You are on page 1of 34

የሪፎርም ስራዎችና

የፋብሪካዉ የአደረጃጀት ጥናት


ትግበራ

ሰኔ 2015 ዓ.ም
መንግስት የፋብሪካውን ምርትና ምርታማነት ወደ ተሻለ ደረጃ
ለማድረስ በሚኒስትሮች ም/ቤት ደንብ ቁጥር 495/2014
መሠረት ህጋዊ ሰውነት ኖሮት ራሱን ችሎ እንዲደራጅ በመደረጉ ፡፡
ፋብሪካው የተቋቋመበት ዋና ዓላማ ፡-
1.የልማት ስራውን ለማስፋፋት የተለያዩ አዳዲስ ፕሮጀክቶችን
የማጥናት፣የመቅረፅ እና የመተግበር፤
2.የሸንኮራ አገዳ መሬት በማልማት የእርሻ ልማቱን የማስፋፋት ፣
3.ስኳር እና ተጓዳኝ ምርቶችን ማምረት፣
4.ልዩ ልዩ የማሻሻያ ፕሮግራሞችን በመንደፍ ምርትና ምርታማነትን
ማሳደግ፣
5.በፋብሪካው የማቋቋሚያ አዋጁ ላይ የተመለከቱ ሌሎች
ዓላማዎችን ለማሳካት የሚፈፀሙ የተለያዩ ተግባራትን ማከናወን፣
5.1 የሽንኮራ አገዳና ስኳር የሚያስገኙ ተክሎችን ማልማት፤

5.2 ስኳር፤ ተረፈ ምርቶች እና ተጓዳኝ ምርቶችን ማምረት፤

5.3 ስኳር፤ተረፈ ምርቶችንና ተጓዳኝ ምርቶችን በኢትዮጵያ ስኳር


ኢንዱስትሪ ግሩፕ በኩል ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ ማቅረብ፤
5.4 የፋብሪካውን የስኳር ልማት ማስፋፊያ ሲፈቀድም ተግባራዊ ማድረግ፤
5.5 የፋብሪካውን የስኳር ልማት ማስፋፊያ መልሶ የማደስ ፕሮጀክቶችን
ማቀድና ሲፈቀድም ተግባራዊ ማድረግ፤
5.6 በአዋጭነትና በውጤታማነት ላይ ተመስርቶ እንደ አስፈላጊነቱ
ከአገዳ አብቃዮች ጋር ውል ገብቶ መስራት፤
5.7 ለፋብሪካው የሚያስፈልገውን የሰለጠነ የሰው ሃይል በሚፈለገው
ዓይነት፤መጠንና ጥራት ለማፍራት መስራት፤
5.8 ለስራው አስፈላጊ የሆነውን የሽንኮራ አገዳ እርሻ መሬት በሊዝ ወይም በሌላ ህጋዊ
መንገድ ማግኘትና በይዞታው ስር ማድረግና ማልማት፤

5.9 የገንዘብ ሚኒስቴር የሚሰጠውን የፖሊሲ አቅጣጫና የሚያወጣውን መመሪያ


መሰረት በማድረግ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር የገንዘብ ምንጮች የብድር ውል
ተደራድሮ በመፈረም ገንዘብ መበደር፤

5.10 የፋብሪካውን የማምረት አቅም የሚጨምሩ አዲስ ቴክኖሎጂዎች አቅርቦትን


ስልጠናንና ሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ከሌሎች ጉዳዮችን በተመለከተ ከሌሎች
ኩባንያዎች ጋር መደራደርና ውል መፈራረም፤

5.11 በኢትዮጰያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ ከሚከናወኑት በጋራ ማዕቀፍ ከሚገዙት


