Professional Documents
Culture Documents
Translation Sene 12
Translation Sene 12
በመወሰኛዎችና በሥዕሎች ወይም ግራ ቀኝ ወገኖች በጽሑፍ በተስማሙበት መሠረት የቀረቡ የውሉ ልዩ ሁኔታዎች
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
73.4. ተቋራጩ መዘግየት ማጋጠሙን ቀደም ብሎ ማሳወቅ ካልቻለ ወይም የመዘግየት ችግር እንዲቀረፍ
መተባበር ሳይችል ቢቀር በዚህ ችግር የተነሳ ያጋጠመ መዘግየት አዲስ የታሰበውን የሥራ ማጠናቀቂያ
ጊዜ ለመገምገም ግምት ውስጥ አይገባም፡፡
74. የጊዜ መራዘም እንዲኖር የሚያስችሉ የካሣ ሁኔታዎች
74.1. የጊዜ ማራዘም እንዲኖር የሚያስችሉ የካሣ ገጠመኞች የሚከተሉት ናቸው፤
(ሀ) የመንግሥት አካል በተቋራጩ ተዘጋጅቶ በጸደቀው የሥራ መርሐ ግብር በተጠቀሰው ቀን ውስጥ የሥራ
ቦታውን ክፍል ማቅረብ ካልቻለ፤
(ለ) የመንግሥት አካል የሌሎችን ተቋራጮች የሥራ መርሐ ግብርን በውሉ በተጠቀሰው የውሉ ሥራ ላይ
ተጽዕኖ በሚያሳድር ሁኔታ ካስተካከለው፤
(ሐ) መሐንዲሱ ሥራው እንዲዘገይ ትዕዛዝ ካስተላለፈ ወይም ሥራው በታቀደለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊ የሆኑ
ሥዕሎችን፣ መወሰኛዎችን ወይም መመሪያዎችን ማቅረብ ካልቻለ፤
(መ) ተቋራጩ ሥራውን ክፍት እንዲያደርግ ወይም ተጨማሪ ፍተሻዎችን እንዲያካሂድ በመሐንዲሱ ከታዘዘና ይህም ከሆነ
በኋላ በሥራው ላይ ጉድለት ካልተገኘ፤
(ሠ) መሐንዲሱ ያለምክንያት ንዑስ ውል የማያጸድቅ ከሆነ
(ረ) በመንግሥት አካል ምክንያት ወይም ለደህንነት ሲባል በሚፈለግ ተጨማሪ ሥራ ወይም ሌሎች ምክንያቶች ግምት ውስጥ
ያልገቡ ሁኑታዎች እልባት እንዲሰጥባቸው መሐንዲሱ ትዕዛዝ ካስተላለፈ፤
(ሰ) ሌሎች ተቋራጮች፣ የመንግሥት ባለሥልጣናት፣ ሌሎች የመንግሥት ክፍሎች፣ ወይም የመንግሥት አካል በውሉ
በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ሥራቸውን ማከናወን ካልቻሉና ይህም መዘግየት ካስከተለ፤
(ሸ) ቅድመ ክፍያው ከዘገየ
(ቀ) መሐንዲሱ የጊዜያዊ ክፍያ ምሥክር ወረቀቶችን ያለምክንያት ካዘገየ
(በ) በውሉ ልዩ ሁኔታ የተጠቀሱ ወይም በመንግሥት አካል የተወሰኑ ሌሎች የካሣ ገጠመኞችና ከአቅም በላይ የሆኑ ሁኔታዎች
74.2. የካሣ ገጠመኝ ሥራው ከታሰበለት የማጠናቀቂያ ጊዜ በፊት እንዳይጠናቀቅ የሚያደርግ ከሆነ የታሰበው የሥራ
ማጠናቀቂያ ጊዜ ይራዘማል፡፡ የታቀደው የሥራ ማጠናቀቂያ ጊዜ መራዘም የሚችለውና የቀናቱ ብዛትም የሚወሰነው
በመሐንዲሱ ነው፡፡
