Professional Documents
Culture Documents
ቼክ ሊስት ለባለ
ቼክ ሊስት ለባለ
በኢስአካዳሚ፤
ጉዳዩ፡ 7 ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ለመፈፀም የስራ ክፍፍል ስለመስጠት፤
በክፍላችን በዓመቱ ከሚከናወን ተግባር አንዱና ዋነኛው 7 ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም መሆኑ
ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም ከፕሮሰስ ካውንስል በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት ሲምፖዚየም ግንቦት 26 ና 27/2014 ዓ.ም
ይካሄዳል ፡፡
ስለሆነም የፕሮሰስ ካውንሲሉን አቅጣጫ መነሻ በማድረግ ግንቦት 4/2014 ዓ.ም ስራውን እንዴት መስራት እንደሚገባን
በክፍላችን ባደረግነው ውይይትና የስራ ክፍፍል መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተግባራትና ሌሎች ያልተጠቀሱ
የሲምፖዚይም ስራዎችን በትጋት ከወዲሁ በመፈፀም ውጤታማ ስራ እንዲያከናውኑ እየገለፅሁኝ አፈፃፀሙን
በተመከተ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ በማቅረብ የጋራ እያደረግን እንድንሄድ አሳስባለሁ፡፡
በኢስአካዳሚ፤
ጉዳዩ፡ 7 ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም ለመፈፀም የስራ ክፍፍል ስለመስጠት፤
በክፍላችን በዓመቱ ከሚከናወን ተግባር አንዱና ዋነኛው 7 ኛው ሀገር አቀፍ የጥናትና ምርምር ሲምፖዚየም መሆኑ
ይታወቃል ፡፡ በመሆኑም ከፕሮሰስ ካውንስል በተሰጠን አቅጣጫ መሠረት ሲምፖዚየም ግንቦት 26 ና 27/2014 ዓ.ም
ይካሄዳል ፡፡
ስለሆነም የፕሮሰስ ካውንሲሉን አቅጣጫ መነሻ በማድረግ ግንቦት 4/2014 ዓ.ም ስራውን እንዴት መስራት እንደሚገባን
በክፍላችን ባደረግነው ውይይትና የስራ ክፍፍል መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ተግባራትና ሌሎች ያልተጠቀሱ
የሲምፖዚይም ስራዎችን በትጋት ከወዲሁ በመፈፀም ውጤታማ ስራ እንዲያከናውኑ እየገለፅሁኝ አፈፃፀሙን
በተመከተ በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ በማቅረብ የጋራ እያደረግን እንድንሄድ አሳስባለሁ፡፡