Professional Documents
Culture Documents
የእናት ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ
የእናት ፓርቲ መተዳደሪያ ደንብ
መተዳደሪያ ደንብ
እንደ ተሻሻለ
2015 ዓ.ም.
ማውጫ
ክፍል አንድ መግቢያ ........................................................................................................................................ 3
አንቀጽ አስራ አራት፡- የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ አመሠራረት፣ ሥልጣንና ተግባር ............................................. 14
አንቀጽ አስራ ዘጠኝ፡- የፓርቲው ላዕላይ ምክር ቤት አመሠራረት፣ ሥልጣንና ተግባር ..................................... 18
አንቀጽ ሃያ አንድ፡- የፓርቲው ብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አመሠራረት፤ ተግባርና ኃላፊነት ..................... 21
አንቀጽ ሰለሣ አንድ ፡- የፓርቲው ፖሊሲ፣ ምርምርና እቅድ ክፍል ሓላፊ ......................................................... 31
አንቀጽ ሠላሣ ኹለት፡- የፓርቲው የመረጃና የግኑኝነት ቴክኖሎጂ አገልግሎት ኃላፊ፡- ...................................... 32
አንቀጽ ሠላሳ አምስት፡- የማስተባበሪያ ምክር /ቤት ሓላፊነት፣ ውሳኔ አሰጣጥ እና ተጠሪነት............................ 34
አንቀጽ አርባ፡- ፓርቲው ከሌላ ፓርቲዎች ጋር ውህደት፣ ቅንጅት ወይም ግንባር ስለሚፈጥርበት ሂደቶች .......... 37
አንቀጽ አርባ አንድ፡- የፓርቲው አባላት ለአገር አቀፍና በየደረጃው ላሉ አገራዊ ምርጫዎች የሚታጩበት ሥርዓት
................................................................................................................................................................ 37
አንቀጽ አርባ ሰባት፡- የፓርቲው ውስጥ አለመግባባቶች አፈታት ሥርዓትና የሥነ ሥርኣት እርምጃ አወሳሰድ ..... 39
ባህል፣ ክብርና የተሟላ ጀግንነት በዓለም የስልጣኔ ማማ ላይ ተቀምጣ የኖረች እና ታፍራ ተከብራ ከብዙ
ሺህ ዘመናት በላይ የመንግስትነትን ታሪክ የምትቆጥር ድንቅ ሀገር ናት፡፡ ኢትዮጵያ አሁን ባለንበት በ21ኛው
ክፍለ ዘመን የህዝቧ ልዕልና ከነሙሉ ክብሯ ሳይቀጥል ይልቁንም የረሀብ፣ የችግርና የኋላ ቀርነት ተምሳሌት
ተደርጋ እስክትቆጠር ድረስ ማንነቷ እያሽቆለቆለ ህዝቧም በዘርፈ ብዙ ችግር ውስጥ ይዛ ትገኛለች።
የሀገራችን ዜጎች ለፈርጀ ብዙ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ችግር የተጋለጡ ቢሆንም እንኳን
