Professional Documents
Culture Documents
Denver Church Family Book Study Final Edition 13.07.2020
Denver Church Family Book Study Final Edition 13.07.2020
2
መቅድም
የእግዚአብሔር ቤተሰቦች፣ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ፍቅርና ትሕትና
ሰላም እላችኋለሁ። በመጀመሪያ እግዚአብሔር በዋናነት የመሠረተው
ተቋም ቢኖር ቤተሰብን ነው። የቤተሰብ ጥንካሬ የህብረተሰብ፣ የህብረተሰብ
ጥንካሬ ደግሞ የአገር ጥንካሬ መለኪያ መሆኑ ግልጽ ነው። በተቃራኒው
ደግሞ የቤተሰብ ድክመት የህብረተሰብ፣ የአንድ ህብረተሰብ ድክመት ደግሞ
በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ በአገር ላይ አሉታዊ ተጽእኖ ማሳረፉ አይቀርም።
እግዚአብሔር ለቤተሰብ ትልቅ ስፍራ እንዳለው ለመረዳት በፍጥረት ብቻ
ሳይሆን በአዲስ ኪዳን ጌታችንና መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመጀመሪያ
ተዓምራት ያደረገው በገሊላ ታዳሚ ሆኖ በተገኘበት ሠርግ ላይ መሆኑን
ስናይ እግዚአብሔር ለትዳር ያለውን ከፍ ያለ ቦታ ያሳያል። በዚያው ልክ
ሰይጣንም ይህንኑ ስለሚያውቅ ዓላማ አድርጎ ትዳርንና ቤተሰብን በብዙ
እየተዋጋ እንደሆነ እያየን ነው።
3
ይመረጣል። ብርሃን ሲበራ ጨለማው ለብርሃን ስፍራውን ይለቃል፣
ይጠፋልም። እኛ እግዚአብሔር እንደተናገረውና በቃሉ እንዳስተማረን
ብንኖር ብዙ በጨለማ ውስጥ ላሉትና በጠላት ተጽእኖ ውስጥ እየተቸገሩ
ላሉ ትዳሮችና ቤተሰቦች የክርስቶስ ምስክር መሆን እንችላለን።
ሰኔ 2020
4
ይህንን ጥናት የማጥኛ መመሪያ
ለአስጠኚዎች
6
ክርስቶስን ማእከል ያደረገ ቤተሰብ ተከታታይ ጥናት አብዛኛውን ጊዜ
በመጽሐፉ ውስጥ እንደ ተካተቱት ክፍለ ጊዜያት መጠን በወር አንድ ጊዜ
በመገናኘት የሚጠና ሲሆን እያንዳንዱ የጥናት ክፍለ ጊዜ ባልና ሚስት ስለ
ፕሮጄክቶቻቸው የሚሰጡትን ሪፖርት በማካተት ከ60 እስከ 90 ደቂቃዎች
ሊጠይቁ ይችላሉ።
የቡድን ጥናት ጊዜው አስደሳች፣ መረጃ ሰጪና ከሥጋት የነጻ ሊሆን ይገባዋል።
ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ሦስት ዋነኛ መመሪያዎች እያንዳንዱ የቡድን አባል
ምቾቱ እንዲጠበቅና ከሌሎች ልምድ የመማር ዕድል እንዲያገኝ የሚረዱ
ናቸው።
7
1
ክፍል
ጠንካራና ጤናማ ትዳር
(Strong and Healthy Couples)
ዓላማዎች
❖ የህብረተሰብ የቤተ ክርስተያን እና የአገር መሠረት የሆነው
ቤተሰብ ጠንካራና ጤናማ ሆኖ እንዲቀጥል፣
ተወያዩበት
1) ክርስቶስን ማእከል ያደረገ ጠንካራና ጤናማ ቤተሰብ
እንዲኖር የተጋቢዎቹ ኀላፊነት ምን ምን ሊሆኑ ይገባል?
የመወያያ ጥያቄዎች
የቤት ስራ
ዓላማዎች
መግቢያ
ክርስቶስን ያማከለ የቤተሰብ አመራር ዋነኛ እና አስፈላጊ እውቀት ነው።
የልጅ አስተዳደግ ወይም የቤተሰብ አመራር ጤናማ የሚሆነው ቀና የሆነ
የመግባቢያ ዘይቤ በቤተሰብ መካከል ወይም በወላጆችና በልጆች መካከል
ሲዳብር ነው። የቤተሰብ ተግባቦት እና የልጅ አስተዳደግ ለሕጻናትም ሆነ
ለታዳጊ ወጣቶች ታላቅ አስተዋጽዎ አለው።
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
እድገትን መረዳት
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄ
ገላ 5፥22-23
የመወያያ ጥያቄዎች
❖ ሰዎችን ያማሉ?
