Professional Documents
Culture Documents
ዕቀድ
ዕቀድ
ሚያዘያ ፤ 2013
ፊቼ ፣ ኢትዮጵያ
1. መግቢያ
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና ውጪ ግንኙነት ዳሬክቶሬት ከተቋቋመበት ግዜ ጀምሮ በዩኒቨርሲቲያችን
የተሰጠውን ተልዕኮ ለማሳካት በሙሉ አቅሙ እየሰራ ይገኛል። በመሆኑም በግቢያችን ውስጥ ተመጋጋቢና
የተቀናጀ የሕዝብ ግንኙነት ሥርዓትን በመዘርጋት የመማር ማስተማር ሂደትን፣ የጥናትና ምርምር ስራን፣
ማህበረሰብ የተሰሩ ስራዎችን ፍንትው አድርጎ ለማሳየትና መልካም የሆነ የመረጃ ፍሰት እንዲኖር ለማድረግ
ማስተማር ተግባሩ ውጤታማ እንዲሆን ከማድረግ በተጨማሪ የመረጃ ፍሰትና ስርዓት በዩኒቨርሲቲው ውስጥ
በውጪ ሀገር ከሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎችና ሌሎች ተቋማት ጋር ግንኙነት ለመፍጠር በሚቻልበት መንገድ
ለመንቀሳቀስ ይቻል ዘንድ ዳይሬክቶሬቱ የራሱን ዕቅድ አዘጋጅቷል፡፡ ከዚህም በመነሳት እንደ ህዝብ ግንኙነትና
ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያ በ 2013 ዓ.ም የሚንሰሩ ስራዎችን ለማከናወን ዕቅድና ተግባራት እንደሚከተለው
ቀርቧል፡፡
2.1. ራዕይ
የሰላሌ ዩኒቨርሲቲ በ 2017 የህዝብ ግንኙነት ስርአቱን በማሳደግ ረገድ በመረጃ አያያዝ፣ አደረጃጀት እና
አሰረጫጨት በኩል ዘመናዊ የመረጃ ስርዓትን በመዘርጋት ለዜጎችና ለዩኒቨርስቲው ማህበረሰብ ጊዜና ቦታ
2.2. ተልዕኮ
ዩኒቨርሲቲው በሚያከናውነው የመማር ማስተማር፣ የምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ
2.3. እሴቶች
አገልጋይነት
ቁርጠኝነት
ሚስጥር ጠባቂነት
መቻቻልና
መደጋገፍ
ህዝባዊነት
ውጤታማነት
ግልፀኝነትና
ተጠያቂነት
ተገልጋይ ተኮር
3. የ 2013 ዓ.ም. እቅድ ውስጥ የ 9 ወራት አፈጻጸም ግምገማ
በሰላሌ ዩኒቨርሲቲ ህዝብና ውጪ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት ከመቼዉም በላይ
በ 2012 የበጀት አመት እቅድ አፈጻጸም የታዩ ደካማ ጎኖች ደግሞ እንዲህ
ተችሎዋል።
ማድረግ።
ስራዎችን ማከናወን
መዘርጋት
መለየትና መምረጥ
መለኪያ
ከዩኒቨርሲቲው የወረዱ ግቦች
እይታ
መነሻ (2012)
በስራ ክፍሉ ለግቡ ከግቡ ግቡን ለማሳካት የሚከናወኑ ዋና የተ
%
ክንዊን
ተመንዝረዉ የተሰ የሚጠ ዋና ተግባራት ግባ 4ኛ የ 2013
ሩብ መድረሻ
የተቀመጡ ጠ በቅ ራት አመ
ት
ግቦች ክብደ ውጤት ክብ
ት ደት
ማሳደግ1.የተገልጋይ ዕርካታን
በመቶ
ኛ
ተ ገ ል ጋ ይ (20%)
10% 1.መረጃን
