce in accordance with Article 29 (1)
ሆኖ ሲገኝ የሥራ ውሉ የሚቋረጠው of this Proclamation, the termination shall
በአንቀጽ ፳፱ (፫) መሠረት ይሆናል፡፡ be undertaken in compliance with the
requirements laid down in accordace with
Article 29 (3).
፳፱. የሠራተኞች ቅነሳ 29. Reduction of Workforce
፩/ በዚህ አዋጅ “የሠራተኞች ቅነሳ” ማለት 1/ In this Proclamation “reduction of workforce”
በአንቀጽ ፳፰ (፫) በተጠቀሱት ምክንያቶች means termination of workforce of an undertaking
ቁጥራቸው ከድርጅቱ ሠራተኞች ቢያንስ for any of the reasons provided for by Article 28
(3) of this Proclamation affecting a number of
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯፻፲፩ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11711

ከመቶ አሥር የሚያህለውን ወይም workers representing at least ten percent of the
የሠራተኞች ቁጥር ከሀያ እስከ ሀምሳ number of workers employed or, in the case where
the number of workers employed in an
በሆነበት ድርጅት ቢያንስ አምስት
undertaking is between twenty and fifty,
ሠራተኞችን የሚመለከት ከአሥር
termination of at least five employees over a
ተከታታይ ቀናት ላላነሰ ጊዜ የሚቆይ continuous period of not less than ten days.
የሥራ ውል መቋረጥ ነው፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The expression “number of workers” referred
የተጠቀሰው “የሠራተኞች ቁጥር” ማለት to in Sub-Article (1) of this Article means
the average number of the workers
ሠራተኞች ለመቀነስ አሠሪው እርምጃ employed by an employer concerned within
ከወሰደበት ቀን በፊት ባለው ፲፪ ወራት the twelve months preceding the date when
ውስጥ በአሠሪው ተቀጥረው ይሠሩ the employer took measures of reduction of
የነበሩ ሠራተኞች አማካይ ቁጥር ነው፡፡ workers.

፫) በአንቀጽ ፳፰ (፫) መሠረት የሠራተኞች 3/ Whenever a reduction of workforce takes


place in accordance with Article 28 (3) of this
ቅነሳ ሲደረግ አሠሪው ከሠራተኞች
Proclamation, the employer shall conduct
ማኅበር ወይም ተወካይ ጋር በመመካከር
consultation with a Trade Union or workers’
የሥራ ችሎታ ያላቸውና ከፍተኛ የምርት
representatives in order to retain workers
ውጤት የሚያሳዩ ሠራተኞች በሥራቸው having skills and higher rate of productivity
ላይ እንዲቆዩ ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡ in their posts. In case of comparable skill and
ተመሳሳይ የሥራ ችሎታ ያላቸውና rate of productivity, the workers to be
ተመሳሳይ የምርት ውጤት የሚያመርቱ affected first by the reduction shall be in the
ሠራተኞች ሲኖሩ ቅነሳው በመጀመሪያ following order:
ደረጃ የሚመለከታቸው ሠራተኞች
በሚከተለው ቅደም ተከተል መሠረት
ይሆናሉ:-

ሀ) በድርጅቱ ለአጭር ጊዜ ያገለገሉ a) Those having the shortest length of service


ሠራተኞች፤ in the Undertaking;

ለ) አነስተኛ ቁጥር ያላቸው ጥገኞች b) Those having fewer dependents;


ያሏቸው ሠራተኞች፤
ሐ) በዚህ ንዑስ አንቀጽ ከፊደል ተራ (መ) c) The redduction shall affected first workers
እስከ (ሰ) ከተዘረዘሩት የሠራተኛ except those that are listed under (d) up to
ክፍሎች ውጭ የሆኑ ሠራተኞች ቅነሳው (e) of this Sub-Article;
በመጀመሪያ ደረጃ የሚመለከታቸው
ይሆናል፤
d) Those employees with disability;
መ) አካል ጉዳተኛ የሆኑ ሠራተኞች፤
e) Those who sustained employment injury
ሠ) በድርጅቱ ሳሉ በሥራ ምክንያት
in the Undertaking;
ጉዳት የደረሰባቸው ሠራተኞች፤
f) Workers’ representatives; and
ረ) የሠራተኞች ተጠሪዎች፤
g) Expectant mothers and mothers within
ሰ) ነፍሰጡር ሠራተኞች ወይም ከወለዱ four months post-natal.
እስከ ፬ ወር ድረስ የሆናቸው ሴት
ሠራተኞች፡፡
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯፻፲፪ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11712

፴. ልዩ ሁኔታ 30. Exceptions

፩/ ቅነሳው የሚመለከታቸው ሠራተኞች 1/ The procedure laid down in this Proclamation


የተቀጠሩበት ሥራ ከማለቁ በፊት ካልሆነ shall not apply to the reduction of workers
due to normal decrease in the volume of a
በቀር የኮንስትራክሽን ሥራው በተከታታይ construction work as a result of its successive
እያለቀ ሲሄድ የሥራው መጠን በመቀነሱ completion unless the reduction affects
ምክንያት ተቀጥረው በሚሰሩ ሠራተኞች workers employed for parts of the work
ላይ ቅነሳ ሲደረግ አሠሪው በዚህ አዋጅ before the work for which they are employed
is completed.
የተመለከቱትን የሠራተኞች ቅነሳ ሥነ
ሥርዓት መከተል አይኖርበትም፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ For the purpose of Sub-Article (1) of this
Article, “construction work” includes the
“የኮንስትራክሽን ሥራ” ማለት ሕንጻ፣
construction, renovation, upgrading,
መንገድ፣ የባቡር ሐዲድ፣ የባሕር ወደብ፣ maintenance and repair of a buildings, roads,
የውሃ ግድብ፣ ድልድይ፣ የመሣሪያ ተከላና rail-way lines, dams and bridges, installation
ሌላም ተመሳሳይ ሥራ የመሥራት of machinery and similar works.
የመለወጥ፣ የማስፋፋት፣ የማደስና
የመጠገን ሥራን ይጨምራል፡፡

ንዑስ ዘርፍ ሁለት SUB-SECTION TWO


በሠራተኛው አነሳሽነት የሚደረግ የሥራ ውል TERMINATION OF CONTRACT OF
ማቋረጥ EMPLOYEMENT BY THE WORKER
፴፩. በማስጠንቀቂያ የሥራ ውል ስለማቋረጥ 31. Termination of Contract of Employment with
Prior Notice
በአንቀጽ ፴፪ ከተመለከቱት ውጭ የሙከራ Without prejudice to Article 32 of this
ጊዜውን የጨረሰ ማንኛውም ሠራተኛ ለአሠሪው Proclamation, any worker who has completed his
በቅድሚያ የሠላሳ ቀናት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ probation period may, by giving thirty days
በመስጠት በማናቸውም ምክንያት የሥራ ውሉን p r i o r notice to the employer, terminate his
ማቋረጥ ይችላል፡፡ contract of employment.

፴፪. ያለማስጠንቀቂያ የሥራ ውልን ስለማቋረጥ 32. Termination of Contract of Employment


without prior notice
፩/ የሚከተሉት የሥራ ውልን ያለ ማስጠንቀቂያ 1/ The following shall be good causes to
ለማቋረጥ በቂ ምክንያቶች ይሆናሉ:- terminate a contract of employment without
prior notice:
ሀ) አሠሪው ወይም የሥራ መሪው a) Where the employer has committed any act
የሠራተኛውን ሰብአዊ ክብርና contrary to human dignity and morals or
ሞራል የሚነካ ወይም በወንጀል ሕጉ other acts punishable under the Criminal
መሠረት የሚያስቀጣ ሌላ አድራጎት Law against the worker;
የፈጸመበት እንደሆነ፤

ለ) ሠራተኛው በአሠሪው ወይም በሥራ b) Where the workers has been a victim of
መሪው ወሲባዊ ትንኮሳ ወይም ጥቃት sexual harassment or sexual violence by
the employer or a managerial employee;
የተፈጸመበት እንደሆነ፤

ሐ) ለሠራተኛው ደኅንነት ወይም ጤንነት c) In the case of imminent danger threatening


የሚያሰጋና ሊደርስ የተቃረበ አደጋ the worker’s safety or health, where the
employer, having been made aware of such
መኖሩን አሠሪው እያወቀ ወይም
danger, failed to act within the time limit
አደጋውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ
in accordance with the early warning given
እርምጃዎችን እንዲወስድ ኃላፊነት
by the competent authority or appropriate
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11713

በተሰጠው ባለሥልጣን ቀደም ሲል trade union or the worker himself to avert


በተሰጠው ትዕዛዝ ወይም አግባብ the danger;
ያለው የሠራተኞች ማኅበር ወይም
ሠራተኛው ራሱ አስቀድሞ በሰጠው
ማስጠንቀቂያ መሠረት በተወሰነው
የጊዜ ገደብ ውስጥ እርምጃዎችን
ያልወሰደ እንደሆነ፤
መ) በዚህ አዋጅ በኅብረት ስምምነት d) Where the employer has repeatedly failed
ወይም በሥራ ደንብ ወይም አግባብ to fulfill his basic obligations towards the
ባላቸው ሌሎች ሕጎች በተወሰነው worker as prescribed under this
Proclamation, collective agreement, work
መሠረት አሠሪው ለሠራተኛው
rules or other relevant laws.
መፈጸም ያለበትን ግዴታዎች
በመደጋገም ያልፈጸመ እንደሆነ፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where a worker terminates his contract of
employment for reasons referred to under
በተጠቀሱት ምክንያቶች የሥራ ውሉን
sub-article (1) of this Article, he shall inform
የሚያቋርጥ ሠራተኛ ውሉ የሚቋረጥበትን the employer in writing the reasons for
ምክንያትና ቀን በጽሑፍ ለአሠሪው termination and the date on which the
ማስታወቅ አለበት፡፡ termination is to take effect.

፴፫. የይርጋ ጊዜ 33. Period of Limitation

አንድ ሠራተኛ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት A worker's right to terminate his contract of
የሥራ ውሉን ለማቋረጥ ያለው መብት employment in accordance with Article 32 (1) of
this Proclamation shall expire after fifteen
ድርጊቱ ከተፈጸመ ወይም ሁኔታው
working days from the date on which the act
ከተወገደ ከአሥራ አምስት የሥራ ቀናት
occurred or ceased to exist.
በኋላ በይርጋ ይታገዳል፡፡

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE


የሥራ ውል መቋረጥን የሚመለከቱ የወል COMMON PROVISIONS WITH RESPECT TO
ድንጋጌዎች TERMINATION OF CONTRACT OF EMPLOYMENT

ዘርፍ አንድ SECTION ONE


የሥራ ውል ከመቋረጡ በፊት ስለሚሰጥ NOTICE TO TERMINATE A CONTRACT
ማስጠንቀቂያ OF EMPLOYMENT

፴፬. ማስጠንቀቂያ የመስጠት ሥነ ሥርዓት 34. Procedure for Giving Notice


፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት በማንኛውም ወገን 1/ Notice of termination required under the
የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ በጽሑፍ መሆን provisions of this Proclamation shall be in
አለበት፡፡ ማስጠንቀቂያውም ውሉ writing. The notice shall specify the reasons
for the termination of the contract and the
የሚቋረጥበትን ምክንያት እና ቀን date on which the termination shall take
መግለጽ አለበት፡፡ effect.
፪/በአሠሪው ወይም በወኪሉ የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 2/ Notice of termination by the employer shall
ለሠራተኛው በእጁ መሰጠት አለበት፡፡ be delivered to the worker in person. Where it
ሠራተኛውን ማግኘት የማይቻል ከሆነ ወይም is not possible to find the worker or he
refuses to receive the notice, it shall be
ማስጠንቀቂያውን ለመቀበል ፈቃደኛ ካልሆነ
affixed on the notice board in the work place
ግን ማስጠንቀቂያው ሠራተኛው በሚገኝበት of the worker for 10 consecutive days.
የሥራ ቦታ ለ፲ ተከታታይ ቀናት ግልጽ
በሆነ የማስታወቂያ ሰሌዳ ላይ መለጠፍ
ይኖርበታል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11714

፫/ በሠራተኛው የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 3/ Notice of termination by the worker shall be


ለአሠሪው ወይም ለአሠሪው ወኪል handed over to the employer or its
representative or delivered to its registry
መስጠት ወይም ለድርጅቱ መዝገብ ቤት office.
ገቢ መደረግ አለበት፡፡

፬/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፯ መሠረት የሥራ 4/ Notice of termination issued to a worker by


an employer during the time in which the
ውሉ በታገደበት ጊዜ በአሠሪው
contract of employment is suspended as per
ለሠራተኛ የሚሰጥ ማስጠንቀቂያ ውድቅ Article 17 of this Proclamation shall be null
ይሆናል፡፡ and void.

፴፭. የማስጠንቀቂያ ጊዜ 35. Period of Notice

፩/ በአሠሪው የሚሰጠው የማስጠንቀቂያ ጊዜ 1 / T he period of notice given by the employer


shall be as follows:
እንደሚከተለው ይሆናል፤

ሀ) የሙከራ ጊዜውን የጨረሰና እስከ a) One month, in the case of a worker who
has completed his probation and has a
አንድ ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን
period of service not exceeding one year;
በሚመለከት ረገድ አንድ ወር፤
ለ) ከአንድ ዓመት በላይ እስከ ዘጠኝ b) Two months, in the case of a worker who
ዓመት ያገለገለ ሠራተኛን በሚመለከት has a period of service above one year and
ረገድ ሁለት ወር፤ not exceeding nine years;
c) Three months, in the case of a worker
ሐ) ከዘጠኝ ዓመት በላይ ያገለገለ
who has a period of service of more than
ሠራተኛን በሚመለከት ረገድ ሦስት ወር፤
nine years;
መ) የሙከራ ጊዜውን ጨርሶ በቅነሳ ምክንያት d) Two months, in the case of a worker
የሥራ ውሉ የሚቋረጥበት ሠራተኛን who has completed his probation and
በሚመለከት ረገድ ሁለት ወር፡፡ whose contract of employment is to be
terminated due to reduction of work force.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Notwithstanding the provisions of sub-article
የተመለከተው ቢኖርም ለተወሰነ ጊዜ (1) of this Article, the period of notice for a
ወይም ሥራ የተደረገ የሥራ contract of employment for a definite period
ውልን በሚመለከት የማስጠንቀቂያ or piece work shall be as agreed upon by the
parties to the contract.
ጊዜው ተዋዋይ ወገኖች በውሉ ላይ
በተስማሙት መሠረት ይሆናል፡፡
፫/ በዚህ አዋጅ የተወሰነው የማስጠንቀቂያ 3/ The period of notice fixed in this
ጊዜ የሚቆጠረው ማስጠንቀቂያው Proclamation shall run from the first working
day following the date on which notice is
ከተሰጠበት ቀን ቀጥሎ ካለው የሥራ
dully given.
ቀን ጀምሮ ይሆናል፡፡

፬/ ከሥራ ውል የሚመነጩ የተዋዋዮች 4/ The obligations of the parties arising from the
contract of employment shall remain intact
ወገኖች መብቶችና ግዴታዎች during the period of notice.
በማስጠንቀቂያው ጊዜ እንደጸኑ ይቆያሉ፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11715

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ውል ሲቋረጥ ደመወዝና ከደመወዝ ጋር PAYMENT OF WAGES AND OTHER
የተያያዙ ክፍያዎችን ስለመክፈል PAYMENTS ON TERMINATION OF
CONTRACT OF EMPLOYMENT
፴፮. የመክፈያ ጊዜ 36. Period of Payment
የሥራ ውል ሲቋረጥ የሠራተኛው ደመወዝና Where a contract of employment is terminated,
wages and other payments connected with the
ከውሉ መቋረጥ ጋር የተያያዙ ክፍያዎች ሁሉ
termination due to the worker shall be paid
በሰባት የሥራ ቀናት ውስጥ መከፈል
within seven working days from the date of
አለባቸው፡፡ የክፍያው ጊዜ ሊራዘም termination; provided, however, that the time of
የሚችለው ሠራተኛው ከአሠሪው የተረከበውን payment may be extended where the worker
ንብረት በማስረከብ ወይም የሚፈለግበትን delays, because of his own fault, to return
ማናቸውም ሂሣብ በማወራረድ ረገድ በራሱ property or any sum of money which he received
ጥፋት ያዘገየ እንደሆነ ነው፡፡ from or is due to the employer.

፴፯. ክርክር ስላስነሳ ክፍያ 37. Amount in Dispute


ሠራተኛው የጠየቀው ክፍያ አስመልክቶ In the event of a dispute as to the amount
አለመግባባት የተፈጠረ እንደሆነ አሠሪው claimed by the worker, the employer shall pay
በአንቀጽ ፴፮ ላይ በተሰጠው የጊዜ ገደብ the worker the admitted amount within the time
limit specified under Article 36 of this
ውስጥ ለሠራተኛው ያመነውን ያህል መክፈል
Proclamation.
ይኖርበታል፡፡
፴፰. ክፍያን ማዘግየት ስለሚያስከትለው ቅጣት 38. Effects of Delay

ከአሠሪው ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት Where an employer fails to pay the sum due to
ካልሆነ በስተቀር በአንቀጽ ፴፮ በተጠቀሰው the worker within the time limit specified under
የጊዜ ገደብ ውስጥ አሠሪው ለሠራተኛው Article 36 of this Proclamation, the labour
መክፈል የሚገባውን መጠን ያልከፈለ እንደሆነ division of a competent court may order a
ክፍያው ለዘገየበት ጊዜ አሠሪው ለሠራተኛው penalty payment of up to three months’ the
እስከ ሶስት ወር የሚደርስ ደመወዙን
worker’s wage except where the delay is due to
causes beyond the control of the employer.
እንዲከፍል ጉዳዩን ለማየት ሥልጣን ያለው
የሥራ ክርክር ችሎት ሊወስን ይችላል፡፡
ዘርፍ ሦስት SECTION THREE
ስለሥራ ስንብት ክፍያና ስለ ካሣ SEVERANCE PAY AND COMPENSATION

፴፱. ጠቅላላ 39. General

፩/ የሙከራ ጊዜውን የጨረሰ እና 1/ A worker who has completed his probation period
አግባብነት ባለው የጡረታ ህግ መሠረት and who is not eligible for pension shall have
the right to receive severance pay from the
የጡረታ አበል ለመቀበል ብቁ ካልሆነና:-
employer where:
ሀ) ድርጅቱ በመክሰሩ ወይም በሌላ a) His contract of employment is terminated
ምክንያት ለዘለቄታው በመዘጋቱ የሥራ because of permanent cessation of
ውሉ ሲቋረጥ፤ operation of the Undertaking due to
bankruptcy or for any other cause;
ለ) በሕግ ከተደነገገው ምክንያት ውጭ b) His contract of employment is terminated
በአሠሪው አነሳሽነት የሥራ ውሉ by the initiation of the employer in
ሲቋረጥ፤ violation of the law;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11716

ሐ) በዚህ አዋጅ በተመለከቱት ሁኔታዎች c) He is reduced as per the conditions


መሠረት ሠራተኛው ከሥራ ሲቀነስ፣ prescribed under this Proclamation;

መ) በአሠሪ ወይም በሥራ መሪ ወሲባዊ d) Where the worker resigned due to sexual
ጥቃት ወይም ትንኮሳ የተፈፀመበት harassment or sexual violence by the
እንደሆነ ወይም ድርጊቱ በሌላ ሠራተኛ employer or managerial employee; or
እንደተፈፀመ ሪፖርት ተደርጎለት where such act was committed by a co-
አሠሪው ተገቢውን እርምጃ ባለመውሰዱ worker and the incident was reported to
ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠ the employer but the latter failed to take
እንደሆነ፤ appropriate measure in due time;
ሠ) አሠሪው በሠራተኛው ላይ ሰብአዊ e) He has terminated his contract of
ክብሩንና ሞራሉን የሚነካ ወይም employment because of the employer’s
በወንጀል ሕጉ መሠረት የሚያስቀጣ maltreatment affecting his human
አድራጎት በመፈጸሙ የተነሣ ሠራተኛው dignity or morale or constituting a
የሥራ ውሉን ያቋረጠ እንደሆነ፤ criminal offence under the Criminal Code;

ረ) አሠሪው ለሠራተኛው ደኅንነት f) He has resigned due to failure of the


ወይም ጤንነት የሚያሰጋ አደጋ employer to take measures despite being
informed of a threat to his safety or
እንዳይደርስ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶት
health;
እርምጃ ባለመውሰዱ የተነሳ
ሠራተኛው የስራ ውሉን ሲያቆርጥ፤
ሰ) ሙሉ ወይም ዘላቂ የአካል ጉዳት g) His contract of employment is terminated
በመድረሱ ሠራተኛው ሥራ ለመሥራት because of his partial or total disability as
አለመቻሉ በሕክምና ተረጋግጦ የሥራ certified by medical board;
ውሉ ሲቋረጥ፤
h) Where he has given service to the employer
ሸ) ቢያንስ አምስት ዓመት በአሠሪው ዘንድ
for a minimum of five years’ service and his
የሥራ አገልግሎት ኖሮት በህመም contract of employment is terminated
ወይም በሞት የሥራ ውሉ ሲቋረጥ because of sickness or death or his contract
ወይም በሥራው ላይ የሚያስቆይ of employment is terminated on his own
ከሥልጠና ጋር የተያያዘ ለአሠሪው initiative provided that he has no contractual
የውል ግዴታ ሳይኖርበት ሥራውን obligation relating to training to render
በገዛ ፈቃዱ ሲለቅ፤ service to the employer;
i) His contract of employment is terminated
ቀ) በኤችአይቪ/በኤድስ ህመም ምክንያት
on his own initiative because of
በራሱ አነሳሽነት የሥራ ውሉን
HIV/AIDS.
ያቋረጠ እንደሆነ፤

ከአሠሪው የሥራ ስንብት ክፍያ የማግኘት


መብት አለው፡፡

፪/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ስንብት ክፍያ 2/ Where a worker dies before receiving
ከማግኘቱ በፊት ቢሞት የሥራ ስንብት severance pay, it shall be paid to his
ክፍያው በአንቀጽ ፩፻፲ (፪) ለተመለከቱት dependents’ referred to in Article 110(2)
ጥገኞቹ ይከፈላል፡፡ of this Proclamation.

፫/ ለሟቹ ጥገኞች የሚከፈለው የሥራ 3/ The allocation of severance pay to dependents


ስንብት ክፍያ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ of the deceased shall be effected in the same
፩፻፲ በሚከፈለው የካሣ አከፋፈል manner as in Article 110 of this
መሠረት የሚፈጸም ይሆናል፡፡ Proclamation.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11717

፵. የሥራ ስንብት ክፍያ መጠን 40. Amount of Severance Pay


በአንቀጽ ፴፱ የተጠቀሰው የሥራ ስንብት 1/ The severance pay referred to in Article 39 of
ክፍያ መጠን እንደሚከተለው ይሆናል:- this Proclamation shall:

፩/ ለመጀመሪያው የአንድ ዓመት አገልግሎት 2/ Be thirty times the average daily wages of the
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ last week of service for the first year of
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ service; and for the service of less than one
ከአንድ ዓመት በታች ያገለገለ ሠራተኛ ግን year, be calculated in proportion to the period
እንደአገልግሎት ጊዜው እየተተመነ ተመጣጣኝ of service.
ክፍያ ያገኛል፡፡
3/ In the case of a worker who has served for
፪/ ከአንድ ዓመት በላይ ያገለገለ ሠራተኛ በዚህ
more than a year, payment shall be increased
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) በተጠቀሰው ክፍያ
by one-third of the amount referred to in Sub-
ላይ ለእያንዳንዱ ተጨማሪ የአገልግሎት
Article (1) of this Article for every additional
ዓመት ከላይ የተጠቀሰው ክፍያ አንድ
year of service; provided, however, that the
ሦስተኛ እየታከለ ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም
total amount shall not exceed twelve months’
ጠቅላላው ክፍያ ከሠራተኛው የ፲፪ ወራት
wage of the worker.
ደመወዝ መብለጥ የለበትም፡፡

፫/ በአንቀጽ ፳፬ (፬) እና በአንቀጽ ፳፱ መሠረት 4/ Where a contract of employment is terminated


የሥራ ውል ሲቋረጥ በዚህ አንቀጽ ንዑስ in accordance with Article 24(4) and 29 of
this Proclamation, the worker shall be paid, in
አንቀጽ (፩) እና (፪) ከተመለከተው በተጨማሪ
addition to payments under Sub-Article (1)
የሠራተኛው የመጨረሻ ሣምንት አማካይ and (2) of this Article, an amount equal to
የቀን ደመወዝ በ፷ ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ the worker’s average daily wage of the last

week of service multiplied by 60.
፵፩. ያለማስጠንቀቂያ ሥራ ለሚለቅ ሠራተኛ 41. Compensation for Termination of Contract of
ስለሚሰጥ ካሣ Employment without Notice
1) A worker who terminates his contract of
፩/ በአንቀጽ ፴፪ (፩) መሠረት የሥራ ውሉን
employment in accordance with Article 32(1)
የሚያቋርጥ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵
of this Proclamation shall be entitled, in
ከተመለከተው የሥራ ስንብት ክፍያ
addition to the severance pay referred to in
በተጨማሪ የመጨረሻ ሣምንት አማካይ Article 40 of this Proclamation, to a payment
የቀን ደመወዙ በ፴ ተባዝቶ ካሣ of compensation which shall be thirty times
ይከፈለዋል፡፡ ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው his daily wages of the last week of service.
የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ ላይም This provision shall apply to a worker
ተፈፃሚ ይሆናል፡፡ covered by the relevant pension law.
፪/ ሆኖም ሠራተኛው የሥራ ውሉን ያቋረጠው 2) However, where the termination is based on
በአንቀጽ ፴፪(፩)(ለ) ላይ በተመለከተው Article 32 (1) (b) the worker shall, in addition
ምክንያት የሆነ እንደሆነ ከሥራ ስንብት to severance pay, be entitled to compensation
ክፍያው በተጨማሪ የቀን ደመወዙ በ፺ of his daily wage multiplied by ninety. This
ተባዝቶ ይከፈለዋል፡፡ይህ ድንጋጌ አግባብ provision shall also apply to a worker
ባለው የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛ covered by the relevant pension law.
ላይም ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11718

ዘርፍ አራት SECTION FOUR


ከሕግ ውጭ የሆነ የሥራ ውል ማቋረጥ CONSEQUENCES OF UNLAWFUL TERMINATION
የሚያስከትላቸው ውጤቶች OF CONTRACT OF EMPLOYMENT

፵፪. ጠቅላላ 42. General


አንድ አሠሪ ወይም ሠራተኛ የሥራ ውል Where an employer or a worker fails to comply
በማቋረጥ ረገድ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ with the requirements laid down in this
ባለው ሌላ ሕግ የተወሰኑትን አስፈላጊ Proclamation or other relevant law regarding
ሁኔታዎች ያላሟላ እንደሆነ የሥራ ውሉ termination of a contract of employment, the
መቋረጥ ሕገወጥ ይሆናል፡፡ termination shall be un lawful.

፵፫. የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ 43. Reinstatement or Compensation of a Worker


ሠራተኛውን ወደ ሥራው ስለመመለስ in the Case of unlawful termination
ወይም ካሣ ስለመክፈል
፩/ በአንቀጽ ፳፮ (፪) በተመለከቱት ምክንያቶች 1/ Where a contract of employment is
አሠሪው የሥራ ውሉን ቢያቋርጥ terminated because of those grounds
ሠራተኛውን ወደ ሥራው የመመለስ ግዴታ mentioned under Article 26 (2) of this
አለበት፡፡ ሆኖም ሠራተኛው ወደ ሥራው Proclamation, the employer shall be obliged
ለመመለስ ካልፈለገ ካሣ እንዲከፈለው to reinstate the worker; provided, however,
የመጠየቅ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
that the worker shall be compensated if he
wishes to quit his employment.
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Without prejudice to Sub-Article (1) of this
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ Article, where a contract of employment is
አዋጅ አንቀጽ ፳፬፣ ፳፭፣ ፳፯፣ ፳፰ እና terminated contrary to the provisions of
Articles 24, 25, 27, 28 and 29 of this
፳፱ ከተደነገገው ውጭ የሥራ ውሉ
Proclamation, the labour dispute settlement
የተቋረጠበት ሠራተኛ ወደ ሥራው
tribunal may order the reinstatement of the
እንዲመለስ ወይም ካሣ ተከፍሎት
worker or the payment of compensation.
እንዲሰናበት የሥራ ክርክር ሰሚ አካል
ሊወስን ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Notwithstanding Sub-Article (2) of this
የተመለከተው ቢኖርም የሥራ ክርክሮችን Article, the labour tribunal may affirm the
የሚወስነው አካል ከሥራ ግንኙነቱ ጠባይ termination of the worker upon payment of
የተነሳ ወይም ከክርክሩ ሂደት ከወሰደው compensation even if the worker requests
ግንዛቤ የሥራ ውሉ ቢቀጥል ከፍተኛ ችግር
for re-instatement where the tribunal is of
the view that the maintenance of the
ያስከትላል ብሎ ካመነ ሠራተኛው ወደ
particular worker and employer relations,
ሥራው መመለስ ቢፈልግ እንኳን ካሣ
by its nature or due to the controversy of the
ተከፍሎት እንዲሰናበት ማዘዝ ይችላል፡፡
parties concerned, is likely to give rise to
እንዲሁም አንድ ሠራተኛ በዚህ ንዑስ
serious difficulties. Similarly, where a
አንቀጽ መሠረት ወደሥራው እንዲመለስ
worker who, after obtaining judgment of
ከተፈረደለት በኋላ ለመመለስ ፈቃደኛ ሳይሆን
reinstatement declines to be re-instated, the
ቢቀር የሥራ ክርክሮችን የሚወስነው አካል
tribunal may order the termination of the
የሥራውን ጠባይና ሌሎችንም ሁኔታዎች
worker upon payment of compensation
በማመዛዘን ለሠራተኛው ካሣ ወይም
for the inconvenience he sustained having
ለደረሰበት መጉላላት ተመጣጣኝ የሆነ ካሣ
regard to the nature of the work and other
ተከፍሎት ከሥራ እንዲሰናበት ሊወስን
circumstances of the case.
ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፲፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11719

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)፤ (፪) 4/ The compensation to be paid under Sub-
ወይም (፫) መሠረት ወደ ሥራው Article (1), (2) or (3) of this Article to a
የማይመለስ ሠራተኛ በአንቀጽ ፵ worker who is not reinstated shall, in
መሠረት ከሚከፈለው የሥራ ስንብት addition to the severance pay referred to in
ክፍያ በተጨማሪ የሚከተለውን ክፍያ Article 40 of this Proclamation, be:
ያገኛል፡፡ ይህ ድንጋጌ አግባብ ባለው
የጡረታ ሕግ በተሸፈነ ሠራተኛም ላይ
ተፈፃሚ ይሆናል:-
ሀ) ላልተወሰነ ጊዜ የተደረገ የሥራ ውል ከሕግ a) In the case of a contract of employment for
ውጭ ሲቋረጥ የሠራተኛው አማካይ የቀን an indefinite period, 180 times the average
ደመወዙ በ፩፻፹ ተባዝቶ ይከፈለዋል፣ daily wages and a sum equal to his wage
እንዲሁም በአንቀጽ ፵፬ መሠረት ሊሰጠው for the appropriate notice period in
ይገባ ስለነበረው የማስጠንቀቂያ ጊዜ ለዚሁ accordance with Article 44 of this
ጊዜ የሚከፈለውን ደመወዝ የሚያህል Proclamation;
ክፍያ ይፈጸምለታል፤

ለ) ለተወሰነ ጊዜ ወይም ሥራ የተደረገ b) In the case of a contract of employment for a


የሥራ ውል ከሕግ ውጭ ሲቋረጥ definite period or for piecework, a sum equal
to the wages which he would have obtained
ሠራተኛው የውሉ ጊዜ ወይም ሥራ
if the contract of employment has continued up
እስኪያልቅ ቢቆይ ኖሮ ያገኝ to its date of expiry or completion of the work;
የነበረውን ደመወዝ የሚያህል ገንዘብ provided, however, that such compensation
ይከፈለዋል፡፡ ሆኖም ካሣው shall not exceed 180 times his average daily
የሠራተኛው ማዕከላዊ የቀን ደመወዙ wage. The provisions of sub-article (4) of this
Article shall also be applicable to a worker
በ፩፻፹ ተባዝቶ ከሚያገኘው ውጤት
covered by the relevant pension law.
መብለጥ የለበትም፡፡

፭) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ወይም 5/ Where the First Instance Court orders the
(፪) መሠረት ወደ ሥራው እንዲመለስ reinstatement of the worker in accordance
በመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ with Sub-Article (1) or (2) of this Article, the
court shall order back-pay of wage for a
ክርክር ችሎት የተወሰነለት ሠራተኛ ከ፮
period not exceeding 6 months. Where the
ወር የማይበልጥ ውዝፍ ደመወዝ
decision of reinstatement is confirmed by the
እንዲከፈለው ፍርድ ቤቱ ይወስንለታል፡፡
appellate Court, it shall order back pay of
ጉዳዩ በይግባኝ ታይቶ የሠራተኛው ወደ wage for a period not exceeding one year.
ሥራ መመለስ ውሣኔ ከፀና ከ፩ ዓመት
ያልበለጠ ውዝፍ ደመወዝ ፍርድ ቤቱ
ለሠራተኛው ይወስንለታል፡፡

፵፬. ልዩ ሁኔታዎች 44. Exceptions

በአንቀጽ ፵፫ የተደነገገው ቢኖርም Notwithstanding the provisions of Article 43,


አሠሪው በአንቀጽ ፴፭ ስለማስጠንቀቂያ non-compliance by the employer with the
የተጠቀሱትን ሳያሟላ ሠራተኛውን ያሰናበተ notice requirements specified under Article 35
እንደሆነ በማስጠንቀቂያው ጊዜ ሊከፈል ይገባ shall only result in the payment by the
የነበረውን ደመወዝ ለሠራተኛው ይከፍላል፡፡
employer, wages in lieu of the notice period.

፵፭. የሠራተኛው ካሣ የመክፈል ኃላፊነት 45. Liability of the Worker to Pay Compensation

፩/ በአንቀጽ ፴፩ ወይም ፴፭(፪)ስለማስጠንቀቂያ 1/ A worker who terminates his contract of


የተጠቀሱትን አስፈላጊ ሁኔታዎች ያላሟላ employment in disregard of the provisions of
ሠራተኛ ለአሠሪው ካሣ ይከፍላል፡፡ Article 31 or 35(2) of this Proclamation shall be
liable to pay compensation to the employer.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11720

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ However, the compensation payable by the
መሠረት የሚከፈለው ካሣ አሠሪው worker in accordance with Sub-Article (1) of
ለሠራተኛው ከሚከፍለው ቀሪ ክፍያ this Article shall not exceed 30 days’ wages
ውስጥ ከ፴ ቀናት ክፍያ የበለጠ መሆን of the worker and be payable from the
አይኖርበትም፡፡ remaining payment due to the worker.

ምዕራፍ አራት CHAPTER FOUR


ልዩ ውሎች SPECIAL CONTRACTS
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
በቤት የሚሠራ ሥራ ውል HOME WORK CONTRACT
፵፮. የውሉ አመሠራረት 46. Formation of Contract
፩/ አንድ ግለሰብ በራሱ ቤት ወይም ራሱ 1/ There shall be a home work contract when a
በመረጠው ሌላ ቦታ አሠሪው በቀጥታ n a t u r a l person habitually performs work,
ሳይቆጣጠረው ወይም ሳይመራው አንድን for an employer, in his own home or any
ሥራ ዘወትር ለአሠሪው ለመሥራትና other place freely chosen by him in return
for wages without any direct supervision or
አሠሪውም ለተሰራው ሥራ ደመወዝ
direction by the employer.
ለመክፈል ሲስማሙ በቤት የሚሠራ
ሥራ ውል ይመሠረታል፡፡

፪/ አሠሪው ለሠራተኛው ጥሬ ዕቃ ወይም 2/ In agreement for the sale of raw materials or


የሥራ መገልገያ መሣሪያ ለመሸጥና tools by an employer to a home worker and
ሠራተኛው በቤቱ የሚሠራውን የሥራ there sale of the products to the employer or
any other similar arrangements made between
ውጤት ለአሠሪው መልሶ ለመሸጥ ወይም
the employer and the home worker shall be
በተመሳሳይ ሁኔታ ስምምነት ሲያደርጉ
deemed a home work contract.
በቤት የሚሠራ ሥራ ውል እንደተመሰረተ
ይቆጠራል፡፡
፫/ በራሱ ቤት በሚሠራ ሠራተኛና በአንድ 3/ The contract concluded between a home worker and
አሠሪ መካከል የሚደረግ ውል ለተወሰነ ጊዜ an employer shall be deemed to be made for a
definite period or piece-work.
ወይም ለተወሰነ ሥራ እንደተደረገ የሥራ
ውል ይቆጠራል፡፡
4/ The Minister may, in consultation with the
፬/ ሚኒስትሩ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር
concerned organs, prescribed by directive the
በመመካከር በቤት በሚሠሩ ሠራተኞች ላይ
provisions of this proclamation that shall apply to
ተፈፃሚ የሚሆኑትን የዚህ አዋጅ home workers and manner of their application.
ድንጋጌዎችና የሚፈፀሙበትን አኳኋን
መመሪያ በማውጣት ሊወስን ይችላል፡፡

፵፯. መዝገብ ስለመያዝ 47. Keeping of Records


በቤት የሚሠራ ሥራ ውልን መሠረት በማድረግ An employer who employs a worker on the basis of a
ሠራተኛ ቀጥሮ የሚያሠራ አሠሪ ከዚህ በታች home work contract shall keep a register containing
የተዘረዘሩትንና አግባብ ያላቸውን ሌሎች the following and other relevant particulars:
መግለጫዎች የሚይዝ መዝገብ መያዝ አለበት:-

፩/ የሠራተኛውን ሙሉ ስም፣ ዕድሜ፣ የጋብቻ 1/ Full name, age, marital status and address of
ሁኔታና አድራሻ፤ the worker;

፪/ ሥራው የሚሠራበት ቦታ አድራሻ፤ 2/ The address where the work is to be carried out;

3/ The type, price, quality and quantity of material


፫/ ከአሠሪው ለሠራተኛው የተሰጠውን የዕቃ
supplied by the employer to the worker;
ዓይነት ዋጋ፣ ጥራትና ብዛት፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11721

፬/ የታዘዘው የሥራ ዓይነት፣ጥራትና ብዛት፤ 4/ The type of work, quality and quantity ordered;

፭/ የተሰራው ሥራ ወይም ዕቃ የማስረከቢያ 5/ The time and place of delivery of the product or
ጊዜና ሥፍራ፤ material;

፮/ የክፍያውን መጠንና የአከፋፈሉን ሁኔታ፡፡ 6/ Amount and manner of payment.