74.3. ተቋራጩ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ባለመስጠቱ የተነሳ የሕዝብ ጥቅም ጉዳት የሚደርስበት እንደሆነ ተቋራጩ ካሣ
የማይገባው ይሆናል፡፡
75. ሥራን ማፍጠን
75.1. ተቋራጩ ሥራውን ከታሰበው የማጠናቀቂያ ጊዜ በፊት እንዲያጠናቅቅ የመንግሥት አካል ከፈለገ ተፈላጊው የሥራ
ፍጥነት እንዲከናወን ለማስቻል ተቋራጩ ለመሐንዲሱ የዋጋ ዝርዝር ዕቅድ እንዲያቀርብ ይደረጋል፡፡ የመንግሥት አካል
የቀረበውን የዋጋ ዝርዝር ዕቅድ ከተቀበለው የታቀደው የማጠናቀቂያ ጊዜ በአግባቡ የሚስተካከልና በሁለቱም ማለትም
በመንግሥት አካልና በተቋራጩ የሚረጋገጥ ይሆናል፡፡
75.2. ሥራውን ለማፍጠን በተቋራጩ የቀረቡ የዋጋ ዝርዝር ዕቅዶች በመንግሥት አካል ተቀባይነትን ካገኙ በውሉ ዋጋ
የሚካተቱና እንደማስተካከያ የሚቆጠሩ ይሆናሉ፡፡
76. የሥራ አመራር ስብሰባ
76.1. መሐንዲሱ ወይም ተቋራጩ አንዱ ሌላውን በውሉ የተየቀሱ ሥራዎችን ክንዋኔ በተመለከተ የመንግሥት አካል ባለው
የእርካታ መጠን ላይ ለመወያየት፣ የቀሪ ሥራዎችን ዕቅድ ለመገምገምና የእርካታ መጓደልን ለመቅረፍ በሚወሰዱ ማናቸውም
ተፈላጊ እርምጃዎች
ክፍል 3፡ ውልላይ ለመስማማት በመደበኛ ስብሰባ ላይ እንዲገኝ ሊጋብዘው
ንዑስ ክፍል ይችላል፡፡
7፡ የውሉ አጠቃላይበእነዚህ ስምምነቶች ላይ
ሁኔታዎች
ተቋራጩ ሊያፈነግጥ ወይም እንቅፋት ሊሆን አይገባም፡፡
እነደነዚህ ዓይነት ስብሰባዎች የሚከናወኑት በመንግሥት አካልና በተቋራጩ የሚላኩ ሙሉ ሥልጣንና በቂ ልምድ ያላቸው
ማኅተሞች
ሠራተኞች በተገኙበትና ከሌሎች አግባብነት ካላቸው ተሳታፊዎች ጋር ነው፡፡ ለግምገማው -አስፈላጊ መመ በሆኑ ቋሚ አጀንዳዎች
ላይ ግራ ቀኝ ወገኖች የሚስማሙ
SlTRg#Ñ TKKl¾nTይሆናል፡፡ - መመ
76.2. መሐንዲሱ የሥራ አመራር ስብሰባ ቃለ ጉባዔ ከያዘ በኋላ ቅጅውን ለስብሰባው ተሳታፊዎችና ለመንግሥት አካል
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
ያቀርባል፡፡ የሚወሰዱ እርምጃዎችን በተመለከተ የግራ ቀኝ ወገኖች ድርሻ ምን መሆን እንዳለበት መሐንዲሱ በሥራ አመራር
ስብሰባ ወቅት ይወስናል ወይም ከስብሰባው በኋላ ስብሰባው ላይ ለተሳተፉ በሙሉ በጽሑፍ ያሳውቃል፡፡
77. ቅድመ ማስጠንቀቂያ
ማኅተሞች
- መመ
ክፍል 3፡ ውል ንዑስ ክፍል 7፡ የውሉ- አጠቃላይ
መመ ሁኔታዎች
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
82.3. መሐንዲሱ በተቻለ ፍጥነት የተባለውን h#lT
ጉድለት ዝርዝርðR¥ãC
y¥Ynbb# ሁኔታxl#bT
በመግለጽ ውሳኔውን በጽሑፍ ለተቋራጩ
ያቀርባል፡፡
