Professional Documents
Culture Documents
የቅሬታ
የቅሬታ
መግቢያ
በ 2009 ዓ.ም አንድ ለአምስት አደረጃጀትና ትስስር የጽቤታችን ሠራተኞች የተሰጣቸውን
ተልእኮ በተሻለና በላቀ መልኩ ለመፈጸም በ 1 ለ 5 በመተሳሰር እቅድ በማዘጋጀት እርስ
በርሳቸው በመማማር እንዲገነባቡ አስፈላጊ መሳሪያ መሆኑ ታምኖበታል፡፡ ስለሆነም የትምህርት
ልማትና የመልካም አስተዳደር ሠራዊት ለማብቃት እንዲሁም የተጀመረውን የፀረ ኪራይ
ሰብሳብነት ትግል ለማቀጣጠልና የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ በተሟላ ሁኔታ ለማሳካት
1 ለ 5 አደረጃጀት አማራጭ የሌለውና ወሳኝ በመሆኑ በጽቤታችን ይህን አደረጃጀትና አሠራር
ተግባራዊ በማድረግ የልማት ሠራዊት ለመገንባት እቅዱ በሚከተለው ሁኔታ ተዘጋጅቷል፡
2.መነሻ ሁኔታዎች ፤-የዚህ እቅድ መነሻ ባለፈው ዓመት የስራ ሂደቶች እና በት/ጽ/ቤት ደረጃ የስራ
3. ዓላማ
ያደርጋቸዋል
4.ተልዕኮ፡-
በየካ ክ/ከተማ አስተዳደር ነዋሪ በትምህርት ስራ ላይ በባለቤትነት በማሳተፍ ለትምህርት መዋቅሩ
አካላትና በትምህርት መስክ ለተሰማሩ ባለሀብቶች ሙያዊና ቴክኒካዊ ድጋፎች በመስጠት አጋር
ተወዳዳሪ የሆነ የትምህርት ተቅማትና በልማት በዲሞክራሲና መልካም አስተዳደር ግንባታ ቁልፍ
6.እሴቶች ፡-
ችግሮችን መለየት
መረጃ መያዝ
ማድረግ
ግንባር ቀደሞችን በመለየት ኤርኔልና ንዑስ ኦርኔል እየተሞላ በተደራጀ መልኩ መረጃ
ድጋፍ ማድረግ
መስጠት
ጎኖችን ማሻሻል
8.ከአመለካከት አንፃር
9.ከክህሎት አንፃር
10.ከውጤት አንፃር
የ 1 ለ 5 አባላት የተሰጠውን ተግባርና ተልእኮ ሙሉ በሙሉ 100% መፈፀም
ማድረግ
እስታንዳርድ ማጠናቀቅ
13.የመፍትሔ ሀሳብ
መስራት
ተ.ቁ ዝርዝር ተግባራት ብዛት አስፈፃ ፈፃሚ የክንውን ጊዜ በሩብ ዓመት ምርመራ
በአመ ሚ 1ኛ 2 ኛሩ 3 ኛሩ 4 ኛሩ
ት
ሩ
1 የ 1 ለ 5 እቅድ በጋራ ማቀድ 1 ሰብሳቢ የ 1ለ 5 1 1 1 1
አባላት
2 የ 1 ለ 5 ውይይት በየሳምንቱ 48 ›› ›› 12 12 12 12
ሳይቆራረጥ ማካሄድ ዓርብ ከ 11-
11.30
3 የ 1 ለ 5 አባላት በአመለካከት 4 ›› ›› 1 1 1 1
በክህሎት የተሸለ አፈፃፀም
እንዲኖራቸው ስልጠና ድጋፍ
መስጠት
4 የለውጥ ስራዎችን (BPR & 12 ›› ›› 1 1 1 1
BSC)በላቀ ደረጃውጤታማ
ማድረግ
5 የ 1ለ 5 አደረጃጀት ማጠናከር 48 ›› ›› 12 12 12 12
6 የቡድን አባላትን ተሞክሮ ማላወጥ 24 ›› ›› 6 6 6 6
7 ኮር ፈፃሚዎችን በቡድን አባላት 24 ›› ›› 6 6 6 6
ውስጥ ፍክክር በመፍጠር በየ 15
ቀን አንድ ጊዜ መለየት
8 የኪራይ ሰብሳብነት አመለካከትን 48 ›› ›› 12 12 12 12
በቡድን አበላት በማጋለጥ መታገል
9 የአፈፃፀም ሪፖርት በ 15 ቀን ና 4 ›› ›› 1 1 1 1
በወር ማቅረብ