ዘርፍ ሁለት
SECTION TWO
የሙያ መለማመጃ ውል
CONTRACT OF APPRENTICESHIP
፵፰. የውሉ አመሠራረት 48. Formation of Contract
፩/ ማንኛውም አሠሪ ለማንኛውም ግለሰብ 1/ There shall be a contract of apprenticeship
ከድርጅቱ ሥራ ጋር በተያያዘ በአንድ where an employer agrees to give a person
በተለየ ሙያ የሙያው ደንብና ሥርዓት complete and systematic training in a given
በሚፈቅደው መሠረት የተሟላና የተቀናጀ occupation related to the function of his
ትምህርት ሊሰጠው ሲስማማና ለማጁም under taking in accordance with the skills of
ስለሙያው መልመጃ ትምህርትና the trade and the person in return agrees to
ከትምህርቱም ጋር የተያያዙ ሥራዎችን obey the instruction given to carry out the
ለማከናወን የሚሰጠውን መመሪያ training and works related there to.
ለመፈጸም ሲስማማ የሙያ መልመጃ
ውል ይመሠረታል፡፡
2/ The contract of apprenticeship shall be
፪/ የሙያ መልመጃ ውል ሊመሠርት
concluded with the person whose age is not
የሚችለው ዕድሜው ከአሥራ አምስት
less than fifteen years.
ዓመት ያላነሰ ግለሰብ ነው፡፡
3/ The contract of apprenticeship and its
፫/ የሙያ መልመጃ ውልና የውሉም
modifications shall be valid only where it is
ማሻሻያዎች የሚፀኑት በጽሑፍ
made in writing and approved by the Ministry
ሲደረጉና በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ or the appropriate organ.
ባለው አካል ሲጸድቁ ብቻ ነው፡፡

፵፱. የውሉ ይዘት 49. Contents of the Contract


የሙያ መልመጃ ውል ቢያንስ የሚከተሉትን A contract of apprenticeship shall specify at least
መያዝ አለበት:- the following:
፩/ የሙያ መልመጃውን ትምህርት፣ ዓይነትና 1/ The nature and duration of the training of
apprenticeship;
ጊዜ፤
2/ The stipend to be paid during the training;
፪/ በሙያ መልመጃው ትምህርት ጊዜ
የሚሰጠውን የኪስ ገንዘብ፤
3/ The conditions of work.
፫/ ሥራው የሚከናወንበት ሁኔታ፡፡
50. Obligations of the Parties
፶. የተዋዋዮች ግዴታ
፩/ ለማጁ የሙያ መልመጃ ስልጠናውን 1/ The ap p re nt ice shall diligently
በትጋት ተከታትሎ በሚገባ ለመፈፀም f o l l o w t he t r a i n i n g and e n d e a v o r t o
complete it successfully.
ጥረት ያደርጋል፡፡
2/ The employer shall not assign the apprentice
፪/ አሠሪው ከሙያ መልመጃው ትምህርት
on an occupation which is not related and
ጋር ግንኙነት በሌለውና ለትምህርቱም
does not contribute to his training.
በማይጠቅም ሥራ ላይ ለማጁን
አይመድበውም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11722

፶፩. ስለውሉ መቋረጥ 51. Termination of a Contract

፩/ የሙያ መልመጃ ውል በሚከተሉት 1/ A contract of apprenticeship shall terminate on


the following grounds:
ሁኔታዎች ይቋረጣል:-
a) At the expiry of the period fixed for the
ሀ) ለሙያ መልመጃው ትምህርት apprenticeship;
የተወሰነው ጊዜ ሲያልቅ፤
b) Up on giving notice by either of the
ለ) በማንኛውም ተዋዋይ ወገን contracting parties;
ማስጠንቀቂያ በመስጠት፤

ሐ) ለማጁ ያለማስጠንቀቂያ ውሉን c) When the apprentice terminates the contract


ሲያቋርጥ፡፡ without notice.

፪/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The employer may terminate the contract of
(ለ) መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት apprenticeship by giving notice in accordance
የሙያ መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ with Sub-Article (1) (b) of this Article, where:
የሚችለው:-

ሀ) የሙያ መልመጃ ትምህርቱን ለመቀጠል a) He is no longer able to discharge his


obligation on account of change of work
በማያስችል የሥራ ለውጥ ወይም
or other cause beyond his control; or
በሌላ ከድርጅቱ ቁጥጥር ውጭ በሆነ
ምክንያት አሠሪው ግዴታውን
መፈፀም ያልቻለ እንደሆነ፤

ለ) ለማጁ የድርጅቱን የዲሲኘሊን ደንቦች b) The apprentice violates the disciplinary


rule of the undertaking; or
ከጣሰ፤ ወይም
ሐ)ለማጁ ትምህርቱን ለዘለቄታው ለመቀጠል c) The apprentice is permanently incapable of
ወይም በተወሰነው ጊዜ ውስጥ ተከታትሎ continuing his training or completing his
ለማጠናቀቅ ያልቻለ እንደሆነ ነው፡፡ training within the specified time limit.

፫/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ለ) 3/ The apprentice may terminate the contract of
መሠረት ማስጠንቀቂያ በመስጠት የሙያ apprenticeship by giving notice of termination
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- in accordance with Sub-Article (1) (b) of this
Article, where:
ሀ) አሠሪው በውሉ ወይም በዚህ አዋጅ a) The employer fails to observe his
የተጠቀሰውን ግዴታ ያላከበረ፤ ወይም obligations under the contract or this
Proclamation; or
ለ) ከጤንነቱ ወይም ከቤተሰቡ ጋር b) The apprentice has good cause relating to
የተያያዘ ወይም ሌላ ተመሳሳይ በቂ his health or family or other similar
grounds.
ምክንያት ያለው እንደሆነ ነው፡፡

፬/ ለማጁ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ(፩)(ሐ) 4/ The apprentice may terminate the contract
መሠረት ያለማስጠንቀቂያ የሙያ of apprenticeship without giving notice in
መልመጃ ውሉን ሊያቋርጥ የሚችለው:- accordance with Sub-Article (1) (c) of this
Article, where:
ሀ) ግዴታውን መፈፀም በጤንነቱ a) He proves, by appropriate medical
ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያስከትል certificate, that he cannot discharge his
መሆኑን በተገቢው የሕክምና obligations without seriously endangering
ምሥክር ወረቀት ያረጋገጠ፤ ወይም his health; or
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11723

ለ) አሠሪው በገዛ ፈቃዱ የውሉን b) The employer unilaterally changes the


ይዘት የለወጠ እንደሆነ ነው፡፡ terms of the contract.

፭/ በዚህ አዋጅ ስለ ሥራ ስንብት ክፍያ፣ 5/ The provisions of this Proclamation regarding


ስለካሣና ወደ ሥራ ስለመመለስ severance pay compensation and reinstatement
የተመለከቱት ድንጋጌዎች በሥራ መልመጃ shall not be applicable to contracts of
ውል ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ apprenticeship.

፶፪. የምስክር ወረቀት 52. Certificate

የሙያ መልመጃ ውል ሲያበቃ አሠሪው The employer shall, up on the termination of the
ለማጁ የሠለጠነበትን ሙያ፣ ትምህርቱ contract of apprenticeship, give the apprentice a
የፈጀውን ጊዜና የመሳሰሉት ነጥቦችን የያዘ certificate which specifies the occupation he
has been trained in, the duration of the training
የምሥክር ወረቀት ለለማጁ ይሰጣል፡፡
and other similar particulars.
ክፍል ሦስት PART THREE
ደመወዝ WAGES
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የደመወዝ አወሳሰንና ይዘት DETERMINATION OF WAGES

፶፫. ጠቅላላ 53. General

፩/ “ደመወዝ” ማለት አንድ ሠራተኛ 1/ “Wages” means the regular payment to which
በሥራ ውሉ መሠረት ለሚያከናውነው ሥራ a worker is entitled in return for the
የሚከፈለው መደበኛ ክፍያ ነው፡፡ performance of the work that he performs
under a contract of employment.
፪/ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም የሚከተሉት 2/ For the purposes of this Proclamation, the
ክፍያዎች እንደደመወዝ አይቆጠሩም:- following payments shall not be considered as
wages:
ሀ) የትርፍ ሰዓት ሥራ ክፍያ፤ a) Over-time pay;
b) Amount received by way of per-diems,
ለ) የውሎ አበል፣ የበረሃ አበል፣ የመጓጓዣ
hardship allowances, transport allowance,
አበል፣ የዝውውር ወጪና ሠራተኛው
relocation expenses, and similar
በሚጓጓዝበት ወይም የመኖሪያ ቦታውን
allowance payable to the worker on the
በሚለውጥበት ወቅት የሚከፈለው occasion of travel or change of his residence;
ተመሳሳይ አበል፤

ሐ) ከአሠሪው የሚሰጥ ጉርሻ (ቦነስ)፤ c) Bonus;


መ) ኮሚሽን፤ d) Commission;

ሠ) ለተጨማሪ የሥራ ውጤት የሚከፈሉ e) Other incentives paid for additional work
ሌሎች የማትጊያ ክፍያዎች፤ results;

ረ) ከደንበኞች የሚሰበሰብ የአገልግሎት f) Service charge received from customers.


ክፍያ፡፡

፶፬. ሥራ ላልተሰራበት ጊዜ ክፍያ ስለሚደረግበት 54. Conditions of Payments for Idle Time
ሁኔታ

፩/ በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሕግ 1/ Unless otherwise provided for in this
በተለየ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር Proclamation or the relevant law, wages shall
be paid only for work performed.
ደመወዝ የሚከፈለው ለተሠራ ሥራ ብቻ
ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11724

፪/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ 2/ Not with standing Sub-Article (1) of this
ቢኖርም ሠራተኛው ለመሥራት ዝግጁ Article, a worker shall be entitled to payment
ሆኖ ሳለ ለሥራው የሚያስፈልገው of his wage if, while being ready to work, he
መሣሪያና ጥሬ ዕቃ ሳይቀርብለት is unable to work due to an interruption in
በመቅረቱ ወይም የሠራተኛው ጉድለት the supply of tools or raw materials or due to
other causes not attributable to him.
ባልሆነ ምክንያት ሳይሠራ ቢውል
ደመወዙን የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡
CHAPTER TWO
ምዕራፍ ሁለት
የአከፋፈል ዘዴና የክፍያ አፈፃፀም MODE AND EXECUTION OF PAYMENT

፶፭. ጠቅላላ 55. General

፩/ ደመወዝ በጥሬ ገንዘብ ይከፈላል፤ ሆኖም 1/ Wages shall be paid in cash, provided, however,
that where the employer and workers agree, it
አሠሪውና ሠራተኛው ከተስማሙ
may be paid in kind. Wages paid in kind may
በዓይነት ሊከፈል ይችላል፡፡ በዓይነት
not exceed the market value in the area of the
የሚደረገው ክፍያ በአካባቢው ከሚገኘው payment in kind and in no case may exceed
የገበያ ዋጋ በምንም አኳኋን በልጦ 30% of the wages paid in cash.
መገኘትና በጥሬ ገንዘብ ከሚከፈለው
ደመወዝ ፴ በመቶ መብለጥ የለበትም፡፡
፪/ የሃገሪቱ የኢኮኖሚ እድገት፤ የሥራ ገበያ 2/ A Regulation of the Council of Ministers shall
determine the powers and responsibilities of a
ሁኔታ እና የመሳሰሉትን እያስጠና ዝቅተኛ
Wage Board which shall comprise
ደመወዝ የሚወስን የመንግሥት፤ የአሠሪና
representatives of the Government,
ሠራተኛ ተወካዮች እንዲሁም ሌሎች
employees and trade unions together with
ባለድርሻ አካላት የሚሳተፉበት የደመወዝ
other stakeholders that will periodically
ቦርድ ስለሚቋቋምበትና ተግባርና ኃላፊነቱ
revise minimum wages based on studies
ስለሚወሰንበት ሁኔታ በሚኒስትሮች ምክር
which take into account the country’s
ቤት ደንብ ይደነገጋል፡፡
economic development, labour market and
other considerations.
፶፮. የክፍያ አፈፃፀም 56. Execution of Payments
፩/ የተለየ
ስምምነት ካልተደረገ በስተቀር 1/ Unless agreed otherwise, wages shall be paid
ደመወዝ በሥራ ቀንና በሥራው ቦታ on working days and at the place of work.
ይከፈላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ In case where the day of payment mentioned
መሠረት ክፍያ የሚደረግበት ቀን in Sub-Article (1) of this Article falls on
በሳምንት እረፍት ወይም በሕዝብ በዓል weekly rest day or a public holiday, the day
of payment shall fall on the preceding
ቀን የዋለ እንደሆነ የመክፈያው ቀን
working day.
አስቀድሞ ባለው የሥራ ቀን ላይ
ይውላል፡፡

፶፯. ለሠራተኛው ለራሱ ስለመክፈል 57. Payment in Person

በሕግ ወይም በኅብረት ስምምነት ወይም Unless otherwise provided by law or collective
በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ agreement or work rules, wages shall be paid
በስተቀር ደመወዝ የሚከፈለው በቀጥታ directly to the worker or to a person authorized
by him.
ለሠራተኛው ወይም ሠራተኛው ለወከለው
ሰው ብቻ ነው፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11725

፶፰. ክፍያ የሚደረግበት ጊዜ 58. Time of Payment

የደመወዝ ክፍያ የሚፈፀምበት ጊዜ በሕግ፣ Wages shall be paid at such intervals as a


በኅብረት ስምምነት፣ በሥራ ደንብ ወይም provided for by law or collective agreement or
በሥራ ውል በተወሰነው መሠረት ይሆናል፡፡ work rule or contract of employment.

፶፱. የደመወዝ ቅነሳ 59. Deduction from Wages

፩/ በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት ወይም 1/ The employer shall not deduct from, attach or
set off the wages of the worker e x c e p t
በሥራ ደንብ በተወሰነው ወይም በፍርድ
where it i s p ro v id ed o the r wise by l a w
ቤት ትዕዛዝ መሠረት ካልሆነ ወይም
o r co llective agreement or work rules or in
ሠራተኛው በጽሑፍ ካልተስማማ
accordance with a court order or a written
በስተቀር አሠሪው ከሠራተኛው ደመወዝ agreement of the worker concerned.
ሊቀንስ ወይም በዕዳ ሊይዝ ወይም
ሊያቻችል አይችልም፡፡

፪/ ሠራተኛው በጽሁፍ ስምምነቱን ካልገለጸ 2/ Unless the worker expresses his consent in
በቀር በአንድ ጊዜ ከሠራተኛው ደመወዝ writing, the amount that may be deducted at
ላይ በአጠቃላይ ሊቆረጥ የሚችለው any one time, from the worker's wage shall in
የገንዘብ መጠን በምንም አኳኋን ከወር no case exceed one-third of his monthly
wage.
ደመወዙ አንድ ሦስተኛ መብለጥ
የለበትም፡፡

፷. የክፍያ መዝገብ ስለመያዝ 60. Keeping Record of Payment

፩/ አሠሪው የሠራተኛውን ጠቅላላ ደመወዝና 1/ The employer shall keep a register of payment
specifying the gross pay and method of
የሚሰላበትን ዘዴ፣ ሌሎች ተጨማሪ
calculation of the wage, other remunerations,
ክፍያዎችን፣ የማንኛውንም ተቀናሽ
the amount and type of deduction, the net pay
ገንዘብ ልክና ዓይነት፣ የተጣራ
and other relevant particulars on which the
ክፍያውንና ሌሎች አስፈላጊ መረጃዎችን
signature of the worker is a fixed unless there
እንዲሁም የተለየ ዝግጅት ካልተደረገ is a special arrangement.
በስተቀር የሠራተኛውን ፊርማ የሚያሳይ
የክፍያ መዝገብ መያዝ አለበት፡፡

፪/ ሠራተኛው አሠሪውን ሲጠይቅ የክፍያ 2/ The employer shall have the obligation to
መዝገቡን እንዲያይ የመፍቀድና make the register accessible and to explain
ስለዝርዝሩም የማስረዳት ግዴታ አለበት፡፡ the entries thereof, to the worker upon the
latter’s request.
፫/ ሠራተኛው በክፍያ መዝገቡ ላይ 3/ The fact that a worker has received without
የተመለከተውን የተጣራ ክፍያ ሳይቃወም protest the amount indicated on the register
መቀበሉ የሚገባውን ደመወዝ በከፊል shall not constitute waiver of his right to any
እንደተወ አያስቆጥረውም፡፡ part of his wages that was due.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11726

ክፍል አራት PART FOUR


የሥራ ሰዓት፣ የሣምንት ዕረፍት ጊዜና HOURS OF WORK, WEEKLY REST AND
የሕዝብ በዓላት PUBLIC HOLIDAYS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሥራ ሰዓት HOURS OF WORK
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
መደበኛ የሥራ ሰዓት NORMAL HOURS OF WORK

፷፩. የቀን ወይም የሣምንት የሥራ ሰዓት ጣሪያ 61. Maximum Daily or weekly Hours of Work

፩/ በዚህ አዋጅ “መደበኛ የሥራ ሰዓት” 1/ In this proclamation, “normal hours of work”
means the time during which a worker
ማለት በሕግ፣ በኅብረት ስምምነት
actually performs work or avails himself for
ወይም በሥራ ደንብ መሠረት
work in accordance with law, collective
ሠራተኛው ሥራውን የሚያከናውንበት
agreement or work rules.
ወይም ለሥራ የሚገኝበት ጊዜ ነው፡፡

፪/ የማንኛውም ሠራተኛ መደበኛ የሥራ 2/ Normal hours of work shall not exceed 8 hours a
day or 48 hours a week.
ሰዓት በቀን ከ፰ ወይም በሣምንት
ከ፵፰ ሰዓት አይበልጥም፡፡

፷፪. መደበኛ የሥራ ሰዓትን ስለመቀነስ 62. Reduction of Normal Hours of Work

፩/ ሚኒስቴሩ የተለየ የሥራ ሁኔታዎች 1/ The Ministry may issue Directive reducing
ያሉበትን ክፍለ ኢኮኖሚ፣ ኢንዱስትሪ normal hours of work for economic sectors,
ወይም ሙያ መደበኛ የሥራ ሰዓት i n d u s t r i e s o r o c c u p a ti o n s wh e r e
t h e r e a r e s p e c i a l conditions of work.
ለመቀነስ መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
፪/ በዚህ አዋጅ መሠረት መደበኛ የሥራ 2/ Reductions of normal hours of work under
ሰዓትን መቀነስ የሠራተኛውን ደመወዝ this Proclamation shall not entail reduction in
አያስቀንስም፡፡ the wages of a worker.
፷፫. የሣምንት የሥራ ሰዓትን ስለመደልደል 63. Arrangement of Weekly Hours of Work
የሥራ ሰዓቶች ለሣምንቱ የድርጅቱ የሥራ Hours of work shall spread equally over the
ቀኖች እኩል ይደለደላሉ፡፡ የሥራው ፀባይ working days of a week, provided, however,
ሲያስገድድ ግን በማናቸውም የሣምንቱ የሥራ where the nature of the work so requires, hours
ቀኖች የሥራ ሰዓቶችን ማሳጠርና ልዩነቱን of work in any one of the working days may be
ለተቀሩት ቀኖች ማደላደል ይቻላል፡፡ shortened and the difference be distributed over
the remaining days of the week without
extending the daily limits of eight hours by more
than two hours.
፷፬. መደበኛ የሥራ ሰዓቶችን አማካይ መሠረት 64. Averaging of Normal Hours of Work
በማድረግ ስለማደላደል
ሥራው በሚከናወንበት ሁኔታ የተነሳ መደበኛ Where the circumstances in which the work has
የሥራ ሰዓቶችን በእያንዳንዱ ሣምንት እኩል to be carried out are such that normal hours of
ማደላደል በማይቻልበት ጊዜ የሥራ ሰዓት work cannot be distributed evenly over the
ከአንድ ሣምንት ለበለጠ ጊዜ አማካዩን መሠረት individual week, normal hours of work may be
በማድረግ ማደላደል ይቻላል፡፡ሆኖም በአራት calculated as an average over a period longer
ሣምንት ወይም ከዚያ ባነሰ ጊዜ ውስጥ than one week, provided, however that the
ሠራተኞቹ የሠሩባቸው ሰዓቶች ሲታሰቡ አማካዩ average number of hours over a period shall not
የሥራ ሰዓት በቀን ከ፰ ሰዓት ወይም በሣምንት exceed eight hours per day or fortyeight hours
ከ፵፰ ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ per wee
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11727

፷፭. ተፈፃሚነቱ ስለማይመለከታቸው ሰዎች 65. Exclusion


በሥራ ውል ወይም በኅብረት ስምምነት Unless otherwise provided in a collective
በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር በዚህ agreement or employment contract, the
አዋጅ ስለሥራ ሰዓት የተመለከቱት provisions of this Proclamation governing
ድንጋጌዎች በንግድ መልዕክተኞችና በንግድ working hours shall not be applicable to
ወኪሎች ላይ ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡ commercial travelers or commercial
representatives.
ዘርፍ ሁለት
SECTION TWO
ስለትርፍ ሰዓት ሥራ
OVERTIME WORK
፷፮. ጠቅላላ
66. General
፩/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ Work done in excess of the normal daily
ከተወሰነው መደበኛ የሥራ ሰዓት በላይ hours of work fixed in accordance with the
የሚሠራ ሥራ የትርፍ ሰዓት ሥራ provisions of this Proclamation shall be
እንደሆነ ይቆጠራል፡፡ deemed to be overtime.

፪/ በአንቀጽ ፷፩፣ ፷፫ እና ፷፬ በተወሰነው 2/ Work done within the limits referred to in


መሠረት የሚሠራ ሥራ የትርፍ ሰዓት Articles 61, 63 and 64 of this Proclamation
ሥራ እንደሆነ አይቆጠርም፡፡ shall not be deemed to be overtime.

፫/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራው በአንቀጽ 3/ Overtime shall be worked only in cases


፷፯ በተመለከቱት ሁኔታዎች እና expressly provided for under Article 67 and
አሠሪው በሚሰጠው ግልፅ ትዕዛዝ on the express instructions of the employer.
መሰረት ብቻ ይሆናል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) መሠረት 4/ The instructions given under Sub-Article (3)
የተሰጠው ትዕዛዝ እና እያንዳንዱ of this Article and the actual overtime
ሠራተኛ የሠራው የትርፍ ሰዓት worked by each worker shall be recorded
በአሠሪው በትክክል መመዝገብ አለበት፡፡ by the employer.

፷፯. የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚፈቀድባቸው 67. Circumstances in which Overtime Work is


ሁኔታዎች Permissible
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ የትርፍ ሰዓት ሥራ 1/ A worker may not be compelled to work
እንዲሠራ አይገደድም፡፡ ሆኖም አሠሪው overtime, however, overtime may be
ሌላ አማራጭ መንገድ ሊኖረው አይችልም worked whenever the employer cannot be
ተብሎ ሲገመት፤ እና:- expected to resort to other measures and
only where there is:
ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ a) Accident, actual or eminent;
ሲያሰጋ፤
b) Force-majeure;
ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ ሲያጋጥም፤

ሐ) በአስቸኳይ መሰራት ያለበት ሥራ c) Urgent work;


ሲያጋጥም፤

መ) በማያቋርጥና ተከታታይ ሥራ ላይ d) Substitution of absent workers assigned on


ከሥራ የቀሩ ሠራተኞችን ለመተካት፤ work that runs continuously without
interruption.
አሠሪው የትርፍ ሰዓት ሥራ ለማሠራት
ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11728

፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Notwithstanding the provisions of Sub-


የተመለከተው ቢኖርም በአስቸኳይ Article (1) of this Article, overtime work
የሚሠራ ሥራ ሲያጋጥም የሚሰራው shall not exceed four hours in a day and
የትርፍ ሰዓት ሥራ በቀን ከ፬፣ በሳምንት twelve hours in a week.
ከ፲፪ ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡

፷፰. የትርፍ ሰዓት ሥራ አከፋፈል 68. Overtime Payment

፩/ የትርፍ ሰዓት ሥራ የሚሰራ ሠራተኛ 1/ In addition to his normal wage, a worker who
works over-time shall be entitled at least on
ከመደበኛ ደመወዙ በተጨማሪ ቢያንስ
the following rate of payments:
ቀጥሎ በተመለከተው አኳኋን
ይከፈለዋል:-

ሀ) ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት እስከ ምሽቱ ፬ a) In the case of work done between 6:00
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ a.m. in the morning and l0:00 p.m. in the
evening, at the rate of 1.5 multiplied by
ለመደበኛ ሥራ በሰዓት የሚከፈለው
the ordinary hourly rate;
ደመወዝ በ፩ ተኩል ተባዝቶ፤

ለ) ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ b) In the case of night time work between 10
ሰዓት ለሚሠራ የትርፍ ሰዓት ሥራ p.m. in the evening and 6 a.m. in the
ለመደበኛ ሥራው በሰዓት የሚከፈለው morning, at the rate of 1.75 (one and three
ደመወዝ በአንድ ሦስት አራተኛ fourth) multiplied by the ordinary hourly
(በአንድ ነጥብ ሰባ አምስት) ተባዝቶ፤ rate;

ሐ) በሳምንት የዕረፍት ቀን የሚሠራ c) In the case of work done on weekly rest


የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛው day, at the rate of 2 multiplied by the
ሥራው በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ ordinary hourly rate;
በ፪ ተባዝቶ፣

መ) በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ d) In the case of work done on a public


የትርፍ ሰዓት ሥራ ለመደበኛ holiday, at the rate of 2.5 multiplied by
the ordinary hourly rate.
ሥራው በሰዓት የሚከፈለው ደመወዝ
በሁለት ተኩል(በአንድ ነጥብ
አምስት) ተባዝቶ፣

፪/ የትርፍ ሰዓት ክፍያ ለደመወዝ መክፈያ 2/ Payment for over-time work shall be effected on
በተወሰነው ቀን ከደመወዝ ጋር ተደምሮ the day fixed for payment of wage and together
ይከፈላል፡፡ with wage.

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


የሣምንት የዕረፍት ጊዜ
WEEKLY REST
፷፱. ጠቅላላ 69. General

፩/ ማንኛውም ሠራተኛ በ፯ ቀናት ጊዜ 1/ A worker shall be entitled to a weekly rest


ውስጥ ያልተቆራረጠ ከ፳፬ ሰዓት period covering not less than twenty-four
non-interrupted hours in the course of each
የማያንስ የሣምንት ዕረፍት ያገኛል፡፡
period of seven days.
፪/ የሣምንት ዕረፍት ጊዜ በኅብረት ስምምነት 2/ Unless otherwise determined by a collective
ወይም በሥራ ደንብ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ agreement or work rule, the weekly rest day
በስተቀር በተቻለ መጠን:- shall, whenever possible:
ሀ) እሁድ ቀን ይውላል፤ a) Fall on a Sunday;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፳፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11729

ለ) ለድርጅቱ ሠራተኞች በሙሉ በአንድ b) Be granted simultaneously to all of the


ላይና በአንድ ጊዜ ይሰጣል፡፡ workers of the undertaking.

፫/ የሳምንት የዕረፍት ጊዜ ከንጋቱ ፲፪ ሰዓት 3/ The weekly rest period shall be calculated as
እስከሚቀጥለው ንጋት ፲፪ ሰዓት ያለውን to include the period from 6 a.m. to the next 6
ጊዜ እንዲጨምር ተደርጎ ይታሰባል፡፡ a.m.

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 4/ Notwithstanding the provisions of Sub-


የተደነገገው ቢኖርም በስራው ባህሪ Article(1) of this Article, where the nature of
ምክንያት ሠራተኛው የሳምንት ዕረፍቱን his task did not enable the worker to make
use of his weekly rest day, the employer shall
ለመጠቀም የማይችል እንደሆነ አሠሪው
grant 4 working days of rest in a month.
ለሠራተኛው በወር ውስጥ ለ፬ ቀናት
ዕረፍት እንዲያገኝ ማድረግ አለበት።

፸. ልዩ የሣምንት ዕረፍት ቀን 70. Special Weekly Rest Day

፩/ አንድ ድርጅት በሚያከናውነው ሥራ ወይም 1/ Where the nature of the work or the service
በሚሰጠው አገልግሎት ጠባይ ምክንያት provided by the employer is such that the
የሣምንት ዕረፍትን እሁድ ቀን እንዲውል weekly rest cannot fall on Sunday, another
ለማድረግ ካልቻለ በምትኩ ሌላ ቀን day may be made a weekly rest instead.
የሣምንት ዕረፍት ቀን ሊሆን ይችላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The provisions of Sub-Article (1) of this
የተመለከተው ተፈጻሚ የሚሆነው ከዚህ Article shall be applicable to the following
and other similar activities:
በታች ለተመለከቱትና ተመሳሳይ ለሆኑ
ሥራዎች ይሆናል:-
a) Work that has to supply the necessities of
ሀ) ለጠቅላላው ሕዝብ ኑሮ አስፈላጊ የሆኑ
life to meet the health, recreational or
ሥራዎች ወይም ለጤንነት፣ ለመዝናኛ
cultural requirements of the general
ወይም ለባህላዊ ጉዳይ የሚከናወኑ public;
ሥራዎች፤

ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፴፯ (፪) b) Essential public services as stipulated


የተመለከቱት ለሕዝብ አስፈላጊ የሆኑ under Article 137(2) of this Proclamation.
አገልግሎቶች፤
ሐ) በሥራው ባሕርይ ወይም በቴክኒክ c) Work which, because of its nature or
ምክንያት ቢቋረጥ ወይም ለሌላ ጊዜ for technical reasons, if interrupted or
postponed could cause difficulties or
ቢተላለፍ ችግር ወይም ጉዳት
damages.
የሚያስከትል ስራ፡፡
፸፩. በሣምንት የዕረፍት ጊዜ ሊከናወን የሚችል 71. Works Done on Weekly Rest Days
ሥራ
1/ A worker may be required to work on any
፩/ ከዚህ በታች በተመለከቱት ምክንያቶች weekly rest day only where it is necessary to
የድርጅቱን መደበኛ ተግባር የሚያደናቅፉ avoid serious interference with the ordinary
ሁኔታዎችን ለማስወገድ አስፈላጊ ሆኖ working of the under taking in the case of:
ሲገኝ ብቻ ሠራተኛው በማናቸውም
የሳምንት የዕረፍት ጊዜው እንዲሠራ
ለማድረግ ይቻላል:-

ሀ) አደጋ ሲደርስ ወይም የሚደርስ መሆኑ a) Accident, actual or threatened;


ሲያሰጋ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11730

ለ) ከአቅም በላይ የሆነ ሁኔታ b) Force majeure;


ሲያጋጥም፤
ሐ) በአስቸኳይ የሚሰራ ሥራ ሲያጋጥም፤ c) Urgent work to be done.

፪/ በአንቀጽ ፷፰ (፩) (ሐ) የተመለከተው 2/ Without prejudice to the provisions of


እንደተጠበቀ ሆኖ በዚህ ምዕራፍ Article 68 (1)(c) of this Proclamation, a
በተመለከተው መሠረት በሣምንት worker who, by virtue of the provisions of
this Chapter, works on a weekly rest day,
የእረፍት ጊዜ እንዲሠራ ከተደረገ በሌላ
shall be entitled to a compensatory rest
ጊዜ የማካካሻ እረፍት ይሰጠዋል፡፡
period. However, he shall be compensated in
ሆኖም ሠራተኛው የተጠቀሰውን ምትክ
the form of cash if his contract of
የእረፍት ጊዜ ሳይወስድ የሥራ ውሉ employment is terminated before he utilized
ቢቋረጥ በሠራው ሰዓት መጠን የማካካሻ the compensatory rest period.
ገንዘብ ይከፈለዋል፡፡

፸፪. ተፈጻሚነት 72. Application


የዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች በንግድ መልዕክተኞች The provision soft of this chapter shall not
ወይም የንግድ ወኪሎች ላይ ተፈጻሚነት apply to commercial travelers or commercial
አይኖረውም፡፡ representatives.

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE


የሕዝብ በዓላት
PUBLIC HOLIDAYS
፸፫. ጠቅላላ 73. General

አግባብ ባለው ሕግ መሠረት የሚከበሩ Public holidays observed under the relevant law
የሕዝብ በዓላት ደመወዝ የሚከፈልባቸው shall be paid Public Holidays.
ይሆናሉ፡፡

፸፬. በሕዝብ በዓላት ምክንያት ደመወዝ 74. Non-Reduction of Wages for Public Holidays
ስላለመቀነሱ
፩/ በወር ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ በሕዝብ 1/ A worker who is paid on a monthly basis shall
በዓላት ባለመሥራቱ ምክንያት ከደመወዙ incur no reduction of his wages on account of
አይቀነስበትም፡፡ having not worked on a Public Holiday.

፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The payment of wages on a Public Holiday to
ከተመለከተው ውጭ በሌላ አኳኋን a worker other than workers mentioned
ደመወዝ የሚከፈለው ሠራተኛ የሕዝብ under Sub-Article (1) of this Article shall be
በዓል ቀን ክፍያ በሥራ ውል ወይም determined by his contract of employment or
በኅብረት ስምምነት መሠረት ይወሰናል፡፡ collective agreement.

፸፭. በሕዝብ በዓላት ቀን ለሚሠራ ሥራ 75. Payment for Working on Public Holidays
የሚከፈል ክፍያ

፩/ ሠራተኛው በሕዝብ በዓል ቀን ከሠራ 1) A worker shall be paid his hourly wages
በሰዓት የሚያገኘው ክፍያ በሁለት multiplied by two for each hour of work on a
public holiday.
ጊዜ ተባዝቶ በበዓሉ ቀን ለሠራበት
ለእያንዳንዱ ሰዓት ይከፈለዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11731

፪/ አንድ የሕዝብ በዓል ከሌላ የሕዝብ 2) Where a public holiday coincides with
በዓል ጋር ቢደረብ ወይም በሕግ another public holiday or falls on a rest day
በተወሰነ የዕረፍት ቀን ላይ ቢውል designated by law, a worker shall be entitled
በዚህ ቀን የሠራ ሠራተኛ ክፍያ to only one public holiday payment for
የሚደረግለት በአንዱ የሕዝብ በዓል working on such a day.
ብቻ ይሆናል፡፡

ክፍል አምስት
ስለ ፈቃድ PART FIVE
ምዕራፍ አንድ LEAVE
የዓመት ፈቃድ CHAPTER ONE
ANNUAL LEAVE
፸፮. ጠቅላላ 76. General
፩/ አንድ ሠራተኛ የዓመት ፈቃድ 1/ An agreement by a worker to waive in any
ለማግኘት ያለውን መብት በማናቸውም manner his right to annual leave shall be null
and void.
ሁኔታ ለመተው የሚያደርገው ስምምነት
ውድቅ ይሆናል፡፡

፪/ በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን ካልተፈቀደ 2/ Unless otherwise provided in this


በስተቀር በዓመት ፈቃድ ፈንታ ገንዘብ Proclamation, it is prohibited to pay wages in
መክፈል የተከለከለ ነው፡፡ lieu of the annual leave.

፸፯. ዓመት ፈቃድ መጠን 77. Amount of Annual Leave


፩/ አንድ ሠራተኛ በዚህ አንቀጽ መሠረት 1/ A worker pursuant to this Article shall be
ሳይከፋፈል የሚሰጥ የዓመት ፈቃድ entitled to uninterrupted annual leave with
ከክፍያ ጋር ያገኛል፡፡ የፈቃዱ ጊዜ pay. Such leave shall in no case be less than:
በምንም ሁኔታ ከዚህ በታች ከተመለከተው
ማነስ የለበትም:-
a) Sixteen (16) working days for the first year
ሀ) ለመጀመሪያ የአንድ ዓመት
of service;
አገልግሎት አስራ ስድስት (፲፮)
የሥራ ቀናት፤

ለ) ለአሠሪው ከአንድ ዓመት በላይ b) Sixteen (16) working days plus one
ለተበረከተ አገልግሎት ለእያንዳንዱ working day for every additional two
ሁለት የአገልግሎት ዓመታት አንድ years’ service.
የሥራ ቀን እየተጨመረ ይሰጣል፡፡
፪/ በዓመት ፈቃድ ላይ የሚገኝ ሠራተኛ 2/ The wage a worker receives during his annual
የሚከፈለው ደመወዝ ሥራ ላይ ቢሆን ኖሮ leave shall be equal to what he would have
ሊከፈለው ከሚገባው ጋር እኩል ይሆናል፡፡ received if he had continued to work.