ግዢዎች ውጪ ያሉትን የግዢ ውሎች በመዋዋል ግዢ መፈፀም፤

5.12 ዓላማዎቹን ከግቡ ለማድረስ የሚረዱ ሌሎች ስራዎችን መስራት፤


የአዎንታዊ አስተሳሰቦች ኃይል

ቀና አስተሳሰቦች
ቀና ስሜቶች
ቀና ድርጊቶች

• ቀና አስተሳሰቦች
ስኬታማ ሕይወት

ፈተ ER
U FF ት
S ጉዳ
ፍልንቁው ያልሆነው የአእምሮ n
ክ Pai
n

ሮ ክፍል
me

ም s
ባቢ

እ ou Unconscious
የአ sciማከማቻ
on
አካ


vir

ው on ስኬ
t)


( En

ን C Storage ድርጊት
Action
ውስጣዊ ጥንካሬ
Ego
ተፅ ንቁው ያልሆነው የአእምሮ ክፍል ተነሳሽነት Strength
ዕኖ
ዎች Unconscious Emotion
In
flu
en
ce
s ትርጉም
Interpretation

አስተሳሰብ
Thought

አስተሳሰባችንን በመለወጥ አመለካከታችንን እንለውጥ


Change your Thought to Change your Attitude
ሰዎች አመለካከታቸውን መምረጥ ይችላሉ ቢሆንም
ግን ምርጫቸው ይዞት የሚመጣው የራሱ ውጤት
አለው
የፋብሪካችን ሪፎርም እቅድ መነሻዎች
• የመፈፀምና የማስፈፀም አቅም ችግር፤ ዕራይ
፤ተልኮ ፤ፐሮግረሞችን፤
እቅድን፤ ስትራቴጅዊ ንድፎች

• የምርትና ምርታማነት መቀነስ ችግር፤ imput


, output

• የፋይናንስ አስተዳደር ችግር፤


በሪፎርም ዕቅዳችን የተካተቱ ግቦች
1. የሰው ሀብት አቅምን ማጎልበት፣
2. የአሰራር ሥርዓት ክፍተቶችን መሙላትና መልካም ስም መገንባት፣
3. የፋይናንስ አቅማችንን ማጎልበት፣
4. የፋብሪካዉን ኮንትራት አስተዳደር ማሻሻያ እና ማጠናቀቅ ፣
5. የማሽነሪን አጠቃቀምና አስተዳደር ማሻሻያ፣
6. የንብረት አስተዳደርና ግብዓት አቅርቦትን ማሻሻል፣
7. የፋብሪካዉን ፋይናንስ ስርዓትን ማሻሻል፣
8. የመልካም አስተዳደርና ስነምግባርን ማስፈን፣
9. በጋራ የማልማት ስርዓትን እንዲተገበር ማድረግ
የማስፈፀም አቅም ግንባታ ገፅታዎችና አፈፃፀም

• አደረጃጀት፣ የሰው ሀብት፣ አሰራር


1. ተቋማዊ አደረጃጀት/መዋቅር፣
2015 Stracture.docx
2. የሰው ሀብት ዕቅድ፣--------------- 2311
3. የስራ መደብ ደረጃ፣--------------- 1-25
4. የተፈላጊ ችሎታ መስፈርት፣------ 587
5. የስራ መዘርዝር፣
የአሰራር ሥርዓት ክፍተቶችን መሙላትና መልካም ስም መገንባት

1. በአዲስ የተዘጋጁ እና የሚሻሻሉ መመሪያዎች፣


2. የለውጥ ሥራ አመራር ዕቅድ፣
3. የምደባ መመሪያ፣
4. የምደባ ቅሬታ አፈታት መመሪያ፣
5. የምደባ ቅድመ ዝግጅት/ስራዎች
• ኮሚቴዎች --------- 4 ኮሚቴዎች
• ፕሮፋይል------------1567 ሰራተኞ እና ስራ መሪዎች
• ግምገማ----------------30 ነጥብ ይሰጣል
የአመራርና ሠራተኛ ምደባ አፈፃፀም መመሪያ