ሀገራቸውን በቅንነት በታማኝነት እና ሁለንተናዊ በሆነ መልኩ አገልግለው ለማለፍ ፍላጎት ያላቸው በርካታ
ዓላማ ያነገቡ ዜጎች አሉ፡፡ እነዚህ በተወደደ ስብእና የታነጹ ወጣቶች የኢትዮጵያ ክብር የሚያንገበግባቸው
ግን ደግሞ ላለፉት በርካታ አስርት ዓመታት ሀገራችን የተመራችበት የሥነ መንግስት ርእዮት ያገለላቸው እና
ድርሻ ያልሰጣቸው ለለውጥ አርግዘው የሚኖሩ ናቸው። ነገር ግን የእነዚህን ወጣት ምሁራን ፍላጎት
አስተባብሮ በታቀደና ግልጽ በሆነ ሀገራዊ ርእይ ሊመራ የሚችል ቁርጠኛ የፖለቲካ ድርጅት አለመኖሩ ደግሞ
በሌላም በኩል በኢትዮጵዊነት መርህና እሴቶች ላይ ያልተመሠረተ ስሜት እየተስፋፋ በመምጣቱ በዚህ
የፖለቲካ አስተሳሰብ ምክንያት ውድ የሆነች ሃገራችን መስቀልኛ መንገድ ላይ ቆማለች፡፡ እንዲሁም መላው
ስለዚህ ይህን ኃይል በአንድ አስተባብሮ ትውልድ ተሻጋሪ የለውጥ ችቦ ማቀጣጠል ግድ የሚልበት ጊዜው
ዛሬ ነው። ለዚህ መሥራትና ለዚህ ክብር መሥራት መታደል መሆኑን አምኖ መንቀሳቀስ ለነገ የማይባል
አንገብጋቢ ጉዳይ ነው፡፡ ይህን ርዕይ ከግብ ለማድረስ ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ሊያታግል የሚችል
አደረጃጀት መፍጠር የግድ አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ ስለሆነም እናት ፓርቲ ይህን የተበታተነ ወጣት
የራሳቸውን ዕድል በራሳቸው የመወሰን ሥልጣን፣ በሀገራቸው ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ውስጥ የበኩላቸውን
አስተዋጽኦ ለማድረግ ያስቻለ ዘመናዊ ስርዓተ መንግስት መሆኑ እሙን ነው፡፡ ዴሞክራሲ በአጠቃላይ ሀሳቡ
ከሕዝብ የተመረጠ፣ በሕዝብ የሚጠየቅ እና ለሕዝብ የሚያገለግል ስርዓት ማለት ሲሆን በሀገራችንም ይህንን
የዲሞክራሲ ሥርዓት መሰረታዊ መገለጫ ባህርያት ከሆኑት አንዱና ዋነኛው በሕዝብ የተመረጠ
መንግሥታዊ አስተዳደርን መመሥረት ነው፡፡ እናት ፓርቲ ለመቋቋምና በምርጫ ለመሳተፍ የወሰነው አሁን
ያለው የፖለቲካ ምህዳር የተመቻቸ ሁኔታዎች ያሉት ሆኖ ሳይሆን ይህ ተጫባጭ እውነታ በህዝቡ የተባበረ
ትግልና በቁርጠኛ አመራር ሊለወጥ ይገባል የሚል ፅኑ እምነት ስላለው ነው፡፡ ስለዚህ ፓርቲው
ይህ መተዳደሪያ ደንብ በዋናነት በአምስት ክፍሎች የተከፈለ ሲሆን የመጀመሪያው ክፍል ጠቅላላ
የእናት ፓርቲን የፖለቲካ ድንጋጌዎችን በተመለከተ የተዘረዘሩ እንደ አርማ (ሎጎ) የፓርቲው የስራ ቋንቋ እና
የጽ/ቤት ቦታዎችን ይተነትናል፡፡ በሁለተኛ ክፍል የፓርቲው የአባልነት መስፈርትና ሌሎች አባላትን
በተመለከተ በዝርዝር ተነትኗል በሦስተኛው ክፍል የእናት ፓርቲ የአደረጃጀት ሥርዓቶችን ይዘረዝራል
በአራተኛ ክፍል የእናት ፓርቲ አወቃቀር እና አደረጃጀት እንዲሁም የሥራ ድርሻ እና በመጨረሻም በክፍል
አምስት እናት ፓርቲ የሚመራበት ሌሎች ድንጋጌዎችን እና እናት ፓርቲ ከሌሎች የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር
ስለሚኖረው ውሕደት፣ ቅንጅት እና ግንባር መፍጠር በምን መልኩ እንደሆነ እና በተጨማሪም የእናት ፓርቲ
ርእይ
በሥነ ምግባር የታነጸ እና ኢትዮጵያዊ እሴቶችን የተላበሰ የሕዝብ ተመራጭ ሆኖ የመንግስትን ስልጣን
ተልዕኮ
ሀገር በቀል እውቀቶችንና እሴቶችን አክብሮ ከሌሎች እውቀቶች ጋር በማዋሐድ፤ ሰውነትን መሠረት ያደረገ
ሁሉን አቃፊ ፖለቲካ በማራመድ፤ የችግሮቻችን መንስዔ የሆኑትን ስሁት አስተሳሰቦች በመቅረፍ፤
ተከብሮ፤ በእኩልነትና በፍትሐዊ ሥርዓት እየተመሩ የሚኖሩበት ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት መፍጠር ነው፡፡
ዓላማ
ድምጽ መሆን
3.2 ላዕላይ ምክር ቤት ማለት ፡- ከጠቅላላ ጉባኤው ቀጥሎ ከፍተኛ የፓርቲው የሥልጣን አካል
ማለት ነው፡፡
3.7 የፓርቲው ምክትል ምክትል ፕሬዝደንት ማለት፡- በጠቅላላ ጉባኤ በቀጥታ የሚመረጥ
3.8 የፓርቲው ጠቅላይ ጸሐፊ ማለት፡- በጠቅላላ ጉባኤ በቀጥታ የሚመረጥ ተጠሪነቱ ለላዕላይ
3.9 ብሔራዊ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ማለት፡- በጠቅላላ ጉባኤ በቀጥታ የሚመረጥ እና
ተጠሪነቱ ለላዕላይ ምክር ቤት የሆነ የፓርቲው ከፍተኛ አመራር አካል ማለት ነው።
የክህሎት ዝንባሌ በሚጠይቅ በፓርቲው የሥራ ዘርፍ ወይም በአባልነት ተመዝግቦ የሚገኝ
3.11 የፓርቲው ተባባሪ አባል ማለት፡- ፓርቲውን በእውቀቱ፣ በገንዘቡ እና በማንኛውም የድጋፍ
ማለት ነው።
4.2 የተለያዩ ቀለማት ያሉት ሐረጉ ደግሞ የኢትዮጵያውያንን የአብሮነት እሴት ፤ ኅብርና
መተሳሰር ያሳያል ፡፡
4.3 በቢጫ ቀለም የሚታየው የብርሃን ጨረር ለዓለም የሚተርፈውን የኢትዮጵያን መጻኢ
4.5 የጸነሰች እና ልጇን የታቀፈችው እናት ኢትዮጵያ ሁሉንም ልጆቿን በእኩልነት የምታይ
መሆኗን ያሳያል፡፡
የሥራ ቋንቋ ሆኖ የሚያገለግል ሲሆን እንደ ሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ሌሎች ተጨማሪ የሥራ
ቋንቋዎችን ይጠቀማል።
ይመዘገባል።
8.1.12 እድሜው 18 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆነ በፖለቲካ ለመሳተፍ የሕግ ገደብ
ያልተጣለበት።
8.1.13 የሌላ የፖለቲካ ድርጅት አባል ያልሆነ።
ፈቃደኛ የሆነ።
ሊራዘም ይችላል ፡፡
ጊዜውን እንደ ጨረሰ ወይም አስፈላጊ መሆኑ ሲታመን በጊዜአዊ አባልነት ዘመኑ
ሙሉ አባል ይሆናል፡፡
8.2 ሙሉ አባል
8.2.2 የእናት ፓርቲ አባልነት በውርስም ሆነ በሌላ በማናቸውም መንገድ ለሌላ ተላልፎ
ሆሉ ይኖረዋል።
አንቀጽ ዘጠኝ፡- የአባልነት መብት
9.1 ማንኛውም አባል ደንቡ በሚፈቅደው መሠረት ንቁ ተሳታፊ የመሆን መብት አለው፡፡
መብት አለው።
9.4 ማንኛውም አባል በደንቡ መሠረት ጥያቄ የመጠየቅ እና በወቅቱ መልስ የማግኘት መብት
አለው፡፡
9.5 ማንኛውም እጩ አባል በፓርቲው የተለያዩ እንቅስቃሴዎች ውስጥ የመሳተፍ መብት አለው
የለውም።
10.3 ከሌላ ፓርቲ ሥልጠና መውሰድና ለሌላ ፓርቲ ሥልጠና መስጠት አይችልም፤