፫/ ለዓመት ፈቃድ ብቁ የሚያደርገውን 3/ For purpose of determining the qualifying


የአገልግሎት ጊዜ ለመወሰን ሲባል period of service required for the entitlement
በድርጅቱ ለ፳፮ ቀናት የሠራ ሠራተኛ of an annual leave, 26 days of service in an
ለ፩ ወር እንደሰራ ይቆጠራል፡፡ undertaking shall be deemed to be equivalent
to one month of employment.
፬/ በዚህ አዋጅ መሠረት የሥራ ውሉ 4/ A worker whose contract of employment is
የተቋረጠ ሠራተኛ ያልወሰደው የዓመት terminated pursuant to this Proclamation shall
ፈቃድ ታስቦ በገንዘብ ይከፈለዋል፡፡ be entitled to his pay for the leave he has not
taken.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11732

፭/ አንድ ሠራተኛ ያገለገለበት ጊዜ ከ፩ 5/ Where the length of service of a worker is


ዓመት በታች ከሆነ በአገልግሎት ዘመኑ below one year, the worker shall be entitled
ልክ ተመጣጣኝ የሆነ ዕረፍት በዚያው to an annual leave proportional to the length
በአገለገለበት ዓመት ይሰጠዋል፡፡ of his service.

፸፰. ስለፈቃድ አሰጣጥ 78. Granting of Leave


፩/ አንድ ሠራተኛ ከ፩ ዓመት የአገልግሎት 1/ A worker shall be granted his first annual
ጊዜ በኋላ የመጀመሪያውን የዓመት leave after one year of service and his next
ፈቃድ ከዚያም በኋላ በእያንዳንዱ and sub sequent annual leave in the course of
ዓመት ተከታታይ የዓመት ፈቃድ each calendar year.
ያገኛል፡፡

፪/ አንድ አሠሪ በሚያወጣው የዓመት 2/ An employer shall grant a worker his leave in
ፈቃድ መስጫ ኘሮግራም መሠረት accordance with a leave schedule in the
በእያንዳንዱ ዓመት የሚያገኘውን course of the calendar year in which it
የዓመት ፈቃድ ለሠራተኛው ይሰጠዋል፡፡ becomes due.

፫/ አሠሪው በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3/ The leave schedule referred to in Sub-Article
(፪) የተጠቀሰውን የፈቃድ መስጫ (2) of this Article shall be drowned up by the
ኘሮግራም የሚያወጣው:- employer with due regard as far as possible
ሀ) በእያንዳንዱ ሠራተኛ ፍላጎት፤ to:
እንዲሁም a) the interest of the worker; and
ለ) አሠሪው ሥራውን በተለመደው ሁኔታ b) the need for maintaining the normal
እንዲሠራ ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን operation of the undertaking.
በተቻለ መጠን በማገናዘብ ይሆናል፡፡
፸፱. የዓመት ፈቃድ ስለመከፋፈልና ስለማስተላለፍ 79. Dividing and Postponing Annual Leave
፩/ በአንቀጽ ፸፯ (፩) የተደነገገው ቢኖርም 1/ Notwithstanding the provisions of Article
ሠራተኛው የዓመት ፈቃድ ተከፋፍሎ 77(1) of this Proclamation, if a worker
requests and the employer agrees, his leave
እንዲሰጠው ሲጠይቅና አሠሪውም ሲስማማ
may be granted in two parts.
ለሁለት ተከፍሎ ሊሰጠው ይችላል፡፡

፪/ የዓመት ፈቃድ ሠራተኛው ሲጠይቅና 2/ Annual leave may be postponed when the
አሠሪውም ሲስማማ ሊተላለፍ ይችላል፡፡ worker requests and the employer agrees.

፫/ አሠሪው የሥራ ሁኔታ ሲያስገድደው 3/ An employer may, for reasons dictated by


የሠራተኛውን የፈቃድ ጊዜ ሊያስተላልፍ operational requirements of the undertaking,
postpone the leave of a worker.
ይችላል፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና (፫) 4/ Any leave postponed in accordance with Sub-
Articles (2) and (3) of this Article shall not be
መሠረት የተላለፈው የዓመት ፈቃድ
postponed for more than two years.
ከሚቀጥለው ፪ ዓመት በላይ ሊራዘም
አይችልም፡፡

፭/ አንድ ሠራተኛ በዓመት ፈቃድ እያለ 5/ Where a worker on annual leave falls sick and
ቢታመምና በህክምና ተቋም እንዲተኛ required medical treatment as inpatient, his
annual leave shall be suspended and his sick
ለተደረገበት ጊዜ ብቻ የዓመት ፈቃዱ
leave pursuant to Articles 85 and 86 of this
ተቋርጦ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፹፭ እና
Proclamation shall commence.
፹፮ መሠረት የህመም ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11733

፹. በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን ስለመጥራት 80. Recalling of Worker on Leave

፩/ በፈቃድ ላይ ያለ ሠራተኛን መጥራት 1/ A wo r ker o n a n n ua l leave ma y be


የሚቻለው ቀደም ብሎ ሊታወቅ r e c a l le d o n l y where un fo r es ee n
በማይችል ምክንያት ሠራተኛው በሥራ circumstances required his presence at his job
ላይ መገኘት ያለበት ሆኖ ሲገኝ ነው፡፡ duties.

፪/ ሠራተኛው ከፈቃድ ሲጠራ በጉዞው 2/ A worker who is recalled from leave shall
ያጠፋው ጊዜ ሳይቆጠር የቀረው የዓመት be entitled to a payment covering the
ፈቃድ በገንዘብ ተተምኖ ይከፈለዋል፡፡ remainder of his leave excluding the time
lost for the trip.
፫/ ሠራተኛው ከፈቃዱ በመጠራቱ ምክንያት 3/ The employer shall cover the transport
የደረሰበትን የመጓጓዣና የውሎ አበል expenses and per-diem incurred by the
ወጭ በአሠሪው ይሸፈናል፡፡ worker as a direct consequence of his being
recalled.
ምዕራፍ ሁለት CHPTER TWO
ልዩ ፈቃድ SPECIAL LEAVES
፹፩. ለቤተሰብ ጉዳይ የሚሰጥ ፈቃድ 81. Leave for family events
፩/ ሠራተኛው:- 1/ A worker shall been titled to leave with pay
for three working days where;

ሀ) ሕጋዊ ጋብቻ ሲፈጽም፤ ወይም a) He concludes marriage; or

b) His spouse, descendants, ascendants,


ለ) የትዳር ጓደኛ፣ ወላጅ፣ ተወላጅ፣
brother, sister, uncle, aunt relative whether
ወንድም፣ እህት ወይም አጎት፣
by consanguinity or affinity dies entitled 3
አክስት የሆነ የሥጋ ወይም የጋብቻ
working days leave with pay.
ዘመድ ሲሞትበት፤ ከክፍያ ጋር ለ፫
የሥራ ቀናት ፈቃድ ይሰጠዋል፡፡

፪/ የሠራተኛው የትዳር ጓደኛ ስትወልድ 2/ A male employee shall be entitled to three


ደመወዝ የሚከፈልበት ሶስት ተከታታይ consecutive days paternity leave with full pay
ቀናት ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጠዋል፡፡

፫/ ሠራተኛው ልዩና አሳሳቢ ሁኔታ 3/ A worker shall be entitled to leave without


ሲያጋጥመው እስከ ፭ ተከታታይ ቀናት pay for up to five consecutive days in the
ያለክፍያ ፈቃድ የማግኘት መብት case of exceptional and serious events.
However, such leave may be granted only
አለው፡፡ ሆኖም በዚህ ረገድ የሚሰጠው
twice in a budget year.
ፈቃድ በበጀት ዓመቱ ከሁለት ጊዜ
ሊበልጥ አይችልም፡፡

፹፪. ለማኅበር ሥራ የሚሰጥ ፈቃድ 82. Union Leave


የሠራተኞች ማኅበር መሪዎች የሥራ ክርክር Trade union leaders shall been entitled to leave
ለማቅረብ፣ የኅብረት ስምምነት ለመደራደር፣ with pay for the purpose of presenting cases in
በማኅበር ስብሰባ ለመገኘት፣ በሴሚናሮችና labour disputes, negotiating collective
በሥልጠና ለመካፈል እንዲችሉ ከክፍያ ጋር agreements, attending union meetings,
ፈቃድ ይሰጣቸዋል፡፡ ፈቃዱም የሚሰጥበት participating in seminars or training courses. The
ሁኔታ በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡ manner of granting such leave may be
determined by collective agreement.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11734

፹፫. ልዩ ተግባሮችን ለማከናወን ለሠራተኛ 83. Leave for special purpose


የሚሰጥ ፈቃድ
1/ A worker who appears at hearings before
፩/ አንድ ሠራተኛ የሥራ ክርክር ለማሰማት
bodies competent to hear labour disputes or
ወይም የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችን
to enforce labour laws shall be granted leave
ለማስፈጸም ሥልጣን ባላቸው አካሎች
with pay only for the time utilized for the said
ዘንድ ጉዳዩን ሲያቀርብ ለዚሁ ዓላማ purpose.
ለጠፋው ጊዜ ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
ይሰጠዋል፡፡
፪/ አንድ ሠራተኛ የመምረጥ መብቱን 2/ A worker shall be granted leave with pay for
ለማስጠበቅ ወይም ከፍርድ ቤትና the purpose of exercising his voting rights or
ከሌሎች ሥልጣን ከተሰጣቸው የፍትህ discharging his obligation as a witness before
አካላት ፊት ከምስክርነት ጋር በተያያዘ judicial or quasi-judicial organs.
ላጠፋው ጊዜ ብቻ ከክፍያ ጋር ፈቃድ
ይሰጠዋል፡፡
፫/ ትምህርት ወይም ሥልጠና ለሚከታተል 3/ The manner in which educational or training
ሠራተኛ የትምህርት ፈቃድና የገንዘብ leave is to be granted and the form and extent
ድጋፍ የሚሰጥበት ሁኔታ፤ የድጋፉ of the financial assistance to be provided may
ዓይነትና መጠን በኅብረት ስምምነት be determined in a collective agreement or
ወይም በሥራ ደንብ ይወሰናል፡፡ work rules.
፹፬. ስለማስታወቅ 84. Notification
በዚህ ምዕራፍ በተመለከቱት ድንጋጌዎች A worker wishing to take leave in accordance
መሠረት ፈቃድ ለመውሰድ የሚፈልግ with the provisions of this Chapter shall notify
ማንኛውም ሠራተኛ ፈቃድ ለመውሰድ the employer in advance and present the
መፈለጉን በቅድሚያ ለአሠሪው ማስታወቅእና necessary supporting evidence whenever the
አሠሪው ሲጠይቅም ማስረጃውን ማቅረብ employer requests him.
አለበት፡፡
ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE
የሕመም ፈቃድ SICK LEAVE
፹፭. የሕመም ፈቃድ 85. Duration of Leave
፩/ አንድ ሠራተኛ የሙከራ ጊዜውን 1/ Where a worker, after having completed his
ከጨረሰ በኋላ በሥራ ላይ በሚደርስ probation, is rendered incapable of working
ጉዳት ሳይሆን በሌላ ሕመም ምክንያት due to sickness other than employment
ሥራ መሥራት ካልቻለ በዚህ አንቀጽ injury, he shall be entitled to a sick leave.
መሠረት የሕመም ፈቃድ ያገኛል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The leave referred to in Sub-Article (1) of this
የተመለከተው ፈቃድ ሕመሙ ከደረሰበት Article shall, in no case, be more than six
የመጀመሪያ ቀን አንስቶ ባለው የ፲፪ ወር months counted consecutively or separately in
ጊዜ ውስጥ በተከታታይ ወይም በተለያዩ the course of any twelve months’ period
ጊዜያት ቢወስድም በማንኛውም ሁኔታ starting from the first day of his sickness.
ከ፮ ወር አይበልጥም፡፡
፫/ ማንኛውም ሠራተኛ በሕመም ምክንያት 3/ Where a worker absents himself from work due
ከሥራ ሲቀር አሠሪው ስለሁኔታው to sickness, he shall, except where the
ሊያውቅ የሚችል ወይም ሠራተኛው employer is in a position to be aware of the
ለማስታወቅ የማይችል ካልሆነ በስተቀር sickness or it is impractical, notify the
employer on the day following his absence.
ከሥራ በቀረ እጅግ ቢዘገይ በማግስቱ
ለአሠሪው ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11735

፬/ በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ ደንብ 4/ Without prejudice to stipulations in collective


በሌላ አኳኋን የሚወሰንበት አግባብ agreement or work rules, a worker shall be
እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ሠራተኛ entitled to sick leave up on presenting a valid
የሕመም ፈቃድ የሚያገኘው በመንግሥት medical certificate issued by a duly recognized
ከታወቀ የሕክምና ድርጅት ተቀባይነት medical facility.
ያለው የሕክምና እረፍት የምስክር ወረቀት
ሲያቀርብ ብቻ ነው፡፡

፹፮. ስለክፍያ 86. Payment


The period of sick leave provided for in Article 85
በአንቀጽ ፹፭ የተጠቀሰው የሕመም ፈቃድ
shall be granted to a worker in the following
ቀጥሎ በተመለከተው ሁኔታ ይሰጣል:- manner:
፩/ ለመጀመሪያው ወር ከሙሉ ደመወዝ 1/ For the first one month, with payment of
ክፍያ ጋር፣ 100% of his wages;
፪/ ለሚቀጥሉት ፪ ወራት ከደመወዙ ፶ 2/ For the next two months, with payment of 50%
በመቶ ክፍያ ጋር፣ of his wage;

፫/ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት ያለክፍያ፡፡ 3/ For the next three months, without pay.
ክፍል ስድስት PART SIX
የሴቶችና የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
AND YOUNG WORKERS
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የሴት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF WOMEN
፹፯ . ጠቅላላ 87. General
፩/ ሴቶች በፆታቸው ምክንያት በማንኛውም 1/ Women shall not be discriminated against in
ሁኔታ ልዩነት አይደረግባቸውም፡፡ all respects on the basis of their sex.

፪/ የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 2/ Without prejudice to the generality of Sub-
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ Article (1) of this Article, priority shall be
ሴት ሠራተኛ በቅጥር፣ በደረጃ ዕድገት given to women if they get equal result with
ወይም በሌላ ማናቸውም የጥቅማ ጥቅም men when competing for employment,
ውድድር ከወንድ ጋር እኩል የሆነች promotion or any other benefit.
እንደሆነ ቅድሚያ ይሰጣታል።
፫/ ለሴቶች ከባድ ወይም ለጤናቸው ጎጂ 3/ It is prohibited to assign women on works
ናቸው ተብለው ሚኒስቴሩ በሚዘረዝራቸው that may be listed by the Ministry to be
ሥራዎች ላይ ሴቶችን ማሠራት የተከለከለ particularly dangerous to women or
ነው፡፡ hazardous to their health.

፬/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛን ከምሽቱ ፬ 4/ No pregnant woman shall be assigned to


ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ ሰዓት ባለው ጊዜ night work between 10 p.m. and 6 a.m. or be
እንዲሁም የትርፍ ሰዓት ማሰራት assigned on overtime work.
የተከለከለ ነው፡፡
፭/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ የምትሰራው ሥራ 5/ She shall be transferred to another place of
ለራሷም ሆነ ለጽንሱ ጤንነት አደገኛ work if her job is hazardous to her
መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ ወደ ሌላ የሥራ health or to the fetus as ascertained by a
ቦታ ተመድባ መሥራት አለባት፡፡ physician.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11736

፮/ ማንኛውም አሠሪ ሠራተኛዋ ነፍሰጡር 6/ An employer shall not terminate the contract
በሆነችበት ጊዜና ከወለደችበት ቀን of employment of women during her
ጀምሮ በ፬ ወር ጊዜ ውስጥ ከሥራ pregnancy and until four months after her
ሊያሰናብት አይችልም፡፡ confinement.
፯/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፮) ቢኖርም 7/ Notwithstanding the provisions of Sub-
ከእርግዝናና ከመውለድ ጋር ባልተያያዘ Article (6) of this Article, contract of
በአንቀጽ ፳፯(ለ-ተ) እና ፳፱(፫) በተመለከቱ employment may be terminated for reasons
ምክንያቶች የሥራ ውል ሊቋረጥ ይችላል፡፡ stipulated under Article 27 (b-k) and
Article 29 (3) but not related pregnancy and
delivery.
፹፰. የወሊድ ፈቃድ 88. Maternity Leave
፩/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከእርግዝናዋ 1/ An employer shall grant leave to a pregnant
ጋር የተያያዘ ምርመራ ለማድረግ አሠሪው worker with pay, for medical examination
ከደመወዝ ጋር ፈቃድ ይሰጣታል፤ ሆኖም connected with her pregnancy, provided,
however, that she m a y b e r e q u i r e d to
ሠራተኛዋ ከምርመራ በኋላ የሐኪም ማስረጃ
present a medical certificate of her examination.
ማቅረብ አለባት፡፡

፪/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ ከመውለዷ 2/ A pregnant worker shall, upon the


በፊት ሐኪም እንድታርፍ ካዘዘ አሠሪው recommendation of a physician, be entitled to
ከክፍያ ጋር እረፍት ይሰጣታል፡፡ a leave with pay.

፫/ ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ እወልዳለሁ 3/ A pregnant worker shall be granted a period of


ብላ ከገመተችበት ቀን በፊት የ፴ 30 consecutive days of leave with pay of
ተከታታይ ቀናት የቅድመ-ወሊድ ፈቃድ፣ pre-natal leave and a period of 90 consecutive
እንዲሁም ስትወልድ ከወለደችበት ቀን days of leave post- natal.
ጀምሮ ለ፺ ተከታታይ ቀናት የድህረ-
ወሊድ ፈቃድ ከክፍያ ጋር ይሰጣታል፡፡

፬/ ሠራተኛዋ ከመውለዷ በፊት የወሰደችው 4/ Where a pregnant worker does not deliver
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ፣ ወሊድ ፈቃድ within the 30 working days of her pre-natal
ሲያልቅ ካልወለደች እስከምትወልድበት
leave, she is entitled to an additional
ቀን ድረስ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(፪) መሠረት እረፍት ልታገኝ ትችላለች፡፡ leave until her confinement in accordance
የ፴ የሥራ ቀናት የቅድመ-ወሊድ with Sub-Article (2) of this Article. However,
ፈቃዷ ሳያልቅ ከወለደች ፺ የሥራ ቀናት if birth takes place before the expiry of the
የድህረ-ወሊድ ፈቃዷ ይጀምራል፡፡
pre-natal leave, the 90 working days of post-
natal leave shall commence.
፭/ ማንኛዋም ነፍሰጡር የሆነች ሠራተኛ 5/ on any pregnant worker certified her giving up
የፅንስ ማቋረጧን በሃኪም ማስረጃ preganancy by physician shall not be
ሲረጋገጥ በሚሰጣት የህክምና ፈቃድ implemented Article 86 provision of leave
ላይ በአንቀጽ ፹፮ የተመለከተው
with out pay.
የደሞዝ ቅነሳ ተፈጻሚ አይሆንም፡፡ 5
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11737

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


የወጣት ሠራተኞች የሥራ ሁኔታ WORKING CONDITIONS OF YOUNG
WORKERS
፹፱. ጠቅላላ 89. General
፩/ በዚህ አዋጅ “ወጣት ሠራተኛ” ማለት 1/ For the purpose of this Proclamation, “young
ዕድሜው ፲፭ ዓመት የሞላውና ፲፰ ዓመት worker” means a natural person who has
ያልበለጠው ግለሰብ ነው፡፡ attained the age of 15 but is below the age of
18 years.
፪/ እድሜያቸው ከ፲፭ ዓመት በታች የሆኑትን 2/ It is prohibited to employ a person less than
መቅጠር ክልክል ነው፡፡ 15 years of age.

፫/ ከሥራው ጠባይ ወይም ሥራው 3/ It is prohibited to assign young workers on


ከሚከናወንበት ሁኔታ ሕይወታቸውን work, which on account of its nature or due
ወይም ጤንነታቸውን ለአደጋ በሚያጋልጥ to the condition in which it is carried out
ሥራ ላይ ወጣት ሠራተኞችን ማሠራት endangers their lives or health.
ክልክል ነው፡፡
4/ The Ministry may prescribe the list of
፬/ ሚኒስቴሩ ለወጣት ሠራተኞች የተከለከሉ
activities prohibited for young workers
ሥራዎችን ዝርዝር ሊያወጣ ይችላል፡፡
which shall include in particular:
ዝርዝሩም በተለይም ከዚህ በታች
የተመለከቱትን ይጨምራል:-
a) Work in the transport of passengers and
ሀ) መንገደኞችንና ዕቃዎችን በየብስ፣ በባቡር፣ goods by road, railway, air and internal
በአየርና በአገር ውስጥ ውሃዎች የማጓጓዝ water ways, dock sides and ware houses
ሥራ፣ በወደቦችና በመጋዘኖች የሚሠራ involving heavy weight lifting, pulling or
የከባድ ዕቃ ማንሳት፣ መጎተት ወይም pushing or any other related type of labour;
መግፋት ወይም ከዚህ ጋር የተያያዘ
የጉልበት ሥራ፤
b) Work connected with electric power
ለ) ከኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች፣ generation plants, transformers or
የኤሌክትሪክ ኃይል ማስተላለፊያ መስመሮችና
transmission lines;
የማከፋፈያ ጣቢያዎች ጋር ግንኙነት ያለው
ሥራ፤
c) Underground work such as mines and
ሐ) ከመሬት በታች በሚካሄዱ የማዕድን quarries;
ሥራዎች፣ የድንጋይ ካባዎችና
የመሳሰሉትን ሥራዎች፤
d) Work in sewers and tunnel excavation.
መ) በቆሻሻያ ማስተላለፊያ ቦዮችና የዋሻ
ቁፋሮ ሥራዎች፡፡
፭/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) የተደነገገው 5/ The provision of Sub-Article (4) of this
ክልከላ ኃላፊነት የተሰጠው አካል ባጸደቀውና Article shall not apply to work performed by
በሚቆጣጠረው የማሠልጠኛ ተቋም ውስጥ young workers in fulfillment of course
በመሠልጠን ላይ ያሉ ወጣቶች የሚሰሩትን requirements in vocational schools that are
approved and inspected by the Competent
ሥራ አይመለከትም፡፡
Authority.
፺. የሥራ ሰዓት ልክ 90. Limits of Hours of Work
የወጣት ሠራተኞች መደበኛ የሥራ ሰዓት Normal hours of work for young workers shall
በቀን ከ፯ ሰዓት መብለጥ የለበትም፡፡ not exceeds seven hours a day.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11738

፺፩. የሌሊትና የትርፍ ሥራ ሰዓት 91. Night and Overtime Work


ማንኛውንም ወጣት ሠራተኛ:- It is prohibited to assign young workers on:
፩/ ከምሽቱ ፬ ሰዓት እስከ ንጋቱ ፲፪ ሰዓት 1/ Night work between10 p.m. and 6 a.m.;
በሚሰራ ሥራ ላይ፤
፪/ በትርፍ ሰዓት ሥራ ላይ፤ 2/ Over time work;
፫/ በሳምንት የዕረፍት ቀን፤ ወይም 3/ Work done on weekly rest days; or
፬/ በሕዝብ በዓላት ቀን ማሠራት ክልክል 4/ Work done on Public Holidays.
ነው፡፡

ክፍል ሰባት PART SEVEN


የሙያ ደኅንነት፣ ጤንነትና የሥራ አካባቢ OCCUPATIONAL SAFETY AND HEALTH
AND WORKING ENVIRONMENT
ምዕራፍ አንድ
CHAPTER ONE
የመከላከያ እርምጃዎች
PREVENTIVE MEASURES
፺፪. የአሠሪ ግዴታዎች 92. Obligations of an Employer
ማንኛውም አሠሪ የሠራተኞችን ደኅንነትና An employer shall take the necessary measure
ጤንነት በሚገባ ለመጠበቅ የሚያስፈልጉትን to safe guard adequately the health and safety
እርምጃዎች ይወስዳል፤ በተለይም:- of workers; it shall in particular:

፩/ በዚህ አዋጅ ስለሙያ ደኅንነትና ጤንነት 1/ Comply with the occupational health and
የተደነገጉትን ሁኔታዎች ያሟላል፡፡ safety requirements provided for in this
Proclamation.
፪/ ሠራተኞች የሚሰሩት ሥራ ሊያስከትልባቸው 2/ Take appropriate steps to ensure that
ስለሚችለው አደጋ እንዲሁም በጤንነት ላይ workers are properly instructed and notified
የሚደርስ ጉዳትን ለማስወገድ ስለሚያስፈልገው concerning the hazards of their respective
ጥንቃቄ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ የአደጋ occupations; and assign safety officer; and
ተከላካይ ሠራተኛም ይመድባል፤ የሙያ establish an occupational health and safety
ደኅንነትና ጤንነት ኮሚቴ ያቋቁማል፡፡ committee.
፫/ ለሠራተኞች የአደጋ መከላከያ መሣሪያ 3/ Provide workers with protective equipment,
ልብስና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያቀርባል፤ clothing and other materials and instruct
ስለአጠቃቀሙም መመሪያ ይሰጣል፡፡ them of their use.

፬/ በሥራ ምክንያት የሚመጡ በሽታዎችንና 4/ Register employment accidents and


አደጋዎችን ይመዘግባል፤ ለሥራ ሁኔታዎች occupational diseases and report same to the
መቆጣጠሪያ አገልግሎት ያስታውቃል፡፡ labour inspection service.

፭/ እንደሥራው ጠባይ አዲስ ለሚቀጠሩ 5/ Arrange, according to the nature of the work,
ሠራተኞች በራሱ ወጪ የጤና ምርመራ at his own expense for the medical
እንዲካሄድላቸው፤ በአደገኛ ሥራ ላይ examination of newly employed workers and
የሚሰሩ ሠራተኞችም እንደአስፈላጊነቱ for those workers engaged in hazardous
የጤና ምርመራ እንዲደረግላቸው ያደርጋል፡፡ work, as may be necessary with the exception
ሆኖም ኢትዮጵያ ያፀደቀችው የዓለም አቀፍ of HIV/AIDS Unless and otherwise the
ስምምነት ካላስገደደ በስተቀር የኤች.አይ.ቪ/ country has obligation of international treaty
ኤድስ ምርመራን አይጨምርም፡፡ to do so.

፮/ የድርጅቱ የሥራ ቦታና ግቢ በሠራተኞች 6/ Ensure that the work place and premises of the
ደኅንነትና ጤንነት ላይ አደጋ የማያስከትል undertaking do not pose threats to the health
መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ and safety of workers.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፴፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11739

፯/ በድርጅቱ ልዩ ልዩ የሥራ ሂደት በሚገኙ 7/ Take appropriate precautions to ensure that all
ፊዚካላዊ፣ ኬሚካላዊ፣ ባዮሎጂካዊ፣ the processes of work in the undertaking shall
ኢርጎኖሚካዊና ሥነ ልቦናዊ ምንጮችና not be a source or cause of physical,
ምክንያቶች ሳቢያ በሠራተኞች ደኅንነትና chemical, biological, ergonomic and
ጤንነት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ ተገቢውን psychological hazards to the health and safety
ጥንቃቄ ያደርጋል፡፡ of the workers.
፰/ አግባብ ያለው አካል በዚህ አዋጅ 8/ implement the instructions given by the
መሠረት የሚሰጠውን ትዕዛዝ ይፈጽማል፡፡ Competent Authority in accordance with this
Proclamation;
፺፫. የሠራተኛ ግዴታዎች
93. Obligations of Worker
ማንኛውም ሠራተኛ:-
Any worker shall:
፩/ የሠራተኞችን ደኅንነትና ጤንነት ለመጠበቅ 1/ Co-operate in the formulation of work rules to
የሚወጡትን የሥራ ደንቦች በማዘጋጀት safeguard the workers’ health and safety, and
ይተባበራል፤ በሥራ ላይ ያውላል፤ implement same;

፪/ በድርጅቱ ወይም በድርጅቱ መሣሪያዎች 2/ Inform forthwith to the employer any defect
related to the appliances used and incidents
ላይ የሠራተኞቹን ደኅንነትና ጤንነት
of injury to health and safety of workers that
የሚጎዳ ጉድለት ሲያገኝ፤ የሚደርሰውንም
he is aware of in the undertaking;
ማንኛውም አደጋ ወዲያውኑ ለአሠሪው
ያሳውቃል፤
፫/ አደጋ ሊያደርስ ይችላል ብሎ ለማመን 3/ Report to the employer any situation which he
ምክንያት ያለውንና በራሱ ሊያስወግደው may have reason to believe could present a
ያልቻለውን ማንኛውንም ሁኔታ እንዲሁም hazard and which he cannot prevent on his
በሥራ ሂደት ወይም ከሥራ ጋር ግንኙነት own, and any incident of injury to health
ባለው ሁኔታ በጤንነት ላይ የደረሰን አደጋ which arises in the course of or in connection
ወይም ጉዳት ለአሠሪው ያሳውቃል፤ with work;
፬/ የራሱን ወይም የሌሎች ደኅንነትና 4/ Make proper use of all safety devices and
ጤንነት ለመጠበቅ የተሰጡትን የአደጋ other appliances furnished for the protection
መከላከያዎች፣ የደኅንነት መጠበቂያ of his health and safety or for the protection of
መሣሪያዎችና ሌሎች መሣሪያዎችን the health and safety of others;
በትክክል ጥቅም ላይ ያውላል፤
፭/ አሠሪው ወይም ኃላፊነት የተሰጠው 5/ Observe all health and safety instructions
ባለሥልጣን ያወጣውን ወይም የሰጣቸውን issued by the employer or by the Competent
የደኅንነትና ጤንነት መጠበቂያ መመሪያዎች Authority.
ያከብራል፡፡

፺፬. የተከለከሉ ድርጊቶች 94. Prohibited Acts


ማንኛውም ሠራተኛ:- Now worker shall:
፩/ ለራሱ ወይም ለሌሎች ደኅንነት ሲባል 1/ Interfere with, remove, displace, damage or
የተቀመጡን የደኅንነት መጠበቂያ ዕቃዎች destroy any safety devices or other appliances
ወይም ሌሎች መሣሪያዎችን መነካካት፣ furnished for his protection or the protection
ማንሳት፣ ያለ ቦታቸው ማስቀመጥ፣ማበላሸት of others; or
ወይም ማጥፋት፤ ወይም

፪/ በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋን ለመቀነስ 2/ Obstruct any method or process adopted


ሲባል የሚሰራበትን ማንኛውንም ዘዴ with a view to minimizing occupational
ወይም አሠራር ማሰናከል፤ hazard.
የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11740

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


በሥራ ምክንያት ስለሚመጡ ጉዳቶች OCCUPATIONAL INJURIES
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
ስለኃላፊነት LIABILITY
፺፭. ጠቅላላ 95. General
፩/ በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የሚደርስ 1/ For the purpose of this Proclamation,
ጉዳት” ማለት በሥራ ላይ የሚደርስ “occupational injury” means an employment
አደጋ ወይም በሥራ ምክንያት የሚመጣ accident or occupational disease.
በሽታ ነው፡፡

፪/ አግባብ ባለው የጡረታ ሕግ 2/ Subject to the provisions of the relevant


የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ አንድ pension law, the provisions of this Chapter
shall apply where an employment injury is
ሠራተኛ ሥራውን በማከናወን ላይ ሳለ
sustained by a worker during or in connection
ወይም ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው
with the performance of his work.
ሁኔታ ጉዳት ሲደርስበት የዚህ ምዕራፍ
ድንጋጌዎች ተፈፃሚ ይሆናሉ፡፡
፺፮. በጥፋት ላይ ያልተመሠረተ ኃላፊነት 96. Liability Irrespective of Fault
፩/ አሠሪው ጥፋት ባይኖርበትም ሠራተኛው 1/ The employer shall be liable, irrespective of
በሥራ ላይ ሳለ ለሚደርስበት ጉዳት ኃላፊ fault, for employment injuries sustained b y
ነው፤ ይህም ኃላፊነት የሚወሰነው በዚህ his w o r k e r a n d s u c h l i a b i l i t y s h a l l
ምዕራፍ ድንጋጌዎች መሠረት ይሆናል፡፡ b e d e t e r m i n e d i n accordance with, the
provisions of this Chapter.
፪/ ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ ሆነ ብሎ በራሱ 2/ The employer shall not be liable for any injury
ላይ ላደረሰው ማንኛውም ጉዳት አሠሪው intentionally caused by the worker upon
ኃላፊነት አይኖርበትም፡፡ በተለይም himself. In particular, any injury resulting
በሚከተሉት ድርጊቶች ምክንያት የሚመጣ from the following acts shall be deemed to be
ጉዳት ሠራተኛው በራሱ ላይ ሆነ ብሎ intentionally caused by the worker:
እንዳደረሰው ጉዳት ሆኖ ይቆጠራል:-

ሀ) በአሠሪው አስቀድሞ በግል የተሰጡትን a) Non-observance of express safety


የደኅንነት መጠበቂያ መመሪያዎች instructions given by the employer or the
መጣስ ወይም የአደጋ መከላከያ provisions of accident prevention rules; or
ደንቦችን መተላለፍ፤ ወይም

ለ) አካሉን ወይም አዕምሮውን በሚገባ b) Reporting to work in a state of intoxication


ለመቆጣጠር በማይችልበት ሁኔታ caused by taking alcoholic beverage or
በመጠጥ ወይም በአደንዛዥ ዕፅ ሰክሮ drug that prevents him from properly
regulating his body or understanding.
በሥራ ላይ መገኘት፡፡
፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌዎች 3/ The provisions of Sub-Article (1) of this
ማንኛውም ሠራተኛ በአሠሪው ጥፋት Article shall not affect the right of a worker
የተነሳ የሥራ ላይ ጉዳት ሲደርስበት አግባብ to claim damages in accordance with the
relevant law where an occupational injury is a
ባለው ሕግ መሠረት ካሣ የመጠየቅ መብቱን
result of fault on the part of the employer.
አይነኩበትም፡፡

፺፯. በሥራ ላይ የሚደርስ አደጋ 97. Occupational Accident

በዚህ አዋጅ “በሥራ ላይ የደረሰ አደጋ” ማለት For the purpose of this Proclamation
ማንኛውም ሠራተኛ ሥራውን በማከናወን ላይ “occupational accident” means any organic
ሳለ ወይም ከሥራው ጋር ግንኙነት ባለው injury or functional disorder sustained by a
ሁኔታ ከራሱ ውጭ በሆነ ምክንያት ወይም worker as a result of any cause extraneous to the
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11741

ሥራውን ለማከናወን ባደረገው ጥረት ምክንያት injured worker or any effort he makes during or
በአካሉ ወይም በአካሉ ማንኛውም ክፍል in connection with the performance of his work
ተፈጥሮአዊ እንቅስቃሴ ላይ በድንገት የደረሰበት sand includes:
ጉዳት ሲሆን የሚከተሉትን ይጨምራል:-

፩/ ሠራተኛው ከሥራ ቦታው ወይም 1/ Any injury sustained by a worker while


ከመደበኛ የሥራ ሰዓት ውጭም ቢሆን carrying out his employer's order, even away
የአሠሪውን ትዕዛዝ ሥራ ላይ ያውል from the work place or outside his normal
በነበረበት ጊዜ የደረሰበት ጉዳት፤ hours of work;

፪/ ሠራተኛው ከሥራው ጋር በተያያዘ ግዴታ 2/ Any injury sustained by a worker before or


የተነሳ ከሥራው በፊት ወይም በኋላ ወይም after his work or during any interruption of
ሥራው ለጊዜው ተቋርጦ በነበረበት ጊዜ work p ro vided that he is present in the
በሥራው ቦታ ወይም በድርጅቱ ግቢ ውስጥ workplace or the premises of the undertaking
እያለ የደረሰበት ማንኛውም ጉዳት፤ by reason of his duties;

፫/ ሠራተኛው ወደ ሥራ ቦታው ወይም ከሥራ 3/ Any injury sustained by a worker while he is


ቦታው ወደ ድርጅቱ ለሠራተኞች አገልግሎት travelling to or from a place of work in a
እንዲሰጥ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት transport service provided by the under
ወይም ድርጅቱ ለዚሁ ተግባር በተከራየውና taking which is available for the common use
በግልፅ በመደበው የመጓጓዣ አገልግሎት of its workers or in a vehicle hired and
በመጓዝ ላይ በነበረበት ጊዜ የደረሰበት expressly destined by the under taking for the
ማንኛውም ጉዳት፤ same purpose;

፬/ ሠራተኛው ሥራውን በማከናወን ላይ ባለበት 4/ Any injury sustained by a worker as a result


ጊዜ በአሠሪው ወይም በሦስተኛ ወገን of an action of the employer or a third party
ድርጊት ምክንያት የደረሰበት ጉዳት፤ during the performance of his work.

