Professional Documents
Culture Documents
የደጋፊ የሥራ ሂደት ዲሲፕሊን አፈፃፀምና በቅሬታ አፈታት ስነስርዓት
የደጋፊ የሥራ ሂደት ዲሲፕሊን አፈፃፀምና በቅሬታ አፈታት ስነስርዓት
• የቀደሙ የዲሲፕሊን ትርጉሞች ከቅጣት ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ በ13ኛው ክፈለ ዘመን ኃይማኖታዊ በሆኑ ጉዳዮች
ላይ ግለሰቦችን ለመቅጣትም እንደ ተጀመረ ይነገራል፡፡ (WWW.Merriam- webster.com dictionary )
• የዲሲፕሊን ጥፋት ውሳኔ ስነ ስርዓትን በተከተለ ሁኔታ በስራ መሪዎች ወይም በአስተዳደር ኃላፊዎች ወይም
በስራ መሪዎች ውሳኔ ወይም በዲሲፕሊን ኮሚቴዎች የውሳኔ ሀሳብ መሰረት በመስርያቤቶች የበላይ ኃላፊዎች
የሚፈፅም አስተዳደራዊ ውሳኔ ነው፡፡
• አስተዳደራዊ ውሳኔ“አስተዳደራዊ ውሣኔ” ማለት በዚህ አዋጅ በክፍል 1ዐ ለተመለከቱት ጉዳዮች ሲባል የመሥሪያ
ቤቱ የበላይ ኃላፊ በቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ ወይም በዲሲኘሊን ኮሚቴ ተጣርተው በቀረቡ ጉዳዮች ላይ ወይም
በዲሲኘሊን ኮሚቴ መታየት በሚገባቸው ጉዳዮች ላይ ሥነ-ሥርዓቱን ሳይጠብቅ ወይም በቀጥታ በሕግ በተሰጡት
ሌሎች ጉዳዮች ላይ በጽሑፍ ወይም በቃል የሚሰጠው ውሣኔ ነው፡፡( የአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር አዋጅ
ቁጥር 6/2000)
ዲሲፕሊን ማለት፡ ዲሲፕሊን ማለት አንድ ቋሚ የመንግስት ሰራተኛ በአዋጁ አንቀፅ
62 እና 63 የተመለከቱትን የሰራተኛውን ግዴታዎችና ስነምግባር የሚያከብር
መልካም የሙያና የስራ ስነምግባር ነው፡፡
• 1- ስለ ቅጣት ዓይነቶች
• በአዋጁ አንቀፅ 68 እና 69 መሰረት ሁለት አይነት የዲሲፕሊን ቅጣቶች
አሉ
(1) ቀላል እና ከባድ የዲሲፕሊን ቅጣት አይነቶች በመባል ተለይተዋል
ቀላል
(ሀ) የቃል ማስጠንቀቂያ
(ለ) የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ
(ሐ) እሰከአንድ ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ
ከባድ
(መ) እስከ ሶስት ወር ደመወዝ የሚደርስ መቀጮ
(ሠ) እስከ ሁለት ዓመት ድረስ ለሚደርስ ጊዜ ከስራና ደረጃና
ደመወዝዝቅ ማድረግ
(ረ) ከስራ ማሰናበት፡፡
….. ስነስርዓት
2. የዲሲፕሊን እርምጃ አወሣሠድ
• 2.1 ስለምርመራ
• በከተማዉ አሰተደደር የዲሲፕሊን እና ቅሬታ አቃራረብ አፈፃፀም
መሠረት የዲሲፕሊን ክስ አመሰራረትና የዉሣኔ አሣጣጥ ስነ ሰርዓት
በደንብ ቁጥር 24/2002 ምዕራፍ ሁለት ላይ ተቀምጧል፡፡ክስ
ከመመሰርቱ በፊት የዲሲፕሊን ኮሚቴው ወይም ጥፋት የሚያጣራ
አንድ ወይም ከአንድ በላይ የመንግስት ሠራተኞች ተመድበዉ ከሆነ፡
ምርመራ ይካሄደል፡፡
… ስነስርዓት
•የምርመራ አይነቶች
ሀ. የተፋጠነ የዲሲፕሊን
ምርመራ
• ለ. መደበኛ ምርመራ ናቸዉ
ሀ- የተፋጠነ የዲሲፕሊን ምርመራ