82.1. ተቋራጩ ባለበሌለ ፍጥነትና በራሱ ወጭ የተጠቀሱ ጉድለቶችን በመልካም ሁኔታ ላይ እንዲገኙ ያደርጋል፡፡
ተቋራጩ ለዚህ ትዕዛዝ ተገዥ ካልሆነ ይህን ተመሳሳይ ሥራ ለማሠራት የመንግሥት አካል ሌላ ግለሰብ የመቅጠርና
ለተቋራጩ ሊከፈል ከነበረው የገንዘብ መጠን ላይ የመቀነስ መብት አለው፡፡
82..5. የዚህ ውል አጠቃላይ ሁኔታ ድንጋጌ በውሉ አጠቃላይ ሁኔታ 19 ና 78 በተጠቀሰው የመንግሥት አካል ይገባኛል
መብት ላይ ተጽእኖ አያደርስም፡፡
83. የማሽንና ጥሬ ዕቃ ባለቤትነት
83.1 በተቋራጩ የቀረቡ ሁሉም ቁሳቁሶች፣ ጊዜያዊ ሥራዎች፣ ማሽንና ጥሬ ዕቃ ወደ ሥራ ቦታው ሲመጡ ሙሉ
በሙሉ ሥራውን ለማጠናቀቅ ብቻ ታስበው መሆን የሚገባ ሲሆን ከአንድ የሥራ ቦታ ወደሌላ ከማንቀሳቀስ በስተቀር
መሐንዲሱ ሳያውቀው እዚህ የተጠቀሱትን ንብረቶች ተቋራጩ ማንሳት አይችልም፡፡ የመሐንዲሱ እውቅና ድጋፍ ሰጭ
ሠራተኞችን የጉልበት ሠራተኞችን፣ ቁሳቁስ፣ ጊዜያዊ ሥራዎች፣ ወደ ሥራ ቦታው የሚመጡና ከሥራ ቦታው
የሚወጡ ማሽኖችንና ጥሬ ዕቃዎችን ለማጓጓዝ የሚውሉ ተሽከርካሪዎችን አይመለከትም፡፡
83.2. የውሉ ልዩ ሁኔታ እዚህ ሊያቀርብ የሚችለው ነገር ሁሉም ቁሳቁሶች፣ ጊዜያዊ ሥራዎች፣ በተቋራጩ ወይም
በእርሱ ከፍተኛ ይዞታ በተያዘ ኩባንያ ባለቤትነት ያሉ ማሽኖችንና ጥሬ ዕቃዎችን ሥራው እስከሚጠናቀቅ ባለው ጊዜ
ውስጥ ሲቀርቡ፤
(ሀ) ኃላፊነቱ የመንግሥት አካል ይሆናል ወይም፣
(ለ) ለመንግሥት አካል ጥቅም ሲባል ውለታ ሊገባባቸው ይችላል ወይም
(ሐ) የፍላጎት ቅደም ተከተል ወይም ደኅንነትን በተመለከተ ለሌላ ቅድመ ዝግጅት የተዳረጉ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡
83.3. በውሉ አጠቃላይ ሁኔታ ሐረግ 21 መሠረት ተቋራጩ ውሉን በመተላለፉ የተነሳ ውሉ በሚቋረጥበት ጊዜ
የመንግሥት አካል ሥራውን ለማጠናቀቅ በሥራ ቦታው የሚገኙ ቁሳቁሶችን፣ ጊዜያዊ ሥራዎችን፣ ማሽኖችንና ጥሬ
ዕቃዎችን የመጠቀም መብት አለው፡፡
83.4. ተቋራጩ ወደ ሥራ ቦታው የመጡ ቁሳቁሶችን፣ ጊዜያዊ ሥራዎችን፣ ማሽንና ጥሬ ዕቃዎችን ለመከራየት የተገባ
ማናቸውም የውል ስምምነት ሊኖረው የሚገባ ድንጋጌ የውሉ አጠቃላይ ሁኔታ ሐረግ 21 ተግባራዊ ከሆነበት ቀን
ማኅተሞች
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
- መመ
ማኅተሞች
SlTRg#Ñ TKKl¾nT - መመ
- መመ
ማኅተሞች
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT - መመ
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