፺፰. በሥራ ምክንያት ስለሚመጣ በሽታ 98. Occupational Disease


፩/ በዚህ አዋጅ“ በሥራ ምክንያት የሚመጣ 1/ For the purpose of this Proclamation an
በሽታ” ማለት:- “occupational disease” means any disorder:
ሀ) ሠራተኛው ከሚሠራው የሥራ ዓይነት፤ a) The type of work performed by the worker; or
ወይም
ለ) ሠራተኛው ከሚያከናውነው ሥራ አካባቢ b) pathological condition whether caused by
የተነሳ በሽታው ከተከሰተበት ዕለት physical, chemical or biological agents which
አስቀድሞ በነበረው የተወሰነ ጊዜ ውስጥ arise as consequence of the surroundings in
በፊዚካል፣ኬሚካልወይም ባዮሎጂካልነገሮች which the worker is obliged to work
አማካኝነት በሠራተኛ ላይ የሚደርስ during a certain period prior to the date
የጤና መታወክ ነው፡፡ when the diseases become evident.
፪/ ሥራቸው በሽታውን ማጥፋት ብቻ ለሆነ 2/ Occupational disease shall not include
ባለሙያዎች ካልሆነ በስተቀር በሥራ endemic or epidemic diseases which are
ምክንያት የሚመጣ በሽታ ሥራ prevalent and being contracted in the area
በሚከናወንበት አካባቢ የሚዛመቱና የሚይዙ where the work is done, except in the case of
ነዋሪ ተላላፊ በሽታዎችን አይጨምርም፡፡ workers exclusively engaged in combating
such diseases by reason of their occupation.
፫/ ሚኒስቴሩ አግባብ ካለው አካል ጋር 3/ The Ministry shall, in consultation with the
በመመካከር በሥራ ምክንያት የሚመጡ concerned authority, issue directives which
በሽታዎችን ዝርዝር የያዘ ሠንጠረዥ contain schedules listing diseases to be of
በመመሪያ ያወጣል፡፡ ሠንጠረዡ እጅግ occupational origin. The said schedule shall
ቢዘገይ በየአምስት ዓመቱ ይሻሻላል፡፡ be revised at least every five years.
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯፻፵፪ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11742

፬/ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ የተመለከተው 4/ The occurrence of any of the diseases listed in
በሽታ በዚያው ሠንጠረዥ ውስጥ በበሽታው the relevant schedule to any worker having
አንፃር ከተመለከቱት ሥራዎች መካከል been engaged in anyone of the corresponding
ማንኛቸውንም ሥራ ይሠራ የነበረ ሠራተኛን types of work specified therein, shall by itself,
የያዘ እንደሆነ በሽታው በሥራ ምክንያት constitute sufficient proof of the occupational
የመጣ ለመሆኑ በቂ ማስረጃ ይሆናል፡፡ nature of the disease.

፭/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) ቢኖርም 5/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
አግባብ ባለው ሠንጠረዥ ውስጥ Article, any proof shall be admitted to
ያልተመለከተ በሽታ በሥራ ምክንያት establish the occupational origin of a disease
የሚመጣ በሽታ መሆኑን፣ እንዲሁም not listed in the relevant schedule and of
በሠንጠረዡ ውስጥ የተዘረዘሩት በሽታዎች diseases listed when they manifest
በአንፃራቸው ከተመለከቱት ምልክቶች themselves under conditions different from
በተለዩ ሁኔታዎች የሚከሰቱ መሆናቸውን those establishing a presumption of their
ለማረጋገገጥ ማስረጃ ማቅረብ ይቻላል፡፡ occupational nature.

፮/ ተቃራኒ ማስረጃ ካልቀረበ በስተቀር በተወሰነ 6/ In the absence of proof to the contrary,
የሥራ መስክ የተሰማሩ ሰዎችን ብቻ any disease which occurs frequently only
በተደጋጋሚ የሚይዝ በሽታ አንድ ሠራተኛን to persons employed in certain occupations
የያዘው እንደሆነና ይህም ሠራተኛ እንደዚህ shall be presumed to be of an occupational
ባለው የሥራ መስክ ተሰማርቶ የነበረ ከሆነና origin where the worker suffering from such a
በሽታው መኖሩ በሐኪም ማስረጃ ሲረጋገጥ disease was engaged in such occupation and
በሥራ ምክንያት እንደመጣ በሽታ the existence of the disease is ascertained by a
ይቆጠራል፡፡ medical practitioner.
፯/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ጉዳት 7/ The date on which an occupational disease
የደረሰበት ቀን በሽታው በግልጽ became evident, which is. the first date on
የታወቀበት ማለትም ሠራተኛው የመሥራት which the worker became incapacitated or the
ችሎታውን ያጣበት የመጀመሪያው ዕለት date of the first medical diagnosis of the
ወይም በሽታው በሐኪም ተመርምሮ disease or the date of the injured worker’s
መኖሩ የታወቀበት የመጀመሪያ ዕለት death, shall be considered as the date on
ወይም ሠራተኛው በበሽታው ምክንያት which an occupational disease contracted.
የሞተበት ዕለት እንደሆነ ይቆጠራል፡፡
፰/ በሥራ ምክንያት በሚመጣ በሽታ ተይዞ 8/ Where a worker after being cured from an
የዳነ ሠራተኛ አግባብ ባለው ሠንጠረዥ occupational disease listed in the relevant
በበሽታው አንፃር በተመለከተው የሥራ schedule, re-contracts the disease as a result of
ዓይነት ላይ ተመድቦ መሥራት his being engaged in anyone of the
በመቀጠሉ በዚያው በሽታ እንደገና ቢያዝ corresponding work specified in the said list,
አዲስ በሽታ እንደያዘው ይቆጠራል፡፡ it shall be presumed that he has contracted
afresh occupational disease.
ዘርፍ ሁለት
የአካል ጉዳት መጠን ደረጃዎች SECTION TWO
DEGREE OF DISABLEMENT
፺፱. ጠቅላላ
99. General
፩/ “የአካል ጉዳት” ማለት የመሥራት 1/ "Occupational disablement" means any
ችሎታ መቀነስን ወይም ማጣትን employment injury as a consequence of
በሚያስከትል ሁኔታ በሥራ ላይ which there is a decrease or loss of capacity
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡ to work.
፪/ በሥራ ላይ የደረሰ የአካል ጉዳት 2/ Disablement shall have the following effects:
የሚከተሉት ውጤቶች ይኖሩታል:-
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11743

ሀ) ጊዜያዊ የአካል ጉዳት፤ a) Temporary disablement;


ለ) ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት፤ b) Permanent partial disablement;
ሐ) ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት፤ እና c) permanent total disablement; and
መ) ሞት:: d) Death.

፩፻. ጊዜያዊ የአካል ጉዳት 100. Temporary Disablement


ጊዜያዊ የአካል ጉዳት ሠራተኛው ሥራውን Temporary disablement results from the
ለተወሰነ ጊዜ በሙሉ ወይም በከፊል reduction, for a limited period of time, of the
ለማከናወን እንዳይችል የሚያደርገው የአካል
worker's capacity for work partially or totally.
ጉዳት ነው፡፡
፩፻፩. ዘላቂ ከፊል ወይም ሙሉ የአካል ጉዳት 101. Permanent Partial or Total Disablement
፩/ “ዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት” ማለት 1/ “Permanent p a r t i al d isab l e me nt ” means
in c urab le employment inj u r y
ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛን የመሥራት
decreasing the injured worker's capacity.
ችሎታ የሚቀንስ የማይድን በሥራ
ላይ የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡
፪/ “ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት” ማለት ጉዳት 2/ “Permanent total disablement” means
የደረሰበት ሠራተኛን ማናቸውንም incurable employment injury which prevents
ደመወዝ የሚያስገኝ ሥራ ለመሥራት the injured worker from engaging in any
የሚከለክለው የማይድን በሥራ ላይ kind of gainful work.
የሚደርስ ጉዳት ነው፡፡

፫/ ከባድ የአካል ወይም የመልክ መበላሸትን 3/ Injuries which, although not resulting in
ያስከተለ ጉዳት የመሥራት ችሎታ incapacity for work, cause serious
ማጣት ባያስከትልም ለጉዳት ካሣ mutilation or disfigurement of the injured
አከፋፈልና ሌሎች ጥቅሞች አሰጣጥ person shall, for the purpose of
ሲባል እንደዘላቂ ከፊል የአካል ጉዳት compensation and other benefits, be
ይቆጠራል፡፡ considered as permanent partial disablement.

፩፻፪. ስለአካል ጉዳት መጠን አወሳሰን 102. Assessment of Disablement

፩/ የዘላቂ ሙሉ ወይም ከፊል የአካል ጉዳት 1/ The degree of permanent total or partial
መጠን ደረጃ ሚኒስትሩ በመመሪያ disablement shall be fixed in accordance with
በሚያወጣው የአካል ጉዳት መወሰኛ the assessment table of disablement prescribed
ሠንጠረዥ መሠረት ይወሰናል፡፡ by directives issued by the Ministry.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The degree of disablement shall be assessed by a
በተመለከተው ሠንጠረዥ መሠረት የአካል medical board in accordance with the
ጉዳት መጠን የሚወሰነው ሥልጣን ባለው assessment table provided for in Sub Article (1)
የሕክምና ቦርድ ይሆናል፡፡ ቦርዱም በተቻለ of this Article. The Board shall, as far as it is
መጠን በሠራተኛው ላይ ጉዳት ከደረሰበት possible, determine the extent of the degree of
ቀን ጀምሮ በ፲፪ ወራት ውስጥ የጉዳቱን disablement within twelve months from the
መጠን መወሰን ይኖርበታል፡፡ date of injury.

፫/ የሠራተኛው ሁኔታ የተባባሰ ወይም 3/ Assessment of disablement may be reviewed


የተሻሻለ ወይም ትክክል ያልሆነ in accordance with Sub- Articles (1) and (2)
of this Article where the worker's condition
ምርመራ ተደርጎለት የሆነ እንደሆነ:-
deteriorates or improves or is wrongly
diagnosed:
ሀ) አግባብ ባለው አካል አነሳሽነት፤ a) On the initiation of the relevant authority; or
ወይም
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11744

ለ) ጉዳዩ የሚመለከተው ሠራተኛ b) Up on the request of the concerned worker or


ወይም አሠሪ ሲጠይቅ በዚህ employer the issue may be revised pursuant
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና (፪) to Sub-Articles (1) and (2) of this Article.
በተመለከተው መሠረት እንደገና
ሊታይ ይችላል፡፡
፬/ የአካል ጉዳት መጠን ደረጃ እንደገና 4/ Where the result of the review so warrants,
በታየበት ጊዜ የተገኘው ውጤት the rights of the worker to a disablement
የሚፈቅድ ሆኖ ሲገኝ ሠራተኛው benefit shall be recognized or withdrawn or
እንደነገሩ ሁኔታ ክፍያ የማግኘት መብቱ that the rate payable shall be increased or
ሊረጋገጥለት ወይም ሊከለከል ወይም reduced, as the case may be.
የሚከፈለው ክፍያ ተመን ሊጨመርለት
ወይም ሊቀነስበት ይችላል፡፡
5/ Where a worker who has suffered an
፭/ በሥራ ላይ የሚደርስ ጉዳት
employment injury sustains additional
የደረሰበት ሠራተኛ እንደገና በሥራ
employment injury, his disablement shall be
ላይ የሚደርስ ጉዳት የደረሰበት
reassessed in light of his new circumstances.
እንደሆነ የአካል ጉዳት መጠኑ ደረጃ
ከሠራተኛው አዲስ ሁኔታ አንፃር
እንደገና ይወሰናል፡፡

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE


በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ስለሚሰጡ BENEFITS IN THE CASE OF
ክፍያዎች EMPLOYMENT INJURIES
ዘርፍ አንድ SECTION ONE
ጠቅላላ GENERAL

፩፻፫. ስለክፍያዎችና የመክፈል ኃላፊነት 103. Payment and Responibility to Pay

በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች ክፍያ Injury benefits shall be paid in accordance with
የሚፈጸመው በዚህ ምዕራፍ ድንጋጌዎች the provisions of this Chapter.
በተመለከተው መሠረት ይሆናል፡፡

፩፻፬. ልዩ ግዴታ 104. Special Obligation

፩/ ማንኛውም አሠሪ የሚከተሉትን 1/ An employer shall have to discharge the


የመፈጸም ግዴታ አለበት:- following obligations:

ሀ) ጉዳት ለደረሰበት ሠራተኛ የመጀመሪያ a) To provide the injured with first aid in time;
ሕክምና ዕርዳታ በጊዜው የመስጠት፤

ለ)ጉዳት የደረሰበትን ሠራተኛ ተስማሚ b) To take the injured by an appropriate


በሆነ የመጓጓዣ ዘዴ በአቅራቢያው means of transport to the nearest medical
ወደሚገኘው የሕክምና ጣቢያ የማድረስ፤ facility;
ሐ) በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት c) To notify the occurrence of occupational
መድረሱን አግባብ ላለው አካል injury to the r e l e v a n t organ.
የማስታወቅ፡፡

፪/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ (፩) (ለ) 2/ The employer shall have the obligation to
የተመለከተውን የቀብር ሥነ ሥርዓት cover the funeral expenses specified under
ወጭ መክፈል የአሠሪው ግዴታ Article 110 (1) (b) of this Proclamation.
ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11745

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


ስለ ሕክምና አገልግሎት MEDICAL SERVICES

፩፻፭. የሕክምና አገልግሎት ዓይነቶች 105. Types of medical services


በሥራ ላይ የሚመጣ ጉዳት ለደረሰበት Where a worker sustains employment injury,
ሠራተኛ ለሚከተሉት የሕክምና አገልግሎቶች the employer shall cover the following medical
የሚያስፈልገውን ወጪ አሠሪው ይከፍላል:- service expenses:

፩/ የጠቅላላና የልዩ ሕክምና እንዲሁም 1/ General and specialized medical and surgical
የቀዶ ሕክምና ወጪዎች፤ care;

፪/ የሆስፒታልና የመድሃኒት ወጪዎች፤ 2/ Hospital and pharmaceutical care;

፫/ የማንኛውም አስፈላጊ ሰው ሰራሽ 3/ Any necessary prosthetic or orthopedic


appliances.
ምትክ ወይም ተጨማሪ አካሎችና
የአጥንት ጥገና ወጪዎች፤

፩፻፮. የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጥበት ጊዜ 106. Duration of medical services

ሠራተኛው ለደረሰበት ጉዳት የሚደረግለት Medical services Provide for injury shall be
የሕክምና አገልግሎት የሚቋረጠው የሕክምና withdrawn in accordance with the decision of a
ቦርድ በሚሰጠው ውሳኔ መሠረት ይሆናል፡፡ Medical Board

ዘርፍ ሦስት SECTION THREE


ልዩ ልዩ የጥሬ ገንዘብ ክፍያዎች VARIOUS KINDS OF CASH BENEFITS
፩፻፯. ጠቅላላ 107. General

፩/ ማንኛውም በሥራ ላይ የሚመጣ 1/ A work who has sustained employment injury


shall been titled to:
ጉዳት የደረሰበት ሠራተኛ:-
ሀ)ጊዜያዊ የአካል ጉዳት እስከሚወገድበት a) Periodical payment while he is
ጊዜ ድረስ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ፤
temporarily disabled;

ለ) ዘላቂ የአካል ጉዳት የደረሰበት b) Disablement pension or gratuity or


compensation where he sustains permanent
እንደሆነ የጉዳት ጡረታ ወይም
disablement;
ዳረጎት ወይም ካሣ፤
ሐ) የሞተ እንደሆነ ለጥገኞች የጡረታ c) Dependents’ pension or gratuity or
አበል ወይም ዳረጎት ወይም ካሣ compensation to his dependent where he dies.
የማግኘት መብት ይኖረዋል፡፡

፪/በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ የጠየቀ ወይም 2/ Periodical payment may be withheld where a
worker who has claimed or is receiving same:
በመቀበል ላይ ያለ ማናቸውም ሠራተኛ:-

ሀ) ለሕክምና ምርመራ ለመቅረብ a) Refuses or ignores to submit himself to


እምቢተኛ ከሆነ፣ ቸል ያለ እንደሆነ medical examination or in any way
intentionally obstructs or unnecessarily
ወይም በማናቸውም ሁኔታ ሆነ
delays such examination;
ብሎ ምርመራውን ያደናቀፈ ወይም
ያለበቂ ምክንያት ያጓተተ እንደሆነ፤
ለ) ከጉዳቱ የሚድንበትን ጊዜ ለማዘግየት b) be haves in a manner calculated to delay
በማሰብ አጉል ጠባይ ያሳየ እንደሆነ፤ his recovery; or
ወይም
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11746

ሐ) አግባብ ያለው አካል ጉዳት c) Violates the directives issued by the


ስለደረሰባቸው ሠራተኞች ያወጣቸውን competent appropriate organ for the
መመሪያዎች የተላለፈ እንደሆነ፤ behavior of injured workers.

በየጊዜው የሚደረገው ክፍያ ሊታገድ


ይችላል፡፡

፫/ ለክፍያው መታገድ ምክንያት የሆኑት 3/ As soon as the circumstances that occasioned


ሁኔታዎች እንደተወገዱ በየጊዜው the suspension ceases, the periodical payment
የሚደረገው ክፍያ እንደገና መክፈል shall recommence; provided, however, that
ይቀጥላል፤ ሆኖም ሠራተኛው እገዳው there shall be no entitlement to back pay for
ፀንቶ በቆየበት ጊዜ ያልተከፈለውን the period of suspension.
ክፍያ የመከፈል መብት አይኖረውም፡፡

፩፻፰. በየጊዜው ስለሚደረጉ ክፍያዎች 108. Periodical Payment


፩/ በአንቀጽ ፩፻፯ (፩)(ሀ) የተመለከተውን 1/ The employer shall pay the periodical
በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ አሠሪው ከ፩ payment referred to in Article 107 (1) (a) of
this Proclamation for a period not exceeding
ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ይከፍላል፡፡
one year.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The periodical payments referred to in Sub-
የሚደረገው ክፍያ መጠን ጉዳቱ Article (1) of this Article shall be at the rate
ከደረሰበት ዕለት ጀምሮ ላሉት of full wage of the worker’s previous average
yearly wages during the first three months
ለመጀመሪያዎቹ ፫ ወራት ሠራተኛው
following the date of injury, not less than
ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት ያገኝ ከነበረው
75% of the worker previous average yearly
የዓመቱ አማካይ ደመወዝ ሙሉ
wages during the next three months and not
ደመወዝ፤ ለሚቀጥሉት ፫ ወራት less than 50% of his previous average yearly
ሠራተኛው ጉዳቱ ከመድረሱ በፊት wages for the remaining six months.
ያገኝ ከነበረው የዓመቱ አማካይ
ደመወዝ ፸፭ በመቶ፤ ለሚቀጥሉት ፮
ወራት ደግሞ ሠራተኛው ጉዳቱ
ከመድረሱ በፊት ያገኝ ከነበረው
የዓመቱ አማካይ ደመወዝ ፶ በመቶ
የማያንስ ይሆናል፡፡
፫/ በየጊዜው የሚደረግ ክፍያ ከሚከተሉት 3/ Periodical payments shall cease whichever of
መካከል ቀድሞ በተፈጸመ ማናቸውም the following takes place first:
ዕለት ያቆማል:-

ሀ) ሠራተኛው የደረሰበት ጊዜያዊ ጉዳት a) When the worker is medically certified


የተወገደለት መሆኑ በሐኪም ሲረጋገጥ፤ to be no longer disabled;

ለ) ሠራተኛው የጉዳት ጡረታ ወይም b) On the day the worker becomes entitled to
ዳረጎት በሚያገኝበት ጊዜ፤ disablement pension or gratuity;
c) Twelve months from the date the worker
ሐ) ሠራተኛው ሥራ መሥራት ካቆመበት
ceased to work.
ዕለት ጀምሮ ፲፪ ወር ሲሞላው፡፡

፩፻፱. ስለ ጉዳት ክፍያ 109. Disablement Payments


1/ Unless otherwise provided by a
፩/ በኅብረት ስምምነት በሌላ አኳኋን
Collective Agreement, disablement
ካልተወሰነ በስተቀር በዚህ አዋጅ
benefits payable to workers of an
ለሚሸፈኑ ድርጅቶች ሠራተኞች የሚሰጠው
undertaking Covered by this
የጉዳት ካሣ አሠሪው በገባበት የመድህን
Proclamation shall be in accordance
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11747

ዋስትና ወይም በጡረታ ሕግ መሠረት with the applicable pension scheme or


ይሆናል፡፡ insurance scheme.
Where the undertaking doesn’t arrange an
ድርጅቱ መድህን ያልገባ ከሆነ በጡረታ insurance scheme, the relevant pension
ሕግ ለሚሸፈኑ ሠራተኞች አግባብ ያለው scheme shall be applied.
የጡረታ ሕግ ተፈፃሚ ይሆናል፡፡
2/ Notwithstanding the provisions of Sub-
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) Article (1) of this Article, the
የተደነገገው ቢኖርም በኢንሹራንስ በኩል disablement benefit covered by an
ለሠራተኛው የሚከፈለው የጉዳት ካሳ insurance scheme shall in no case be
መጠን በማንኛውም ሁኔታ በዚህ አንቀጽ less than the amount prescribed under
ንዑስ አንቀጽ (፬) ከተመለከተው መጠን Sub-Article (4) of this Article.
ሊያንስ አይችልም።
3/ An employer shall pay a lump sum of
፫/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች disablement benefit to workers who are
የሚሰጠው የጉዳት ካሣ በአንድ ጊዜ not covered by pension law.
ይከፈላል፡፡
4/ The amount of the disablement benefit to
፬/ በአሠሪው የሚከፈለው የጉዳት ካሣ be paid by the employer shall be:
መጠንም:- a) where the injury sustained by the
ሀ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት worker is permanent total
ዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት ከሆነ disablement, a sum equal to five
የሠራተኛው የዓመት ደመወዝ በ፭ times his annual wages;
ተባዝቶ የሚገኘው ክፍያ፤ b) where the injury sustained by the
ለ) በሠራተኛው ላይ የደረሰው ጉዳት worker is below permanent total
ከዘላቂ ሙሉ የአካል ጉዳት መጠን disablement a sum proportionate to
th degree of disablement shall be
በታች ከሆነ በዚህ አንቀጽ ንዑስ
calculated on the basis of the
አንቀጽ (፬)(ሀ) ክፍያ መሠረት ሆኖ
compensation provided for by Sub-
ከአካል ጉድለት ደረጃው ጋር
Article 4 (a).
ተመጣጣኝ የሆነ ክፍያ ይሆናል፡፡
5/ Where an apprentive sustaine disablement his
፭/ ለለማጅ ሠራተኛ የሚከፈለው የጉዳት disablement benefit shall be calculated by
ካሣ የሚሰላው የለማጅ ሠራተኛነቱን reference to the wages which he would
probably have been receiving as a qualified
ሲፈጽም ሊያገኝ ይችል የነበረውን
worker after the completion of his
ደመወዝ መሠረት በማድረግ ይሆናል፡፡ apprenticeship.
110. Dependents’ Benefits
፩፻፲. ስለ ጥገኞች ክፍያ
1/ Where a worker or an apprentice dies as a
፩/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም ለማጅ result of an employment injury, the
ሠራተኛ በሥራ ምክንያት በደረሰበት following benefits shall be payable to
ጉዳት የተነሳ የሞተ እንደሆነ የሚከተሉት dependes:
ክፍያዎች ለጥገኞቹ ይከፈላሉ:- a) Dependents’ compensation in accordance
ሀ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) እና with the provisions of Sub-Articles (2)
(፫) በተመለከቱት ሁኔታዎች መሠረት and (3) of this Article; and
የጥገኞች ካሣ፤ እና b) Unless the amount stipulated by the
ለ) በኅብረት ስምምነት ወይም በሥራ provisions of a collective agreement or
work rules is higher, payment for funeral
ደንብ የሚወሰነው የገንዘብ መጠን
expenses shall be in no case less than
ከፍ ያለ ካልሆነ በስተቀር ለቀብር
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11748

ሥነ ሥርዓት ወጪ የሚውል ከ፪ two month wages of the worker.


ወር ደመወዝ ክፍያ ያላነሰ፤
2/ The following shall be considered as
፪/ የሟች ሠራተኛ ጥገኞች የሚባሉት dependents:
የሚከተሉት ይሆናሉ፡፡
a) The widow or widower;
ሀ) የሟች የትዳር ጓደኛ፤
b) Children of the deceased who are under
ለ) ዕድሜያቸው ከ፲፰ ዓመት በታች 18 years old; and
የሆኑ የሟች ልጆች፤
c) Any parent who was being supported by
ሐ) በሟች ድጋፍ ይረዱ የነበሩ የሟች the deceased.
ወላጆች፡፡ 3) The amount of the dependents’ benefit for
፫/ በጡረታ ሕግ ላልተሸፈኑ ሠራተኞች workers not covered by the pension scheme,
ጥገኞች የሚሰጠው ካሣ መጠን shall be a sum equal to five times the annual
የሠራተኛው የዓመት ደመወዝ በ፭ salary of the deceased and shall be paid by
ተባዝቶ የሚገኘው ክፍያ ሆኖ በዚህ the employer in lump sum in accordance
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) ለተመለከቱት:- with the following proportion:
a) 50% for the widow or widower;
ሀ) ለሟች ሠራተኛ የትዳር ጓደኛ ፶
በመቶ፤
b) 10% each for the deceased’s children
ለ) ዕድሜያቸው ከ፲፰ ዓመት በታች
who are below the age of 18 years old;
ለሆኑ የሟች ልጆች ለእያንዳንዱ ፲
በመቶ፤ c) 10% each for the deceased’s parents
ሐ) በሟች ሠራተኛ ድጋፍ ይረዱ ለነበሩ who were being supported by him.
የሟች ወላጆች ለእያንዳንዳቸው ፲ በመቶ
በአንድ ጊዜ በአሠሪው ይከፈላል፡፡ 4/ If the total of dependents' benefit calculated
in accordance with Sub-Article (3) of this
፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) Article is in excess of 100% of the total
የክፍፍል መጠን መሠረት ተሰልቶ amount to be apportioned, the amount of
የክፍፍሉ መጠን ድምር መቶ በመቶ compensation for each dependent shall,
የሚበልጥ እንደሆነ የሟች የትዳር ጓደኛ without affecting the share of the widow or
ድርሻ ሳይነካ የክፍፍሉ መጠን ድምር widower, be proportionately reduced to
100%. If the total amount of
መቶ በመቶ እስኪሆን ድረስ
dependents’ compensation is less than
ከእያንዳንዱ ጥገኛ ላይ በየመጠኑ 100% of the total amount to be
ይቀነሳል፡፡ እንዲሁም የክፍፍሉ መጠን apportioned, the amount of
መከፈል ከሚገባው አጠቃላይ መጠን compensation of each dependent shall
የሚያንስ የሆነ እንደሆነ የክፍፍሉ be proportionately increased to make it
መጠን መቶ በመቶ እስኪሆን ድረስ 100%.
የእያንዳንዱ ጥገኛ ድርሻ እንደመጠኑ
ይጨምራል፡፡ 111. Burden of Proof
፩፻፲፩. የማስረዳት ኃላፊነት The benefits referred to in Article 110 of this
ማንኛውም ሠራተኛ ጉዳት ከደረሰበት Proclamation shall not be payable where the
ከ፲፪ ወራት በኋላ የሞተ እንደሆነ ጉዳቱ worker dies after twelve months from the date of
the injury unless it is proved that the injury was
ሞቱን ካስከተሉት ምክንያቶች ዋናው
the main cause of his death.
መሆኑ ካልተረጋገጠ በስተቀር በዚህ
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲ የተመለከተው
የጥገኞች ካሣ አይከፈልም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፵፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11749

፩፻፲፪. ክፍያዎች ከግብር ነፃ ስለመሆናቸው 112. Benefits not Taxable

፩/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 1/ The benefits payable in accordance with the
የሚፈፀሙ ክፍያዎች ከገቢ ግብር ነፃ provisions of this Section shall be exempted
ናቸው፡፡ from income tax.

፪/ በዚህ ዘርፍ ድንጋጌዎች መሠረት 2/ The benefits payable under the provisions of
የሚገኝ ክፍያ ሊተላለፍ፣ ሊከበር ወይም this Section shall not be assigned, attached
or deducted by way of set off.
በዕዳ ማቻቻያነት ሊያዝ አይችልም፡፡

ክፍል ስምንት PART EIGHT


የኅብረት ግንኙነት COLLECTIVE RELATIONS
CHAPTER ONE
ምዕራፍ አንድ
የሠራተኛና የአሠሪዎች ማኅበር TRADE UNIONS AND EMPLOYERS’
ASSOCIATIONS
፩፻፲፫. ማኅበር የማቋቋም መብት 113. The Right to Form associations

፩/ ሠራተኞችና አሠሪዎች እንደ አግባቡ 1/ Workers and employers shall have the right
to establish and organize Trade Unions or
የሠራተኞች ወይም የአሠሪዎች
employers’ associations, respectively, and
ማኅበር ለማቋቋምና ለመደራጀት፣ actively participate there in:
የማኅበር አባል ለመሆንና በማኅበርም
ለመሳተፍ መብት አላቸው፡፡

፪/ በዚህ አዋጅ:- 2/ In this Proclamation:

ሀ) “የሠራተኞች ማኅበር” ማለት a) “Trade Union” means an association formed


ሠራተኞች በአንድነት ሆነው by workers;
የሚያቋቁሙት ማኅበር ነው፤

ለ) “የአሠሪዎች ማኅበር” ማለት b) “Employers Association” means an


አሠሪዎች በአንድነት ሆነው a s s o c i a t io n established by employers;
የሚያቋቁሙት ማኅበር ነው፤

ሐ) “ፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ በላይ c) “Federation” means an organization


የሆኑ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች established by more than one trade unions
ማኅበራት የሚያቋቁሙት ማኅበር or employers’ associations;
ነው፤
መ) “ኮንፌዴሬሽን” ማለት ከአንድ d) “Confederation” means an organization
በላይ የሆኑ የአሠሪዎች ወይም established by more than one trade union
የሠራተኞች ፌዴሬሽኖች በአንድነት federations or employer’s federations.
ሆነው የሚያቋቁሙት ማኅበርነው፡፡

፩፻፲፬. የማኅበራት አመሠራረት 114. Formation of Associations

፩/ አስር ወይም ከዚያ በላይ የሆኑ 1/ A trade union may be established in an under
ሠራተኞች በሚገኙበት ድርጅት ውስጥ taking where the number of workers is ten
የሠራተኛ ማኅበር ማቋቋም ይቻላል፤ or more; provided, however, that the
number of members of the union shall not
ሆኖም የሠራተኛ ማኅበሩ አባላት
be less than ten.
ቁጥር ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11750

፪/ ቁጥራቸው ከ፲ በታች የሆኑ ሠራተኞች 2/ workers who work in different undertakings but
በሚገኙባቸው በተመሳሳይ ዘርፍ in similar activities which have less than ten
በተሰማሩ የተለያዩ ድርጅቶች ውስጥ workers may form a general trade union,
የሚሰሩ ሠራተኞች በአንድነት ሆነው provided, however, that the number of the
members of the union shall not be less than
ጠቅላላ ማኅበር ሊያቋቁሙ ይችላሉ፤
ten.
ሆኖም ቁጥራቸው ከ፲ ማነስ የለበትም፡፡
፫/ የሠራተኞች ማኅበር በአንድ ላይ 3/ Trade unions may jointly form Trade Union
በመሆን የሠራተኞች ማኅበራት federation and federations may jointly form
ፌዴሬሽን፤ የሠራተኛ ማኅበራት Trade Union confederations as well.
ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ በመሆን
የሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
፬/ የአሠሪዎች ማኅበር በአንድ ላይ በመሆን 4/ Employers’ associations may jointly form
የአሠሪዎች ማኅበራት ፌዴሬሽን፣ የአሠሪዎች employers’ federation and employer’s
ማኅበራት ፌዴሬሽኖች በአንድ ላይ federations may jointly form employers’
በመሆን የአሠሪዎች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን confederation as well.
ሊመሰርቱ ይችላሉ፡፡
5/ No trade union or employers’ association
፭/ ማናቸውም የአሠሪም ሆነ የሠራተኞች
may form a confederation without forming
ማኅበር ከተቋቋሙት የአሠሪዎች ወይም Trade Union or Emplyers’ Federations.
የሠራተኞች ማኅበር ፌዴሬሽን አባል
ሳይሆን የኮንፌዴሬሽን አባል ሊሆን
አይችልም፡፡
6/ Any Federation or Confederation of trade
፮/ ማናቸውም በፌዴሬሽን ወይም unions or employers’ associations may join
በኮንፌዴሬሽን የተደራጁ የአሠሪዎች international organizations of trade unions
ወይም የሠራተኞች ማኅበራት የዓለም or employers.
አቀፍ የአሠሪዎች ወይም የሠራተኞች
ማኅበራት አባል መሆን ይችላሉ፡፡
7/ No worker may belong to more than one
፯/ በአንድ የሥራ ቦታ በአንድ ወቅት
trade union at any given time for the same
ማንኛውም ሠራተኛ ከአንድ የሠራተኛ employment. Where this provision is not
ማኅበር በላይ አባል ሊሆን አይችልም፡፡ observed, the latest member ship shall
ይህ ድንጋጌ ሳይከበር ቀርቶ ሠራተኛው prevail; and where the formalities of
ከአንድ በላይ ማኅበር ውስጥ አባል ከሆነ membership were simultaneous, all of them
በመጨረሻ አባል የሆነበት ፀንቶ shall be without effect.
የቀድሞው ውድቅ ይሆናል፡፡ በሁሉም
ማኅበራት አባልነቱ የተመሰረተው
በአንድ ወቅት ከሆነ ከሁሉም ማኅበራት
አባልነቱ ውድቅ ይሆናል፡፡
8/ Notwithstanding Sub-Article (4) of this
፰/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬)
Article, any employer may join an
የተመለከተው ቢኖርም ማንኛውም አሠሪ established employers’ Federation.
ከተቋቋመ የአሠሪዎች ማኅበራት
ፌዴሬሽን አባል ለመሆን ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11751

፩፻፲፭. የማኅበራት ተግባር 115. Function of Associations


ማናቸውም ማኅበር የሚከተሉትን ተግባራት Associations shall have the following functions:
ያከናውናል:-

፩/ በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን የሥራ 1/ to observe the conditions of work and fulfill
the obligations set forth in this
ሁኔታዎችና ተግባሮች መፈፀም፣
Proclamation; protect the rights and
እንዲሁም የአባሎችን መብትና ጥቅም interests of their members, in particular,
ማስጠበቅ በተለይም በኅብረት ድርድር represent members in collective
ወይም በሥራ ክርክር ጊዜ አባሎቻቸው bargaining and labour disputes before the
ሲጠይቋቸው ወይም ሲወክሏቸው competent organ when so requested or
ለድርድር ወይም ለክርክር አግባብ
authorized by their members; provided,
however, that:
ባለው አካል ዘንድ መቅረብ፤ ሆኖም:-
ሀ) በአንድ ድርጅት ውስጥ ከአንድ a) where there exist more than one
Trade Unions at a given undertaking,
በላይ የሠራተኛ ማኅበራት ካሉ
the trade union which will be the
ከአሠሪ ጋር የሕብረት ድርድር
exclusive bargaining agent and
ማድረግና ከመንግሥት ኃላፊዎች
undertake consultation with authorities,
ጋር መመካከር የሚችለው ማኅበር is the one which secures 50% plus and
ከጠቅላላው ሠራተኛ ፶ በመቶ more than one membership of all
ሲደመር አንድ እና ከዚህ በላይ employees of the undertaking;
የሆነውን አባላት የያዘው ነው፤

ለ) የአብዛኛው ሠራተኛ አባልነትያለው b) the organization which secured the


ማኅበር በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ majority membership of the workers
ባለው ባለስልጣን እውቅና መሰጠት shall be recognized by the Ministry or
the appropriate Authority;
አለበት፤
ሐ) ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የአብዛኛው c) if an organization subsequently failed to
ሠራተኛ አባልነት የነበረው ማኅበር secure the majority membership of
አባልነቱ ከወረደ በምትኩ ሌላ workers, the other organization that
የአብዛኛውን ሠራተኛ አባልነት secure majority shall be recognized
ያገኘው ማኅበር እውቅና ያገኛል፡፡ instead.