2. አጣሪ የክስ
ፅሁፍ አዘጋጅቶ
ይልካል
4.ሰራተኛው ጥፋቱን
ካላመነ አጣሪው አግባብ
ያላቸውን ማስረጀዎች
መርምሮ የውሳኔ ሀሳብ
ያቀርባል
3. ሰራተኛው የክስ
መልስ
መቃወሚያውን
4.ሰራተኛው ጥፋቱን ያቀርባል
ካመነ አጣሪው
የጥፋተኝነት የውሳኔ
ሀሳብ ያቀርባል
ስለ ስልጣን ውክልና
• የአዲስ አበባ ከተማ ደንብ ቁጥር 24/2002 እና
አዋጅ 6/2000 እንዲሁም ይህንን ደንብ
ለማስፈፀም በወጣው የዲሲፕሊን ቅጣት እና
የቅሬታ አቀራረብ መመሪያ መሰረት
ስለዲሲፕሊን ቅጣት አወሣሠን የሥልጣን
እርከንየስራ ሂደት መሪ/አስተባባሪ፣
የመስርያቤቱ ኃላፊ እስከ አንድ ወር ድርስ
የሚደርስ የደመወዝ ቅጣት የመቅጣት ስልጣን
አለው ፡፡
ለ- መደበኛ ምርመራ
ክስ እንዲመሰረት ትዛዝ ከስራ መሪ ወይም ከበላይ ሃላፊ ለሰው ሃይል ደጋፊ የሰራ
ሂደት ይቀርባል፡፡
• አልተቀበለውም
የዲሲፕለንና
ተከሳሽ ተከሳሽ የቅሬታ
መልስ መልስ ኮሚቴው
በፅሁፍ እንዲሰጥ መቃወሚያው ክሱ ይዘጋል
አዎ
ያቀርባል ያዘዋል ን
ተቀብሎታል?
የዲሲፕሊንና ቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴው
አዎ የከሳሽና ተከሳሽ የዲሲፕሊን
ክዷል? ምስክሮች ኮሚቴው የከሳሽን
የተከሳሽ ምስክሮች
በመስማትና በፅሁፍ እና ተከሳሽን
ተራ በተራ ይሰማሉ
ማስረጃዎቹን ምስክሮችን
በመመርመር ክሱን ይጠራል
ውሳኔው
በሰው/ሃ/ደ/የስ ያጣራል አንቀፅ
የውሳኔ 16(2)
ሀሳብ ቀላል የተከሳሽ የመንግስት የመስሪያ
ራ ሂደት መሪ
የዲሲፕሊን ጥፋት እስከ የመጨረሻ ቤቱ ተወካይ ቀርቦ
ፊርማና
የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ከሆነ ሀሳብ ካለ መስቀለኛ ጥያቄ
ማህተም
ለስራ ሂደት መሪው ከባድ ከሆነ ይሰማል ይጠይቃል
ተደርጎበት
ለመስርያ ቤቱ የበላይ ሀላፊ
ለሰራተኛው
ይቀርባል፡፡
የውሳኔ አሰጣጥ ምልከታ
• በዚሁም ደንብ መሰረት የዲሲፕሊን
ስነስርዓቱ ከአዲስ አበባ ከተማ
መስተዳደር የመንግስት ሰራተኞች
የዲሲፕሊን ስነስርዓት ጋር በአብዛኛው
ተመሳሳይ ነው፡፡
የዲሲፕሊን ስነስርዓት በአዲስ አበባ ከተማ
ውስጥ በሚገኙ የመንግስት የልማት ድርጅት
ሰራተኞች
• የመንግት የልማት ድርጅቶች በአሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር 377/96 መሰረት
የስራ ግንኙነታቸው ይታያል፡፡ ይሁን እንጂ የዲሲፕሊን ስነስርዓትን በተመለከተ
በደንብ ወይም አዋጅ የተገለፀ ባይኖርም አብዛኛዎቹም የመንግስት የልማት
ድርጅቶች የዲሲፕሊን ጉዳዮቻቸው በህብረት ስምምነቶች ውስጥ ይካተታል፡፡
• የህብረት ስምምነትም በአሰሪው መስሪያ ቤትና ስራ አመራር እና በሰራተኞች
ማህበር ይመሰረታል፡፡
• የዲሲፕሊን ውሳኔዎቹ ከሰራተኞች ማህበር እና ከመስሪያ ቤቱ የአመራር
አባላት በተውጣጣ ኮሚቴ ይተላለፋሉ፣ ይወስናሉ፣ የውሳኔው ሀሳብም ስልጣን
ለተሰጠው የስራ ሀላፊ ሊያቀርቡ ይችላሉ፡፡
• የስልጣን ውክልና ማኑዋል ያዘጋጁ መስርያ ቤቶች አሰራራቸው በዚህ ረገድ