10.5 በጠቅላላ ጉባኤ እና የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴው የሚመጡ እቅዶችን እና ፖሊሲዎችን የሥራ
10.7 በተለያዩ ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚቴዎች ፓርቲው በሚጠራቸው የተለያዩ ሥልጠናዎች መሳተፍ ፤
11.1 ማንኛውም የፓርቲው አባል በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ወይም ፓርቲው በወሰነው
ፓርቲው ዕለት ተዕለት ሥራ ማከናወኛ በየወሩ የአባልነት መዋጮ ይከፍላል፡፡ ክፍያው በጥሬ
ቆርጦ ይሰጣል፡፡
11.4 የዚህ አንቀጽ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ እናት ፓርቲ የገንዘብ አቅሙን ለማጎልበት የሚያግዙ
ተጠቅሞ በግል መክፈት እና ያልተገባ የፓርቲው አቋም ያልሆነን ነገር መፃፍ ወይም
በግል ሶሻል ሚዲያ ፓርቲውን/አባላትን የሚጎዱ ጽሁፎችን ወይም ምስሎችን
12.3 ከፓርቲ አባልነት የተሰናበተ አባል በውሳኔው ላይ ቅሬታ ካለው በፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ
መሠረት ውሳኔውን ካሳለፈው ውሳኔ ሰጪ አካል ቀጥሎ ላለው የበላይ አካል ቅሬታውን
ውሳኔ ይሆናል፡፡
12.4 የአባሉ የስንብት ሁኔታ ለምርጫ ቦርድና በሁሉም የፓርቲው መዋቅሮች እንዲታወቅ
12.5 በሥነ ምግባር ግድፈት (ሙስና፣ የፓርቲውን ምስጢር በታወቀ መልኩ በማባከን)
12.6 የእምነት፣ የጎሳ፣ የቋንቋ ልዩነት የፈጠረ እንደሆነ ይህ የሥነ ሥርዓት ጉድለት ተብሎ በሕጉ
12.7 በተሰጠው ሓላፊነት ተጠቅሞ ለፓርቲው ሕልውና ሥጋት መሆኑ በማስረጃ የተደረሰበት
12.8 የሓላፊነትን ሥልጣን ከፓርቲው ውጪ ለሌላ ጉዳይ የተጠቀመ ይህ የሥነ ሥርዓት ጉድለት
12.10 ማንኛውም የእናት ፓርቲ አባል ወይም አመራር ለፓርቲው በጹሑፍ በቅድሚያ በማቅረብ
12.11 እናት ፓርቲ መልቀቂያ ያደረሰውን አባል በ15 ቀናት ውስጥ ለምርጫ ቦርድ ማሳወቅ
አለበት።
የመመሥረት ወይም ለመመሥረት ሂደት ውስጥ የተሳተፈ ወይም የተቀላቀለ ወይም የሌላ
የፖለቲካ ፓርቲን መመሥረት አስመልክቶ በይፋ የቀሰቀሰ ወይም የሌላ ፓርቲ ፕሮግራም
7) የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት
14.1.1 ማንኛውም ለጠቅላላ ጉባኤ የተወከለ የፓርቲ አባል በጠቅላላ ጉባኤ ላይ አንድ
14.1.2 የድምጽ አሰጣጥ ሥነ- ሥርዓት ፍትሃዊ ነጻና ግልጽ በሆነ መንገድ ድጋፍ፣
14.1.6 በጠቅላላ ጉባኤው መደበኛ ስብሰባ ከ7 (ሰባት) የሥራ ቀናት በፊት ለአባላት
14.1.7 ከፓርቲው አባላት ቢያንስ 500 ከተገኘ ምልዓተ ጉባኤ ይሆናል፡፡ የጠቅላላ ጉባኤ
14.1.9 የጠቅላላ ጉባኤው የስብሰባ የጊዜ ቆይታ ከአንድ እስከ አምስት ቀናት እንደ
አስፈላጊነቱ ይከናወናል።
ይችላሉ።
ያሻሽላል፡፡
ይሽራል፡፡
ያደርጋል ፡፡
15.1 የፓርቲው መደበኛ ጉባኤ ከመድረሱ ስድስት ወራት ቀደም ብሎ የጠቅላለ ጉባኤ አዘጋጅ