፪/ ሕጎች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎችና 2/ to ensure that laws, regulations, directives


መግለጫዎች በአባሎች እንዲታወቁ፣ and declarations are known to and be
እንዲከበሩና በተገቢው ሁኔታ በሥራ complied with and implemented by
members;
ላይ እንዲውሉ ማድረግ፤
፫/ አሠሪዎችንና ሠራተኞችን የሚመለከቱ 3/ to initiate laws and regulations pertaining to
ሕጎችና ደንቦችን ማመንጨት፣ሲዘጋጁና labour relations and to participate actively
ሲሻሻሉ ሃሣብ ማቅረብ፤ during their formulation and amendments;
፬/ በማኅበራት መተዳደሪያ ደንቦች ላይ
4/ to discharge other tasks provided for in the
የሚወሰኑትን ሌሎች ተግባራት bylaws of their respective organizations.
ሁሉ መፈፀም፡፡
፩፻፲፮. የፌዴሬሽኖችና ኮንፌዴሬሽኖች ተግባር 116. Function of Federations and Confederations

በፌዴሬሽኖችና በኮንፌዴሬሽኖች ደረጃ In addition to those matters mentioned under


Article115 of this Proclamation, federations and
የተደራጁ ማኅበራት በአንቀጽ ፩፻፲፭
confederations shall have the following functions:
ከተመለከተው በተጨማሪ:-
፩/ የአባል ማኅበራትን አንድነትና 1/ To strengthen the unity and spirit of co-
የመረዳዳት መንፈስ የማጠናከር፤ operation among their member unions;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11752

፪/ በሙያ ወይም በኢንዱስትሪ ዘርፍ የሥራ 2/ To participate in the determination or


ሁኔታዎችን ለማሻሻልና ለመወሰን improvement of the conditions of work at the
በሚደረጉ ጥረቶች የመሳተፍ፤ trade or sectorial level;

፫/ አባሎቻቸው በአገሪቱ ኢኮኖሚ 3/ To encourage members to enhance their


ግንባታ ተሳትፏቸውን እንዲያጠናከሩ participation in the development of the
የማበረታታት፤ country’s economy;

፬/ በማናቸውም ስብሰባዎች ላይ 4/ To represent their members in any forums; and


አባሎቻቸውን የመወከል፤ እና
፭/ በማኅበሩ መተዳደሪያ ደንብ ላይ 5/ To discharge other tasks as assigned to them in
የተፈቀዱላቸውን ሌሎች ተግባራትን their bylaws.
የማከናወን፤

ሃላፊነት አለባቸው፡፡

፩፻፲፯. የተከለከለ ድርጊት 117. Prohibited Act


It shall be unlawful to an employers’ or workers’
ለማናቸውም የአሠሪ ወይም ሠራተኛ
organization to unduly delay collective bargaining
ማኅበር ከቅን ልቦና ተቃራኒ በሆነ
contrary to good faith.
ማንኛውም መንገድ የኅብረት ድርድር
ጊዜ እንዲራዘም ማድረግ ህገወጥ
ድርጊት ነው፡፡

፩፻፲፰. የማኅበር መተዳደሪያ ደንብ 118. By Law of Association

የአሠሪዎችም ሆነ የሠራተኞች ማኅበራት Trade Unions and employers’ assciations shall


የየራሳቸውን መተዳደሪያ ደንብ ያወጣሉ፡፡ freely formulate their own by laws. The
የመተዳደሪያ ደንቡም ከሌሎች ጉዳዮች constitutions may include, among other things,
the following:
በተጨማሪ:-

፩/ የማኅበሩ ስም፤ 1 /Name of theAssociation;


፪/ የማኅበሩ ዋና መሥሪያ ቤት አድራሻ፤ 2/ Address of the Head Office of the association;

፫/ የማኅበሩ ዓላማ፤ 3/ Objective of the association;

4/ Date of establishment of the association;


፬/ ማኅበሩ የተመሰረተበት ቀን፤

፭/ የማኅበሩ ዓርማ፤ 5/ Emblem of the association;

፮/ የማኅበሩ መሪዎች መመዘኛዎች፤ 6/ Requirements for assumption of leadership


positions of the association;
፯/ ስለማኅበር አባላት መዋጮ፤ 7/ Union due so fits members;

፰/ ስለማኅበር ንብረትና ገንዘብ አያያዝ፤ 8/ Financial and property administration of the


association;
፱/ ስለማኅበር ስብሰባዎችና ምርጫ አፈጻጸም፤ 9/ Meeting and election procedures of the
association ;
፲/ ስለ ሥነ ሥርዓት እርምጃዎች፤
10/ Disciplinary procedures;
፲፩/ ማኅበር ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤
11/ The conditions for dissolution the
፲፪/ ማኅበር በሚፈርስበት ጊዜ ስለንብረት association; and
አወሳሰን ጉዳይ የያዘ መሆን፤ 12/ Status of the property in case of the
ይኖርበታል፡፡ dissolution of the association.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11753

፩፻፲፱. የማበኅራት ምዝገባ 119. Registration of associations


፩/ ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ 1/ Every association shall be registered by the
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ Ministry or the appropriate authority in
ባለው ባለስልጣን ይመዘገባል፡፡ accordance with this Proclamation.

፪/ ማናቸውም ማኅበር እንደተቋቋመ ከዚህ 2/ Every organization shall, upon application


በታች ለምዝገባ የተመለከቱትን for registration, submit to the Ministry or
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው the appropriate Authority the following
ባለስልጣን ያቀርባል:- documents:

ሀ) የማኅበሩን የመተዳደሪያ ደንብ፤ a) by laws of the association;

ለ) የማኅበሩን አባሎችና መሪዎች b) Document containing the names, address


and signatures of its mebmers and
ስም፣ አድራሻና ፊርማ የያዘ ሰነድ፤
leadership;
ሐ) ማኅበሩ ጠቅላላ ማኅበር c) In the case of a general union, the names
ከሆነ አባላቶቹ የሚገኙባቸውን of undertakings where members are
ድርጅቶች ስም የያዘ ሰነድ፤ working;
መ) ማኅበሩ ፌዴሬሽን ወይም d) Where the association is a federation
ኮንፌዴሬሽን ከሆነ የአባል or a confederation, the names, address
ማኅበሮችን ስምና አድራሻ፣ and signatures of their leaderships and
የመሪዎች ስም፣ አድራሻና ፊርማ the member trade unions or employers’
associations;
የያዘ ሰነድ፤
e) Name and emblem of the association.
ሠ) የማኅበሩ ስምና አርማ፡፡

፫/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው 3/ The Ministry or the appropriate authority


ባለስልጣን ማመልከቻው ተሟልቶ shall, after examining the documents and
በቀረበለት በ፲፭ የስራ ቀናት ውስጥ ascertaining that they are duly completed,
issue a certificate of registration within
ሰነዶቹን መርምሮ መሟላታቸውን
fifteen working days of receiving the
ሲያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ይሰጣል፡፡
application. Where the Ministry or the
ሆኖም በዚህ ጊዜ ውስጥ መልሱን
appropriate organ does not notify its
ካላስታወቀ ማኅበሩ እንደተመዘገበ decision within the prescribed period, the
ይቆጠራል፤ የምዝገባ ምስክር ወረቀት association shall be deemed registered. In
ይሰጣል፡፡ such cases, a certificate of registration shall
be issued to the Association.
፬/ በዚህ አንቀጽ መሠረት ያልተመዘገበ 4/ An organization which is not registered in
ማናቸውም ማኅበር በዚህ አዋጅ accordance with the provisions of this
የተመለከቱትን ተግባሮች ሊያከናውን Article may not perform functions set forth
in this Proclamation.
አይችልም፡፡

፭/ የሠራተኛ ማኅበር ለመጀመሪያ 5/ The first registration of a trade union shall


ጊዜ ለምዝገባ ሲቀርብ ከቴምብር be exempt from stamp duty.
ቀረጥ ክፍያ ነፃ ነው፡፡

፮/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሚኒስቴሩ 6/ A trade union or employers association


ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን registered by the Ministry or competent
authority in accordance with this
የተመዘገቡ የአሠሪዎችና የሠራተኞች
Proclamation shall have legal personality
ማኅበራት የሕግ ሰውነት፤እንዲሁም and have the capacity to undertake, in
የሚከተሉትን ስራዎች ለማከናወን particular, the following:
የሕግ ችሎታ ይኖራቸዋል:-
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11754

ሀ) ውል የመዋዋል፤ a) To enter into contract;

ለ) የመክሰስና የመከሰስ፤ b) To sue and be sued;


c) To own, use and transfer property;
ሐ) የንብረት ባለቤት የመሆን፣ በንብረት
የመጠቀምና የማስተላለፍ፤

መ) በየትኛውም ደረጃ አባላትን d) To represent members at any level; and


የመወከል፤

ሠ) ዓላማቸውን ከግብ ለማድረስ e) To undertake any lawful act necessary


የሚያስችላቸውን ሕጋዊ ተግባሮች for the attainment of its objectives.
የማከናወን፡፡
፩፻፳. ምዝገባ ስለመከልከል 120. Refusal to Register
ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው The Ministry or the appropriate Authority
ባለስልጣን ከሚከተሉት ባንዱ ምክንያት may refuse to register an association due to
የማኅበሩን ምዝገባ ሊከለክል ይችላል:- any one of the following grounds:
፩/ ማኅበሩ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት 1/ Where the association does not fulfill the
በሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎች requirements laid down in this
መሰረት ለምዝገባ ሊያሟላ የሚገባውን Proclamation, Regulation sand Directives
ጉዳዮች ሳያሟላ ሲቀር፤ issued in accordance with this Proclamation;
፪/ የማኅበሩ ዓላማዎችና የመተደደሪያ 2/ Where the objectives and the by law of the
ደንቦች ሕገወጥ ሆነው ሲገኙ፤ association are illegal;
፫) ማኅበሩ የሚመዘገብበት ስም ቀደም 3/ Where the name of the association is similar
ሲል ከተቋቋመ ሌላ ማኅበር ስም ጋር with another organization established prior
አንድ ዓይነት ሆኖ ሲገኝ ወይም to it or so closely similar as to confuse its
የተቀራረበ ሆኖ አባሉንም ሆነ members and the general public in any
ጠቅላላውን ሕዝብ በማናቸውም አኳኋን manner; or
ሊያሳስት የሚችል ሲሆን፤ ወይም

፬) ማኅበሩን ለመምራት ከተመረጡት 4/ Where one or more of its elected leaders


መሪዎች መካከል አንዱ ወይም have been restricted from certain civil rights
ከአንድ በላይ የሆኑት በፍርድ by court and the association is not willing to
replace them.
በተለያዩ ማኅበራዊ መብቶቻቸው ላይ
ገደብ የተጣለባቸው ከሆነ እና ማኅበሩ
እነዚህን ተመራጮች በሌሎች
ለመተካት ፈቃደኛ ሆኖ ያልተገኘ
እንደሆነ፡፡

፩፻፳፩. ምዝገባ ስለመሰረዝ 121. Cancellation of Registration

፩/ ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው 1/ The Ministry or the appropriate Authority


ባለስልጣን ከሚከተሉት በአንዱ ምክንያት may file before the competent court to
የማኅበሩ የመመዝገቢያ ምሥክር ወረቀት cancel the certificate of registration of an
እንዲሠረዝ ሥልጣን ያለውን የሥራ association, on anyone of the following
ክርክር ፍርድ ቤት መጠየቅ ይችላል:- grounds:

ሀ) የምዝገባ ምስክር ወረቀቱ በማጭበርበር፣ a) Where the certificate of registration was


በስህተት ወይም በማሳሳት የተገኘ obtained by fraud or mistake or deceit;
እንደሆነ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11755

ለ)ከማኅበሩ ዓላማዎች አንዱ ወይም b) Where any of the objectives or the by law
የማኅበሩ የመተዳደሪያ ደንብ በዚህ of the association is found to be illegal
አዋጅ መሠረት ሕገ ወጥ ሆኖ የተገኘ under this Proclamation and the
እንደሆነና እነዚህንም ሕገወጥ association is not willing to strike out
ሁኔታዎች ለማረም ወይም ለመለወጥ the illegal provisions or conditions; or
ማኅበሩ ፈቃደኛ ያልሆነ እንደሆነ፤
ወይም
ሐ) ማኅበሩ በዚህ አዋጅ በተከለከሉ ወይም c) Where the association is found to have
ከዓላማውና ከመተዳደሪያው ደንብ engaged in activities which are prohibited
ውጭ ለሆኑ ዓላማዎች ወይም under this Proclamation or performed acts
ተግባራት ውሎ እንደሆነ እነዚህንም which are contrary to its objectives and
አድራጎቶች ለመተው፣ ለማረምና constitution; and it is not willing to cease
or correct or eliminate them.
ለማስወገድ ፈቃደኛ ሆኖ ካልተገኘ፤
2/ The Ministry or the Appropriate Authority
፪/ ማኅበሩ በሚፈርስበት ጊዜ ከማኅበሩ
may, upon request by an association, ensure
ጥያቄ ሲቀርብለት ሚኒስቴሩ ወይም that the association is dissolved in such
አግባብነት ያለው ባለስልጣን ተገቢ manner as it thinks appropriate.
መስሎ በሚታየው መንገድ የመፍረሱን
ሁኔታ ሊያረጋግጥ ይችላል፡፡
፩፻፳፪. ማኅበር ለማሰረዝ ስለሚሰጥ ማስጠንቀቂያ 122. Notice to Cancel Registration of association
፩/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን 1/ The Ministry or the appropriate Authority
በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፩(፩) መሠረት shall, before filing for the cancellation of
ማኅበር እንዲሰረዝ ከመጠየቁ በፊት the registration of an association in
ማኅበሩን ለመሰረዝ የሚያበቁ ምክንያቶችን accordance with Article 121 (1) of this
በዝርዝር በመግለጽ፣ እነዚህን ምክንያቶች Proclamation, give to the concerned
ለመቃወም ዕድል ያለው መሆኑን በማስታወቅ association one month prior notice
ጉዳዩ ለሚመለከተው ማኅበር የ፩ ወር specifying the grounds for the
ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ መስጠት አለበት፡፡ cancellation in order to provide it an
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን opportunity to contend. The Ministry or
በአንቀጽ ፩፻፳፩ (፩) ከተዘረዘሩት the appropriate authority my not rely on
ምክንያቶች ውጭ በማስጠንቀቂያው ውስጥ any ground other than those enumerated
መጥቀስ አይችልም፡፡ in Article 121 (1) of this Proclamation.

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the period of notice provided for
የተጠቀሰው ጊዜ ካለፈና በዚህ ጊዜ in sub-article (1) of this Article has
ውስጥ ማኅበሩ በማስጠንቀቂያው ላይ expired and the association does not
oppose the notice or the reply is
ተቃውሞውን ካላቀረበ ወይም ያቀረበው
unacceptable by the Ministry or
ምክንያት ተቀባይነት የሌለው ሆኖ
competent authority, it may file to the
ከተገኘ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ
competent court for the cancellation of
ያለው ባለስልጣን ማኅበሩ እንዲሰረዝ registration.
ሥልጣን ያለውን የሥራ ክርክር ፍርድ
ቤት መጠየቅ ይችላል፡፡
፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ Without prejudice to Sub-Article (2) of
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚኒስቴሩ this Article, the Ministry or the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
appropriate authority may in the
meantime suspend the association from
ለምሥክር ወረቀቱ መሠረዝ ምክንያት engaging in acts prohibited by this
ሊሆኑ የሚችሉ በዚህ አዋጅ አንቀጽ Proclamation or contrary to its
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11756

፩፻፳፩ (፩) (ሐ) መሠረት በተከለከሉ objectives and by law as provided for
ወይም ከዓላማውና ከመተዳደሪያ ደንቡ under sub-article l(c) of Article 121 of
ውጭ በሆኑ ተግባራት ከመሳተፍ this Proclamation.
እንዲታቀብ ማኅበሩን ሊያግደው
ይችላል፡፡

፩፻፳፫. ይግባኝ ስለማቅረብ 123. Appeal

ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው Where the Ministry or the appropriate authority
ባለስልጣን የማኅበሩን ምዝገባ ከከለከለ refuses registration of the association, the
ማኅበሩ ይኸው ውሣኔ በጽሁፍ በደረሰው organization may appeal to the Competent Court
within 15 working days from the date of receipt
በ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ ይግባኙን
of the decision in writing. The Ministry or the
ሥልጣን ላለው ፍርድ ቤት ሊያቀርብ
Appropriate Authority shall be given the
ይችላል፡፡ ይግባኙም በሚታይበት ጊዜ
opportunity to defend its decision before the
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
Court.
በፍርድ ቤቱ የመቅረብና የመሰማት ዕድል
ይሰጠዋል፡፡

፩፻፳፬. የማኅበር መሠረዝ ወይም የማኅበሩ 124. Consequence of Cancellation of Registration or


በራሱ ጥያቄ መሠረት መፍረስ Dissolution on Requst of Association
የሚያስከትለው ውጤት
An association shall be deemed dissolved as of
የተመዘገበው ማኅበር በፍርድ ቤት ውሣኔ the date of cancellation of its registration by the
ከተሰረዘ ወይም ማኅበሩ በራሱ መፍረሱ decision of a court or dissolution by the Ministry
እንዲረጋገጥለት ለሚኒስቴሩ ወይም or the appropriate authority up on request by the
አግባብ ላለው ባለስልጣን ጥያቄ አቅርቦ Association.
ይኸው ከተወሰነበት ቀን ጀምሮ ማኅበሩ
እንደፈረሰ ይቆጠራል፡፡

ምዕራፍ ሁለት
CHAPETER TWO
የኅብረት ስምምነት
COLLECTIVE AGREEMENT
ዘርፍ አንድ
SECTION ONE
ጠቅላላ [

GENERAL
፩፻፳፭. ትርጉም 125. Definition
፩/ “የኅብረት ስምምነት” ማለት በአንድ 1/ “Collective Agreement” means an
ወይም ከአንድ በሚበልጡ የሠራተኞች agreement on conditions of work
ማኅበራት ወኪሎች እና በአንድ ወይም concluded in writing between
ከአንድ በሚበልጡ አሠሪዎች ወይም representatives of one or more trade unions
የአሠሪ ማኅበራት ወኪሎች and one or more employers or
ወይም አሠሪዎችን በሚወክሉ ተጠሪዎች representatives or agents of employers
መካከል ስለሥራ ሁኔታዎች የሚደረግ associations.
በጽሑፍ የሠፈረ ስምምነት ነው፡፡

፪/ “የኅብረት ድርድር” ማለት ስለሥራ 2/ “Collective bargaining” means a negotiation


ሁኔታዎች ወይም የኅብረት ስምምነትን process between employers and workers
ለመፈራረም፤ ለማደስና ለማሻሻል organizations or their representatives
በአሠሪዎችና በሠራተኞች ማኅበር concerning conditions of work in order to
ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው መካከል reach at collective agreement or the renewal
የሚደረግ የሃሳብ ልውውጥ ነው፡፡ or modifications there of.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11757

፩፻፳፮. ስለ መደራደር 126. Bargaining


፩/ ማንኛውም የሠራተኞች ማኅበር በዚህ 1/ Any trade union shall have the right to bargain
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፱ በተመለከቱት ጉዳዮች with one or more employers or their
ላይ ከአንድ አሠሪ ወይም ከብዙ አሠሪዎች association in matters provided for in Article
ወይም ከአሠሪዎች ማኅበር ጋር የኅብረት 129 of this Proclamation.
ስምምነት መደራደር ይችላሉ፡፡

፪/ ማንኛውም አሠሪ ወይም የአሠሪዎች ማኅበር 2/ Any Employer or employers’ associations


በማኅበር ከተደራጁ ሠራተኞች ጋር shall have the right to bargain with their
የኅብረት ስምምነት መደራደር ይችላል፡፡ workers organized in a Trade Union.

፩፻፳፯. ውክልና 127. Representation


፩/ በኅብረት ድርድር ወቅት በሠራተኛው 1/ The following shall have the right to
በኩል ለመነጋገር የሚችሉት:- represent workers in collective bargaining:
a) Where there is a Trade Union, the
ሀ) በድርጅቱ የተቋቋመ የሠራተኞች
leaders of the trade union or members
ማኅበር ካለ በማኅበሩ የመተዳደሪያ
who are authorized in accordance to
ደንብ መሠረት ስምምነቱን ለመደራደር
the by law of the union to negotiate and
እና ለመፈራረም ሥልጣን የተሰጣቸው
sign collective agreement;
የሠራተኛ ማኅበሩ መሪዎች ወይም
አባሎች፤
b) Where there is a General Trade Union,
ለ) ሠራተኞቹ የጠቅላላ ሠራተኞች
the leaders of the general trade union
ማኅበር አባል ከሆኑ በማኅበሩ
who are authorized in accordance with
የመተዳደሪያ” ደንብ መሠረት
the by law of the union to negotiate and
ስምምነቱን ለመደራደርና ለመፈራረም
sign collective agreement.
ሥልጣን የተሰጣቸው የጠቅላላ
ሠራተኞች ማኅበር መሪዎች ናቸው፡፡

፪/ በኅብረት ድርድር ወቅት በአሠሪ 2/ Persons delegated by the concerned employer


በኩል መወከል የሚችሉት ጉዳዩ or employers or employers’ association shall
በሚመለከተው አሠሪ ወይም have the right to represent them in collective
አሠሪዎች ወይም የአሠሪዎች ማኅበር bargaining.
ውክልና የተሰጣቸው ሰዎች ናቸው፡፡

፩፻፳፰. አማካሪዎች 128. Advisors


በኅብረት ስምምነት ድርድር ተካፋይ Any party to a collective bargaining may be
የሚሆኑ ወገኖች በድርድሩ ላይ assisted by advisors who provide expert advice
የባለሙያ አስተያየት የሚሰጡ ወይም during the negotiation process.
በአማካሪ ደረጃ የሚያገለግሉ ሰዎችን
ይዘው ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡

፩፻፳፱. የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው 129. Subject Matter of a Collective Agreement


ጉዳዮች
ማናቸውም የሥራ ግንኙነቶችንና የሥራ Matters concerning employment relations and
ሁኔታዎችን የሚመለከቱ ጉዳዮች እንዲሁም conditions of work as well as relations of
አሠሪዎችና ማኅበሮቻቸው ከሠራተኞች employers and their associations with trade
unions may be determined by a collective
ማኅበራት ጋር የሚኖራቸው ግንኙነት
agreement.
በኅብረት ስምምነት ሊወሰን ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11758

፩፻፴. የኅብረት ስምምነት ይዘት 130. Contents of the Collective Agreement


በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፳፱ የተመለከተው Without prejudice to the generality of Article
አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ 129 of this Proclamation, the following may,
የኅብረት ስምምነት ከሌሎች በተጨማሪ among other things, be determined by collective
የሚከተሉትን የሥራ ሁኔታዎች እና agreement:
ጉዳዮችን ሊሸፍን ይችላል:-

፩/ በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ሕጎች 1/ Matters specified by the provisions of this
ለኅብረት ስምምነት የተተው ጉዳዮች Proclamation or other laws to be regulated
ስለሚወሰኑበት፤ by collective agreement;

፪/ የሠራተኞች የሙያ ደኅንነትና ጤንነት 2/ the conditions for maintenance of


ስለሚጠበቁባቸው እንዲሁም የማኅበራዊ occupational safety and health and the
አገልግሎቶች ስለሚስፋፉባቸው ሁኔታዎች፤ manner of improving social services;

፫/ ስለሠራተኞች ተሳትፎ፣ በተለይም 3/ workers' participation, particularly, in


በዕድገት፣ በደመወዝ፣ በዝውውር፣ በቅነሳ matters pertaining to promotion, wages,
እና በዲሲኘሊን አፈጻጸም ስለሚኖራቸው transfer, reduction and discipline;
ተሳትፎ፤

፬/ ስለሥራ ሁኔታ፣ ስለሥራ ደንብና 4/ conditions of work, on work rules and


grievance procedures;
ስለቅሬታ አቀራረብ ሥነ ሥርዓት፤

፭/ ስለሥራ ሰዓት ድልደላና በሥራ 5/ apportionment of working hours and interval


መካከል ስለሚሰጥ ዕረፍት፤ break times;

፮/ የኅብረት ስምምነት ስለሚሸፍናቸው 6/ parties covered by the collective agreement


and its duration of validity;
ወገኖችና ፀንቶ ስለሚቆይበት ጊዜ፤

፯/ የማኅበራዊ ምክክር ስለሚካሄድበት 7/ On the establishment and working system of


ሁኔታ፤ bipartite social dialogue.

፰) የህፃናት ማቆያ ስለሚቋቋምበት 8/ On the establishment of daycare.


ሁኔታ፡፡

፩፻፴፩. የኅብረት ድርድር ሥነ ሥርዓት 131. Procedure for Collective Bargaining

፩/ የኅብረት ድርድር ለማድረግ የፈለገ 1/ A party desiring to initiate a collective


ወገን ሌላውን ወገን በጽሑፍ ሊጠይቅ bargaining may request the other party in
ይችላል፡፡ ለኅብረት ድርድር መነሻ writing. It shall also prepare and submit
የሚሆነውንም ረቂቅ አዘጋጅቶ draft proposal necessary for the negotiation.
ይሰጣል፡፡

፪/ ተጠያቂው ወገን ጥያቄው በደረሰው 2/ The requested party shall within 10 working
በ፲ የሥራ ቀናት ውስጥ ለድርድር days of receiving the request, appear for
ይቀርባል፡፡ collective bargaining.

፫/ የኅብረት ድርድር ተካፋዮች ድርድሩ 3/ The parties shall before commencing


የሚካሄድበትን ሥነ ሥርዓት መጀመሪያ collective bargaining draw up the rules of
ተነጋግረው ይወስናሉ፡፡ procedure for bargaining.

፬/ የኅብረት ድርድሩ ተካፋይ የሆነ ወገን 4/ Each party shall have the duty to bargain in
በቅን ልቦና የመደራደር ግዴታ good faith.
አለበት፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፶፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11759

፭/ ተደራዳሪ ወገኖች በቅን ልቦና 5/ Issues on which the parties could not reach
ተወያይተው ስምምነት ያልደረሱባቸውን agreement by negotiations in good faith may
ነጥቦች ሥልጣን ላለው የክርክር ሰሚ be submitted to the competent Labour
አካል ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡ Tribunal.

፮/ ተደራዳሪ ወገኖች በስራ ላይ ያለ 6/ Parties to a collective agreement shall


የኅብረት ስምምነት ካላቸው የተፈጻሚነቱ commence renegotiation, at least three
ዘመን ከማብቃቱ ከ፫ ወር በፊት months before its period of expiry, to amend
የኅብረት ስምምነቱን ለማሻሻል ወይም or replace it. However if the renegotiation is
በሌላ ለመተካት ተቀራርበው not finalized within three months subsequent
ድርድሩን ይጀምራሉ፡፡ ሆኖም የኅብረት to the date of its expiry, the provisions of the
ስምምነቱ የሚፀናበት ጊዜ ካበቃበት collective agreement pertaining to wages
ቀን ጀምሮ በ፫ ወር ጊዜ ውስጥ and other benefits, unless their validity is
ድርድሩ ፍፃሜ ካላገኘ ተደራዳሪ extended by a written agreement of the
ወገኖቹ ተፈራርመው ካላራዘሙት በቀር negotiating parties, shall cease to be
ደመወዝ እና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞችን operative.
የሚመለከቱ የሥራ ዘመኑ ያበቃው
የኅብረት ስምምነት ድንጋጌዎች
ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡
፩፻፴፪. የኅብረት ስምምነትን ስለመመዝገብ 132. Registration of Collective Agreement
፩/ የኅብረት ስምምነት ከተፈረመ በኋላ 1/ Upon s i g n i n g a collective agreement, the
የስምምነቱ አስፈላጊ ቅጂ በተዋዋይ parties shall send sufficient copies of same
ወገኖች አማካኝነት ለሚኒስቴሩ to the Ministry or the appropriate
authority for registration.
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን
ለምዝገባ ይቀርባል።

፪/ ስምምነቱን ላለመመዝገብ በቂና ህጋዊ 2/ Unless there exists a valid reason to deny
ምክንያት ከሌለ በቀር ሚኒስቴሩ registration, the Ministry or the appropriate
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን Authority shall register the collective
ስምምነቱ ከቀረበለት ቀን ጀምሮ agreement within 15 working days from
the date of receipt of copies thereof.
ባሉት ፲፭ የሥራ ቀናት ውስጥ
መመዝገብ አለበት።

፩፻፴፫. ሌሎች የተዋዋሉበትን የኅብረት 133. Accession of Cllective Agreement


ስምምነት ስለመጠቀም
A collective agreement which has already been
ተደራዳሪ ወገኖች በስምምነት በሌሎች
signed and registered by third parties may be
ተዋዋይ ወገኖች ተፈርሞ የተመዘገበ
acceded to by other negotiating parties.
የኅብረት ስምምነትን ተቀብለው በሥራ
ላይ ሊያውሉ ይችላሉ፡፡
SECTION TWO
ዘርፍ ሁለት
CONDITIONS OF VALIDITY OF
የኅብረት ስምምነት ስለሚጸናበት ሁኔታ COLLECTIVE AGREEMENT
፩፻፴፬. የኅብረት ስምምነት ፀንቶ ስለሚቆይበት 134. Duration of Validity of Collective Agreement
ጊዜና ሁኔታ
፩/ ማናቸውም የኅብረት ስምምነት ድንጋጌ 1/ Any provision of a collective agreement
በዚህ አዋጅ ወይም ሌሎች ሕጎች which provides for conditions of work and
ከተመለከቱት የሥራ ሁኔታዎች ወይም benefits which are less favorable than those
ጥቅሞች ያነሰ እንደሆነ ውድቅ ይሆናል፡፡
provided for under this Proclamation or
other laws shall have no effect.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11760

፪/ በኅብረት ስምምነቱ በሌላ አኳኋን 2/ Unless otherwise provided there in, a


ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት collective agreement shall produce legal
ስምምነት ከተፈረመበት ቀን ጀምሮ effect as of the date of signing by the
የፀና ይሆናል፡፡ parties.

፫/ በኅብረት ስምምነቱ ላይ በሌላ አኳኋን 3/ Unless expressly stipulated otherwise in a


በግልፅ ካልተወሰነ በስተቀር አንድ የኅብረት collective agreements, no party may
ስምምነት ከፀና በኋላ እስከ ፫ ዓመት ባለው challenge the collective agreement within
ጊዜ ውስጥ ማናቸውም ተዋዋይ ወገን three years from the date of its validity;
ሊቃወመው አይችልም፤ ሆኖም:- provided, however; that:

ሀ) ከፍተኛ የኢኮኖሚ ለውጥ ሲያጋጥም a) Up on the occurrence of a major


ከተዋዋይ ወገኖች በአንደኛው ጠያቂነት economic change, a challenge to the
collective agreement may be
ከተጠቀሰው ጊዜ በፊት በኅብረት
i n i t i a t e d to the Ministry or the
ስምምነቱ ላይ ተቃውሞ ለሚኒስቴሩ
appropriate authority by either party
ወይም አግባብ ላለው ባለስልጣን
before the expiry of the fixed time;
ሊያቀርብ ይችላል፤

ለ) በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) (ሀ) b) The Ministry or the appropriate
መሠረት በኅብረት ስምምነት ላይ authority shall, up on receipt of a
ተቃውሞ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ ወይም challenge to a collective agreement in
አግባብ ያለው ባለስልጣን ጉዳዩ accordance with Sub Article 3(a) of this
በሁለቱ ወገኖች ስምምነት እንዲያልቅ Article, assign a c o n c i l i a t o r with a
አስማሚ ይመድብላቸዋል፡፡ ሁለቱ
view to enabling the parties settle the
i s s u e by agreement. If the parties fail
ተዋዋይ ወገኖች ስምምነት ላይ
to settle the issue amicably, Article 144
ሊደርሱ ካልቻሉ የዚህ አዋጅ አንቀጽ
of this Proclamation shall apply;
፩፻፵፬ ተፈፃሚ ይሆናል፤
c) the parties may at any time change or
ሐ)ተዋዋይ ወገኖች በስምምነት
modify their collective agreement;
በማናቸውም ጊዜ የኅብረት ስምምነቱን
provided, however, that without
ለመለወጥ ወይም ለማሻሻል ይችላሉ፡፡
prejudice to the special conditions set
ሆኖም በዚህ ንዑስ አንቀጽ (ሀ) እና (ለ)
forth in paragraphs (a) and (b) of this
ከተመለከቱት ሁኔታዎች በስተቀር Sub-Article, a party may not be obliged
ባንዱ ወገን ጠያቂነት ብቻ ከሌላው to bargain a collective agreement to
ወገን ፈቃድ ውጭ የተወሰነው ጊዜ change or modify it before i t s d a te o f
ከማለቁ በፊት የኅብረት ስምምነቱ v a l i d i t y expires.
እንዲለወጥ ወይም እንዲሻሻል በጉዳዩ
ላይ የኅብረት ድርድር እንዲያደርግ
አይገደድም፡፡

ዘርፍ ሦስት SECTION THREE


የኅብረት ስምምነት የተፈፃሚነት ወሰን SCOPE OF APPLICATION OF A
COLLECTIVE AGREEMENT
፩፻፴፭. የተፈጻሚነት ወሰን 135. Scope of Application

፩/ የኅብረት ስምምነት ድንጋጌዎች 1/ The provisions of a Collective Agreement


shall be applicable to all parties covered by
በማናቸውም የኅብረት ስምምነቱ
it.
በሚሸፍናቸው ወገኖች ላይ ተፈጻሚ
ነት ይኖራቸዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11761

፪/ በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ በሕግ 2/ Where the collective agreement is more


ከተደነገገው ይልቅ የኅብረት ስምምነቱ favorable to the workers in similar matters
ለሠራተኞች የበለጠ ጥቅም የሚያስገኝ than those provided for by law, the
ሆኖ ሲገኝ ስምምነቱ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡ provision of the collective agreement shall
በተመሳሳይ ጉዳይ ላይ ሕግ የደነገገው prevail. However, where the law is more
ለሠራተኞች የበለጠ ጥቅም የሚሰጥ favorable to the workers than the collective
ከሆነ ግን ሕጉ በሥራ ላይ ይውላል፡፡ agreement, the law shall be given effect.