የውአሁ ሐረግ ክፍል 8. የውሉ ልዩ ሁኔታዎች
ክፍል 3፡ ውል
ቁጥር ንዑስ ክፍል 8፡ የውሉ አጠቃላይ ሁኔታዎች
የውአሁ 26.3 የሐረጉን ጽሑፍ ይሰርዙና የሚከተለውን ይተኩ
ቀጣሪውም ሆነ ተቋራጩ በመሐንዲሱ ውሳኔ ከሁለቱ አንዱ መርካት ካልቻለ ወይም መሐንዲሱ
ግጭት አለ የሚል መግለጫ በደረሰው በ 60 ቀናት ውስጥ ውሳኔውን ማሳወቅ ሳይችል ቢቀር
ከግራ ቀኝ ወገኖች አንዱ የመሐንዲሱ የጽሑፍ ውሳኔ በደረሰ በ 30 ቀናት ውስጥ ወይም
ግጭቱን በተመለከተ ውሳኔ እንዲሰጥበት የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት የሚጠየቀው በቅድሚያ
ግራ ቀኝ ወገኖች ግጭቱን በስምምነት ለመፍታት ከሞከሩ በኋላ ነው፡፡
የውአሁ 26.4 ለዚህ ውል ምንም ገላጋይ አይመደብም፡፡ በመሐንዲሱ ውሳኔ መርካት አለመቻል ካጋጠመ ጉዳዩን
የአዲስ አበባ ንግድ ምክር ቤት ውሳኔ እንዲሰጥበት ይደረጋል፡፡ በውሳኔው ያልረካ አካል ሥልጣን
ላለው የኢትዮጵያ ፍርድ ቤት ይግባኝ ሊል ይችላል፡፡
የውአሁ 26.5 "በዚህ ውል ምንም ፍርድ ሰጭ አካል አይሰየምም"
የውአሁ 27.1 የሁሉም ሥራዎች የጉዳት ካሣ በቀን ተቀባይነት በሌለው መዘግየት ከመጨረሻ የውል ዋጋ 0.1%
ነው፡፡ ለአጠቃላይ ሥራው የጉዳት ካሣ ከፍተኛ መጠን ከመጨረሻ የውሉ ዋጋ 10% ይሆናል፡፡
የውአሁ 50.1 ተግባራዊ አይሆንም
ሐ. የመንግሥት አካል ግዴታዎች
የውአሁ 30.2 የመንግሥት አካል ለተቋራጩ የሚከተሉትን ተጨማሪ ድጋፎች ያደርጋል፤
ቦታውን መጎብኘት፣ የፕሮጀክት ግምገማ ስብሰባዎችን ማቀናጀት፣ ዲዛይኑንና የተጠየቀውን
መረጃ ማብራራት፡፡
የውአሁ 30.3 በመንግሥት አካልና በመሐንዲሱ የሚቀርቡ ሠነዶች የሚከተሉት ናቸው፤
ባለ ዋጋ ዝርዝር የጨረታ ሠነድ፣ የመሐንዲስ ዲዛይን (የኤሌክትሮ ማካኔካል) ብሉ ፕሪንት
መ. የተቋራጩ ግዴታዎች
የውአሁ 31.1 ተቋራጩ የተቀባይነት ደብዳቤ/የተፈረመ ውል በደረሰው በ 15 ቀናት ውስጥ የሥራዎች የተከለሰ
መርሐ ግብር ያቀርባል
የውአሁ 34.5 (ለ) የመንግሥት አካል ቅድመ ማጽደቅ የሚፈለገው ለሚከተሉት ነው፤ ልዩ ንዑስ ተቋራጮችን
ለመምረጥ፣ የጥሬ ዕቃ ጥራት ማጽደቅና የፍተሻ ውጤት መፈተሽ ወዘተ ናቸው፡፡
የውአሁ 30.3 የሌሎች ተቋራጮች የድርጊት መርሐ ግብር የውሉ አካል አይሆንም
የውአሁ 38.3 በቅድመ ሁኔታዎች ድርጊት መርሐ ግብር የተጠቀሰው ሥራውን ለማከናወን የተቀጠሩ
ሠራተኞች የድርጊት መርሐ ግብር የሚከተለው ነው፡ የውሉ አካል ይሆናል፡፡
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
የውአሁ ሐረግ ክፍል 8. የውሉ ልዩ ሁኔታዎች