15.2 የጠቅላላ ጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ አምስት አባላት የሚኖሩት ሲሆን ሰብሳቢ፣ ምክትል
15.4 የጠቅላላ ጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ ለሥራ ምቹነትና ከብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ
15.5 የጠቅላላ ጉባዔ አዘጋጅ ኮሚቴ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው በሥሩ ለዓላማው ስኬታማነት የሚረዱ
ይመለከታል።
16.8 ሦስት አባላት የሚኖረው ሲሆን ሰብሳቢው በጠቅላላ ጉባኤ ይመረጣል ቀሪ ሁለቱ የኮሚቴ
17.4 አጠቃላይ የፓርቲውን የሒሳብ እና ክዋኔ ቁጥጥር እንቅስቃሴ ለጠቅላላ ጉባኤ ሪፖርት
ያቀርባል፡፡
17.5 በቀረቡት የሒሳብና ክዋኔ ቁጥጥር ግኝቶች መሠረት በሚመለከተው አካል መፍትሔና
17.7 የኮሚሽኑ አባላት ቁጥር ሦስት ሲሆን ሰብሳቢው በጠቅላላ ጉባኤ ይመረጣል ቀሪ ሁለቱ
18.2 ሦስት አባላት የሚኖረው ሲሆን ሰብሳቢው በጠቅላላ ጉባኤ ይመረጣል ቀሪ ሁለቱ የኮሚቴ
18.3 የፓርቲውን አርትኦት ፖሊሲና የሥራ መመሪያ አዘጋጅቶ በላዕላይ ምክር ቤት ሲጸድቅ
በሥራ ላይ ያውላል።
18.5 የአርትኦት ቦርዱ ኃላፊ እና አባላት የሥራ ዘመናቸው ሦስት ዓመት ይሆናል፡፡
19.1.2 ከዚህ በታች የተገለጹት ሦስቱ የብሔራዊ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት በቀጥታ
1. የፓርቲው ፕሬዝዳንት
ሊመረጡ ይችላሉ፡፡ ነገር ግን አንድ የምርጫ ዘመን አርፈው በድጋሚ እንደ አዲስ
መስፈርት
19.2.1 በማንኛውም የትምህርት ዘርፍ ቢያንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያለው፤ ሆኖም አባሉ
ይገመግማል ይከታተላል።
ይጠራል።
አፈ ጉባዔው ይመራል
አስፈፃሚው ያሳውቃል፡፡
20.4 የላዕላይ ም/ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ዋናው አፈ ጉባኤ ከሌለ ተክቶ የአፈጉባኤውን ሥራ
1. ፕሬዚደንት
2. ምክትል ፕሬዚደንት
3. ጠቅላይ ጸሐፊ
4. የፋይናንስና ገቢ ማሰባሰብ /ትሬዠሪ/ ክፍል ኃላፊ
ይደረጋል፡፡
ይኖርበታል
21.2.4 ሁሉም የጠቅላላ ጉባኤ አባላት በአስመራጭ ኮሚቴ በተዘጋጀው የድምጽ መስጫ
21.3 የፓርቲው መሪ
ይኖሩታል።
ናቸው ፡፡
መመሪያ ያስተላልፋል።
21.4.5 ፓርቲው በየዓመቱ የሚሠራቸውን ሥራዎች እቅድ፣የሚፈጽበትን በጀት እና
ያስደርጋል።
አፈ ጉባዔ ያሳስባል።
22.8 ፕሬዚደንቱ ወይንም ጠቅላይ ፀሐፊው ከሒሳብ /ትሬዠሪ/ ክፍል ኃላፊ ጋር በጣምራ
ኃላፊነት ይኖሩታል።
ኃላፊነት ይኖሩታል።
ጋር በመመካከር ያዘጋጃል።
24.2 በጠቅላላ ጉባኤው እና በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የተላለፉትን ውሳኔዎች በቃለ ጉባኤ
በጥንቃቄ ይይዛል።
እንዲደርሱ ያደርጋል።
24.7 የፓርቲውን ጽ/ቤት ያደራጃል፤ በኃላፊነት ይመራል ሌሎች ጽ/ቤቶች እንዲደራጁ ያደርጋል።
ያቀርባል።
24.9 የመደበኛ ሠራተኞችን የእለት ተእለት ሥራ ይከታተላል።