ዓላማ ፡-
ፍትሃዊ የአመራርና ሠራተኛ ምደባ እንዲካሄድ ማድረግ፤
ታሳቢ፡-
ሜሪትን መሰረት ያደረገ ድርጅቱንና ሠራተኛውን ሚዛናዊ ተጠቃሚነት
የሚያረጋግጥ ይሆናል የሚል ታሳቢ አለ፡፡
ስያሜ፡-
“ የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የስራ መሪዎችና ሰራተኞች ምደባ
አፈፃፀም መመሪያ ”
የተፈጻሚነት ወሰን፡-
በጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ላይ ይሆናል፣
የቅድመ ምደባ ዝግጅት ስራዎች ፡-
አጭር ፕሮፋይል፣ የመምረጫ መስፈርት፣ የምደባ ኮሚቴ እና ፋሲሊቲዎች፣
የመዳቢ ኮሚቴ አመሠራረት፣ አወቃቀርና የአባላት ስብጥር
በፋብሪካዉ አራት የምደባ ኮሚቴ ይዋቀራል
1.የሥራ መሪዎች የምደባ ኮሚቴ፡-
1. ዋ/ሥ/ አስኪያጅ ------------------------------------------------ሰብሳቢ

2.የዘርፍ ስራ አስኪያጆች አባላት-----------------------------------አባል

3.የሥራ አስኪያጅ ፅ/ቤት ኃላፊ ------------------------- አባልና ፀሃፊ


2. የሰዉ ሀብት ስራ አመራርና አቅርቦት ዘርፍ እና ዋና ስራ
አስኪያጅ ጽ/ቤት የምደባ ኮሚቴ ስድስት አባላት ያሉት ሆኖ ፡

1.የሰው/ሃ/ስ/ አና/አቅ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ/ተወካይ/………ሰብሳቢ

2.ምደባው የሚከናወንለት የሥራ ክፍል ኃላፊ ………...... አባል

3.የሠው ሃብት ስራ አመራርና /ተ/ ለ/መ………ኃላፊ አባልና ፀሃፊ

4.የሥርዓተ ፆታ ተወካይ ………………………………... አባል

5.የመሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር ተወካይ ………………. አባል

6.የስነምግባር ባለሙያ/ተወካይ ………………………….......ታዛቢ


3.የፋብሪካ ኦፕሬሽን የምደባ ኮሚቴ ስድስት
አባላት ያሉት ሆኖ ፡

1.የፋብሪካ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ/ተወካይ/ ..…………….ሰብሳቢ

2.ምደባው የሚከናወንለት የሥራ ክፍል ኃላፊ ……….... አባል

3.የሠ/ ሃ/ስ/ አ/ ቡ/ መ/ ወይም ከፍተኛ ባለሙያ ኃላፊ …አባልና ፀሃፊ

4.የሥርዓተ ፆታ ተወካይ ………………………………...አባል

5.የመሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር ተወካይ ……………….አባል

6.የስነምግባር ባለሙያ/ተወካይ …………………………...ታዛቢ


4.የእርሻ ኦፕሬሽን ዘርፍ ምደባ ኮሚቴ
ስድስት አባላት ያሉት ሆኖ ፡

1.የእርሻ ዘርፍ ሥራ አስኪያጅ /ተወካይ/..……………….ሰብሳቢ

2.ምደባው የሚከናወንለት የሥራ ክፍል ኃላፊ ……….... አባል

3.የሠ/ ሃ/ስራ/ አ/ ቡ/ መ/ ወይም ከፍተኛ ባለሙያ ኃላፊ …አባልና ፀሃፊ

4.የሥርዓተ ፆታ ተወካይ ………………………………...አባል

5.የመሠረታዊ ሠራተኞች ማህበር ተወካይ ……………….አባል

6.የስነምግባር ባለሙያ/ተወካይ …………………………...ታዛቢ


የምደባ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ
1. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚያሰየም ስራ መሪ -------- ሰብሳቢ

2. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየም ከድጋፍ ሰጪ የስራ ዘርፍ ሲኒየር


ባለሙያ--------አባልና ፀሃፊ

3. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየም እርሻ ዘርፍ ሲኒየር


ባለሙያ-------------------- አባል

4. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚሰየም ከፋብሪካ ዘርፍ ሲኒየር


ባለሙያ---------------------አባል

5. የስርዓተ ፆታ ተወካይ --------------------------------------አባል

6. ከመሠረታዊ ሠራተኛ ማህበር ተወካይ ----------------አባል


የስራ መሪዎች ምደባ ቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ
1. በዋና ስራ አስኪያጅ የሚያሰየም ስራ መሪ -------- ሰብሳቢ
2. በማኔጅመንቱ የሚሰየሙ 2 አመራሮች
የምደባ ኮሚቴው ተግባርና ኃላፊነቶች

– በቂ ግንዛቤ ማግኘት፣
– የስነምግባር ደንብ ቀርፆ መፈረም፣
– ቅድመ ዝግጅት መደረጉን ማረጋገጥ፣
 ፕሮፋይል መዘጋጀቱን፣ አስፈላጊ ከሆነ ሰነዶች ይታያሉ
 የማወዳደሪያ መስፈርቶች መዘጋጀታቸውን
 ተፈላጊ የችሎታ መስፈርት መቅረቡን፣
– ሲያስፈልግ ተጨማሪ የማወዳደሪያ መስፈርት
ማዘጋጀት፣/ፈተናም ሊሆን ይችላል/
– በውድድር ውጤት መሰረት መመደብ፣
– የምደባ ሰነዶችና ቃለ-ጉባኤ በጥንቃቄ ማዘጋጀትና መያዝ፣
– የምደባ የውሳኔ ሀሳብ ማቅረብ፣
የምደባ መስፈርቶች
የትምህርት ዝግጅት (20%)
– የነጥብ አያያዙ ለዋና የትምህርት ዝግጅት 20%
ሆኖ ለተዛማጅ የትምህርት ዝግጅት 10% ይሰጣል፡፡
– የትምህርት ዝግጅት ዝርዝር ሁኔታዎች በመመሪያ
አባሪ ተደርገዋል፡፡
–በቴክኒካል ሥራዎች ላይ የረጅም ጊዜ ሥራ
ልምድ ያላቸዉ ከሆኑ አገልግሎት ከ45%
ተይዞላቸው
የሥራ ልምድ (25%)
ሀ. ከባችለር ዲግሪ በላይ ለሚፈልጉ የሥራ መደቦች
 የመጀመሪያ ዲግሪ ይዞ የተገኘ ቀጥታ ልምድ 100 %
ተዛማጅ ልምድ 50 %
ለ.ከባችለር ዲግሪ በታች ዲፕሎማ ለሚፈልጉ የሥራ
መደቦች
 ዲፕሎማ ይዞ የተገኘ ቀጥተኛ ልምድ 100 %
 ተዛማጅ ልምድ 50 %
 ይህም አቻነት ያለዉ ሙያ ላይ የተሰማራና ሰርተፍኬት
ካለዉ ብቻ ነዉ
 ከዲፕሎማ በፊት የተገኘ የሥራ ልምድ
እንደመወዳደሪያ አይያዝም ፡፡
ሐ. ዲፕሎማና ከዲፕሎማ በታች የት/ት ዝግጅት ለሚፈልጉ