፩፻፴፮. ልዩ ሁኔታ 136. Exception

፩/ የኅብረት ስምምነት ተዋዋይ ወገን 1/ Where a Trade Union which is a party


የሆነ የሠራተኞች ማኅበር በሚፈርስበት to a collective agreement is dissolved, the
collective agreement shall remain valid
ጊዜ የኅብረት ስምምነቱ ተፈፃሚነት
between the employer and the workers.
በአሠሪውና በሠራተኞች መካከል
ይቀጥላል፡፡
2/ In the case of amalgamation of two or more
፪/ ሁለት ወይም ከሁለት በላይ ድርጅቶች
undertakings, unless provided otherwise by
በሚዋሃዱበት ጊዜ ጉዳዩ በሚመለከታቸው
the parties:
ወገኖች በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ
በስተቀር:-
a) Where each of the undertakings had
ሀ) የፈረሱት ድርጅቶች እያንዳንዳቸውን
the irrespective collective agreement,
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት
the collective agreement concluded by
ሲኖራቸው ከመፍረሱ በፊት ቁጥሩ
the undertaking which had more
ከሌላው ድርጅት የበለጠ ሠራተኞች workers shall be applicable to the
የነበረው ድርጅት የኅብረት ስምምነት amalgamated undertaking;
በተዋሃደው ድርጅት ላይም በራሱ
እንደተደረገ ተቆጥሮ ተፈጻሚነት
ይኖረዋል፡፡
b) Where each of the undertakings had their
ለ) ከፈረሱ ድርጅቶች አንደኛውን ብቻ respective collective agreement and the
የሚመለከት የኅብረት ስምምነት ሲኖር numbers of their workers were equal,
ይኸው የኅብረት ስምምነት በተዋሃደው the collective agreement which, in
ድርጅት ላይ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡ general, is more favorable to the workers
shall be applicable to the amalgamated
undertaking ;
ሐ) የተዋሃዱት ድርጅቶች ሠራተኞች c) Where only one of the undertakings had
ቁጥር እኩል ሆኖ ነገር ግን a collective agreement, it shall be
እያንዳንዳቸውን የሚመለከቱ የኅብረት applicable to the amalgamated under
ስምምነቶች ሲኖሩ ለተዋሃደው ድርጅት taking.
ሠራተኞች በአጠቃላይ የተሻለ ጥቅም
የሚሰጠው የኅብረት ስምምነት
በተዋሃደው ድርጅት እንደተደረገ
ተቆጥሮ ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡

፫/ አንድ ድርጅት በሌላ ሲጠቀለል 3/ Where an undertaking is acquired by another


ወይም ድርጅቱ ሲከፋፈል በዚህ or is divided, the provisions of sub-article
አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) (2) of this Article shall, as the case may be,
የተመለከተው አስፈላጊ ለውጥ be applicable.
እየተደረገበት ተፈጻሚነት ይኖረዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11762

ክፍል ዘጠኝ PART NINE

ስለሥራ ክርክር LABOUR DISPUTE

ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE

ጠቅላላ GENERAL
፩፻፴፯. ትርጓሜ 137. Definitions
በዚህ አዋጅ:- In this Proclamation:

፩/ “ማስማማት” ማለት የሥራ ክርክር 1/ “Conciliation” means the activity conducted


ያለባቸው ወገኖች በአንድነት በመረጡት by a person or persons appointed by the
ሰው ወይም ሰዎች ወይም በተከራካሪ parties or appointed by the competent
ወገኖች ጠያቂነት በሚኒስቴሩ ወይም authority at the request of the parties for
አግባብ ባለው አካል በሚመደብ the purpose of bringing the parties together
አስማሚ አማካኝነት ተከራካሪ ወገኖች and seeking an amicable resolution of a
በፈቃዳቸው በራሳቸው ጥረት ስምምነት labour dispute which their own efforts
alone could not resolve;
ላይ ለመድረስ በማይችሉበት ጉዳይ ላይ
ባለጉዳዮችን አቀራርቦ የጉዳዩን ፍጻሜ
ለማስገኘት የሚደረግ ጥረት ነው፤

፪/ “እጅግ አስፈላጊ የሕዝብ አገልግሎት 2/ “Essential public service undertakings” means


ድርጅቶች” ማለት ለሕዝብ የማያቋርጥ those services which shall be rendered
without interruption to the general public
አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች ሲሆኑ
and are the following undertakings:
እነዚህም የሚከተሉት ናቸው:-

ሀ) የአየር መንገድ አገልግሎት፤ a) air transport services;

ለ) የኤሌክትሪክ መብራትና ኃይል b) electric power supply;


አገልግሎት የሚሰጡ ድርጅቶች፤
c) water supply and city cleaning and
ሐ) የውሃ አገልግሎት የሚሰጡ እና
sanitation services;
የከተማ ጽዳት የሚጠብቁ ድርጅቶች፤

መ) የከተማ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት d) urban light rail transport service


አገልግሎት፤
ሠ) ሆስፒታሎች፣ ክሊኒኮች፣ የመድሃኒት e) Hospitals, Clinics, dispensaries and
ማከፋፈያ ድርጅቶች እና pharmacies;
የመድኃኒት መሸጫ ቤቶች፤

ረ) የእሳት አደጋ አገልግሎት፤ እና f) fire brigade services; and


ሰ) የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ g) telecommunication services;

፫/ “የሥራ ክርክር” ማለት ሕግን፣ 3/ “Labour dispute” means any dispute


የኅብረት ስምምነትን፣ የሥራ ደንብን፣ between a worker and an employer or
ወይም የሥራ ውልን መሠረት trade union and employers’ association in
respect of the application of law, collective
በማድረግ እንዲሁም በኅብረት ስምምነት
agreement, work rules, employment
ድርድር ወቅት ወይም ከኅብረት
contract and also any disagreement arising
ስምምነት ጋር የተያያዙ ጉዳዮችን
during collective bargaining or in
በሚመለከት በሠራተኛና አሠሪ ወይም connection with collective agreement.
በሠራተኞች ማኅበርና በአሠሪዎች
መካከል የሚነሳ ክርክር ነው፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11763

፬/ “ሥራ መዝጋት” ማለት የአሠሪና 4/ “Lock-out” means an industrial measure


ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት ጉዳይ applied by employer through the closing of
ሠራተኞች አንድ ዓይነት የሥራ ሁኔታን the place of work with a view to
persuading workers to accept certain
እንዲቀበሉ ለማስገደድ ወይም
labour conditions in connection with a
ሠራተኞችን በግድ ለማግባባት፣ ጥቅምን labour dispute or to influence the
ወይም የሚፈለገውን ውጤት ለማግኘት outcome of the dispute;
በአሠሪ በኩል የሥራ ቦታን በመዝጋት
የሚፈጸም የኢንዱስትሪ እርምጃ ነው፤

፭/ “ሥራ ማቆም” ማለት ቁጥራቸው ከአንድ 5/ “Strike” means the slow-down of work by
በላይ የሆኑ ሠራተኞች በኅብረት በመሆን any number of workers in reducing their
normal out-put on their normal rate of
የአሠሪና ሠራተኛን ክርክር በሚመለከት
work or the temporary cessation of work
ጉዳይ አሠሪያቸው ማናቸውንም ዓይነት
by any number of workers acting in concert
የሥራ ሁኔታን እንዲቀበል በግድ ጥቅምን
in order to persuade their employer to
ወይም የሚፈልጉትን ውጤት ለማግኘት
accept certain labour conditions in
ተጽዕኖ በማድረግ ከአሠሪው ፍላጎት ውጭ
connection with a labour dispute or to
ለጊዜው ከመደበኛው የሥራ መጠን
influence the outcome of the dispute.
መደበኛው የሥራ ውጤት እንዲቀንስ
ሥራቸውን በማቀዝቀዝ ወይም ጨርሶ
ባለመሥራት የሚወስዱት እርምጃ ነው፡፡

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


ስለሥራ ክርክር ችሎቶች LABOUR COURTS

፩፻፴፰. ስለሥራ ክርክር ችሎት መቋቋም 138. Establishment of Labour Divisions


፩/ በፌደራልና በክልል ፍርድ ቤቶች 1/ Labour divisions shall be established Coutrs,
ደረጃ የስራ ክርክርን የሚዳኙ at Federal and Regional level.
ችሎቶች ይደራጃሉ፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The Ministry or the appropriate authority
መሠረት የሚቋቋሙትን የሥራ shall submit proposals for the decision of
ክርክር ችሎቶች ብዛት በጉዳዩ ላይ the appropriate authority on the number of
labour divisions to be established in
አግባብነት ያለው አካል እንዲወስን
accordance with Sub-Article (1) of this
ሚኒስትሩ ወይም አግባብ ያለው
Article.
ባለስልጣን ጥያቄ ያቀርባል፡፡

፩፻፴፱. የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 139. Labour Division First Instance Court
ክርክር ችሎት

፩/ የፌደራልና የክልል የመጀመሪያ ደረጃ 1/ The labour division of a Federal and


ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት Regional First Instance Court shall have
የሚከተሉትንና ሌሎች ተመሳሳይ የግል jurisdiction to settle and determine the
የሥራ ክርክር ጉዳዮችን ተቀብሎ following and other similar individual
የማየትና የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:- labour disputes;

ሀ) ከሥራ ማስወጣትን ጨምሮ ሌሎች a) disciplinary measures including dismissal;


የዲስኘሊን እርምጃዎችን የሚመለከቱ
ክሶች፤

ለ) የሥራ ውል መቋረጥ የሚመለከቱ b) claims related to the termination of


ክሶች፤ employment contracts;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11764

ሐ) የሥራ ሰዓትን፣ የተከፋይ ሂሣብን፣ c) claims related to hours of work,


ፈቃድንና ዕረፍትን የሚመለከቱ remuneration, leaves and rest day;
ክሶች፤
መ) የአገልግሎትና የስንብት ማስረጃ d) claims related to the issuance of certificate
ሠርተፊኬት መስጠትን የሚመለከቱ of service and clearance
ክሶች፣

ሠ) የጉዳት ካሣን፣ የደረጃ እድገት፣ e) claims pertaining to employment injury,


ዝውውር፣ ስልጠናና የመሳሳሉትን transfer, promotion, training and other
የሚመለከቱ ክሶች፣ similar issues;

ረ) በዚህ አዋጅ በሌላ አኳኋን f) Unless otherwise provided in this Proclamation,


ካልተመለከተ በስተቀር በዚህ አዋጅ suits pertaining to violations provisions of this
Proclamation.
መሠረት የሚቀርብ ማናቸውም
የጥፋትና ደንብ መተላለፍ ክሶች፡፡

፪/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 2/ The labour division of a Regional First Instance
ክርክር ችሎት ጉዳይ በቀረበለት በ፷ Court shall render its decisions within 60 days
from the date on which the suit is filed.
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡

፫/ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ 3/ The party who is aggrieved with the decision
ክርክር ችሎት በሰጠው ውሣኔ ቅር of the first instance court may, within 30
የተሰኘ ወገን ውሣኔው በተሰጠው በ፴ days from the date on which the
ቀናት ውስጥ ይግባኙን እንደ አግባቡ decision was delivered, lodge an appeal to
የፌደራል ወይም የክልል የመጀመሪያ the labour division of the Federal or
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ ለሚሰማው Regional appellate court.
ከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
ችሎት ማቅረብ ይችላል፡፡
፩፻፵. የይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት 140. The Labour Division of Appellate Court
፩/ ከፌደራል ወይም ከክልል የመጀመሪያ 1/ The labour division of Appellate the Frist
ደረጃ ፍርድ ቤት ይግባኝ የሚሰማ Instance Court shall have jurisdiction to hear
የፌደራል ወይም የክልል ይግባኝ ፍርድ and decide on the following matters:
ቤት የሥራ ክርክር ችሎት
የሚከተሉትን ጉዳዮች ተቀብሎ የማየትና
የመወሰን ሥልጣን ይኖረዋል:-
ሀ) በአንቀጽ ፩፻፴፱ መሠረት እንደአግባቡ a) appeals submitted from the labour
በፌደራል ወይም በክልል የመጀመሪያ division of the first instance courts in
ደረጃ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር ችሎት accordance with Article 139 of this
በተሰጡ ውሣኔዎች ላይ የሚቀርብለትን Proclamation;
ይግባኝ፤

ለ) አንድን ጉዳይ ለማየት ያለውን b) objections on question of jurisdiction;


ሥልጣን በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤

ሐ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፫ የማኅበርን c) appeals submitted against the refusal of
ምዝገባ በመከልከል ሚኒስቴሩ ወይም the registration of an organization by the
አግባብ ያለው ባለስልጣን የሚሰጠውን Ministry or Appropriate Authority in
ውሣኔ በመቃወም የሚቀርብ ይግባኝ፤ accordance with Article 123 of this
Proclamation;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11765

መ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፹(፩) d) appeals submitted by an employer who is


መሠረት የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ affected by the order of labour inspector
የሰጠውን ትዕዛዝ በመቃወም in accordance with Article 180(1) of
የሚቀርብ ይግባኝ፤ this Proclamation;
ሠ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፳(፫) መሠረት e) appeals submitted against the decision of
ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው the Minister or Appropriate authority in
ባለስልጣን የሰጠውን ውሣኔ በመቃወም accordance with Article 20 (3) Article of
የሚቀርብ ይግባኝ፤ this Proclamation;
ረ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፳፪(፪) f) Request submitted by Minister or Appropriate
መሠረት በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ authority for the cancellation of the registration
of an organization in accordance with Article
ባለው ባለስልጣን የሚቀርበውን
122 (2) of this Proclamation.
የማኅበር ስረዛ ጥያቄ፤ ‘’’

ሰ) በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፶፭ መሠረት g) Apples against the decision of the board on
በአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ በተሰጠው question of law in accordance with Article
ውሣኔ የሕግ ነጥብ ላይ የሚቀርብ 155 of this proclamation
ይግባኝ፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The decision of the appellate court on appeal
መሠረት በይግባኝ የሚሰጠው ውሣኔ submitted under Sub-Article (1) of this Article
የመጨረሻ ይሆናል፡፡ shall be final.

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 3/ The labour division of the Federal or Regional
ለተመለከቱት ጉዳዮች የፌደራል እና Appellate Court shall render its decision within
60 days from the date of the appeal lodged in
የክልል ይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት የሥራ
accordance to Sub-Article (1) of this Article.
ክርክር ችሎት ጉዳዩ በቀረበበት በ፷
ቀናት ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡

ምዕራፍ ሦስት CHAPTER THREE

የሥራ ክርክር በአማራጭ የግጭት መፍቻ ዘዴዎች ALTERNATIVE DISPUTE SETTLEMENT


ስለሚታይበት ሁኔታ MECHANISM PERTAINING TO LABOUR ISSUES

፩፻፵፩. የማኅበራዊ ምክክር ስርዓት 141. Social Dialogue


አሠሪና ሠራተኞች እንዲሁም ማኅበሮቻቸው Employers and workers or their respective
በመካከላቸው የሚፈጠሩ አለመግባባቶችን associations may introduce social dialogue in
ለመከላከልና ለመፍታት የማኅበራዊ ምክክር order to prevent and resolve labour disputes
አሰራሮችን ተግባራዊ ሊያደርጉ ይችላሉ፡፡ amicably.
፩፻፵፪. አስማሚ ስለመመደብ 142. Assigning of Conciliator
1/ When a dispute in respect of matters
፩/ በአንቀጽ ፩፻፵፫ በተመለከቱት ጉዳዮች
specified under Article 143 is brought to the
ላይ በሚነሳ ክርክር ከተከራካሪ ወገኖች
attention of the Ministry or the appropriate
በአንደኛው አቤቱታ ሲቀርብ ሚኒስቴሩ
Authority by either of the parties to the
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን
dispute it shall assign a conciliator with a
ጉዳዩን በማስማማት ለመጨረስ
view to amicable settlement of the case.
አስማሚ ይመድባል፡፡

፪/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 2/ The Ministry or the Appropriate Authority


ባለስልጣን የሚመድበው አስማሚ may assign conciliators at the Federal,
Regional and, when necessary, at the
በፌደራል፤ በክልል እና እንደአስፈላጊነቱ
Woreda levels.
በወረዳ ደረጃ ሊሆን ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11766

፩፻፵፫. የአስማሚ ተግባርና ኃላፊነት 143. Duty and Responsibility of Conciliator


፩/ በሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 1/ A conciliator appointed by the Ministry or
ባለስልጣን የሚመደበው አስማሚ ከዚህ the Appropriate Authority shall endeavor
በታች የተመለከቱትንና ሌሎች ተመሣሣይ to bring about a negotiated settlement on
የወል የሥራ ክርክር ጉዳዮች በማየትና the following and other similar collective
ተከራካሪ ወገኖችን በማስማማት ፍጻሜ labour disputes:
እንዲያገኙ ይጥራል:-
a) issues of wages and other benefits
ሀ) በሥራ ደንብ ወይም በኅብረት
which are not determined by work
ስምምነት ያልተወሰኑ የደመወዝና
rules or collective agreements;
ሌሎች ጥቅሞች አወሳሰን፤
b) establishment of new conditions of
ለ) አዲስ የሥራ ሁኔታዎችን
work;
ስለመመሥረት፤
ሐ) የኅብረት ስምምነት ስለመፈራረም፣ c) the conclusion, amendment, duration and
invalidation of collective agreements:
ስለማሻሻል፣ ፀንቶ ስለሚቆይበት
ጊዜና ስለሚፈርስበት ሁኔታ፤

መ) በዚህ አዋጅ፣ የኅብረት ስምምነት d) the interpretation of any provisions


ወይም የሥራ ደንብ ድንጋጌዎች of this Proclamation, collective
በሚመለከት ስለሚነሳ የትርጉም agreements or work rules;
ክርክር፤

ሠ) ስለሠራተኛ አቀጣጠርና ደረጃ e) procedure of employment and


promotion of workers;
እድገት አሰጣጥ ሥርዓት፤
ረ) አጠቃላይ ሠራተኞችንና የድርጅቱን f) issues affecting workers in general
ሕልውና የሚነኩ ጉዳዮች፤ and the very existence of the
Undertaking;
ሰ) ዕድገት፣ ዝውውርና ሥልጠናን g) suits related to procedures issued
አስመልክቶ አሠሪው በሚያወጣቸው by the employer regarding
የአፈጻጸም ስርዓቶች ላይ የሚቀርቡ promotion, transfer and training;
ክሶች፤
h) Issues pertaining to reduction of
ሸ) ስለሠራተኞች ቅነሳ ስርዓት፡፡
workers.
፪/ አስማሚው ማናቸውንም ተገቢ 2/ A conciliator shall endeavor to bring about
መስለው የሚታዩትን ዘዴዎች ሥራ an amicable settlement by all means as he
ላይ በማዋል ጉዳዩ ፍፃሜ considers appropriate.
የሚያገኝበትን መንገድ ይሻል፡፡
፫/ አስማሚው ለቀረበለት ጉዳይ በ፴ ቀናት 3/ When a conciliator fails to settle a labour
ውስጥ መፍትሔ ለማስገኘት ካልቻለ dispute within 30 days, he shall report
አስተያየቱን በማከል ለሚኒስቴሩ ወይም same to the competent authority together
አግባብ ላለው ባለስልጣን ሪፖርት with his opinion, and shall serve copies of
ያቀርባል፡፡የሪፖርቱን ግልባጭ ለተከራካሪ the report to the parties involved. Any one
ወገኖች ይሰጣል፡፡ ከተከራካሪ ወገኖች of the parties may submit the matter, other
than those indicated under Sub-Article (1)
አንዱ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
(a) of this Article to a Labour Relations
(፩)(ሀ) ከተመለከተው በስተቀር ጉዳዩን
Board. However, where the dispute under
ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ
Sub-Article (1) (a) of this Article is related
ሊያቀርብ ይችላል፡፡ ሆኖም በዚሁ ንዑስ
to those undertakings stipulated under
አንቀጽ (፩)(ሀ) የተመለከተው ክርክር
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11767

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፴፯(፪) Article 137(2) of this Proclamation, one of


የተዘረዘሩትን ድርጅቶች የሚመለከት the parties may submit the case to an
ከሆነ ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ ጉዳዩን Adhoc Labour Relations Board.
ለጊዜያዊ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ
ቦርድ ሊያቀርብ ይችላል፡፡

፩፻፵፬. ስለግልግል ዳኝነት እና ስለማስማማት 144. Conciliation and Arbitration


፩/ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ ፩፻፵፪ 1/ Notwithstanding the provisions of Article
የተመለከተው ቢኖርም የሥራ ክርክር 142 of this Proclamation, parties to a
ተካፋይ የሆኑ ወገኖች ጉዳያቸውን dispute may agree to submit their case to
ራሳቸው በመረጡት የግልግል ዳኛ arbitrators or conciliators, of their own
choice for settlement in accordance with the
ወይም አስማሚ ለመጨረስ ከተስማሙ
appropriate law.
አግባብ ባለው ሕግ መሠረት
ማንኛውንም ሦስተኛ ወገን ለመምረጥ
አይከለከሉም፡፡

፪/ ተከራካሪ ወገኖች በዚህ አንቀጽ 2/ If the parties fail to reach an agreement on


ንዑስ አንቀጽ (፩) መሠረት the case submitted to conciliation under
sub-article (1) of this Article or the party
በመረጡት አስማሚ አማካኝነት
aggrieved by the decision of the arbitration
ስምምነት ላይ ለመድረስ ካልቻሉ
may take the case to the Board or to the
ወይም በግልግል ዳኛው ውሣኔ ቅር
appropriate Court, as the case may be.
የተሰኘ ወገን ጉዳዩን እንደአግባብነቱ
ለቦርድ ወይም አግባብ ላለው ፍርድ
ቤት ማቅረብ ይችላል፡፡

ምዕራፍ አራት CHAPTER FOUR


የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ THE LABOUR RELATIONS BOARD
፩፻፵፭. ስለቦርዱ መቋቋም 145. Establishment of the Board

፩/ በእያንዳንዱ ክልል እንደአስፈላጊነቱ 1/ One or more Permanent Labour Relations


አንድ ወይም ከአንድ በላይ ቋሚ Board (hereinafter referred to as “Permanent
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ Board”) may be established in each
(ከዚህ በኋላ ቋሚ ቦርድ እየተባለ Regional State, as may be necessary.
However, the ministry shall established
የሚጠራ) ሊቋቋም ይችላል፡፡ ሆኖም
Permanent Labour Relations Board to
በፌደራል መንግስት ሥር የሚተዳደሩ
entertain cases involving undertakings
በአዲስ አበባ እና ድሬዳዋ ከተማ
owned by the Federal Government which
አስተዳደር የሚገኙ የልማት are situated in Addis Ababa and Dire Dawa
ድርጅቶችን የወል የሥራ ክርክር city administration.
የሚያዩና የሚወስኑ ቋሚ ቦርዶች
በሚኒስትሩ ይቋቋማሉ፡፡
፪/ በእያንዳንዱ ክልል በዚህ አዋጅ አንቀጽ 2/ Adhoc Labour Relations Board (hereinafter
፩፻፴፯ (፪) በተመለከቱት ድርጅቶች referred to as “ad hoc board”) may be
በዚህ አዋጅ አንቀፅ ፩፻፵፫ (፩)(ሀ) ላይ established to hear and decide disputes that
may arise on matters specified in Article 143
የሚነሳ ጉዳይን ለማየትና ለመወሰን
(1) (a) and in undertakings referred to in
ሥልጣን ያለው ጊዜያዊ የአሠሪና
Article 137(2) of this Proclamation.
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርድ
Similarly, the Ministry shall estabilished
(ከዚህ በኋላ ጊዜያዊ ቦርድ ተብሎ
Adhoc Board when ever necessary to
የሚጠራ) ሊቋቋም ይችላል፡፡ ሆኖም entertain cases involving undertakings
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11768

እንደአስፈላጊነቱ በአዲስ አበባ እና owned by the Federal Government situated


ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር የሚገኙና in Addis Ababa and Dire Dawa city
በፌደራል መንግስት ሥር የሚተዳደሩ administration.
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያስተናግድና
የሚወስን ጊዜያዊ ቦርድ በሚኒስትሩ
ይቋቋማል።
፫/ የሚቋቋመው እያንዳንዱ ቋሚ ወይም 3/ Every Permanent or Ad hoc Board shall be
ጊዜያዊ ቦርድ በሚኒስትሩ ወይም established under the Ministry or
አግባብ ባለው ባለስልጣን ሥር ይሆናል፡፡ Appropriate Authority.

፬/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫) ድንጋጌ 4/ Notwithstanding to Sub-Article (3) of this
Article as per sub article (1) and (2) of this
ቢኖርም በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ
article Ad Hoc and permanent boards
(፩) እና (፪) የተመለከቱት በአዲስ አበባ
assigned to hear and decide disputes in
እና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳድር ውስጥ
respect of matters involving undertakings
በፌደራል መንግስት ስር የሚተዳደሩ owned by the Federal Government located
ድርጅቶችን ጉዳይ የሚያዩና የሚወስኑ in Addis Ababa and Dire Dawa city
ቋሚ እና ጊዜያዊ ቦርዶች በሚኒስቴሩ administration shall be established and be
ስር ይደራጃሉ፡፡ accountable to the Ministry.
፩፻፵፮. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ አባሎች 146. Composition of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቦርዱ በሚኒስትሩ ወይም አግባብ 1/ A Permanent or Adhoc Board appointed by the
ባለው ባለስልጣን የሚሰየሙ አንድ Ministry or Appropariate Authority shall
ሰብሳቢ፤ ስለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ comprises of a chair person, two members who
ብቃትና ልምድ ያላቸው ሁለት have the knowledge and skill on labour matters,
four members out of which two represent trade
ባለሙያዎች፣ ከአሠሪ ማኅበራት
unions and two represent employers’
የሚወከሉ ሁለት አባላት፤ ከሠራተኞች associations, and two alternate members one
ማኅበራት የሚወከሉ ሁለት አባላት እና from each association.
ከአሠሪዎችና ከሠራተኞች ማኅበራት
የሚወከሉ አንድ አንድ ተተኪ አባላት
ይኖሩታል፡፡
፪/ የአሠሪ ተወካዮች የሚመረጡት የአሠሪን 2/ Employers Representatives shall be nominated
ድምፅ በብዛት ከሚወክል from the most representative of Employers’
የአሠሪዎች ማኅበር ሲሆን፣ የሠራተኞች Associations and workers representatives
ተወካዮች የሚመረጡት የሠራተኛን shall be appointed from the most
ድምፅ በብዛት ከሚወክል የሠራተኞች representative of Trade Unions.
ማኅበር ይሆናል፡፡

፫/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 3/ The Ministry or the Appropriate Authority


ባለስልጣን ለቦርዱ አንድ ፀሐፊ shall assign a secretary and such other
necessary staff to the Board.
እንዲሁም ሥራውን በሚገባ ለማስፈጸም
የሚያስፈልጉትን ሌሎች ሠራተኞች
ይመድባል፡፡

፬/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባላት 4/ Members and alternate members of a board shall
serve on part time basis without remuneration;
በከፊል ጊዜ ያለ ደመወዝ
provided, however, that the Ministry or the
ያገለግላሉ፡፡ ሆኖም ሚኒስቴሩ ወይም appropriate Authority shall fix standard fees for
አግባብ ያለው ባለስልጣን በቦርድ attendances at meetings of the board.
ስብሰባ ለሚገኙበት ጊዜ አንድ ወጥ
የሆነ አበል ሊወስንላቸው ይችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፷፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11769

፭/ የቦርዱ አባሎችና ተተኪ አባሎች 5/ Members and alternate members of the board
ለሦስት ዓመት የአገልግሎት ዘመን shall be appointed for a term of three years;
ይመረጣሉ፡፡ ሆኖም የመጀመሪያ ምርጫ provided, however, that in making the initial
አባላቱንና ተተኪ አባላቱን ፫ ቦታ appointments, the terms of one, two and three
በመከፋፈል ለአንድ፣ ለሁለትና ለሦስት years, respectively, shall be specified so that
ዓመት የአገልግሎት ዘመን ተለይተው in each subsequent year the terms of not more
ይመረጣሉ፡፡ ይህም በመሆኑ በሚቀጥለው than one-third of the members and alternate
በእያንዳንዱ ዓመት የአገልግሎት members then serving shall expire in anyone
ዘመናቸው የሚያበቃው አባላትና ተተኪ calendar year.
አባላት ቁጥር ከጠቅላላው አባላት አንድ
ሦስተኛ አይበልጥም፡፡

፮/ ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ያለው 6/ The Ministry or the Appropriate Authority


ባለስልጣን የተሰጠውን ሥራ ችላ ያለ shall dismiss a member in case of neglect of
ወይም በሥራ ላይ እያለ ሕገወጥ የሆነ duty or malpractice in office; and shall
ሥራ ሲሰራ የተገኘን ማንኛውንም arrange for the appointment of a substitute for
አባል እንዲሻርና ላልጨረሰው the remaining term.
የአገልግሎት ዘመን በእርሱ እግር ሌላ
እንዲተካ ለማድረግ ይችላል፡፡

፩፻፵፯. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ስብሰባ 147. Meeting Procedures of Permanent or Ad Hoc
ሥነሥርዓት Boards
፩/ ሰብሳቢው በሌለ ጊዜ ተጠባባቂ 1/ In the absence of the Chairperson another
ሰብሳቢ ሆኖ እንዲሠራ ሰብሳቢው member of the Board designated by him as
የመረጠው አንድ ሌላ የቦርድ አባል acting Chairperson, shall preside over the
የቦርዱ ሰብሳቢ ይሆናል፡፡በሰብሳቢው meetings of the Board. Where no such
የተመረጠ አባል ከሌለ በቦርዱ ውስጥ member is designated, the member of the
የበለጠ የአገልግሎት ቅድሚያ ያለው Board who is senior in terms of his service
shall act as a Chairperson.
አባል ሰብሳቢ ሆኖ ይሠራል፡፡
፪/ በማናቸውም የቦርዱ ስብሰባ አንድ 2/ In the absence of a member at any meeting of
አባል ያልተገኘ እንደሆነ ሰብሳቢው the Board, the Chairperson may designate an
alternate member to replace the absentee at
በስብሰባው ባልተገኘ አባል እግር አንድ
such meeting. Alternate member so
ተተኪ አባል መተካት ይችላል፡፡ designated shall be deemed a member for the
ተተኪው አባል ለተተካበት ስብሰባ meeting for which he is designated.
እንደአባል ሆኖ ይቆጠራል፡፡

፫/ በማናቸውም ስብሰባ ከአባሎቹ መካከል 3/ Four members of the Board shall constitute a
አራቱ ከተገኙ ስብሰባው እንደተሟላ quorum at any meeting; provided, however,
ይቆጠራል፡፡ ሆኖም በስብሰባው አሠሪና that a minimum of one member representing
ሠራተኛን የሚወክል ቢያንስ አንድ the workers side and another member
አንድ አባል መገኘት አለባቸው፡፡ representing the employers’ side shall be
present.
፬/ የቦርዱ ውሣኔ የሚፀናው በስብሰባው 4/ Decision of the board shall be taken by a
በተገኙ አባሎች ወይም በአብዛኛው majority vote of the members present. In case
ድምፅ የተደገፈ እንደሆነ ነው፡፡ of a tie, the Chairperson shall have a casting
ሆኖም ድምጹ እኩል ለእኩል vote.
የተከፈለ እንደሆነ ሰብሳቢው ያለበት
ወገን ወሳኝ ድምፅ ይኖረዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11770

፭/ በእያንዳንዱ የቦርዱ ውሣኔ ላይ 5/ Each decision of the Board shall be signed by


በስብሰባው ላይ የተገኙ አባሎች ሁሉ all members present.
እንዲፈርሙበት ያስፈልጋል፡፡

፮/ የማናቸውም ስብሰባ ቃለጉባኤ በቦርዱ 6/ Minutes of meetings after approval by the


ከፀደቀ በኋላ በቦርዱ ፀሐፊ ተመዝግቦ Board shall be certified by the secretary and
shall thereafter constitute the official record of
የዚያው ስብሰባ ሕጋዊ ሠነድ ይሆናል፡፡
the said meetings.
፩፻፵፰. ስለቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥልጣን 148. Powers of Permanent or Ad Hoc Board
፩/ ቋሚ ቦርዱ የሚከተለው ሥልጣን 1/ A Permanent Board shall have the following
ይኖረዋል:- powers:
a) to entertain collective labour disputes
ሀ)በአንቀጽ ፩፻፵፫ (፩)(ሀ) ከተመለከተው
except those in sub-article (1) (a) of Article
በስተቀር ሌሎች የወል ሥራ ክርክሮች
143; conciliate the parties; issue orders and
የማየት፣ ተከራካሪዎችን የማስታረቅ፣
render decisions;
ትዕዛዝና ውሣኔ የመስጠት፤
b) to entertain and decide cases submitted to it
ለ) በአንቀጽ ፩፻፵፫ (፩) (ሀ) ከተመለከተው
by one of the disputing parties after the
በስተቀር በአንቀጽ ፩፻፵፫ (፫)
parties fail to reach an agreement in
መሠረት ስምምነት ባልተደረሰባቸው
accordance with sub- article(3) of Article
ጉዳዮች ከተከራካሪ ወገኖች በአንዱ
143 of this Proclamation except on matters
የሚቀርብ የወል ሥራ ክርክርን
specified in sub-article (1) (a) Article 143
የማየት፤
of this Proclamation;
ሐ) በአንቀጽ ፩፻፷፩ የተደነገጉትን c) to hear cases on prohibited actions referred
የተከለከሉ ድርጊቶች በሚመለከት to in Article 161 of this Proclamation;
የሚቀርብ ክስ የማየት፤

መ) ተግባሩን በሚያከናውንበት ጊዜ d) to require any person or organization to


submit information and documents required
አስፈላጊ የሆኑ ሠነዶችንና
by it for the carrying out of its duties;
መረጃዎችን ከማናቸውም ጉዳዩ
ከሚመለከተው ሰው ወይም
ድርጅት የመጠየቅ፤
e) to require parties and witnesses to appear at
ሠ) ተከራካሪ ወገኖችና ምሥክሮች
its hearings;
እንዲቀርቡ ወይም የምስክርነት
ቃላቸውን እንዲሰጡ የማድረግ፤

ረ) የመሀላ ስርዓቶችን ለማስፈጸም f) to administer oaths or take affirmations


of persons appearing before it and
ወይም በቦርዱ ፊት የሚቀርቡን
examine any such persons after such an
ሰዎች የማረጋገጫ ቃል የመቀበልና
oath or affirmation;
የሰጡትን የመሐላ ወይም
የማረጋገጫ ቃል የመመርመር፤

ሰ) በማናቸውም የሥራ ቦታ ወይም g) to enter the premises of any working place or


ድርጅት በሥራ ጊዜ በመግባት undertaking during working hours in order
አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎችን to obtain relevant information, hear
የመሰብሰብና ምስክሮችን የመስማት witnesses or to require the submission of
ወይም ሠነዶች እንዲቀርቡ documents or other articles for inspection
የማድረግ ወይም በድርጅቱ ውስጥ from any person in the premises.
በማናቸውም ሰው ይዞታ ስር የሚገኙ
ሌሎች ዕቃዎችን የመመልከት፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11771

፪/ ጊዜያዊ ቦርዱ በዚህ አዋጅ በአንቀጽ 2/ An Ad hoc Board shall have the power to
፩፻፵፫ ንዑስ አንቀጽ (፩)(ሀ) ላይ entertain labour disputes on matters specified
የሚነሱ የሥራ ክርክሮችን የማየት in sub-article l (a) of Article 143 of this
ተከራካሪዎችን የማስታረቅ ትዕዛዝ Proclamation, to conciliate the parties and to
ውሣኔ የመስጠት ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ give orders and decisions.

፫/ አስቸኳይ ሁኔታ በሚፈጠርበት ጊዜ 3/ Except in cases of urgency the person in charge


ካልሆነ በስተቀር በዚህ አንቀጽ ንዑስ of the premises or the undertaking shall be
given reasonable advance notice before any
አንቀጽ (፩)(ሰ) መሠረት ወደ ሥራ
entry in accordance with sub-article 1(g) of this
ቦታ ለመግባት በቅድሚያ ለድርጅቱ
Article.
ወይም ጉዳዩ ለሚመለከተው ሰው በቂ
ማስጠንቀቂያ መስጠት ያስፈልጋል፡፡

፬/ ቦርዱ የሚሰጣቸው ትዕዛዞችና ውሣኔዎች 4/ Orders and decisions handed down by a


እንደማናቸውም የፍትሐብሔር ፍርድ permanent or Ad hoc Board shall be considered
as any civil case decisions.
ቤት ትዕዛዞችና ውሣኔዎች ይቆጠራሉ፡፡
፩፻፵፱. ስለ ሥነ ሥርዓት ደንቦች 149. Rules of Procedure
ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ሥራውን A Permanent or an Ad hoc board may adopt its
የሚመራበት የሥነ ሥርዓትና የመረጃ own rules of evidence and procedure. In the absence
አቀራረብ ደንቦችን ያወጣል፡፡ ይህ of own procedure, the provisions of the Civil
Procedure Code shall apply.
በሌለበት ሁኔታ በፍትሐ ብሄር ሥነ
ሥርዓት ህግ መሠረት ይመራል፡፡
150. Hearings of cases
፩፻፶. ጉዳይ ስለመስማት
፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ 1/ Before disposing the case, a Permanent or An
ከመስጠቱ በፊት ተከራካሪ ወገኖችን adhoc Board shall summon the parties
ጠርቶ ክርክራቸውን እንዲያቀርቡና concerned and provide them the opportunity to
be heard. At least ten working days advance
እንዲሰሙ ዕድል ይሰጣቸዋል፡፡ ጉዳዩ
notice shall be given to the parties and the
ስለሚሰማበት ቀን፣ ሰዓትና ሥፍራ summons shall specify the date, time and place
ከአሥር የሥራ ቀናት ከማያንስ ጊዜ of the hearing.
አስቀድሞ ለተከራካሪ ወገኖች የጽሑፍ
ማስታወቂያ መስጠት አለበት፡፡
፪/ ከተከራካሪ ወገኖች አንዱ ወይም ተገቢው 2/ If any of the parties or any other person
ጥሪ የተደረገለት ማናቸውም ሰው በተባለው properly summoned fails to appear at the time
and place, the Board may proceed with the
ቦታና ሰዓት ካልቀረበ ቦርዱ ጉዳዩን
hearing. If the failure to appear was not
መስማቱን ሊቀጥል ይችላል፡፡ ሆኖም attributable to the person concerned, the
ባለጉዳዩ ሊቀርብ ያልቻለው በራሱ ጥፋት Board shall grant that person another
አለመሆኑ ሲታወቅ ቦርዱ ዘንድ opportunity to appear before it.
እንዲቀርብ ሁለተኛ ዕድል መስጠት
አለበት፡፡

፫/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3/ No appeal may be lodged solely against the
መሠረት ቦርዱ የሚሰጣቸው ውሣኔዎች Board’s ruling in accordance with sub-article
(2) of this Article.
ላይ ብቻ ይግባኝ መጠየቅ አይቻልም፡፡

፬/ ቦርዱ በቂ በሆነ ምክንያት ጉዳዩን 4/ All deliberations of the Board shall be public
በዝግ ችሎት እንዲታይ ካልወሰነ unless the Board, for good cause, decides
በስተቀር ቦርዱ ማናቸውንም ጉዳይ otherwise.
በግልጽ ያስችላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11772

፭/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ በማናቸውም 5/ A Permanent or an Ad hoc board shall not be


ፍርድ ቤቶች በሚሠራባቸው የሥነ bound by the rules of evidence and procedure
ሥርዓት እና የመረጃ አቀራረብ ደንቦች applicable to Courts of law and may apply
ሳይወሰን የተሻለ መስሎ የሚታየውን any method as it thinks fit.
ማናቸውም ዘዴ ሊጠቀም ይችላል፡፡

፮/ የሠራተኛ ማኅበራት፣ የአሠሪዎች 6/ Trade Unions, employers’ Associations and


other parties summoned to appear at a hearing
ማኅበራትና ሌሎች እንዲቀርቡ ጥሪ
may be represented by their duly authorized
የተደረገላቸው ወገኖች በማኅበር representatives or legal counsel. The Board
መሪዎቻቸው ወይም በሕግ ጠበቆቻቸው may limit the number of such representatives
አማካኝነት ሊቀርቡ ይችላሉ፡፡ ቦርዱ who may actively participate in a hearing on
behalf of any party.
በአንዱ ወገን በኩል ቀርበው በዋና
ተካፋይነት የሚከራከሩትን ወኪሎች
ቁጥር ለመወሰን ይችላል፡፡

፩፻፶፩. ጉዳዩ የሚታይበት ሁኔታ 151. Consideration of Matters


፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የቀረበለትን 1/ The permanent or the Ad Hoc Board shall
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ exert all possible effort to settle the disputes
የተቻለውን ሁሉ ማድረግ አለበት፡፡ before it amicably, and to this end it shall
ለዚሁም ዓላማ አስፈላጊ መስሎ employ and make use of all conciliatory
የታየውን ማናቸውም የማስማሚያ ዘዴ means as it deems appropriate.
ሊጠቀም ይችላል፡፡

፪/ አስፈላጊ ሆኖ በሚገኝበት ጊዜ ቦርዱ 2/ The Board may, in appropriate


ጉዳዩ በቀጥታ በሚመለከታቸው circumstances, consider not only the
ወገኖች ጥቅም ብቻ ሳይወሰን interests of the parties before it but also the
ተከራካሪዎቹ የሚገኙበትን ሕብረተሰብ interest of the community of which they
belong and may in such circumstances call
ጥቅም ግንዛቤ ውስጥ ለማስገባትና
up on the Government to intervene as an
ለዚህም እንዲረዳ መንግሥት
impartial advisor.
ገለልተኛ አማካሪ ሆኖ ጣልቃ
እንዲገባ ለማድረግ ይችላል፡፡

፫/ ቋሚ ወይም የጊዜያዊ ቦርዱ 3/ In arriving at decision, the Permanent or Ad


ማንኛውንም ውሣኔ በሚሰጥበት ጊዜ Hoc Board shall take into account the main
ሌሎች ፍርድ ቤቶች የሚመሩበትን merit of the case, and need not follow
strictly the principles of substantive law
የሕግ መሠረታዊ ደንቦችን በቀጥታ
followed by Civil Courts.
ሳይከተል የቀረበለት ክርክር በተለይ
የተመሠረተበትን ዋና ጉዳይ ብቻ
አይቶ ሊወስን ይችላል፡፡

፩፻፶፪. ስለ ውሣኔ አሰጣጥ 152. Decisions


፩/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ጉዳዩ በቀረበለት 1/ A Permanent or An ad hoc Board shall give
በ፴ ቀናት ውስጥ ውሣኔ ይሰጣል፡፡ render a decision within 30 days from the
date when the claim is filed.
፪/ የቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔዎች
2/ Decisions of a Permanent or an Ad hoc Board
ሁሉ በጽሑፍ ሆነው በተስማሙት shall be made in writing and signed by the
አባሎች ይፈረማሉ፡፡ እንዲሁም የተለዩ Board members who concur therein.
አስተያየቶችም ካሉ በጽሑፍ ሆነው Dissenting opinions, if any, shall also be
የተለየውን አስተያየት በሰጠው አካል made in writing and signed by the dissenting
member.
ይፈረማሉ፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11773

፫/ ማናቸውም የቦርድ ውሣኔ በሚሰጥበት 3/ In every decision of a Board the decision shall
ጊዜ የፍርዱ ሀተታ የሚከተሉትን contain the following:
ጉዳዩች መያዝ አለበት:-
ሀ) ለውሣኔ የቀረበለትን ጭብጥ ወይም a) The issue or dispute identified for decision;
ክርክር፤
ለ) ክርክሩ በሚሰማበት ጊዜ ቦርዱ b) The relevant testimony and evidence
የቀረቡለትን አግባብነት ያላቸውን recorded together with their sources in the
መረጃዎችና የሰማቸውን የምስክሮች course of the proceedings;
ቃል ፍሬ ነገርና የተገኙበትን ምንጭ፤

ሐ) ቦርዱ አንድ ሃሣብ ላይ እንዲደርስ c) The findings of the B o a r d and the


ያበቁትን ፍሬ ነገሮችንና evaluation of the evidence which led the
ያመዛዘናቸውን ጉዳዮች፤ Board to make such findings;

መ) ለእያንዳንዱ ጭብጥ ወይም d) The disposition of each issue or dispute;


ክርክር የሰጠውን ውሳኔ፤
e) The action to be taken on the basis of such
ሠ) በሰጠውም ውሣኔ መሠረት decision.
ሊወሰዱ የሚገባቸውን እርምጃዎች፡፡

፬/ የቦርዱ ውሣኔ ግልባጭ ውሳኔው 4/ A copy of the decision of the Board shall be
በተሰጠ በ፭ ቀናት ውስጥ ለተከራካሪ served to the parties concerned within five
ወገኖች መሰጠት አለበት፡፡ days from the date of the decision.

