You are on page 1of 1

MULUGETA SEBLE & FRIENDS BUILDING CONSTRUCTION /P/S

ሙሉጌታ ሰብለ እና ጓደኞቻቸው የህንፃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ህ/ሽ/ማ

ቁጥር:
………………………………….
Ref. No.:

ቀን:
………………………………………
Date:

በአ/ቃ/ክ/ከተማ

ለወረዳ 05 ወሳኝ ኩነት ምዝገባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት

አዲስአበባ

ጉዳዩ፦ ትብብርን ስለመጠየቅ ይመለከታል

የጅርጅታችን፣ የሙሉጌታ ሰብለ እና ጓደኞቻቸው የህንፃ ኮንስትራክሽን ስራ ተቋራጭ ህ /ሽ/ማ ሠራተኛ የሆኑት አቶ
ኢሳያስ እንዳለ ከመጋቢት 3/2012 ዓ.ም ጀምሮ በሳይት መሀንዲስነት(Site Engineer) ተቀጥረው እየሠሩ መሆኑ
ይታወቃል። ሆኖም ግን የነዋሪነት መታወቂያ ስለሌላቸው የተለያዩ አገልግሎት ማግኘት እና ሀላፊነታቸውን በአግባቡ
መወጣት ተስኗቸዋል። በመሆኑም ጽህፈት ቤታችሁ ይህን ችግራቸውን ተረድቶ አስፈላጊውን ትብብር
እንዲያደርግላቸው በአክብሮት እንጠይቃለን።

ከሠላምታ ጋር!

ሙሉጌታ በዛ
ዋ/ስ አስኪያጅ

Mobil: +251921297934 Email: mulebeza7934@gmail.com


ኑ ሀገር እንገንባ!

You might also like