Professional Documents
Culture Documents
መግቢያ
መግቢያ
በሀገራችን በኢትዮጵያ ውስጥ ያለውን የነጻ ገበያ ሥርዓት ተጠቅመው በጤናው ዘርፍ በማተኮር
አስበውና ራዕይ ሰንቀው ከዚህ በታች ስማቸው የተጠቀሱት የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት የቀድሞው
አደራጆች በወጠኑት አላማ መቅረዝ የጤና አገልግሎት አ.ማ. ሊከውናቸው ካሰባቸው ተግባራት
አገልግሎት ለመፈጸም የካፒታል ማሳደግ አስፈላጊ መሆኑን አምነንበታል፡፡ በቀጣይ ደግሞ የቴርሺያሪ
እቅድ አለው፡፡ ቦርዱ ይህንንም ታላቅ ኃላፊነት ለመወጣት በታላቅ ታማኝነት ፣ቁርጠኝነት እና ሥነ
መኖሩን ለማረጋገጥ የኢትዮጵያ የ 1952 ዓ.ም የንግድ ሕግ በተለይ የአክሲዮን ማኀበር አሠራር እና
ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት ግዴታ ገብተዋል፡፡ ዘላቂነቱ በሂደት ከተረጋገጠ እንዲሁም ከንቁና ታታሪ
የማኔጅሜንት ቡድን ጋር፣ ከሰለጠነ የሰው ኃይል እንዲሁም ዘመኑ ካፈራው ተፎካካሪ ቴክኖሎጂ ጋር በተቀናጀ የጤና
ተቋማቱ ወደፊት በዓለም ደረጃ ስኬታማ ከሚባሉት መሰል ተቋማት ተርታ ሊሰለፉ እንደሚችል ይታመንበታል፡፡
የመሥራች ባለአክሲዮኖች ጥቅም =የመጀመሪያዎቹ ሦስት ዓመታት ትርፍ የዓመታዊ ትርፍ 10% ለመሥራች
ባለአክሲዮኖች (መሥራች አደራጆችን ጨምሮ)
ለአማካሪዎች=ምሥጋናና የምሥክር ወረቀት በሁለተኛው ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ይሰጣል፡፡
ድርጅቱ ሥራ የሚጀምረው ደረጃውን በጠበቀ ጠቅላላ ሆስፒታል፣ በኢሜጂንግ ዲያግኖስቲክ ማዕከል ፣ መድኃኒትና
የሕክምና መገልገያ ዕቃዎች አስመጭና አከፋፋይ ፣ ፋርማሲ እና የማማከር ገንዘብ ለሕዝብ ለሽያጭ በሚቀርቡ ተራ
አክሲዮኖች የሚሰበሰብ ይሆናል፡፡ እንደአስፈላጊነቱና አቅም በፈቀደ መጠን በጠቅላላ ጉባዔ ጸድቆ የተፈቀደው ካፒታል
ከጊዜ ወደ ጊዜ እንዲያድግ እየተደረገ መጀመሪያ እስከ ብር ሁለት ቢሊዮን በሂደት ደግሞ ከዚያም በላይ ከፍ እንዲል
ይደረጋል፡፡
መቅረዝ የጤና አገልግሎት አክሲዮን ማኅበር ወደ ጤና አገልግሎት ዘርፍ ሲሰማራ ዋና ዓላማ ያደረጋቸው ጉዳዮች
የሚከተሉት ናቸው፡፡
ሀ/ እያደገ ያለውን የታካሚዎች ከኢትዮጵያ ውጭ የህክምና አገልግሎት ፍላጎት በሀገር ውስጥ በማሟላትና በመስጠት፣
በግሉ የጤና አገልግሎት ዘርፍ ጥራት ያለው አገልግሎት በመስጠት የበኩሉን ድርሻ በመወጣት ሀገራችንን ከከፍተኛ
የውጭ ምንዛሬ ለማዳን፤
ለ/ በሀገራችን ተወዳዳሪ የሆነ፣ የታካሚዎችን ፍላጎት በማርካት ላይ ያተኮረ ተመራጭ የህክምና አገልግሎት የሚሰጥ
ተቋም መሆንና ከሀገራችን ውጭ ለሚገኙ ዜጎች ተመራጭ የህክምና ማዕከል በመሆን የውጭ ምንዛሬ በማስገኘት
ለሀገሪችን ኢኮኖሚ የበኩሉን ድርሻ ለመውጣ፤
ሐ/ ለኢትዮጵያዊያን ባለሙያዎች ተጨማሪ የሥራ ዕድል በመፍጠር የሥራ አጥነትን በመቀነስ ድርሻን ለመወጣት፤
ቸ/ በውጭ ሀገራት የሚገኙ ትውልደ ኢትዮጵያዊያንና ሌሎች ከፍተኛ ባለሙያዎች ወደሀገራቸው መጥተው
እንዲያገለግሉ ተገቢውን ለማድረግ፤
አ/ ደረጃቸውን ከጠበቁ ዓለም ዐቀፍ የህክምና ተቋማት ጋር በትብብር ለመሥራት እና የመሳሰሉት ዓላማዎች አሉት፡፡
አገልግሎቶች ስለሚሰጡበት የዋናው መሥሪያ ቤታችን ሕጋዊ መቀመጫ በአዲስ አበባ ከተማ
አራዳ ክፍለ ከተማ ወረዳ 9 አራት ኪሎ ቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ 2 ኛ ፎቅ የቢሮ ቁጥር
የውሣኔ ሃሳብ በቀረበበት ሥፍራ የሕዝብ ብዛት የሚያሳይ ጥናት (የሕዝብ ቁጥር፣ የጾታ
ተግባራትም ይከወናሉ፡፡
ርዕይ
ለጥራት የሚተጋ በተገልጋዮች ዘንድ ከፍተኛ ተቀባይነት ያለው እና እጅግ ተመራጭ የሆነ የጤና
እንክብካቤ ሰጪ መሆን
ተልዕኮ
በፍቅር የሚንከባከቡ ባለሙያዎችንና ዘመኑ የደረሰበትን ቴክኖሎጅዎች በመጠቀም በማኅበረሰቡ
ዘንድ ተቀባይነት ያለው ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የጤና አገልግሎት መስጠት
ዕሴቶቻችን
የድርጅት ስኬት የሚመሠረተው ፈሪሃ እግዚአብሔር ባለው፣ በሰለጠነ፣ በሥነ- ምግባር በሚመራ
በአጠቃላይ ደግሞ ለሰፊው ሕዝብ አድናቆት የሚቸረው እሴት ማበርከት ሲሆን ለዚሁም ተቋሙ
ተግባራዊነታቸውን ያረጋግጣል፣