፩፻፶፫. ስለውሣኔዎች ተፈፃሚነት 153. Effects of Decisions


፩/ የዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፶፭ ድንጋጌ 1) Without prejudice to Article 155 of this
እንደተጠበቀ ሆኖ የእያንዳንዱ ቋሚ Proclamation, any decision of a Permanent or
ወይም ጊዜያዊ ቦርድ ውሣኔ በይግባኝ an Ad hoc Board shall have an immediate
effect.
ሰሚ አካል ካልታገደ በስተቀር
ወዲያውኑ ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡
፪/ ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሚሰጣቸው 2) Where the decision of a Permanent or an Ad
ውሣኔዎች የሥራ ሁኔታዎችን የሚመለከቱ hoc Board relates to working conditions, it
ሲሆኑ ጉዳዩ በሚመለከታቸው አሠሪና shall be considered as the terms of the
ሠራተኛ መካከል እንደ ሥራ ውል contract of employment between the
የሚቆጠሩ ሲሆን በዚሁ መሠረት ሥራ employer and the worker, to whom it applies,
ላይ ሊውሉ የሚገባቸው የሥራ ቅጥሩ and the contract shall be adjusted accordingly.
ደንብና ሁኔታዎችና የስራ ውሉ በውሣኔው
መሠረት መስተካከል ይኖርባቸዋል፡፡
፩፻፶፬. በፍሬ ነገር ላይ ቦርድ ስለሚሰጣቸው ውሣኔዎች 154. Finality of Board’s Findings of Fact
ቦርዱ በክርክር ሂደት ያረጋገጣቸው All findings of facts made by a Board shall be
ፍሬ ነገሮች ሁሉ የመጨረሻና ክርክር final and conclusive.
የማይነሳባቸው ይሆናሉ፡፡

፩፻፶፭. ስለ ይግባኝ 155. Appeal

፩/ በማናቸውም የሥራ ክርክር የቋሚ 1/ In any labour dispute an appeal may be taken
ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ ውሣኔ በሕግ to the High Court by an aggrieved party on
አተረጓጐም ስህተት ምክንያት ውሣኔው questions of law, within 30 days after the
ተዛብቷል በሚል ቅር የተሰኘ ወገን decision has been served to the parties.
ለከፍተኛ ፍርድ ቤት የሥራ ክርክር
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11774

ችሎት ይግባኝ ሊጠይቅ ይችላል፡፡


ይግባኙም የሚጠየቀው የቦርዱ ውሣኔ
ለተከራካሪ ወገኖች ከተሰጠ ጊዜ ጀምሮ
በ፴ ቀናት ውስጥ መሆን አለበት፡፡

፪/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቦርዱን ውሣኔ 2/ The High Court shall have the power to
መርምሮ የማጽናት፤ የመሻር ወይም affirm, reverse or modify the decision of the
የማሻሻል ሥልጣን ይኖረዋል፡፡ Board.

፫/ ከፍተኛ ፍርድ ቤቱ የቀረበለትን 3/ The High Court shall render its decision
ይግባኝ ጉዳዩ በቀረበ በ፴ ቀናት within 30 days from the date on which the
ውስጥ ውሣኔ መስጠት አለበት፡፡ appeal is submitted to it.

፩፻፶፮. በቋሚ ወይም በጊዜያዊ ቦርዱ ላይ 156. Offences against Permanent or Ad Hoc Board
ስለሚፈጸሙ ወንጀሎች
፩/ቦርዱማናቸውንም ጉዳይ በሚመረምርበት፣ 1/ Whosever in the course of a board inquiry,
በሚሰማበት ወይም በሚያካሂድበት ጊዜ proceeding or hearing in any manner disturbs
በማናቸውም አኳኋን ሥራውን deliberations shall be punishable with simple
እንዳያከናውን በማሰናከል ሁከት የፈጠረ imprisonment not exceeding six months or
ማናቸውም ሰው እስከ ፮ ወር ሊደርስ with fine not exceeding Birr 1000.
በሚችል እሥራት ወይም እስከ ብር ፩ሺ
ሊደርስ በሚችል የገንዘብ መቀጫ
ይቀጣል፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ በንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the offence described in sub-article
የተመለከተው ድርጊት የተፈጸመው (1) of this Article is not committed openly
በግልጽ ካልሆነ ወይም ከችሎት ውጭ or out of court session, the punishment, except
የሆነ እንደሆነ አድራጎቱ ከባድ in more serious cases, shall be a fine not
የወንጀል ጠባይ የማያሳይ ከሆነ እስከ exceeding Birr 500.
ብር ፭፻ ሊደርስ በሚችል የገንዘብ
መቀጫ ያስቀጣል፡፡
፫/ በወንጀል ሕጉ አንቀጽ ፬፵፱ 3/ Proceedings of the Board shall be considered
የተጠቀሰውን ለማሟላት ቦርዱ quasi-judicial proceedings and the Board a
የሚያካሂደው የጉዳይ መስማት ተግባር competent judicial tribunal for the purpose of
የፍርድ ቤት ነክነት ያለው ቦርዱም Article 449 of the Criminal Code, and
violations thereof shall be punishable as
የፍርድ ቤት ሥልጣን እንዳለው
provided there under.
ተቆጥሮ በቦርዱ ላይ ወንጀል የፈጸመ
ማናቸውም ሰው በተጠቀሰው አንቀጽ
የተመለከተው ቅጣት ይወሰንበታል፡፡

፬/ ቦርዱ በዚህ አንቀጽ የተዘረዘሩትን 4/ The Board may punish any person who committed
ወንጀሎች በፈጸመ በማንኛውም ሰው any offence described in this Article.
ላይ ቅጣት ሊወስን ይችላል፡፡

፩፻፶፯. ዓመታዊ ሪፖርት 157. Annual Report


ቋሚ ወይም ጊዜያዊ ቦርዱ የሥራ A Permanent or an A dhoc board shall have the
ክንውኑን የሚያሳይ ዓመታዊ ሪፖርት responsibility to submit to the Minister or
ለሚኒስትሩ ወይም አግባብ ላለው competent authority annual report of its
ባለስልጣን የማቅረብ ኃላፊነት አለበት፡፡ activities.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11775

ምዕራፍ አምስት CHAPTER FIVE


ስለሥራ ማቆምና ስለሥራ መዝጋት STRIKE AND LOCK-OUT
፩፻፶፰. ጠቅላላ 158. General
፩/ ሠራተኞች በዚህ አዋጅ በተመለከተው 1/ Workers shall have the right to strike to
መሠረት ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ protect their interests in the manner
የሥራ ማቆም እርምጃ የመውሰድ prescribed in this Proclamation.
መብት አላቸው፡፡
፪/ አሠሪዎች በዚህ አዋጅ በተመለከተው 2/ Employers shall have the right to lock-out in the
መሠረት የሥራ መዝጋት እርምጃ manner prescribed in this Proclamation.
የመውሰድ መብት አላቸው፡፡

፫/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና 3/ The provisions of sub-articles (1) and (2) of
(፪) ድንጋጌዎች በዚህ አዋጅ አንቀጽ this Article shall not apply to workers and
፩፻፴፯ (፪) ለተመለከቱት ድርጅቶች employers of undertakings referred to in
ሠራተኞችና አሠሪዎች ተፈፃሚ Article 137(2) of this Proclamation.
አይሆኑም፡፡

፩፻፶፱. መሟላት ያለባቸው ሁኔታዎች 159. Conditions to be Fulfi1led


በከፊልም ሆነ በሙሉ የሥራ ማቆም ወይም Prior to initiating a strike or lock-out partially or
የሥራ መዝጋት እርምጃ ከመወሰዱ በፊት:- wholly the following steps shall be taken:

፩/ ለሥራ ማቆም ወይም ለሥራ መዝጋት 1/ The party initiating a strike or lock-out shall
ምክንያት የሆኑትን ሁኔታዎች በመግለጽ give advance notice to the other party
በቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ለሌላኛው ወገን indicating its reasons for taking the said
መስጠት አለበት፡፡ action.

፪/ በአሠሪና ሠራተኛ መካከል ያለውን 2/ Both parties shall make every effort to solve
የሥራ ክርክር በስምምነት ለመጨረስ and settle their labour dispute in a mutually
amicably manner.
ሁለቱም ወገኖች ጥረት ማደረግ
አለባቸው፡፡

፫/ በሠራተኞች የሚወሰድ የሥራ ማቆም 3/ The strike to be taken by the workers shall
እርምጃ ጉዳዩ ከሚመለከታቸው have to be supported by simple majority of
የሠራተኛው ማኅበር አባላት ቢያንስ the workers concerned in a meeting in which
at least two-third of the members of the trade
ሁለት ሦስኛው በተገኙበት በአብላጫ
union were present.
ድምፅ የተደገፈ መሆኑ መረጋገጥ
አለበት፡፡

፬/ የድርጅቱ የደኅንነት መመሪያዎችና 4/ Measures shall be taken to ensure the


የአደጋ መከላከያ ዘዴዎች በአሠሪውና observance, by employers and workers, of
safety regulations and accident prevention
በሠራተኛው እንዲጠበቁ እርምጃዎችን
procedures in the undertaking.
መውሰድ ያስፈልጋል፡፡

፩፻፷. የማስጠንቀቂያ አሰጣጥ ሥርዓት 160. Procedure for Notice

፩/ በአንቀጽ ፩፻፶፱ (፩) መሠረት እርምጃ 1/ The notice under Article 159(1) of this
የሚወስደው ወገን ማስጠንቀቂያ Proclamation shall be given by the party
የሚሰጠው ጉዳዩ ለሚመለከተው ሌላው initiating a strike or lock-out to the other
ወገን እንደነገሩ ሁኔታ ለሚኒስቴሩ ወይም party, and to the Ministry or the appropriate
አግባብ ላለው ባለስልጣን አካል ይሆናል፡፡ Authority.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11776

፪/ በንዑስ አንቀጽ (፩) የተጠቀሰው 2/ The notice specified in sub-article (1) of this
ማስጠንቀቂያ እርምጃ ከመወሰዱ ከ፲ Article shall be served 10 days in advance of
ቀን በፊት ይሰጣል፡፡ taking action.
፩፻፷፩. የተከለከሉ ድርጊቶች 161. Prohibited Acts
፩/ በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷ (፩) 1/ Without prejudice to the provision of of
የተመለከተው እንደተጠበቀ ሆኖ የሥራ Article 160 (1) of this Proclamation, a strike
ክርክር ለአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ or lock-out shall be unlawful if initiated
ቦርድ ወይም ለፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ after a dispute has been referred to a Board
ቦርዱ ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ሳይሰጥበት or to a Court and 30 days have not elapsed
፴ ቀን ከማለፉ በፊት ወይም ፍርድ ቤቱ before any order or decision is given by the
B oard or the prescribed period has elapsed
ውሣኔ ሳይሰጥበት በሕግ የተወሰነው
before the Court has given decision.
የጊዜ ገደብ ከማለፉ በፊት የተደረገ
ሥራ ማቆም ወይም ሥራ መዝጋት
ሕገወጥ ነው፡፡

፪/ ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤቱ የሥራ ክርክርን 2/ It shall be unlawful to resist or unduly delay
ጉዳይ በሙሉ ወይም በከፊል ለመጨረስ the execution of an order or a decision of a
ያሳለፈውን ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ Board or Court disposing, in whole or in
በእምቢተኝነት አለመቀበል፣ ወይም ከዚህ part, a labour dispute or to take or continue
ትዕዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር to strike or to lock-out in protest to such
አኳኋን የሥራ ማቆም ወይም የሥራ order or decision of the board or court;
መዝጋት እርምጃ መውሰድ ወይም
provided, however, that the strike or lock-
out shall not be unlawful if initiated in order
መቀጠል ወይም አላግባብ የቦርዱን
to ensure compliance with such order or
ወይም የፍርድ ቤቱን ትዕዛዝ ወይም
decision.
ውሣኔ ሳይፈጽሙ ማዘግየት ሕገወጥ
ተግባር ነው፡፡ ሆኖም የተወሰደው እርምጃ
ቦርዱ ወይም ፍርድ ቤት ካሳለፈው
ትእዛዝ ወይም ውሣኔ ጋር በሚፃረር
ሁኔታ ሳይሆን የተፈረደበት ወገን
ትዕዛዙን ወይም ውሣኔውን በሥራ ላይ
እንዲያውል ለማስገደድ ከሆነ አድራጎቱ
ሕገወጥ ወይም የተከለከለ አይሆንም፡፡

፫/ የሥራ መዝጋቱን ወይም የሥራ ማቆሙን 3/ It is prohibited to conduct strike or lock-out


እርምጃ ከአመፅ፣ ከግዙፋዊ ኃይልና ዛቻ accompanied by violence, threats of
ወይም በግልጽና በድብቅ ሕገወጥ ከሆነ physical force or with any act which is
አድራጎት ጋር መፈጸም የተከለከለ ነው፡፡ illegal.
ምዕራፍ ስድስት CHAPTER SIX
ስለክፍያ FEES

፩፻፷፪. ከክፍያ ነፃ ስለመሆን 162. Exemption from Fees


፩/ በአንቀጽ ፩፻፵፪ እና ፩፻፵፰ መሠረት 1/ No service fees shall be levied in respect of
cases submitted to conciliation and to a
በማንኛውም ሠራተኛ ወይም
Labour Relations Board by any worker or
የሠራተኞች ማኅበር ወይም አሠሪ
Trade Union, employer or Employers’
ወይም የአሠሪዎች ማኅበር ለአስማሚና
associations in accordance with Articles 142
ለአሠሪና ሠራተኛ ወሳኝ ቦርድ and 148 of this Proclamation.
የሚቀርቡ የሥራ ክርክሮችን ከክፍያ
ነፃ ናቸው፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11777

፪/ ማንኛውም ሠራተኛ ወይም 2/ No court fees shall be levied in respect of


የሠራተኞች ማኀበር ለፍርድ ቤት labour cases submitted to courts by any
የሚያቀርበው የሥራ ክርክር ጉዳይ worker or trade union.
ከዳኝነት ክፍያ ነፃ ነው፡፡

ክፍል አሥር PART TEN


የይርጋ ጊዜና የዕዳ ጥያቄ ቅድሚያ PERIOD OF LIMITATION AND PRIORITY
OF CLAIMS
ምዕራፍ አንድ
CHAPTER ONE
የመብት ጥያቄ ስለሚቀርብበት የጊዜ ገደብ
PERIOD OF LIMITATION
፩፻፷፫. የይርጋ ጊዜ 163. Period of Limitation
፩/ በቅጥር ላይ ከተመሰረተ ግንኙነት 1/ Unless a specific time limit is provided in
የመነጨ ማንኛውም ክስ የጊዜ ገደቡ this Proclamation or other relevant laws, an
በዚህ አዋጅ ወይም አግባብ ባለው ሌላ action arising from an employment
ሕግ በሌላ አኳኋን ካልተወሰነ በስተቀር relationship shall be barred after one year
የመብቱን ጥያቄ ለማቅረብ ከሚቻልበት from the date on which the right becomes
ቀን ጀምሮ እስከ ፩ ዓመት ድረስ exercisable.
ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡

፪/ ሠራተኛው የሥራ ውሉ ከሕግ ውጭ 2/ Any claim by a worker to be reinstated shall


ተቋርጦብኛል በማለት ወደ ሥራው be barred after three months from the date of
ለመመለስ የሚያቀርበው ክስ ውሉ termination of the contract of employment.
በተቋረጠ በ፫ ወር ጊዜ ውስጥ ካልቀረበ
በይርጋ ይታገዳል፡፡

፫/ ሠራተኛው የሚያቀርበው የደመወዝ፣ 3/ Claim by a worker for payment of wage,


የትርፍ ሰዓትና የሌሎች ክፍያዎች over time or any other payment shall be
ጥያቄ መጠየቅ ከሚገባው ጊዜ ጀምሮ barred after six months from the date it
እስከ ፮ ወር ባለው ጊዜ ውስጥ becomes due.
ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡
፬/ የሥራ ውል በመቋረጡ ምክንያት 4/ Any claim by a worker or employer for
any payment arising from termination of
በሠራተኛውም ሆነ በአሠሪው
employment contract shall be barred unless an
የሚቀርብ ማንኛውም የክፍያ ጥያቄ
action is brought within six months from the
የሥራ ውሉ በተቋረጠ በ፮ ወር ጊዜ date of termination of the contract of
ውስጥ ካልቀረበ በይርጋ ይታገዳል፡፡ employment.
፭/ በዚህ አዋጅ ድንጋጌዎች ባልተሸፈነ 5/ The relevant law shall be applicable to the
የይርጋ ጉዳይ ላይ አግባብ ያለው ሕግ period of limitation which is not covered
ተፈፃሚነት ይኖረዋል፡፡ under this Proclamation.
፩፻፷፬. የይርጋ ጊዜ አቆጣጠር 164. Calculation of Period of Limitation
፩/ በዚህ አዋጅ በተለየ አኳኋን ካልተገለጸ 1/ Unless otherwise specifically provided for in
በስተቀር የይርጋ ጊዜ መቆጠር this Proclamation, the period of limitation
የሚጀምረው በመብቱ ለመጠቀም shall begin to run from the date following
ከሚቻልበት ቀን ቀጥሎ ካለው ቀን the date when the right may be exercised.
ጀምሮ ነው፡፡

፪/ የይርጋ ጊዜው የመጨረሻው ቀን 2/ Whenever the last date of a period of


በሥራ ቀን ላይ ያልዋለ እንደሆነ limitation falls on a non- working, it shall
expire on the following working day.
በሚቀጥለው የሥራ ቀን ይሆናል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11778

፩፻፷፭. የይርጋ ጊዜ መቋረጥ 165. Interruption of a Period of Limitation

የይርጋ ጊዜ በሚከተሉት ሁኔታዎች A Period of limitation shall be interrupted by:


ይቋረጣል:-
1/ Any action taken before an authority
፩/ የሥራ ክርክርን ለሚወስን ባለሥልጣን
responsible for the determination of labour
ክስ ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ
disputes until a final decision is given;
እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤

፪/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅን 2/ Any action taken before the competent
authority responsible for the enforcement
በሥራ ላይ ለማዋልና ለማስፈጸም
and implementation of this Proclamation
ኃላፊነት ለተሰጠው ባለሥልጣን
until a final decision is given in writing;
አቤቱታ ቀርቦ የመጨረሻ ውሣኔ
በጽሑፍ እስከሚሰጥበት ቀን ድረስ፤

፫/ በይርጋ ጊዜ ተጠያቂ የሆነው ወገን 3/ The written admission of the other party as to
የሌላውን መብት በጽሑፍ ሲያውቅለት the validity of claim’; provided, however,
ወይም በከፊል ሲፈጽምለት፤ ሆኖም that a period of limitation interrupted on such
ground may not be interrupted for more than
በዚህ ምክንያት የይርጋ ጊዜው
three times in the aggregate.
የተቋረጠ የመብት ጥያቄ በአጠቃላይ
ከ፫ ጊዜ በላይ ሊቋረጥ አይችልም፡፡
፩፻፷፮. የይርጋ መብትን ስለመተው 166. Waiver of Limitation
ማንኛውም ወገን የይርጋው ጊዜ ካለፈ Any party may waive his right to raise a period
በኋላ የይርጋ ጊዜን እንደመቃወሚያ of limitation as a defense; provided, however,
አድርጎ ለማንሳት ያለውን መብት ሊተው that a waiver of such right made before the date
ይችላል፡፡ ሆኖም የይርጋው ጊዜ ከማለቁ of expiry of the period of limitation shall have
በፊት የሚደረግ የይርጋ መብት መተው no effect.
ውጤት አይኖረውም፡፡
፩፻፷፯. ኃላፊነት የተሰጠው አካል ስላለው ሥልጣን 167. Discretion of the Competent Authority

፩/ የሥራ ክርክርን የሚወስነው ባለሥልጣን 1/ The organ responsible for the determination
of labour disputes may accept an action after
ክሱ ከአቅም በላይ በሆነ ምክንያት
the expiry of a period of limitation if it
መዘግየቱን ካረጋገጠ በይርጋ
ascertains that the delay is due to force
የታገደውን ክስ መቀበል ይችላል፡፡
majeure; provided, however, that such
ሆኖም ከአቅም በላይ የሆነው ምክንያት ground shall not be acceptable unless the
በተወገደ በ፲ ቀን ውስጥ ክሱ ካልቀረበ action is brought within ten days from the
ተቀባይነት አይኖረውም፡፡ date the force majeure ceases to exist.
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Without affecting the generality of the
የተመለከተው ጠቅላላ ድንጋጌ provisions of sub-article (1) of this Article,
እንደተጠበቀ ሆኖ የሚከተሉት በይርጋ the following shall be considered as
የታገደውን ክስ ለመቀበል በቂ force majeure for disregarding a period of
limitation:
ምክንያት ይሆናሉ:-
a) Illness of the worker;
ሀ) የሠራተኛው መታመም፤
b) Transfer of the worker to a place out of
ለ) የሠራተኛው በትዕዛዝ ከመደበኛ
his residence in fulfillment of job tasks;
የመኖሪያ ሥፍራው ውጭ መዛወር፤
ሐ) የሠራተኛው በብሔራዊ ጥሪ ላይ c) Call of the worker for national service.
መገኘት፡፡ \\
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፸፱ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11779

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


የዕዳ ክፍያ ቅድሚያ
PRIORITY OF CLAIMS
፩፻፷፰. በቅድሚያ የመክፈል መብት
168. Priority over other Debts
በቅጥር ላይ ከተመሠረተ ግንኙነት Any claim by a worker e m a n a t i n g from
የሚመነጭ ማንኛውም የሠራተኛ የክፍያ employment relations shall have priority over
ጥያቄ ከማናቸውም የክፍያ ወይም የዕዳ other payments or debts.
ጥያቄ ቅድሚያ ይኖረዋል፡፡
፩፻፷፱. የዕዳ አከፋፈል ሥነ-ሥርዓት 169. Procedure of Payment of Claims
፩/ ማንኛውም ድርጅት በሚፈርስበት ጊዜ 1/ In the event that the under taking is
ፍርድ አስፈጻሚዎች ወይም ፍርድ liquidated, execution officers or other
እንዲያስፈጽሙ በሕግ ወይም በፍርድ ቤት persons authorized by law or the Court to
ሥልጣን የተሰጣቸው አካሎች በአንቀጽ execute such liquidations hall have the duty
፩፻፷፰ የተመለከቱትን የዕዳ ጥያቄዎች to pay the claims referred to in Article 168
አግባብ ባለው ባለሥልጣን ውሣኔ of this Proclamation with in thirty days
ከተሰጣቸው ቀን ጀምሮ በ፴ ቀን ውስጥ following the decision of the competent
እንዲከፈሉ የማድረግ ግዴታ አለባቸው፡፡ authority.
፪/
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the claims are not satisfied within the time
በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ ውስጥ limit set forth in sub-article (1) of this Article due to
በገንዘብ ማጣት ምክንያት ዕዳዎቹ lack of asset, they shall be paid as soon as the
necessary resource are available.
ሊከፈሉ ያልቻሉ እንደሆነ ገንዘብ
እንደተገኘ ወዲያውኑ ይከፈላሉ፡፡
፩፻፸. በራሳቸው ቤት የሚሰሩ ሠራተኞች 170. Lien of Home Workers
ያመረቷቸውን ዕቃዎች በዕዳ ለመያዝ
ስላላቸው መብት
በራሳቸው ቤት የሚሠሩ ሠራተኞች ድርጅቱ Where an under taking is liquidated or ceases to
በሚፈርስበት ወይም በሚዘጋበት ጊዜ operate, home workers may exercise alien on
ከአሠሪው ከሚፈልጉት ዕዳ ጋር ተመጣጣኝ goods in their possession that they have
የሆነ በእጃቸው የሚገኙ ያመረቷቸውን produced for the under taking and such lien
ዕቃዎች በዕዳ ሊይዙ ይችላሉ፡፡ ይህ እርምጃ shall be of equal value with their claims. Such
በአንቀጽ ፩፻፷፰ የተመለከተውን መብት measure shall be deemed an action taken to
ለማስጠበቅ እንደተደረገ ሆኖ ይቆጠራል፡፡ enforce the right provided for in Article168 of
this Proclamation.
ክፍል አሥራ አንድ PART ELEVEN
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ አፈጻጸም Enforcement of Labour law
ምዕራፍ አንድ CHAPTER ONE
የአሠሪና ሠራተኛ አስተዳደር Labour Administration
፩፻፸፩. የሚኒስትሩ ሥልጣን 171. Powers of the Ministry
፩/ ሚኒስትሩ ለዚህ አዋጅ አፈፃፀም ሲባል 1/ The Ministry may issue directives necessary
ከዚህ በታች በተዘረዘሩት እና በሌሎች for the implementation of this Proclamation, in
አሠሪና ሠራተኛን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ particular, with respect to:
አስፈላጊውን መመሪያ ሊያወጣ ይችላል:-
a) Occupational safety, health and
ሀ) ስለሙያ ደኅንነት፣ ጤንነትና የሥራ
theprotection of working environment;
አካባቢ ጥበቃ፤
ለ) ስለሥራ ሁኔታ ደረጃዎች፤ b) Standards for working conditions;

ሐ) የሥራ አደጋዎችን ለይቶ ስለመመደብ፤ c) Determination of hazardous jobs;


www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11780

መ) ጉዳዩ ከሚመለከታቸው ጋር d) In consultation with the concerned organs, the


በመመካከር ስለሴት ሠራተኞች type of works which are particularly
hazardous or dangerous to the health and to the
በተለይም ከባድ ወይም ለጤናቸው
reproductive systems of women workers;
ጎጂ ስለሆኑ ወይም የመውለድ
ሁኔታን ስለሚያውኩ ሥራዎች፤
ሠ) የሥራ ፈቃድ ስለሚያስፈልጋቸው e) Types of works which require work
የውጭ አገር ዜጎች እና በአጠቃላይ permits for foreigners and, in general, the
የሥራ ፈቃድ ስለሚሰጥበት ሁኔታ፤ manner of giving work permits;
conditions on which private employment
agencies are to operate locally;
ረ) አግባብ ካላቸው አካላት ጋር f) In consultation with other relevant organs,
በመመካከር በቤት ስለሚሠራ ውል determine conditions of homework
እንዲሁም የሙያ መልመጃ contracts, and the types of occupations in
ስለሚሰጥባቸው ሙያዎችና ሥራዎች which apprenticeship need to be offered
እንዲሁም ተያያዥ ጉዳዮች፤ and other issues related thereto;

ሰ) ስለሥራ ፈላጊዎችና ስለክፍት ሥራ g) Procedures for registration of vacancies


ቦታዎች አመዘጋገብ ሥነ ሥርዓት፤ and job-seekers;

ሸ) የሠራተኞች ቅነሳ ስለሚፈጸምበት h) Procedure for the reduction of work force;


ሥነ ሥርዓት፤
ቀ) በሥራ ላይ ለሚደርሱ ጉዳቶች የሚሰጡ i) Determine undertakings required to
ክፍያዎችን ለመሸፈን ኢንሹራንስ arrange insurance coverage for the
መግባት ያለባቸውን ድርጅቶች payment of employment injury benefits;
ስለመወሰን፤
በ) ቋሚ የሆነ የአማካሪ ቦርድ j) Procedures on the establishment of
ስለሚቋቋምበት እና ተግባሩና Permanent Advisory Board and the duties
ኃላፊነቱ ስለሚወሰንበት ሁኔታ፤ and responsibilities thereto;
ተ) የግል ሥራና ሠራተኞች አገናኝ k) Conditions for Private Employment Agency
ኤጀንሲ በሀገር ውስጥ የስራ ሥምሪት to participate in local Employment service;
አገልግሎት ስለሚሳተፍበት ሁኔታ፤

ቸ) የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር l) Procedures on the requirements for the


አገልግሎት አቅራቢዎች የብቃት certification of private labour inspection
ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ለማግኘት service providers;
ሊያሟሉ ስለሚገባቸው መስፈርቶች፤
m) Procedures on the establishment of
ኀ) የሙያ ደህንነትና ጤንነት ኮሚቴ
Occupational Safety and Health
ስለሚቋቋምበት ሁኔታ፡፡
Committee in undertakings;
፪/ ሚኒቴትሩ የተቀናጀ የአሠሪና ሠራተኛ 2) The Ministry shall put in place an integrated
ጉዳይ አስተዳደር ሥርዓት በማቋቋም labour administration system to initiate labour
የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ ሕጎችንና laws and policies, to coordinate, follow up and
ፖሊሲዎችን ለማዘጋጀት፣ ለማስተባበር፣ enforce their implementation, and to enhance
ለመከታተልና ለማስፈጸም የሥራ ሥምሪት employment service and a labour inspection
አገልግሎት፣ የሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ service and establish a Permanent Advisory
አገልግሎት እና የመንግሥት፣ የአሠሪዎች Board which consists of members representing
ማኅበራትና የሠራተኞች ማኅበራት Government, Employers’ Associations and
ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ አማካሪ Trade Unions to advice the same.
ቦርድ ያቋቁማል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11781

፫) አግባብ ያለው ባለስልጣን የአሠሪና 3) The appropriate Authority shall establish a


ሠራተኛ ግንኙነትን፣ የሥራ ሥምሪት Permanent Advisory Board consisting of
አገልግሎትና የሥራ ሁኔታዎች members representing government,
መቆጣጠሪያ አገልግሎት አፈፃፀም Employers’ associations and Trade Unions
እያጠና ምክር የሚሰጠው የመንግሥት፣ that will advise it after studying and
የአሠሪዎች ማኅበራትና የሠራተኛ examining the implementation of labour laws
ማኅበራት ተወካዮች ያካተተ ቋሚ የሆነ and policies and the administration of
አማካሪ ቦርድ ያቋቁማል። employment services and labour inspection
services.
ዘርፍ አንድ
የሥራ ሥምሪት አገልግሎት SECTION ONE
EMPLOYMENT SERVICE
፩፻፸፪. ስለሥራ ስምሪት አገልግሎት 172. General
የሥራ ሥምሪት አገልግሎት Employment services shall include the
የሚከተሉትን ይጨምራል:- following:

፩/ ማናቸውም የመሥራት ችሎታና 1/ Assisting persons who are capable and willing to
ፍላጎት ያለው ግለሰብ የሥራ ዕድል work to obtain employment;
እንዲያገኝ መርዳት፤

፪/ ቀጣሪዎች ለሥራቸው ተስማሚ 2/ Assisting employers in the recruitment of suitable


ሠራተኛ እንዲያገኙ ማገዝ፤ workers for their job positions;

፫/ የውጭ አገር ዜጎች በኢትዮጵያ 3/ Determining the manner in which foreign


ውስጥ ተቀጥረው የሚሰሩበትን ሁኔታ national are to be employed in Ethiopia;
የመወሰን፤

፬/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶችና 4/ Cooperating with the concerned offices and


organizations, in the preparation of training
ድርጅቶች ጋር በመተባበር የሥልጠና
programmers’;
ኘሮግራሞች እንዲቀየሱ የማገዝ፤

፭/ በሥራ ላይ ስለተሰማራውና በሥራ 5/ Conducting studies pertaining to the labour


አጥነት ስለሚገኘው የሰው ኃይል market;
ጥናት የማድረግ፤
6/ In collaboration with the concerned offices,
፮/ ከሚመለከታቸው መሥሪያ ቤቶች ጋር
conducting studies relating to the manner of
በመተባበር በሀገር ደረጃ የሙያ ስልጠና
improving vocational training at the country level
ስለሚሻሻልበት ሁኔታ ጥናት የማድረግና
and disseminating same to beneficiaries and
ለተጠቃሚዎች የማሰራጨት፤ በአጠቃላይ
implementing the employment policy properly.
የሥራ ሥምሪት ፖሊሲን በትክክል
በሥራ ላይ የማዋል፡፡

፩፻፸፫. ሥራና ሠራተኛን ስለማገናኘት 173. Employment Exchange


Employment exchange shall include the
ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት የሚከተሉትን
following:
ይጨምራል:-

፩/ ሥራ ፈላጊዎችንና ከአሠሪዎች 1/ Registration of job-seekers and vacancies; and


የሚገለጹ ክፍት የሥራ ቦታዎችን
የመመዝገብ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11782

፪/ በአሠሪዎች በተገለጹ ክፍት የሥራ 2/ Selecting from among the registered job-seekers
ቦታዎች መሠረት ከተመዘገቡትና and sending those who meet the requirements to
ከቀረቡት ሥራ ፈላጊዎች መካከል compete for the positions notified by employers.
መርጦ የሚመጥኑትን ለውድድር
የመላክ፤

፫/ ማንኛውም ዕድሜው ፲፭ እና ከዚያ 3/ Any job seeker who has attained the age of 15
በላይ የሆነ ሥራ ፈላጊ አስፈላጊውን years may up on presenting the necessary
መረጃ ሲያቀርብ አግባብ ባለው documents be registered by the organ delegated by
አካል የመመዝገብ፡፡ the pertinent authority.

፩፻፸፬. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ 174. Conditions for the Private Employment
በሀገር ውስጥ ሥራ ሥምሪት አገልግሎት Agencies to participate in Provision of Local
አሰጣጥ ስለሚሳተፉበት ሁኔታ Employment Service

በሀገሪቱ የተሟላ የሥራ ሥምሪት With the view to promote a comprehensive


አገልግሎት እንዲስፋፋ ለማድረግ የግል national employment service, private
Employment Agencies can participate in the
ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጀንሲ
sector as per the Directive that will be issued by
መንግስት በሚያወጣው መመሪያ
the Government.
መሠረት በዘርፉ ሊሳተፍ ይችላል፡፡

፩፻፸፭. የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ ኤጄንሲ 175. Licensing of Private Employment Agencies
ፈቃድ ስለማስፈለጉ

፩/ በዚህ አዋጅ መሠረት በሀገር ውስጥ 1/ Any person who desires to engage in private
የግል ሥራና ሠራተኛ አገናኝ employment agency pursuant to this
ኤጀንሲ ሆኖ ለመሥራት የሚፈልግ Proclamation shall acquire license from the
ማንኛውም ሰው አግባብ ካለው Competent Authority.
ባለስልጣን ፈቃድ ማግኘት አለበት፡፡
፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ The appropriate Authority shall levy service
መሠረት አግባብነት ያለው charge prescribed by the regulation to be
ባለስልጣን ፈቃድ ለመስጠት፣ ለማደስ issued by the Council of Ministers for
ወይም ለመተካት የሚያስፈልገው purposes of issuance, renewal or
የአገልግሎት ክፍያ በሚኒስትሮች ምክር replacement of licenses.
ቤት በሚወጣ ደንብ ይወሰናል፡፡

፩፻፸፮. የውጭ አገር ዜጎች ስለሚቀጠሩበት ሁኔታ 176. Employment of Foreign Nationals
፩/ ማንኛውም የውጭ አገር ዜጋ 1/ any foreigner may only be employed in any
በኢትዮጵያ ውስጥ በማኛቸውም የሥራ type of work in Ethiopia where he
መስክ ተቀጥሮ ለመሥራት የሚችለው possesses a work permit given to him by the
ከሚኒስቴሩ የተሰጠውን የሥራ ፈቃድ Ministry.
ሲይዝ ብቻ ነው፡፡

፪/ የሥራ ፈቃድ የሚሰጠው በአንድ የሥራ 2/ a work permit shall be given for an
መስክ ለማገልገል እስከ ሦስት ዓመት employment in a specific type of work
ሲሆን በየዓመቱ ይታደሳል፡፡ ሆኖም for three years and shall be renewed every
ሚኒስቴሩ የሦስት ዓመቱን የጊዜ ገደብ year; provided, however, that the Ministry
እንደአስፈላጊነቱ ሊያሻሽለው ይችላል፡፡ may vary the three years limit as required.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11783

፫/ የውጭ አገር ዜጋው ለሥራው አስፈላጊ 3/ Where the Ministry ascertains that the
አለመሆኑ በሚኒስቴሩ ሲረጋገጥ የሥራ foreigner is not required for the work, the
ፈቃዱ ሊሰረዝ ይችላል፡፡ work permit may be cancelled.