ክፍል 3፡ ውል
ቁጥር ንዑስ ክፍል 8፡ የውሉ አጠቃላይ ሁኔታዎች
የውአሁ 39.2(ለ) የባለዕዳነት ጠቅላላ ድምር፡ የውሉን ዋጋ ሊበልጥ አይችልም
የውአሁ 40.1 ዝቅተኛው የመድን ዋስትና ሽፋንና ተቀናሾች የሚከተሉት ናቸው፤
(ሀ) ለሥራዎች፣ ማሽኖችና ጥሬ ዕቃዎች የሚኖር የመድን ዋስትና ከፍተኛው መጠን
ከአጠቃላይ የውሉ ዋጋ 110% ይሆናል፤
(ለ) ለሥራዎች፣ ማሽኖችና ጥሬ ዕቃዎች የሚኖር የመድን ዋስትና ተቀናሽ ብር
500,000 ሲሆን ይህም ለቁሳቁስ ኪሣራና ጉዳት ሽፋን ይሆናል፤
(ሐ) ለቁሳቁሶች የሚኖር ዝቅተኛው የመድን ዋስትና ሽፋን ውሉን ለመፈጸም ከሚፈለገው
የቁሳቁስ ዋጋ 100% ነው፡፡
(መ) ለቁሳቁሶች የሚኖር የመድን ዋስትና ተቀናሽ ብር 250,000 ሲሆን ይህም ለቁሳቁስ
ኪሣራና ጉዳት ሽፋን ይሆናል፤
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
የቅድመ ክፍያው ዋስትና ከቅድመ ክፍያው የገንዘብ ዓይነትና መጠን ጋር ተመሳሳይ ይሆናል፡፡
(ሐ) የቅድመ ክፍያ ተመላሽ ክፍያዎች በወርሐዊ የክፍያ ጥያቄዎች መሠረት በተቀናሽ
መልክ ይፈጸማሉ፡፡
(1) የቅድመ ክፍያው (ከፍተኛው 30%) ከተከታታይ ክፍያው በተቀናሽ መልክ ወይም
አስፈላጊ ሆኖ ከተገኘ ከተቋራጩ ቀሪ የገንዘብ መጠን ላይ የሚፈጸም ይሆናል፡፡ ተመላሽ
ክፍያው የሚጀምረው የመጀመሪያው ተከታታይ ከፍያ ሲፈጸምና የሚጠናቀቀውም
የውሉ 80% ዋጋ ሲከፈል ይሆናል፡፡
ተመላሽ ክፍያው የሚፈጸመው ቅድመ ክፍያው በተፈጸመበት የገንዘብ ዓይነት ነው፡፡
ከእያንዳንዱ ተከታታይ ክፍያ የሚቀነስ የገንዘብ መጠን በሚከተለው ቀመር ይሰላል፤
n አቅ × ተክመ
ተክ=
መዋ× 0.8
ተክ -- ተመላሽ ክፍያ
አቅ-- አጠቃላይ ቅድመ ክፍያ
መዋ--- መነሻ የውሉ ዋጋ
ተክመ--- ተከታታይ ክፍያ የገንዘብ መጠን
ውጤቱ በሁለት ዐሥርዮሽ ይጠጋጋል
የውአሁ 61.1 የተያዙ ክፍያዎች ምጣኔ ካሉ ተቀናሾችን ሳይጨምር አጠቃላይ የተፈጸሙ ሥራዎች ዋጋ 5%
ነው፡፡
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
h#lT y¥Ynbb# ðR¥ãC xl#bT
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
ቀን፡
የውል ቁጥር፡
ለ፡
ስለዚህ (ከዚህ በኋላ "ተቋራጭ" ተብሎ የሚጠራው) በውል ቁጥር ቀን መሠረት (ከዚህ በኋላ "ውል" ተብሎ
የሚጠራውን) ለማቅረብ ተንቀሳቅሷል፡፡
ስለዚህ ከዚህ በፊት በተጠቀሰው ውል ተቋራጩ በውሉ ለገባው ግዴታ ተገዥ ይሆን ዘንድ እንደ ዋስትና የሚያገለግልና
እዚሁ ለተጠቀሰው የገንዘብ መጠን ልክ ተቋራጩ መልካም ስም ካለው ዋስትና ሰጭ የውል ማስፈጸሚያ ዋስትና