24.10 ሥራ አስፈጻሚ በሰጠው የስራ መመሪያ መሰረት ሠራተኞች የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎችን
እንዲያገኙ ያስደርጋል።
24.13 በፓርቲው የውስጥ ደንብ መሠረት መደበኛ ሠራተኞች የሥራ ክፍተት ከተገኘባቸው
25.1 የተሠሩ ወይም ሊሰሩ የታሰቡ ሥራዎችን በሥራ አስፈፃሚው ለሕዝብ እንዲገለጽ ሲፈለግ
25.2 ፓርቲው አቋም በያዘባቸው ጉዳዮች ላይ በመገናኛ ብዙኃን አካላት አስቸኳይ መረጃ ሲጠየቅ
እንዲወጡ ያደርጋል።
25.4 ከፓርቲው የፖለቲካ ትንተና ክፍል ኃላፊ እና የውጭ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ ጋር በቅርበት
ይሠራል።
25.10 የቅስቀሳ ሥነ ጹሑፎች፣ ጋዜጦች ፣በራሪ ወረቀቶች ፣ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ወዘተ አዘጋጅቶ
26.3 ድርጅቱ ባዋቀረው መዋቅር መሠረት በተላያዩ ቦታዎች ያሉትን አባላት መረጃ ያጠናቅራል።
26.4 በተዋረድ ባሉ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ታምኖበት ሙሉ አባል እንዲሆን የተመለመለን አባል
መረጃ ይይዛል።
አቅጣጫ ይሰጣል።
26.8 ከአቅሙ በላይ የሆኑ ጉዳዮችን ለሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ ያቀርባል እንዲሁም አፈጻጸሙን
ይከታተላል።
26.9 አባላት የፓርቲውን የሥነ ሥርዓት እና የሥነ ምግባር መመሪያዎች እንዲተገብሩ ያደርጋል።
26.11 በምርጫ ምልመላ ወቅት ከምርጫ አስተባባሪ ጋር በመሆን ተገቢውን የአባላት መረጃ
ያጠናቅራል።
27.2 አስፈላጊ የሆኑ የፖለቲካ ዘርፍ ረቂቅ ሀሳቦችን ይቀምራል እንዲሁም ለሥራ አመራር
ለውይይት ያቀርባል።
27.3 ማንኛውንም ድርጅቱን ሊገዳደሩ የሚችሉ ፖለቲካዊ ጉዳዮችን ከፖለቲካ አንጻር ይተነትናል
ስብሰባዎችን ይካፈላል ።
27.7 ልዩ ልዩ ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ጥናትና ምርምር እንዲደረግ ለፖሊስ ምርምርና ዕቅድ ሃሳብ
ያቀርባል
27.9 ብቃትና ጥራት ያላቸውን የፓርቲ አባላትን በአወያይነት በመመልመል እንዲሁም በምርጫ
27.10 ፓርቲውና የፓርቲው ፕሮግራም በሕዝብ ዘንድ እንዲታወቅ ከፓርቲው ሕዝብ ግንኙነት
27.11 በየደረጃው በሚገኙ የፓርቲው መዋቅሮች የሚገኙ አባላት የውይይትና የጥናት ቡድኖችን
ያዘጋጃል።
ያዘጋጃል፡፡
ይሰራል፡፡
28.6 የሀገር ውስጥ የፓርቲውን የፖለቲካ እንቅስቃሴ በውጭ ሀገር ለሚገኙ አባላትና ደጋፊዎች
ያሳውቃል።
28.7 በውጭ አገራት ባሉ የፓርቲው መዋቅሮች የሚገኙ አባላትን የውይይት እና የጥናት ቡድኖች
ያዘጋጃል፡፡
28.8 የውጪ ጉዳይ እና አለም አቀፍ ግንኙነት ቋሚ ኮሚቴን /ክፍልን/ ቻፕተሮችን በሰብሳቢነት
ይመራል ።
ይከታተላል፡፡
ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፡ ፡
29.5 ፓርቲው ወጣት አባላትን ለከፍተኛ አመራርነት ለማብቃት ሥራዎችን ይሰራል፡፡