በአግባቡና በጥራት 5% በተገልጋ 100 100 100%
መረጃን ያደገ % %
በአግባቡ የደንበ ማሰራጨት ይ
በማሰራጨት ኛ አስተያየ
ና ጥራት እርካታ ት
2. ጥራት
ያለዉና ቀልጣፋ 3% በተገልጋ 100 100 100%
ያለዉ % %
አገልግሎት አገልግሎት መስጠት ይ
አስተያየ
በመስጠት
ት
10% ዜናዎችን ለቴሌቭዥንና ለሬድዮ 1% በቁጥር 35 15 60
የዩኒቨርሲቲ ተደራ
ውን መረጃ ሽነቱ ማዘጋጀት
በዩኒቨርሲቲዉ የተከናወኑ ዋና ዋና 2% በተሰሩ - 2 8
ከዩኒቨርሲቲ የተሻሻ
ዉ ውጪም ለ ክስተቶችን፤ የተላመዱ ፕሮግራ
ሆነ ውስጥ የትምህ ቴክኖሎጂዎችን በተመለከተ የሬድዮ ሞች
እና የቴሌቭዥን ፕሮግራሞች ቁጥር
መስራት
በትኩረት መስኩ ዙሪያ የሚሰጡ 3% በቁጥር 21 7 25
ስልጠናዎችን፤ ሴሚናሮችን፤
ኮንፍረንሶችን ወይም
ሲምፖዚየሞችን በተመለከተ
ዘገባዎችንና ሪፖርቶችን ማዘጋጀት(
ሳምንታዊ ሴሚናርን ጨምሮ)
በትኩረት መስኩ መሰረት የሚሰጡ 1% በቁጥር 18 - 20
ሻይ ብርጭቆዎችን ማሳተም
በዩኒቨርሲቲው ድረ ገጽ በመጠቀም 0.5% በቁጥር 90 25 100
ትን ቂነት
አሰራር የሰፈነበ
7. 2% የተፈጠሩ ዩኒቨርሲቲ ኢንዱስትሪ 2 በቁጥር 2 - 4
በተወሰ
ዩኒቨርሲ ትስስሮችን መዘገብ
ደው
ቲ ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ጋር 2 በቁጥር 4 - 4
እርም
ኢንዱስ ትስስሮች እንዲፈጠሩ ግንኙነት
ጃዎች
ትሪ ማድረግ
መጠን
ትስስርን
መፍጠር
የአደረጃጀት 3% እቅድ አፈጻጸምን ማሳደግ 1.5 በ% 90 100 100
8.የአሰራ
ና አሰራር የተሻሻ የሥራ ክፍሎች አፈፃፀም ደረጃ 1 በቁጥር 4 1 4
ር
ስርዓትን ለ በደረጃ ምልከታ በማድረግ ግብረ-
ውጤታ
ብቃት አሰራር መልስ መስጠት
ማነትን
ማሻሻል ማሻሻል በእቅድ ዝግጅት እና አፈጻፀም ላይ 1 በቁጥር 4 1 4
ውይይት ማካሄድ
የለዉጥ ፕሮግራሞችን በስራ ላይ 1 በ% 100 100 100%
% %
ማዋል
የዉስጥ አሰራር መመሪያዎችና 1.5 በቁጥር 2 - 2
ደንቦች ማዘጋጀት
ለሰራተኞች የአጭርና መካከለኛ 0.5% በቁጥር 5 2 8
ሠራተኞች ማሟላት
የአስተዳደር 2% ሠራተኞች ልምድ እንዲቀስሙ 0.5% በቁጥር 1 1 2
9.የሰራተ
ሠራተኞች ማድረግ
ልማትን ዘመናዊ የመረጃ አያያዝ ዘዴዎችን 1% በቁጥር - - - - 1
ኛዉንና
የአመራ ማጠናከር ተግባራዊ ማድረግ
ሩን የመረጃ አገልግሎት ማዕከል 1% በቁጥር - - - - 1
የሰላሌዩኒቨርሲቲህዝብናዉጪግንኙነትዳሬክቶሬትከተቋቋመበትግዜጀምሮበዩኒቨርሲቲያችንየተሰጠውንተልዕ
ኮለማሳካትበሙሉአቅሙእየሰራይገኛል።
በመሆኑምበግቢያችንውስጥተመጋጋቢናየተቀናጀየሕዝብግንኙነትሥርዓትንበመዘርጋትየመማርማስተማርሂደ
ትን፣የጥናትናምርምርስራን፣የቴክኖሎጂሽግግርንናየማህበረሰብአገልግሎትንውጤታማለማድረግናለዩኒቨርሲቲ