አውጥቶ እንደሚያቀርብ በእርስዎ ተገልጧል፡፡
ስለዚህ እዚህ እታች የፈረመው (ከዚህ በኋላ "ዋስትና ሰጭ" ተብሎ የሚጠራው ) ሕጋዊ ነዋሪ የሆነው (የዋስትና
ሰጭውን ሙሉ አድራሻ ያስገቡ) ለተቋራጩ የውል ማስፈጸሚያ ዋስትና ለመስጠት ተስማምቷል፡፡
ስለዚህ እዚህ እኛ የምናረጋግጠው ነገር እኛ ዋስትና ሰጭ መሆናችንንና ለተቀመጠው አጠቃላይ የገንዘብ መጠን
ተቋራጩን ወክለን ለእርስዎ ኃላፊነቱን እንደምንወስድ ሲሆን ተቋራጩ ውል ማፍረሱን በመግለጥ የመጀመሪያ
የጽሑፍ ጥያቄ እንዳቀረቡ ለጥያቄዎ ወይም ለጠየቁት የገንዘብ መጠን ምንም ማረጋገጫ ወይም ምክንያት ማቅረብ
ሳያስፈልግዎ ያለምንም ማማረርና ክርክር እላይ እስከተጠቀሰው ወሰን ድረስ ማንኛውንም የገንዘብ መጠን ለመክፈል
ቃል እንገባለን፡፡
ይህ ዋስትና በአይሲሲ ዕትም ቁጥር 458 ለተጠቀሰው የዋስትና ጥያቄ ተመሳሳይ ሕግጋት ተገዥ ይሆናል፡፡
ስም፡
ፊርማ
ቀን፡
የውል ቁጥር፡
ለ፡
ቅድመ ክፍያዎችን በተመለከተ በውሉ በተካተተው የክፍያ ድንጋጌ መሠረት (ከዚህ በኋላ "ተቋራጭ" ተብሎ
የሚጠራው) በውሉ በተጠቀሰው ሐረግ የተጣለበትን አግባብነት ያለውንና በቅን ልቦና ያከናወነውን አፈጻጸም
መተማመኛ ለመስጠት ዋስትና በመንግሥት አካል ሥር ተቀማጭ የሚያደርግ ሲሆን የገንዘብ መጠኑም… ነው፡፡
እኛ እዚህ እታች የፈረምነው (ከዚህ በኋላ "ዋስትና ሰጭ" ተብለን የምንጠራው ) ሕጋዊ ነዋሪ የሆንነው በተቋራጩ
እንደታዘዝን ያለቅድመ ሁኔታና በማይቀለበስ መልኩ እንደ ተራ ዋስትና አቅራቢ ሳይሆን እንደ ዋና ግዴታ ገቢ ዋስትና
ለመስጠት ተቋራጩን የመጀመሪያ ክፍያ ሳይጠይቅ ለመንግሥት አካል በመጀመሪያ ጥያቄው ያለአንዳች የመቃወም
መብት ክፍያ ለመፈጸም በእኛ በኩል የምንስማማ ሲሆን የክፍያ መጠኑም ከዚህ አይበልጥም፡፡
ይህ ዋስትና ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ የሚውለው በውሉ መሠረት ተቋራጩ የቅድመ ክፍያ ከተቀበለበት ቀን አንስቶ
ሲሆን የሚቆየውም (ዓመተ ምኅረቱን ያስገቡ)
ስም፡
ፊርማ
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
ላልተከፈሉ የገንዘብ መጠኖች የሚኖር የወለድ ምጣኔ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ምጣኔ
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT
ማጠቃለያ
ማናፈሻ ብር 2,062,992.50
2. ኩሽና ብር 790,919.50
ጠቅላላ…………………………………. ብር 8,255,015.00
ተመላሽ (%) ብር --
ማኅተሞች
- መመ
- መመ
SlTRg#Ñ TKKl¾nT