29.6 ፓርቲው ወጣት አባላት እንዲኖሩት የተለያዩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ስራዎችን ይሰራል፡
ተግባራዊነታቸውን ይከታተላል፡፡
29.10 ወጣት አባላትን ለከፍተኛ አመራርነት ለማብቃት ሥራዎችን ይሰራል፡፡ ፓርቲው ወጣት
30.4 አጠቃላይ የፓርቲውን የወጪ እና የገቢ ሒሳብ ሒደት ሪፖርት በየወቅቱ አዘጋጅቶ
30.8 የፓርቲውን የፋይናስ ሥራዎች መመሪያ አዘጋጅቶ ለላዕላይ ም/ቤት በማቅረብ አፀድቆ
30.9 የድርጅቱን ገንዘብ በሓላፊነት ይይዛል፣ በድርጅቱ መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ሲታዘዝ ወጪ
ያደርጋል፡፡
30.12 የፓርቲው የፋይናንስ አቅም እንዲጎለብት ተጨማሪ የገቢ ማሰባሰቢያ ዘዴዎችን ይቀይሳል
30.13 እለታዊውን ገቢን አቅራቢያው በሚገኝ ባንክ በየዕለቱ በድርጅቱ በተከፈተ የሒሳብ ቁጥር
ገቢ ያደርጋል።
ያቀርባል።
31.6 የፓርቲውን የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ፣ ስልትና ስትራቴጂ በማዘጋጀት በስራ አስፈጻሚ
31.7 በፓርቲ እንቅስቃሴና የትግል ውጤት ላይ ተፅዕኖ ሊያደርጉ የሚችሉ ውስጣዊና ውጫዊ
አቅጣጫዎችን ይቀይሳል፣
31.9 የፓርቲውን የየሩብ ዓመቱ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ያዘጋጃል ግብረ መልስ ይሰጣል
31.10 የፓርቲውን የሩብ ዓመት እና ዓመታዊ የእቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ለሥራ አስፈጻሚ
ያቀርባል
ያደርጋል ።
31.13 የፓርቲውን የአምስት ዓመት ሥልታዊ እቅድ ተግባራዊ እንዲሆን አስፈላጊውን እገዛ
32.2 ከተለያዩ ከታመኑ የመገናኛ ብዙኃን ምንጮች ላይ የሚገኙ ጠቃሚ የጽሑፍና የድምጽ
32.4 የመረጃ መረብ ተጠቃሚ የሆኑ የፓርቲው አካላት አቅም ለማጎልበት የሚያስችሉ
ይከታተላል፡፡
33.3 አካል ጉዳተኞችን በተመለከተ የፓርቲውን ልዩ ትኩረት የሚፈልጉ ጉዳዮች (ሥራዎች) ከደጋፊ
33.5 በመዋቅሩ ውስጥ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎ የተመጣጠነ እንዲሆን አመቺ ሁኔታዎችን
እንዲፈጠሩ ያደርጋል።
33.7 በአካል ጉዳተኞች ዙሪያ እየደረሰ ያለውን አስተዳደራዊ ችግሮችን ይመረምራል ለስራ
አስፈጻሚው ያቀርባል
33.8 አካል ጉዳተኞች በምርጫ ወቅት የፓርቲው የሕዝብ ተወካዮች እጩ ተወዳዳሪ ሁነው
እንዲቀርቡ ይሰራል
ያጸድቃል፣ ይተገብራል።
34.3 የሥልጠናው ማኅበረሰባዊ ለዉጥ/በጎ ተጽእኖ/ ዳሰሳ ያደርጋል፣ በውጤቱ መሠረት ማሻሻያ
እና እርምት ይወስዳል
34.4 ለትምህርት እና ሥልጠና አጋር የሚሆኑ ተቋማትን ግለሰቦችን በመለየት በዘላቂነት አብሮ
ያመቻቻል
አንቀጽ ሠላሳ አምስት፡- የማስተባበሪያ ምክር /ቤት ሓላፊነት፣ ውሳኔ አሰጣጥ እና ተጠሪነት
የማስተባበሪያ ምክር ቤት በሥሩ ካሉ የወረዳ እና የከተማ አስተዳደር የፓርቲው ቅርንጫፍ
ያከናውናል፡፡