ዉምሆነለውጪውማህበረሰብየተሰሩስራዎችንፍንትዉአድርጎለማሳየትናመልካምየሆነየመረጃፍሰትእንዲኖርለ
ማድረግእየጣረያለዳይሬክቶሬት ነው፡፡
ይህጥረትምየዩኒቨርስቲዉንተልዕኮናራዕይለማሳካትእናየመማርናማስተማርተግባሩውጤታማእንዲሆንከማድረ
ግበተጨማሪየመረጃፍሰትናስርዓትበዩኒቨርሲቲዉውስጥእንዲዘረጋበማድረግላይትልቅአስተዋጾም
ይኖሮዋል፡፡
ዳይሬክቶሬቱከሌሎችበሀገርውስጥእንዲሁምበውጪሀገርከሚገኙዩኒቨርሲቲዎችናሌሎችተቋማትጋርግንኙነት
ለመፍጠርበሚቻልበትመንገድለመንቀሳቀስዳይሬክቶሬቱየራሱንዕቅድአዘጋጅቷል፡፡
ተግባራትእንደሚከተለዉአቅርቧል፡፡
2. የዳይሬክቶሬቱራዕይ፤ ተሌዕኮናእሴቶች
2.1. ራዕይ
የሰላሌዩኒቨርሲቲ በ 2017 የህዝብግንኙነትስርአቱንበማሳደግረገድበመረጃአያያዝ፣ አደረጃጀት እና
አሰረጫጨትበኩልዘመናዊየመረጃስርዓትንበመዘርጋትለዜጎችናለዩኒቨርስቲውማህበረሰብጊዜናቦታሳይገድበውመረጃ
ንተደራሽማድረግነዉ፡፡
2.2. ተልዕኮ
ዩኒቨርሲቲውበሚያከናውነውየመማርማስተማር፣ የምርምር፣
የማህበረሰብአገልግሎትናየቴክኖሎጂሽግግርበኩልዘመናዊናፈጣንየግንኙነትናየመረጃስርዓትእንዲኖርማሰቻል፡፡
0
2.3. እሴቶች
4. የህዝብግንኙነትናየኮሙኒኬሽንባለሙያማከናወንየሚጠበቅበት፣
አመታዊመጽሄትለማዘጋጀትመረጃማሰብሰብ፤
በዩኒቨርሲቲ ውስጥ የተከነወኑተግበራትንዜናበመዘጋጀትለመንግስትናግልሚድያዎች (ህትምት፤ ማህበራዊ ና
ኤሌክትሮንክስ) መስጠት፤
ከተለያዩሚድያተቋማትጋርግንኙነትበመፍጠርበዩኒቨርሲቲውስጥየተሰሩስራዎችፕሮግራምእንድሰሩማድረግ (መጋበስ)፤
በየ 6 ወሩ ዜናመጽሄትንለማዘጋጀትመረጃመሰብሰብ፤
ብሮሸሮችን፣የጠረጴዛናየግድግዳካላንደሮችንማዘጋጀት፤
የተለያዩመልዕክትየያዘባነሮችን (ባለሻተሮችንጨምሮ)ማዘጋጀት፤
የዩኒቨርሲቲዉንአጠቃላይእንቅስቃሴየሚያሳይዶክመንተሪፊልምማሰራት፤
በዩኒቨርሲቲውድረገጽበመጠቀምየተለያዩመረጃዎችንመልቀቅ፤
በስ
ለግ
ከግ
የተ
እይ
ግቡንለማሳካትየሚከናወኑዋናዋናተግባራት
መ
ለ
1
ረዉየተቀመጡግ ራክፍሉተመንዝ
ኪያ
ታ
ኒቨርሲቲውየወረ
ጤት ቡየሚጠበቅው
ግባራትክብደት
በመቶኛ ቡየተሰጠክብደት
ዱግቦች
የምርምርናማህበረ ትጥራትንማሻሻል
ቦች ምርምር አገርአቀፍምርምርአውደጥናቶችላይስለቀረቡየ ረኮችቁጥር
ሰብአገልግሎቶችን ውጤቶ ምርምርውጤቶችመዘገብ
ብዛትናጥራትማሻ ች ለምርምርውጤቶችማጎልበቻየሚዘጋጁኮንፈረን 1.5% በተዘጋጁመድ 2
ሶችን፤ ረኮችቁጥር
ሻል
ዎርክሾፖችንእንዲሁምሴሚናሮችንማዘጋጀትወ
ይምማመቻቸት
የሴቶችየአመራርነትተሳትፎመጠንለማሳደግከፍ 2% በቁጥር 2
ተኛአመርነትቦታላይያሉሴትአመራሮችጋርግንኙ
ነትበመፍጠርየልምድልውውጥመድረኮችእንዲካ
ሄዱማመቻቸት
2. የዩቨርሲቲውበሀገርውስጥም 5% መልካም አመታዊመጽሄትማሳተም 2.5% ቁጥር 5
የደንበኞችናየባለድ ሆነበውጭሀገርተቋማትተቀ ገጽታያለ
