Professional Documents
Culture Documents
Untitled
Untitled
፩ኛ
፪ኛ
፫ኛ
፬ኛ
፭ኛ
፮ኛ
፯ኛ
፰ኛ
፱ኛ
፲ኛ
ቅድስት (the Second Sunday/week of Lent)
ኢትዮጵያዊው ሊቅ ቅዱስ ያሬድ በጾመ ድጓው የዓቢይ ጾምን ሁለተኛ እሑድ ቅድስት ተብሎ ሰይሟታል። ቅድስት የሚለው ቃል "ቀደሰ” ከሚለው ሥርው ግሥ የተገኘ
ሲሆን ትርጉሙም “ለየ፣ አከበረ፣ መረጠ” ማለት [_ የመሆን ግሥ __]። ቅድስት ለሴት አንቀጽ የሚነገር ሲሆን “የተየች፣ የተመረጠች፣ የከበረች ማለት ነው። ቅዱስ
የሚለው ቃል እንደ ለፈጣሪም ለፍጡርም ያገለግላል። እግዚአብሔርን ቅዱስ ስንል የባሕሪይው የሆነ ዘላለማዊ ሲሆን ለቅድስናውም ተወዳዳሪ [_የመኖር ግሥ_] ።
ፍጡራንን ግን ቅዱሳን ስንላቸው ቅድስናቸው ከእግዚአብሔር በጸጋ ያገኙት የነጻ ስጦታ [__ የመሆን ግሥ __] ነው። መላእክት፣ ሰዎች፣ መካናት፣ ዕለታት
፣አልባሳት፣ንዋያት ሁሉ ለእግዚአብሔር ሲለዩ ቅዱሳን ተብለው [_ጠራ___] ።
የሰንበትን ቀን አስቀድሞ የቀደሰ የባረከ ራሱ እግዚአብሔር [__ የመሆን ግሥ __] " እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው
ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና"ዘፍ.2፥3 "የሰንበትን ቀን ትቀድሰው ዘንድ [__አሰበ__] " ዘጸ 20፥8 እንዲል።
በዚህች ዕለት በተዋሕዶ ቤተክርስቲያናችን ስለ ቅድስና ሕይወት “ለእግዚአብሔር ተገዙ ስሙንም [_ ጠራ_] ሥራውንም ለአሕዛብ ንገሯቸው ለስሙም
ምስጋናን [__ አቀረበ__] ፤ ሰንበትን አክብሩ እውነትንም አድርጉ ብል የማያበላሸው ሌባም የማያገኘው በሰማያት ያለ መዝገብን ለእናንተ
[_ሰበሰበ___] ፤ ተዘጋጅታችኹም [_ተቀመጠ___] ክርስቶስ ወዳለበት ወደ ላይ አስቡ።” በማለት ታስተምራለች።
ሰንበት የእኛ ቀን ሳትሆን ለጌታችን የምንሠራባት የምንለይባት ፣የምንቀደስባት፣ ነገረ እግዚአብሔርን የምንዘከርባት የጌታ ቀን [_የመሆን ግሥ___] ። ለቅድስና የተለየች
ቅድስት ሰንበተ ክርስቲያን እሑድ "በኵረ በዓላት" [__
ተባለ__] ። የመዳናችን መሠረት የተወጠነባት የጌታ የፅንሰቱ ቀን ዕለተ ሰንበት ናት [__ የመሆን ግሥ __]
፤የመዳናችን ማረጋገጫ ፣የእምነታችን መሠረት ፣ቅድስት ትንሣኤው የተፈጸመባት ዕለተ ሰንበት [__የመሆን ግሥ __] ።
በዕለተ ሰንበት ራሳችንን በተለየ ሁኔታ ለቅዱስ ተግባር እንድንለይ ለሥጋችን ከምንፈጽማቸው ተግባራት ይልቅ ነፍሳችን እንድናደላ ያስረዳናል። እንግዲህ በዚች ቅድስት
ዕለት፥-ለቅድስና በተለየች ዕለተ ሰንበት እሑድ ማንም በምንም ምክንያት ወደ ቤተ እግዚአብሔር ከመሄድ እንዳያስታጉል በሥርዓተ ቤተክርስቲያን ተቀምጦልናል።
ምንጭ፡ http://nohamin.blogspot.com/2016/03/blog-post_5.html