35.5 የፓርቲው ስልታዊ እቅድ በተያዘለት ጊዜና አኳኋን በሥሩ ባሉ ወረዳዎች መተግበራቸውን
ይከታተላል፡፡
35.8 ከላይ በአንቀጽ 33.7 ከተገለጸው በመለስ ያሉ የአሠራር ግንኙነቶችን በማስተባበሪያ ጽ/ቤት
በኩል ያስፈጻማል፡፡
ሀብቶች ክንፍ፣ የምርጫ አስተባባሪ ኮሚቴ ፣የሕዝብ ተመራጭ ሸንጎ እና የአማካሪዎች ሸንጎ
የፓርቲ መሠረታዊ ድርጅት እንደ አግባብነቱ የከተማ አስተዳደር ሥር ያለ ከሆነ ለከተማው ካልሆነ
ለሚገኝበት ወረዳ ተጠሪ ይሆናል፡፡ የወረዳ/ከተማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በበኩሉ ተጠሪነቱ ከበላዩ ላለው
ጠቅላላ ጉባዔ
ላዕላይ ምክር ቤት
ብሔራዊ ስራ አስፈጻሚ
የወረዳ/ከተማ ቅርንጫፍ
ጽ/ቤት
መሠረታዊ ማኅበር
ተግባራዊ ይደረጋል፡፡
ይችላል፡፡
39.4 ውሳኔዎች በስምምነት ወይም በአብላጫ ድምጽ የሚወሰኑ ሲሆን ድምጽ እኩል ሲሆን
40.2 ፓርቲው ከሌላ ፓርቲ ጋር ውህደት ለመፍጠር በቅድሚያ በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው
አብላጫ ድምጽ ድጋፍ ሲያገኝ በመቀጠል በላእላይ ምክር ቤት 2/3 ድምጽ ድጋፍ ሲያገኝ
አንቀጽ አርባ አንድ፡- የፓርቲው አባላት ለአገር አቀፍና በየደረጃው ላሉ አገራዊ ምርጫዎች
የሚታጩበት ሥርዓት
41.1 ፓርቲው ለአገር አቀፍ እና በየደረጃው ላሉ አገራዊ ምርጫዎች እጩዎችን የምርጫ ክልሉ
እንዲደርስ ይደረጋል፡፡
41.2 የሕዝብን ጥያቄና ኃላፊነት እና የፓርቲውን አላማ ከግብ ማድረስ የሚችሉትን በመምረጥ
42.2 ፓርቲው የተሟሉና ትክክለኛ የሒሳብ መዛግብት ይይዛል፣ በውጭ ኦዲተር በየዓመቱ
ያስመረምራል፡፡
የፓርቲው የሰው ሀብት አስተዳደር ስርዓት የፓርቲው ብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ በሚያወጣው እና ላዕላይ
ወዳጆች ከሚገኝ ድጋፍ እንዲሁም መንግሥት በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አማካይነት ለፖለቲካ
የአሰራር ሥርዓት ማለትም በቅድሚያ ለሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ ይቀርባሉ በሥራ አስፈጻሚ
47.2 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት መፍታት ካልተቻለ በአገሪቱ የምርጫ፣ የፖለቲካ
ካስተላለፈ እና ውሳኔው ለጠቅላላ ጉባኤው ቀርቦ በተመሳሳይ ሁለት ሦስተኛ (2/3) ድምፅ
48.2 በአዋጅ ቁጥር 1162/2011 መሠረት በምርጫ ቦርድ ወይም በፍርድ ቤት እንዲፈርስ ውሳኔ
ከተላለፈበት፡፡
49.2 የመተዳደሪያ ደንቡ የማሻሻያ ሃሳብ ሊቀርብ የሚችለው በላዕላይ ምክር ቤት 1/3 ድምጽ
ድጋፍ ሲያገኝ እና በሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው አብላጫ ድምጽ ድጋፍ ሲያገኝ ብቻ ነው፡፡
49.3 በዚህ መሠረት በላዕላይ ምክር ቤት የቀረበውን የማሻሻያ ሀሳብ የፓርቲው ጠቅላላ ጉባኤ
በአብላጫ ድምፅ ካፀደቀው የፓርቲው መተዳደሪያ ደንብ ሊሻሻል ወይም ሊቀየር ይችላል።
2015 ዓ.ም