 ቀጥተኛ ልምድ 100 %
 ተዛማጅ ልምድ 50 %
መ. ከስራ መደቡ ጋር አግባብነት ወይም ተዛማጅነት የሌለዉ የሥራ ልምድ
ለሥራ ምደባ አያገለግልም
ሠ. የሥራ ልምድ ሲያዝ ከላይ የተዘረዘሩት እንደተጠበቁ ሆኖ ወደ ዉድድር
ሲገባ ቀጥታ + ተዛማጅ የሁለቱ አጠቃላይ ድምር ለይቶ በማስቀመጥ
ይሆናል
ረ. ከላይ /ሀ እና ሐ/ የተገለጹት እንደ ተጠበቁ ሆኖ ዝቅተኛዉን የሥራ ልምድ
ላማሉ 20 % ለተጨማሪ ልምድ በየአመቱ 0.5 እየተባዛ 25 %
አስኪሞላ ይሰጣል
ሰ. የሥራ ልምዳቸዉ እኩል የሆኑ ሠራተኞች ሲያጋጥሙ በስኳር
ኢንዱስትሪዉ ዉስጥ የበለጠ አገልግሎት ያለዉ ሠራተኛ ቅድሚያ ይሰጣል፡፡
የሥራ አፈጻጸም (45%)
• የቅርብ ሁለት ጊዜ ሥራ አፈፃፀም ውጤት ተደምሮ እና ለሁለት ከተካፈለ
በኋላ አማካዩን ወደ 15% በመቀየር እንዲሁም
• በቅርብ የሥራ ኃላፊ የተካሄደ የሥራ ባህርይ ግምገማ ከ30% ተይዞ የሁለቱ
ድምር ውጤት ከ45% ይያዛል፡፡
የማህደር ጥራት (10%)
 ሪከርድ የሌለበት 10 %
 እስከ 14 ቀን ደመወዝ ቅጣት ያለበት 5%
 ከ15-30 ቀን ደመወዝ ቅጣት ያለበት 0 %
የመጨረሻ ደረጃ የፅሁፍ ማስጠንቅያ ወይም ከደረጃ ዝቅ
ማለት ወይም 30 ቀን በላይ የደመወዝ ቅጣት
የተወሰነበት ከያዘዉ መደብ በላይ ለመመደብ
ለዉድድር አይቀርብም፡፡
ለምደባ ብቁ ለመሆን ተፈላጊ የነጥብ ወሰን፡-
• ማንኛውም ሠራተኛ እና ሥራ መሪ ለምደባ ውድድር ብቁ ነው
የሚባለው
ሀ/ በትምህርት ዝግጅት፣
ለ/ በሥራ ልምድ፣
ሐ/ በሥራ አፈፃፀም እና ከስራ ጋር
በተገናኘ የሥነ-ባህሪይ የቅርብ ኃላፊ
ግምገማ እና
መ/ የማህደር ጥራትን ጨምሮ
በአጠቃላይ ድምር ውጤት 75%
እና ከዚያ በላይ ያመጣ ሲሆን ነው፡፡
የድርጊት መርሃ-ግብር
• ግንዛቤ በየደረጃው እና በየጊዜው መፍጠር፣
• በአዲሱ አደረጃጀት ማሻሻያ መሠረት የተዘጋጀውን የሰው ሀብት
ፍላጎት/ዕቅድ ማሳወቅ፣
• የሥራ መደብ ሲታጠፍ በተደረገ ሽግሽግ የተሻሻለው የተፈላጊ ችሎታ
መሥፈርት ላይ ግልፅነት መፍጠር፤
• ምደባ ማካሄድ
• ቅሬታ ማስተናገድ ፣
• ምደባውን ማሳወቅና የምደባ ደብዳቤና
• የስራ መዘርዝር መስጠት፤
• በማነቃቂያ (ኪክ ኦፍ) የሙከራ ትግበራ መጀመር፣
• ማስተካከያ መውሰድ፣
• ወደ ሙሉ ትግበራ መግባት፣
የምደባ አካሄድ ፡-
• የመምሪያና የጽ/ቤት ስራ አስኪያጆችን

• የአገልግሎት ኃላፊ/ቡድን መሪ፣

• የሲንየር ኤክስፐርት/ሲንየር ኦፊሰር፣

• ኤክስፐርት/ኦፊሰር ….