፬/ ሚኒስቴሩ የስራ ፈቃድ ለመስጠት፣ 4/ The Ministry may, in accordance with the
ለማደስ ወይም ለመተካት በህግ መሰረት law, charge service fees for the issuance,
የአገልግሎት ዋጋ ሊያስከፍል ይችላል፡፡
renewal or replacement of work permit.

ዘርፍ ሁለት SECTION TWO


የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት LABOUR INSPECTION SERVICE
፩፻፸፯. ስለሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት 177. LABOUR INSPECTION SERVICE
የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎት Labour inspection service shall include the
የሚከተሉትን ይጨምራል:- following activities:

፩/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት የሚወጡ 1/ Ensuring the implementation of the provisions
ደንቦችና መመሪያዎች፣ ሌሎች አሠሪና of this Proclamation, Regulations and
ሠራተኛን በሚመለከቱ ሕጎች፣ የተመዘገቡ directives issued in accordance with this
Proclamation, other laws relating to labour
የኅብረት ስምምነቶች፣ በአሠሪና ሠራተኛ
relations, registered collective agreement,
ክርክር ጉዳዮች ስልጣን ባላቸው አካላት
and the decisions and orders given by the
የተሰጡ ውሣኔዎችና ትእዛዞች ሥራ ላይ
authorities responsible to determine labour
መዋላቸውን የማረጋገጥ፤ disputes;
፪/ የሥራ ሁኔታን፣ የሙያ ደኅንነትን፣ 2/ conducting studies and research,
ጤንነትና የሥራ አካባቢን በተመለከተ supervision, educating, and developing
በዚህ አዋጅና በሌሎችም ሕጎች labour standards to ensure the enforcement
የወጡት ድንጋጌዎች በተግባር ላይ of the provisions of this Proclamation and
መዋላቸውን የመቆጣጠር፣ የማስፈጸም፣ other laws regarding working conditions,
ትምህርት የመስጠት፣ ጥናትና occupational safety, health and working
ምርምር የማካሄድና የሥራ ሁኔታዎች environment ;
ደረጃ የማዘጋጀት፤

፫/ የሙያ በሽታን ዝርዝርና የአካል 3/ preparation of list of occupational diseases


ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ የማዘጋጀት፤ and schedules of degrees of disablement;

፬/ አደገኛ የሆኑትን ሥራዎች ወይም 4/ classifying dangerous occupations and


ድርጅቶች ለይቶ የመመደብ፤ undertakings;
5/ conducting studies and compiling
፭/ ስለሥራ ሁኔታዎች ጥናት
statistical data relating to working
የማድረግና ስታትስቲክስ የመያዝ፤ conditions;
፮/ የሥራ ላይ አደጋን ለመከላከል 6/ preparing training programs to workers in
ለሠራተኞች የሚሰጥ የትምህርት order to prevent employment injuries;
ኘሮግራም የማዘጋጀት፤
7/ monitoring the construction of new
፯/ አዲስ ድርጅቶች ሲገነቡ፣ የነበሩት
undertaking, the expansion and renovation
ሲስፋፉ፣ ሲታደሱ ወይም መሣሪያዎች
of existing undertakings and the erection
ሲተከሉ በሠራተኞች ጤንነትና
of machineries to ensure the safety and
ደኅንነት ላይ ጉዳት የማያደርሱ
health of workers;
መሆናቸውን የመቆጣጠርና የማረጋገጥ፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፬ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11784

፰/ በዚህ አዋጅና በአዋጁ መሠረት 8/ taking administrative measures with a


የሚወጡ ደንቦችና መመሪያዎች view to implementing this Proclamation
የሚደነገጉትን ለማስፈጸም አስተዳደራዊ and regulations and directives issued in
እርምጃ የመውሰድ፤ accordance with this Proclamation;

፱/ የዚህን አዋጅ ድንጋጌዎች እንዲሁም 9/ taking appropriate measures to request the


የሥራ ሁኔታዎች መቆጣጠሪያ authorities responsible for determining
አገልግሎት ሕጋዊ ተግባሩን labour disputes and the courts to
ሲያከናውን ባጋጠመ ጉድለት enforce the provisions of this Proclamation
ምክንያት የሰጠው ውሣኔ ቅጣትን and sanctions imposed by a labour
inspection service in the course of its
የሚያስከትል ሆኖ ሲገኝ እርምጃውን
lawful activities.
በሥራ ክርክር ወሳኝ አካሎች ወይም
በፍርድ ቤት ለማስፈጸም ተገቢውን
እርምጃ የመውሰድ፤
፲/ በግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር የስራ 10/ issuance of certificate of competence to
private inspection service which desire to
ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
engage in workplace technical inspection,
የስልጠና አገልግሎት ላይ ለሚሰማሩ
consultancy and training on the subject;
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት
and monitor their performance;
የመስጠትና ስራቸውን በአግባቡ
ማከናወናቸውን የመቆጣጠር፡፡

፩፻፸፰. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ሥልጣንና 178. Power and Duty of Labour Inspectors
ተግባር
፩/ የሥራ ሁኔታ መቆጣጠሪያ አገልግሎትን 1/ The Minister or the appropriate Authority
በሚመለከት ክትትልና ቁጥጥር የሚያደርጉ shall assign labour inspectors who are
የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በሚኒስትሩ authorized to carry out the
ወይም አግባብ ባለው ባለስልጣን responsibilities of follow-up and
ይመደባሉ፡፡ supervision of the inspection service.
2/ In administering their responsibilities,
፪/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ተግባራቸውን
labour inspector shall have an identity
ለማስፈጸም በሚኒስትሩ ወይም አግባብ
card issued by the Ministry or the
ባለው ባለስልጣን የሚሰጣቸውን ማኅተም
appropriate Authority bearing an official
ያለበት የመታወቂያ ወረቀት ይይዛሉ፡፡
seal.
፫/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ለዚህ 3/ A labour inspector shall have the power
አዋጅ አንቀጽ ፩፻፸፯ አፈጻጸም to enter into, during any working hours
በማናቸውም የሥራ ሰዓት በቅድሚያ without prior notice, any work place
ሳያሳውቁ ቁጥጥር ማድረግ which he may think necessary to inspect
በሚያስፈልግባቸው የሥራ ቦታዎች in order to examine, test or enquire to
ቀንም ሆነ ማታ ለመግባትና ascertain observation of the provisions of
ማናቸውም ምርመራ፣ ሙከራ፣ ወይም Article 177 of this Proclamation and, this
ጥያቄ ለማካሄድ ስልጣን ያላቸው ሲሆን shall:
በተለይም በእነዚህ ብቻ ሳይወሰኑ:-

ሀ) ማናቸውንም ግለሰብ በግል ወይም a) Interrogate any person alone or in the


ምስክሮች ባሉበት ለመጠየቅ፤ presence of witnesses;
b) check, copy or extract any paper, file or
ለ) ጽሑፎችን፣ መዝገቦችንና ሌሎች
other documents;
ሰነዶችን ለመቆጣጣር፣ ለመገልበጥ
ወይም ከነዚህ ጽሑፎች ለመቅዳት፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፭ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11785

ሐ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት c) take any sample of any matter in a


ስፍራ የሚገኝ ማናቸውንም ነገር workplace and to test it to ensure that it
በመጠኑ ወስደው በሠራተኞች ላይ does not cause injury to workers;
ጉዳት የማያደርስ መሆን አለመሆኑን
ለመመርመር፤
መ) ሠራተኞች ተቀጥረው በሚሰሩበት ቦታ d) ensure that the relevant notices are affixed
ሊለጠፉ የሚገባቸው ማስታወቂያዎች at the appropriate place of work;
መለጠፋቸውን ለማረጋገጥ፤

ሠ) የሠራተኞችን ጤንነትና ደህንነት e) take picture of any worker, and


measure, draw or test buildings, rooms,
ለማረጋገጥ ማናቸውንም ሠራተኛ
cars, factories, machineries or goods and
ፎቶግራፍ ማንሳት፣ ህንፃ፣ ክፍል፣
copy and registered documents in order to
መኪና፣ የፋብሪካ መሳሪያ ዕቃ
ensure the safety and health of workers.
ለመለካት፣ በስዕል ለመቅረጽ፣ ወይም
ለመሞከር ማንኛውም ሰነድ ለመቅዳት
ስልጣን አለው፡፡

፬/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፫)(ሐ) 4/ Where a sample is taken in


accordance with Sub-Article 3(c) of
መሰረት ለዓይነት የሚወሰድ ነገር
this Article, the employer shall be
በቅድሚያ ለአሠሪው ሊነገረውና
informed in advance and the manager or
በሚወስድበትም ጊዜ ስራ አስኪያጁ
his representative shall have the right to
ወይም ወኪሉ በስፍራው ለመገኘት be present at that occasion.
መብት አለው፡፡

፩፻፸፱. በሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች የሚወሰዱ 179. Measures to be taken by Labour Inspection
እርምጃዎች
፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ በማናቸውም 1/ Where a labour inspector finds that the
ድርጅት አጥር ግቢ ውስጥ በፋብሪካው፣ premises, plant, machinery, equipment or
በመሳሪያዎቹ ወይም በዕቃዎቹ ወይም
material or the working methods of any
undertaking constitute a threat to the
የድርጅቱ ሥራ በሚካሄድበት አሰራር
health, safety or welfare of its workers, he
ምክንያት ለሠራተኞቹ ጤንነትና
shall instruct the employer to take the
ደኅንነት አስጊ ሆኖ ሲገኝ ሁኔታውን
necessary corrective measure within a
ለማሻሻል አሠሪው በተወሰነ ጊዜ ውስጥ
given period of time.
አስፈላጊውን የእርምት እርምጃ
እንዲወስድ ማዘዝ ይችላል፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Where the employer fails to take such steps
መሰረት አሠሪው ትዕዛዙን ከተቀበለ within the given period after receiving
በኋላ በተወሰነ ጊዜ ውስጥ instructions in accordance with sub-article
(1) of this Article, the labour inspector
አስፈላጊውን እርምጃ ሳይወስድ
shall issue an order requiring the
ቢቀር የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው:-
employer:
ሀ) ለሠራተኞቹ ጤንነትና ደኅንነት a) that alteration in existing conditions
የሚያሰጋው ሁኔታ ይወገድ ዘንድ which may be necessary to prevent the
አስፈላጊውን ለውጥ በተወሰነ ጊዜ threat to the health, safety or well-being of
the workers be completed within a stated
ውስጥ እንዲፈፀም፤
period of time;
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፮ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11786

ለ) ሁኔታው በሠራተኞቹ ጤንነትና b) that any measure which may be necessary


ደኅንነት ላይ ወዲያውኑ ጉዳት to prevent imminent danger to the safety
የሚያደርስ ሲሆን አደጋውን or health of the workers be taken
ለመከላከል ማናቸውንም አስፈላጊ immediately.
እርምጃ ጊዜ ሳይወስድ እንዲፈፅም
ለአሠሪው ትዕዛዝ መስጠትይችላል፡፡
፫/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው በቴክኒክ 3/ Where the labour inspector is in doubt about
ወይም በህግ ረገድ ጥርጣሬ the technical or legal danger of any
የሚያሳድርበት ጉዳይ ሲያጋጥመው particular case, he shall report same to the
ወዲያውኑ አስፈላጊው ውሳኔ እንዲሰጥበት Minister or appropriate authority
እና በውሳኔው መሰረት ተገቢው ትዕዛዝ requesting that pertinent decision is given
እንዲተላለፍ ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ and orders issued accordingly.
ላለው ባለስልጣን ሃሳብ ያቀርባል፡፡

፩፻፹. ስለ ይግባኝ 180. Appeal

፩/ አሠሪው በአንቀጽ ፩፻፸፱ (፩) እና (፪) 1/ Where an employer is aggrieved by an


በሚሰጠው ትዕዛዝ ያልተስማማ እንደሆነ order given in accordance with Article 179
(1) and (2) of this Proclamation, it may
በ፭ የስራ ቀናት ውስጥ ስልጣን ላለው
appeal to the Competent C o u r t with in
የስራ ክርክር ሰሚ ፍርድ ቤት ይግባኝ
five working days; provided, however, that
ለማለት ይችላል፡፡ ሆኖም በሠራተኞቹ
there shall be no stay of execution of the
ጤንነትና ደኅንነት ላይ ወዲያውኑ order given by the labour inspector to
አደጋ የሚያደርሰውን ሁኔታ ለመከላከል avert an imminent danger pursuant to
በአንቀጽ ፩፻፸፱ (፪) (ለ) መሰረት Article 179 (2) (b) of this Proclamation
የስራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው የሰጠው until decision is given on the appeal.
ትዕዛዝ ይግባኝ እስኪታይ ድረስ
ከመፈፀም አይታገድም፡፡

፪/ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) 2/ Decision of the Court on the appeal lodged
መሰረት በቀረበው ይግባኝ ላይ ስልጣን in accordance with Sub- Article (1) of this
ያለው አካል የሰጠው ውሳኔ የመጨረሻ Article shall be final. Where an employer
ይሆናል፡፡ አሠሪው ይግባኝ ሳይጠይቅ does not appeal within the time limit, the
የጊዜ ገደቡ ካለፈ ውሳኔው ተፈፃሚ decision shall be executed.
ይሆናል፡፡

፩፻፹፩. የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎችን ተግባርና 181. Restriction on the Functions and
ኃላፊነት ስለመወሰን responsibility of Labour Inspectors

፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ስራቸውን 1/ Labour inspectors shall perform their duties
ያለአድልዎና ትክክለኛ በሆነ መንገድ diligently and impartially. They shall take
ማከናወን አለባቸው፡፡ ከአሠሪዎችም ሆነ into account any reasonable suggestions
given to them by employers and workers.
ከሠራተኞች የሚቀርቡላቸውንና ተገቢ
መስለው የታዩዋቸውን ምክሮችና ሀሳቦች
ተቀብለው መመዘን ይኖርባቸዋል፡፡

፪/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ 2/ No labour inspector shall, at any time,


በዚህ አዋጅ መሰረት የመቆጣጣር whether during or after he left his
ተግባሩን ሲፈጽም ያገኘውን employment, reveal any secrets of
ማንኛውንም የፋብሪካ፣ የንግድ ወይም manufacturing, commercial or other
working processes to third parties which
የሌሎች የስራ ክፍሎች ምስጢር
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፯ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11787

በዚህ ስራ ላይ ሳለ ወይም ከተሰናበተ may come to his attention in the course of


በኋላ ለማንም ሰው መግለጽ his duties under this Proclamation.
የለበትም፡፡

፫/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ 3/ No labour inspector shall reveal to any


ስለአንድ ጉድለት ወይም የህግ person other than the concerned official the
ድንጋጌዎች መተላለፍ አቤቱታ sources of any complaint brought to his
የደረሰው እንደሆነ አቤቱታው ከየት attention concerning a defect or breach of
legal provision and, in particular, he shall
እንደደረሰው ጉዳዩ ከሚመለከተው
not make any indications to any employer
የሚኒስቴር መስሪያ ቤት ወይም
or his representative that his inspection
አግባብ ያለው ባለስልጣን ኃላፊ
visit was made in response to a complaint
በስተቀር ለሌላ ሰው መግለፅ filed with the labour inspection service.
አይኖርበትም፡፡ በተለይም የቁጥጥር
ጉብኝት የሚደረገው ለሥራ ሁኔታ
መቆጣጠሪያ አገልግሎት አቤቱታ
ስለቀረበ መሆኑን ለአሠሪውም ሆነ
ለወኪሉ መግለፅ የለበትም፡፡

፬/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ የመቆጣጠር 4/ A labour inspector shall, in all cases, notify
ተግባሩን ለመፈፀም በአንድ ድርጅት the employer of his visit to the premises of
የስራ ቦታ ሲገኝ የድርጅቱ ስራ the undertaking unless he considers such
አፈፃፀምን የሚያስተጓጉል ካልሆነ notification may be prejudicial to the
execution of his duties.
በስተቀር በድርጅቱ ውስጥ መገኘቱን
ለአሠሪው ማስታወቅ አለበት፡፡

፭/ ማንኛውም የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪ 5/ No labour inspector shall inspect any


ራሱ ባለንብረት ወይም የጥቅም undertaking of which he is an owner or in
ተካፋይ የሆነበትን ድርጅት which he has an interest.
እንዲቆጣጠር አይፈቀድለትም፡፡

፮/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች በስራ 6/ A labour inspector shall refrain from


engaging or acting as a conciliator or an
ክርክርና በኅብረት ድርድር ውስጥ
arbitrator in a labour dispute or collective
በአስማሚነት ሆነ በሽምግልና መልክ
bargaining.
በምንም አይነት ጣልቃ መግባት
አይችሉም፡፡

፩፻፹፪. የተከለከሉ ድርጊቶች 182. Prohibited Acts

የሚከተሉትን ድርጊቶች መፈፀም የሥራ The following acts shall be deemed to


ሁኔታ ተቆጣጣሪው ሥራውን እንዳይሰራ constitute obstruction of a labour inspector in
እንደመከልከልያ ስቆጥራል:- the performance of his duties:

፩/ የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪው ወደስራ 1/ Preventing a labour inspect or from entering


ቦታ እንዳይገባ ወይም በግቢው ውስጥ a work place or from staying in the
እንዳይቆይ መከልከል፤ premises;

፪/ ለሥራው አስፈላጊ የሆነውን ሰነድ 2/ Refusing to let a labour inspector examine


ወይም መዝገብ እንዳይመረምር records or documents relevant for his tasks;
መከልከል፤
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፹፰ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11788

፫/ የሥራ አደጋና ስለሁኔታው የሚገልፁ 3/ concealing data relating to employment


መረጃዎችን ከሥራ ሁኔታ injury and the circumstance in which they
ተቆጣጣሪው መደበቅ፤ occur;

፬/ በሌሎች ሁኔታዎች የሥራ ሁኔታ 4/ Any other conducts that delays or interferes
ተቆጣጣሪውን ስራ ማዘግየትና with the exercise of the functions of a
እንቅፋት መፍጠር፡፡ labour inspector.

፩፻፹፫. የግል የሥራ ሁኔታ ቁጥጥር አገልግሎት 183. Private Inspection Service
1/ Any person may conduct technical
፩/ ማንኛውም ሰው ልዩ ሙያና ቴክኒካል
inspection, consultancy or training
ፍተሻ በሚጠይቁ ስራዎች የስራ
provided that it has been certified by the
ቦታዎች ቴክኒካል ፍተሻ፣ የምክርና
Ministry or the appropriate Authority to
የስልጠና አገልግሎት ላይ ለመሰማራት
engage in occupations that demand special
ለሚኒስቴሩ ወይም አግባብ ላለው
skill and technical qualifications.
ባለስልጣን አመልክቶ ሲፈቀድለት
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል።

፪/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 2/ The Certificate of Competence indicated


መሰረት ሚኒስቴሩ ወይም አግባብ under sub-article (1) of this Article shall be
ያለው ባለስልጣን ሲፈቅድ የብቃት issued by the Ministry or the appropriate
Authority.
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ይሰጣል።

፫/ በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (፩) 3/ The service charge to be levied in order to
መሰረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር issue the certificate pursuant to sub-article
(1) of this Article and other related issues
ወረቀት ለማግኘት የሚከፈለው
shall be prescribed by Regulations of the
የአገልግሎት ክፍያ መጠንና ሌሎች
Council of Ministers.
ተያያዥ ጉዳዮች የሚኒስትሮች ምክር
ቤት በሚያወጣው ደንብ ይወሰናሉ፡፡

ክፍል አስራ ሁለት PART TWELVE


Administrative Measures and Miscellaneous
ስለአስተዳደራዊ እርምጃ እና ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
Provisions
CHAPTER ONE
ምዕራፍ አንድ Administrative Measures
አስተዳደራዊ እርምጃዎች

፩፻፹፬. ጠቅላላ 184. General

በወንጀል የሚወሰዱ እርምጃዎች Without prejudice to the criminal liability; the


administrative measures laid down from
እንደተጠበቁ ሆነው በዚህ አዋጅ
Article 185 up to 187 shall be applicable.
ከአንቀጽ ፩፻፹፭ እስከ ፩፻፹፯
የተመለከቱት አስተዳደራዊ እርምጃዎች
ተፈጻሚ ይሆናሉ፡፡
185. Measures Against Employer
፩፻፹፭. በአሠሪ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች
1/ An employer who:
፩/ ማንኛውም አሠሪ:-
a) Causes workers to work beyond the
ሀ) በዚህ አዋጅ ከተወሰነው ሰዓት maximum working hours set forth in this
በላይ ሠራተኛው አብልጦ እንዲሰራ Proclamation or contravenes in any
በማድረግ ወይም በማንኛውም manner the provision relating to working
አኳኋን የስራ ሰዓት ድንገጌን የጣሰ፤ hours;
www.abyssinialaw.com
፲፩ሺ፯፻፹፱ th
gA Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11789

ለ) በዚህ አዋጅ ስለሳምንት ዕረፍት፣ b) In fringes the provisions of this


ስለህዝብ በዓላትና ስለፈቃዶች Proclamation regulating weekly rest days,
የተደነገጉትን የተላለፈ፤ ወይም public holidays or leaves; or
c) contravenes the provisions of Article 19 of
ሐ)በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፱ የተደነገገውን
this Proclamation; shall by taking in to
የተላለፈ አሠሪ፤ የአሠሪ ድርጅትን
account its economic and organizational
ኢኮኖሚ እና የአደረጃጀት ሁኔታ standing and the manner the fault was
እንዲሁም የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ committed will be fined from Birr 5,000 up
ግምት ውስጥ በማስገባት የመጀመሪያ to Birr10,000 if the violation is for the first
ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ እስከ time, from Birr 10,000 up to Birr 15,000 if it
ብር ፲ሺ በሚደርስ፤ ለሁለተኛ ጊዜ is committed for the second time and from
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፲ሺ እስከ Birr 15,000 up to Birr 30,000 it is committed
ብር ፲፭ሺ እና ጥፋቱ ለሶስተኛ for the third time. Whereas if the act is
ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ ከብር committed more than three times may result
፲፭ሺ እስከ ብር ፴ሺ በሚደርስ closure of the under taking.
መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡

፪/ ማንኛውም አሠሪ:- 2/ An employer who:


ሀ) በዚሁ አዋጅ አንቀጽ ፲፪ (፭) a) fails to fulfill the obligations laid down in
የተጠቀሱትን ግዴታዎችን ያልፈፀመ፤ Article 12(5) of this Proclamation;

ለ) በዚህ አዋጅ የተመለከቱትን መዝገብ b) fails to keep records prescribed by this


መያዝ ግዴታዎችን ያልፈጸመ Proclamation or other legal instruments
እንዲሁም በአዋጁ መሰረት ሚኒስቴሩ issued hereunder or failed to submit them
ወይም አግባብ ያለው ባለስልጣን in due time or when so requested;
የሚጠይቀውን መረጃ በሚፈለገው
ዓይነትና በተገቢው ጊዜ ያላቀረበ፤
c) violates the provisions of Article 14(1) of
ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፲፬(፩)
this Proclamation; or
የተደነገገውን የጣሰ፤ ወይም
d) terminates a contract of employment in
መ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፳፮(፪) violation of the provisions of Article 26
የተደነገገውን በመተላለፍ የሥራ (2) of this Proclamation; shall by taking
ውል ያቋረጠ ማንኛውም አሠሪ፤ in to account its economic and
የአሠሪ ድርጅትን ኢኮኖሚ እና organizational standing and the manner
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም the fault was committed will be fined
የጥፋቱ አፈጻጸም ደረጃ ግምት from Birr 10,000 up to Birr 20,000 if the
ውስጥ በማስገባት የመጀመሪያ ጊዜ violation is for the first time, from Birr
ጥፋት ሲሆን ከብር ፲ሺ እስከ ብር 20,000 up to Birr 40,000,if it is committed
፳ሺ በሚደርስ፤ ለሁለተኛ ጊዜ for the second time and from Birr 40,000 –
ጥፋት ሲሆን ከብር ፳ሺ እስከ Birr 60,000,if it is committed for the third
time. Whereas if the act is committed
ብር ፵ሺ በሚደርስ፤ ጥፋቱ
more than three times may result closure
ለሶስተኛ ጊዜ የተፈጸመ እንደሆነ
of the under taking.
ከብር ፵ሺ እስከ ብር ፷ሺ በሚደርስ
መቀጮ ይቀጣል፡፡ ሆኖም ድርጊቱ
ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11790

፩፻፹፮. በማንኛውም ወገን ላይ ስለሚወሰዱ 186. Common Measures


እርምጃዎች

፩) ማንኛውም አሠሪ፣ የአሠሪ ማኅበር፤ 1/ Any employer, employers’ Association, a


የሠራተኛ ማህበር፣ የሠራተኛ ማኅበር መሪ representative of an employer, a Trade
ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ ሰው:- Union or trade union leader who:
a) violates regulations and directives issued in
ሀ) በዚህ አዋጅ ወይም በዚህ አዋጅ
accordance with this Proclamation pertaining
መሰረት በወጡ ደንቦች ወይም to the safety of workers and commit an act
መመሪያዎች መሰረት ስለሠራተኛ which expose the life and health of a worker
ደህንነት የተደነገጉትን በመተላለፍ to a serious danger or does not accord
የሠራተኞችን ህይወት ወይም special protection to women workers or
ጤንነት ለከባድ አደጋ የሚያጋልጥ young workers as provided for in this
ድርጊት የፈጸመ ወይም በዚህ Proclamation;
አዋጅ ለሴት ሠራተኞች ወይም
ለወጣት ሠራተኞች ሊደረግ
ስለሚገባው ልዩ እንክብካቤ
የተደነገጉትን የተላለፈ፤

ለ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፲፯ b) violates Article 117 of this Proclamation;


የተደነገገውን የተላለፈ፤

ሐ) በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፷፩ c) contravenes the provisions of Article 161


የተደነገገውን የተላለፈ፤ of this Proclamation;

መ) በዚህ አዋጅ ወይም በሌሎች ህጎች d) fails to comply with an order given by
ድንጋጌዎች መሰረት የሥራ ሁኔታ a labour inspector in accordance with
ተቆጣጣሪ የሚሰጠውን ትዕዛዝ this Proclamation or the provisions of
ያላከበረ፤ other laws
e) intentionally submits inaccurate
ሠ) ኃላፊነት ለተሰጣቸው ባለሥልጣኖች
information or declarations to pertinent
ሆነ ብሎ ትክክለኛ ያልሆነ መረጃ
organs; Shall be fined Birr 5,000 up to Birr
ወይም መግለጫ የሰጠ፤
20,000; where the violation is for the first
የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ time, and a fine of Birr 20,000 up to Birr
እስከ ብር ፳ሺ፣ ለሁለተኛ ጊዜ ጥፋት 40,000, if the violation is for second time,
ከብር ፳ሺ እስከ ብር ፵ሺ፤ ጥፋቱ and a fine of up to Birr 70,000 if it is
committed for the third time. Whereas if the
ከሁለት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ እስከ ብር
act is committed more than three times may
፸ሺ በሚደርስ መቀጮ ይቀጣል፡፡
result closure of the under taking.
ድርጊቱ ከሶስት ጊዜ በላይ ከተፈጸመ ግን
የድርጅቱን መዘጋት ያስከትላል፡፡
፪) የአሠሪ ድርጅት ኢኮኖሚ እና 2/ taking in to account the economic and
የአደረጃጀት ሁኔታ እንዲሁም የማኅበሩ organizational standing of the undertaking or
አጠቃላይ ሁኔታ እና የጥፋት አፈጻጸም the trade union’s general set up and the
manner the violation was committed, any
ደረጃ ግምት ውስጥ በማስገባት፤
employer, trade union, trade union leader or
በአዋጁ አንቀጽ ፩፻፴፩ (፪) ወይም (፬) a representative of an employer who violates
የተመለከተውን ግዴታ የተላለፈ አሠሪ፣ the provisions Article 131 (2) or (4) of this
የሠራተኛ ማኅበር፣ የሠራተኛ ማኅበር Proclamation shall be fined up to Birr 5,000
መሪ ወይም አሠሪውን ወክሎ የሚሰራ up to Birr 20,000, where the violation is for
ሰው፤ the first time, and a fine of Birr 20,000 up
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺፩ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11791

የመጀመሪያ ጊዜ ጥፋት ሲሆን ከብር ፭ሺ to Birr 40,000 if the violation is for second
እስከ ብር ፳ሺ፣ ጥፋቱ ለሁለተኛ ጊዜ time, and a fine of Birr up to Birr 70,000
የተፈጸመ ሲሆን ከብር ፳ሺ እስከ ብር where the violation committed more than
፵ሺ፤ ጥፋቱ ከሁለት ጊዜ በላይ የተፈጸመ twice.
ሲሆን እስከ ብር ፸ሺ በሚደርስ መቀጮ
ይቀጣል፡፡

፩፻፹፯. በኤጀንሲ ላይ ስለሚወሰዱ እርምጃዎች 187. Measures Against Private Employment Agency
1/ Any person who, without having obtained a
፩/ ማንኛውም ሰው በዚህ አዋጅና አዋጁን
license in accordance with this proclamation,
ተከትለው በወጡ ደንብ እና
or regulation, or directives issued pursuant to
መመሪያዎች መሠረት ፈቃድ ሳያወጣ this proclamation and engages in providing
በኢትዮጵያ ውስጥ ሥራና ሠራተኛን employment exchange service in Ethiopia,
ያገናኘ እንደሆነ ከአምስት ዓመት shall be punishable with imprisonment for a
ባላነሰ ከአስር ዓመት ባልበለጠ term of not less than five years and not
እሥራትና በብር ፩፻ሺ /በአንድ መቶ exceeding ten years and with a fine of Birr
ሺ ብር/መቀጮ ይቀጣል፡፡ 100,000(hundred thousand Birr)

፪/ ማንኛውም ኤጀንሲ ፈቃዱ በታገደበት 2/ Any private employment agency which


ወቅት ሥራና ሠራተኛን የማገናኘት engages, while its license is suspended, in any
ተግባር የፈፀመ እንደሆነ ከሦስት employment exchange activity, shall be
ዓመት ባላነሰ ከአምስት ዓመት punishable with impressments for a term of
ባልበለጠ እሥራትና በብር ፸፭ሺ not less than three years and not exceeding
five years and with a fine of birr 75,000
/ሰባ አምስት ሺ ብር/ መቀጮ ይቀጣል፡፡
(seventy five thousand Birr).
፫/ በዚህ አንቀፅ ንዑስ አንቀጽ (፩) 3/ Any persona who commits an offense other
እና(፪) ከተመለከቱት ውጭ በዚህ than those stated under sub article (1) and (2)
አዋጅ መሠረት የወጣውን ደንብ of this Article, by violating provision
ወይም መመሪያ በመጣስ ጥፋት regulations or directives issued pursuant to
የፈፀመ ማንኛውም ሰው እስከ ሁለት this proclamation be punishable with
ዓመት በሚደርስ እስራት ወይም እስከ imprisonment of up to two years or with a fine
ብር ፸፭ ሺ /ሰባ አምስት ሺ ብር/ of upto Birr75,000 (Birr seventy five
thousand).
በሚደርስ የገንዘብ መቀጮ ይቀጣል፡፡

፩፻፹፰. ክስ የማቅረብ ስልጣን 188. The Power to Institute Cases

ይህን አዋጅና በስሩ የሚወጡትን ደንቦችና Labour Inspectors shall have the power to
መመሪያዎች በመተላለፍ የሚፈፀሙ file suits against violations committed the
ጥፋቶችን በሚመለከት በዚህ አዋጅ provisions of this Proclamation and regulations
የሥራ ክርክርን በሚወስኑ አካሎች and directives issued here under to the courts
አቅርቦ የማስወሰን ስልጣን ያላቸው having jurisdiction to try them.
የሥራ ሁኔታ ተቆጣጣሪዎች ናቸው፡፡

ምዕራፍ ሁለት CHAPTER TWO


ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች MISCELLANEOUS PROVISIONS
189. Period of Limitation
፩፻፹፱. የይርጋ ጊዜ
በዚህ አዋጅ የተጠቀሰው ማንኛውም ጥፋት No proceedings of any kind referred to in this
ከተፈፀመበት ቀን ጀምሮ ፩ ዓመት Proclamation shall be instituted where one year
ካለፈው ክስ ማቅረብ አይቻልም፡፡ has elapsed from the date on which the fault was
committed.
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺፪ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11792

፩፻፺. የመሸጋገሪያ ድንጋጌዎች 190. Transitory Provisions

በዚህ አዋጅ አንቀጽ ፩፻፺፪ የተደነገገው Notwithstanding the provisions of Article 192
ቢኖርም ይህ አዋጅ ከመጽናቱ በፊት፤ of this Proclamation:
፩/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 1/ Regulation and directives issued pursuant to
ተሻሻለ) መሰረት የወጡ ደንብና Proclamation No.377/2003 (as amended)
መመሪያዎች ከዚህ አዋጅ ጋር shall remain enforce, in so far as they are not
እስካልተቃረኑ ድረስ ተፈጻሚነታቸው inconsistent with this Proclamation.
ይቀጥላል፡፡

፪/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 2/ Collective Agreements concluded pursuant


ተሻሻለ) መሰረት የተደረጉ የኅብረት to Proclamation No. 377/2003 (as
ስምምነቶች በዚህ አዋጅ መሰረት amended) shall be deemed to have been
concluded in accordance with this
እንደተደረጉ ተቆጥረው አዋጁ ተፈጻሚ
Proclamation and be governed by the
ይሆንባቸዋል፡፡
provisions of this Proclamation.

፫/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 3/ Trade Unions and employers association


ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪም established in accordance with
ሆነ የሠራተኛ ማኅበራት በዚህ አዋጅ Proclamation No. 377/2003 (as amended)
shall be deemed to have been established in
መሰረት እንደተቋቋሙ ተቆጥረው አዋጁ
accordance with this Proclamation.
ተፈጻሚ ይሆንባቸዋል፡፡

፬/ በአዋጅ ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮ (እንደ 4/ labour advisory board and labour tribunal
board established in accordance with
ተሻሻለ) መሰረት የተቋቋሙ የአሠሪና
Proclamation No. 377/2003 (as amended)
ሠራተኛ ጉዳይ ወሳኝ ቦርዶች እና
shall be deemed to have been established in
የአሠሪና ሠራተኛ አማካሪ ቦርድ
accordance with this Proclamation.
በዚህ አዋጅ መሰረት እንደተቋቋሙ
ተቆጥረው ይህ አዋጅ ተፈጻሚ
ይሆንባቸዋል፡፡
፭/ በማናቸውም አካላት በመታየት ላይ 5/ Labour disputes pending before any labour
ያሉ የሥራ ክርክሮች ይህ አዋጅ tribunal to settle labour dispute prior to the
ከመፅናቱ በፊት በነበረው ህግ coming into force of this Proclamation shall
መሰረት በተጀመሩበት ሥርዓት ፍፃሜ be disposed in accordance with the previous
ያገኛሉ፡፡ Proclamation.

፩፻፺፩. ስለ አካል ጉዳት መጠን አወሳሰን 191. Determination of degree of disablement

በአንቀጽ ፩፻፪ (፩) የተመለከተው የአካል Until such time the schedule determining the
ጉዳት መጠን ሠንጠረዥ እስኪወጣ degree of disablement is issued pursuant to
ድረስ የህክምና ቦርድ ቀድሞ Article 102(1) of this Proclamation, the
በሚሰራበት አኳኋን ይቀጥላል፡፡ Medical Board shall continue its regular
assessment of disability.
፩፻፺፪. የተሻሩ ሕጎች
192. Repeal laws
፩/ የአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጆች 1/ The Labour Proclamation No. 377/2003;
ቁጥር ፫፻፸፯/፲፱፻፺፮፣ ፬፻፷፮/፲፱፻፺፯፣ Proclamation No. 466/2005, Proclamation
፬፻፺፬/፲፱፻፺፰ እና የሥራና ሠራተኛ No.494/2006 and proclamation 632/2009
ማገናኘት አገልግሎት አዋጅ ቁጥር are hereby repealed.
፮፻፴፪/፪ሺ፩ ተሽረዋል፡፡
www.abyssinialaw.com
th
gA ፲፩ሺ፯፻፺፫ Ød‰L ነU¶T Uz¤È qÜ_R ፹፱ ነሐሴ ፴ qN ፪ሺ፲፩ ›.M Federal Negarit Gazette No. 89, 5 September,2019 ….page 11793

፪) ይህን አዋጅ የሚቃረኑ ሕጎች፣ ደንቦች፣ 2/ No laws and practices shall, in so far as they
መመሪያዎችና ውሣኔዎች ይህን are inconsistent with this Proclamation, have
አዋጅ በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ force or effect in respect of matters provided
ተፈፃሚ አይሆኑም። for in this Proclamation.

፲፱፻፺፫. አዋጁ የሚጸናበት ጊዜ 193. Effective Date

ይህ አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This Proclamation shall enter in to force on the date
of its publication in the Federal Negarit Gazette.
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል።

አዲስ አበባ ነሐሴ ፴ ቀን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም Done at Addis Ababa this 5th day of Semptember ,2019

ሳህለ ወርቅ ዘውዴ SAHILEWORK ZEWUDIE

የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ PRESIDENT OF THE FEDERAL DEMOCRATIC


ፕሬዚዳንት REPUBLIC OF ETHIOPIA

You might also like