የተቀላጠፈ እና ግልፅ የሆነ ይሆናል፡፡
በህብረት ስምምነት ስለሚሻሻሉ
ጉዳዮች
•ለሰራተኛው ይበልጥ
የሚጠቅም እስከ ሆነ ድረስ
በአዋጁ ላይ የተቀመጡ
ድንጋጌዎች በህብረት
ስምምነት ሊሻሻሉ ይችላሉ፡፡ (
አንቀፅ ፣ አዋጅ377/96)
ምዕራፍ ሁለት
ቅሬታ እና ይግባኝ
• ቅሬታ” ማለት የመንግሥት ሠራተኛ ከቅርብ አለቃው ወይም
ከሚመለከተው የሥራ ኃላፊ ጋር በሚያደርገው ውይይት ሊፈታ
ያልቻለና በመደበኛ የማጣራት ሂደት ምላሽ ሊያገኝ የሚገባው
አቤቱታ ነው። ( የተሻሻለው የመንግሥት ሠራተኞች
የዲስፕሊን አፈፃፀምና የቅሬታ አቀራረብ ሥነ-ስርዓት መወሰኛ
ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ደንብ ቁጥር -75/2003 ዓ.ም)
• ቅሬታ ማለት የመንግስት ሰራተኛ ከቅርብ አለቃው ወይም
ከሚመለከተው የስራ ኃላፊ ጋር በሚያደርገው ውይይት ሊፈታ
ያልቻለ እና በመደበኛ የማጣራት ሂደት ምላሽ ሊያገኝ የሚገባው
አቤቱታ ነው ( የፌደራል የመንግስ ሰራተኞች የዲሲፕሊን እና
የቅሬታ አቀራረብ ደንብ ቁጥ 77/94)
•
የመንግስት ሰራተኞች የቅሬታ
ማስተናገጃ ስርዓት ዓላማ
• ለቅሬታዎች አፋጣኝ መፍትሄ ለመስጠት፣
• ለቅሬታዎች መንስዔ ሊሆኑ የሚችሉ
ስህተቶችንና ድክመቶችን በማረም እና
• ሁሉንም ሰራተኞች በእኩልነት ለማስተናገድ
የሚያስችልና ፈትሃዊ የሆነ አሰራር ለማስፈን
የሰመረ ግንኙነት እንዲዳብር ማድረግ ይሆናል፡፡
ቅሬታ የሚቀርብባቸው ሁኔታዎች
1. እንደ ፌደራል እና የአዲስ
አበባከተማ መስተዳድር የመንግስት
ሰራተኞች አዋጆች
ቅር የተሰኘ የመንግስት ሰራተኛ ቅሬታውን በሚከተለው
አግባብ ያቀረባል፡፡
(ሀ) ከህግችና መመሪያዎች አተረጓጎሞች ወይም
አፈፃፀም
(ለ) ከመብቶችና ጥቅሞች አጠባበቅ
(ሐ) ከስራው አካባቢ ጤንነትና ድህንነት ሁኔታዎች
(መ) ከስራ ምደባና ደረጃ አሰጣጥ
(ሠ) ከስራ አፈፃፀም ምዘና
….ቅሬታ የሚቀርብባቸው
ሁኔታዎች
• (ረ) በስራ መደቡ የስራ ዝርዝር ላይ ሸፈኑ
እንዲፈፀሙ ከሚሰጡ ተግባራት
(ሰ) በአለቆች ከሚፈፀሙ ተገቢ ያልሆኑ
(ሸ) ከዲሲፕሊን እርምጃ አወሳሰድ ወይም
(ቀ) የአገልግሎት ሁኔታዎችን ከሚመለከቱ
ሌሎች ጉዳዮች ጋር በተያያዘ በሰል ደረሰብን
የሚል የመንግስት ሰጣተኛ ቅሬታውን
ለያቀርብ ይችላል፡፡
ቅሬታ የሚቀርብባቸው ጉዳዮች
እንደ አሰሪና ሰራተኛ አዋጅ ቁጥር
377/96
• ከስራ ማስወጣትን ጨምሮ በህብረት
ስምምነት ውስጥ የተካከተቱ ሌሎች
የዲሲፕሊን እርምጃዎች
ቅሬታ ሰሚ
• በየመስሪያ ቤቱ የሚቁዋቁዋሙ የቅሬታ
ሰሚ ኮሚቴ አባላት ከሰራተኞች
የሚቀርቡትን ቅሬታዎች ይሰማሉ፡፡
ስለ ይግባኝ
• በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳደር እና የፌደራል የመንግስት
ሰራተኞች በመስሪያቤቱ የበላይ ኃላፊ ውሳኔ የተሰጠባቸውን
ጉዳዮች ተንተርሶ ከላይ ከሀ እስከ ቀ በተዘረዘሩት ጉዳዮች ላይ
ለአስተዳደር ፍርድ ቤቶች ይግባኝ ማቅረብ ይችላሉ፡፡
• ( 2009 ዓ.ም)