• ከከፍተኛ የስራ ደረጃ ወደ ዝቅተኛ የስራ ደረጃ ምደባ ይካሄዳል


የምደባ አካሄድ ፡-

• በኮንትራት ተቀጥረዉ እየሰሩ የሚገኙ ሠራተኞች


ጉዳይ የቋሚ ሠራተኞች ምደባ ከተጠናቀቀ በኋላ
የሚታይ ይሆናል፣
በሙከራ ላይ ያሉ ሠራተኞችን በተመለከተ

• የ45/90 ቀን የሙከራ ጊዜአቸውን ጨርሰው አፈፃፀም


የተሞላላቸው ከሆነ በአንድ ጊዜ ውጤት እንደ አማካይ
ተወስዶ ይሠራላቸዋል፡፡

• የሙከራ ጊዜያቸው ያላለቀ ከሆነና የ30/60 ቀን


አፈፃፀማቸው ተሞልቶ እንዲቀርብ ይደረጋል፡፡ በቀረበው
መሠረትም ምደባቸው ሊከናወን ይችላል፡፡
በአዲሱ የሰው ሀብት ዕቅድ ስላልተካተቱ ሠራተኞች
• በአዲሱ አደረጃጀት መሠረት ምደባ ውስጥ መካተት ያልቻሉ ሠራተኞች በሚመለከት
ለአፈፃፀም እንዲረዳ በቃለ-ጉባዔ የተደገፈ ምክረ-ሃሳብ ለዋና ስራ አስኪያጅ
ይቀርባል፡፡ በዚሁ መሠረት የውሳኔ ሃሳቡ የሚከተሉትን የሚያካትት ይሆናል፡-
– ያልተመደበው ሠራተኛ በሌላ ዘርፍ ክፍት የሥራ መደብ ከተገኘለት፣
እና ተገቢውን መስፈርት የሚያሟላ መሆኑ ከተረጋገጠ ተዘዋውሮ
እንዲሰሩ የሚመደብበት ሁኔታ ይመቻቸል፡፡
– ምደባ ያላገኙ ሠራተኞች ካጋጠሙ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ
አዋጅ 1156/2011 እና በ2ኛው ሕብረት ስምምነት መሠረት
እንዲሰናበቱ የሚደረግበትን ሁኔታን ያካትታል፡፡

አዘዋውሮ መመደብ ካልተቻለ፣

ስንብት ፣
1.የተመዘነው የሥራ መሪ ስም------ፊርማ--------

2.የመዘነው የመምሪያ ስራ አስኪያጅ---ፊርማ-----

3.ምዘናዉን ያፀደቀዉ የዘርፍ ስራ አስኪያጅ-------


ፊርማ-----------------
1.የተመዘነው ሰረተኛ ስም-------------ፊርማ---------

2.መዛኞች
1. ስም -----------------ፊርማ-----------
2. ስም -----------------ፊርማ-----------
3. ስም -----------------ፊርማ-----------
4. ስም -----------------ፊርማ-----------
መዛኞች ከ2 ያለነሰና ከዚያ በላይ መሆን አለባቸዉ ፡፡

3.የመረመረዉ አካል
ስም -----------------ፊርማ-----------

4.ምዘናውን ያፀደቀው

ስም -----------------ፊርማ-----------
የለውጥ ተቃውሞን አትጥላው፡-
የለውጥ ተቃውሞ
የማይቀር ሂደት ነው
ተፈጥሯዊ የለውጥ ሂደት ነው
ልንቆጣጠረው የምንችለው ነው
ሁል ጊዜ አሳማኝ አይደለም
የከዳተኝነት ምልክት አይደለም
ግላዊ ተደርጎ የሚወሰድ አይደለም

ለውጡ ከቁጥጥር ውጪ መሆኑን የሚያሳይ ምልክት አይደለም ፡፡


አመሰግናለሁ!

You might also like