ፋክትናፊገርማሳተም 1% ቁጥር 2
ርሻአካላትንግንኙነ ባይነትእንዲኖረዉመልካምየ ውተቋም
በየ 6 ወሩ ዜናመጽሄትንማሳተም ቁጥር 1
ትማሻሻል ሆነየገጽታግንባታመስራት
የዩኒቨርቲውንለማስተዋወቅ 8% በሁሉዘን ብሮሸሮችንማሳተም 0.5% በቁጥር 6
ናለፕሮሞሽንየሚረዱህትመ ድየሚታ የጠረጴዛናየግድግዳካላንደሮችንማሳተም 0.5% በቁጥር -
ቶችንማሳተም ወቅተቋ
እስክርቢቶከነህትመቱ 0.5% በቁጥር -
ም አጀንዳ (የማስታወሻደብተር) 0.5% በቁጥር
የቁልፍመያዣ 0.5% በቁጥር
2
6. ማጠቃለያ
ይህየ 2014 በጀትአመትዕቅድበ 2013 በጀትዓመትአፈጻጸምወቅትበስራክፍላችንየተገኘውንልምድበመቀመርናበማስፋትከለሎ
ችስራባልደረቦቸጋርለመተግበርከወዲሁርብርብበማድረግየላቀውጤትማስመዝገብስለሚጠበቅብኝበከፍተኛየተነሳሽነትናየተሳ
ታፊነት፣ሁኔታየሚፈጸምይሆናል።
ይህወቅትበዩኒቨርሲቲያችንትርጉምያለውለውጥለማስመዝገብከፍተኛእንቅስቃሴየምናደርግበትወሳኝወቅትነው።ከዚህአንጻር
የሥራክፍላችንየወጡስእስትራቴጂዎች፣ፖሊሲዎችናፕሮግራሞችንበመተግበርከዩኒቨርሲቲውማህበረሰብጋርእጅናጓንትበመሆ
በመሆኑምበሥራክፍላችንያሉባልደረቦቸጋርበመሆንዕቅዱንበመፈጸምየዳይሬክቶሬቱእንድሁምየዩኒቨርሲቲውወገንተኝነታቸዉ
ንማረጋገጥይጠበቅብናል።
እቅዱየተዘጋጀበትስራክፍል፤- የህዝብናውጭግንኙነትዳይሬክቶሬት
3
4
7. በቀጣዩ 3(4 ኛ ሩብ) ወራት በትኩረት የሚሰሩ ስራዎች ፡-
ዜናዎችን ለቴሌቭዥንና ለሬድዮ በማዘጋጀት እንዲሰራጭ ማድረግ፤
የመረጃ ዴስክን በመጠቀም ለተገልጋዮች ቀልጠፋና ጥራት ያለው አገልግሎት
መስጠት፤
በትኩረት መስኩ ዙሪያ የሚሰጡ ስልጠናዎችን፤ ሴሚናሮችን፤ ኮንፍረንሶችን
ወይም ሲምፖዚየሞችን በተመለከተ ዘገባዎችንና ሪፖርቶችን ማዘጋጀት፤
በዩኒቨርሲቲዉ የተሰሩትን ዋና ዋና ስራዎችን ለመዘገብ ፌስቡክ፣ዩቱብ፣ቱዊተርና
ቴለግራም ቻናል መክፈት አማራጮችን መጠቀም፤
በዩኒቨርሲቲዉ አዘጋጅነት በተከናወኑ አለም አቀፍና አገር አቀፍ ምርምር አውደ
5
በዳይሬክቶሬቱ የቡድን መግባቢያ ቃል ኪዳን ወይም ቲም ቸርተር እንዲዘጋጅ
በደረጃ መፍታት
6
8. ክትትልና ግምገማ
A. ክትትል
በ 2013 በጀት አመት ለመሰራት ታቅደው (በ 9 ወራት ውስጥ) ሳይሰሩ የቀሩ ስራዎችና
B. ግምገማ
ከክትትልና ድጋፍ ቀጥሎ ወቅታዊ የአፈጻጸምና የማነቆዎች አፈታት ግምገማ በማድረግ
የበጀት ዓመቱን ዕቅድ አፈጻጸም ለማሻሻል ጥረት ይደረጋል፡፡ ከዚህ አንጻር የተደረጉ
7
ሠራተኞች እውቅና የሚሰጥበት አግባብ ይሆናል፡፡ መሻሻል ያለባቸው ጉዳዮቸም
የምናደርግበት ወሳኝ ወቅት ነው። ከዚህ አንጻር ለሥራ ክፍላችን የወጡ ስትራቴጂዎች፣
ደሳለኝ ሀይሌ
8
___________________
______________________________