❖ ለሌሎች አክብሮትን ያሳያሉ?
❖ ጤናማ አኗኗር ይለማመዳሉ?
❖ ለራስዎ ሕይወት አክብርዎት አለዎት?
❖ ጥሩና የሚወድዋቸው እንዲሁም የሚያከብርዋቸው ጓደኞች
አለዎት?
እንዲህ ዓይነት ባሕርያት በወላጆች ሲገለጡ ልጆችን ለማስተማር አመቺ እና
ውጤታማ መሆን ይቻላል። ልጆች በተለያየ መንገድ ባሕርያትን ይማራሉ፤
ተግባቦት
4. ፊት ላይ የሚታይ ገጽታ
5. የጋራ ትኩረት
❖ ምልክቶች
❖ ድምጽ
ማጠቃለያ
ልጆችን የምንመለከትበት መነጽር ዕድገታቸውን ተከትሎ መቀየር
እንዳለበት ከሞላ ጎደል አይተናል። ከልጅ ጋር የምናደርጋቸው ተግባቦቶች
ቀሪ ዘመናቸውን የሚቀርጹ መሆናቸውን ማወቅ ዋናው የትምህርቱ አካል
ነው። ልጆች ሲያድጉ የምንጠቀማቸው የተግባቦት ዘዴዎች፣ የምንሰጣቸው
ክብር እና ፍቅር ሁሉ በሕይወታቸው ታትሞ የሚቀር ነው። ስለዚህ
ልጆቻችንን ስናሳድግ እንዴት ነው የምንግባባው የሚለው ጉዳይ በትኩረት
ተይዞ ቤተሰብ ሊሰራው የሚገባው ጉዳይ መሆኑ ሊታወቅ ይገባል።
ዓላማዎች
መግቢያ
ውጤታማ በሆነ መንገድ ልጆችን በተግሣጽ ማሳደግ አስፈላጊና ዋነኛ ጉዳይ
ነው። ሆኖም ተግሣጽ እና ቅጣት አንድ አይደሉም። ቅጣት ለሆነና
ለተፈጸመ ድርጊት የሚሰጥ ምላሽ ነው። ተግሣጽ ደግሞ ልጆች ራሳቸውን
በመግዛት በትክክለኛው መንገድ እንዲራመዱ የሚያስችል የማስተማርያ እና
የመምከርያ ዘዴ ወይም ሥልት ነው።
2. መረጋጋት
3. የበዛ ትችት
4. ስህተት ላይ ብቻ ማተኮር
❖ በጥሞና ማዳመጥ
የመወያያ ጥያቄዎች
አስተማሪ ምሳሌዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
❖ ራስን ማረጋጋት
❖ ለራስ ጊዜ መውሰድ
❖ ራርቶ ጽኑም መሆን
❖ ምርጫ መስጠት
❖ ማካካሻ ወይም ማስተካከያ ማድረግ
❖ ግጭትን መከላከል
❖ አስቀድሞ ቅጣት ሊያስከትሉ የሚያስችሉ ነገሮች ማሳወቅ
❖ የቅጣቱን ዓይነትና ግነት ማስገንዘብ
የመወያያ ጥያቄዎች
Abandonment ትቶ መሄድ
Child Abuse በልጆች ላይ የሚደርስ ጥቃት
ወይም በደል
Child Endangerment ልጆችን በአደጋ ላይ መጣል
Neglect ቸልተኝነት
ልክን ተምረው ክፉና ደጉን እንዲያውቁ ማድረግ ተገቢ ነው። ልጅን አለመ
ገሰጽ ጉዳት እንጂ ጠቀሜታ የለውም።
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
ጠቃሚ ምክሮች
ማጠቃለያ
ልጆችን በመልካም ሥነ ምግባር ማሳደግ ምን ጥቅም እንደሚያስገኝ
በዝርዝር አይተናል። እንደ ክርስቲያን ቤተሰብ ልጆች በቃሉ እውቀትና
በዚህ ዓለም እወቀት እየታነጹ ለትውልዱ፣ ለራሳቸው በረከት እንዲሆኑ
ቤተሰብ ትልቅ ሚና ይጫወታል። ሥነ ምግባርን ለመገንባት የሚፈጸሙ
ማናቸውም ድርጊቶች ደግሞ መሠረታቸው ፍቅር መሆን ይኖርበታል። ልጅ
መልካም እንዲሆን መመኘት የመውደድ መግለጫ ነው። በዚህ ጥናት
መግቢያ ክፍል ላይ እንደ ተጠቀሰው “ልጅን በሚሄድበት መንገድ ምራው
በሸመገለም ጊዜ ከዚያ ፈቀቅ አይልም” የሚለውን መልእክት በመፈጸም
በመልካሙ መንገድ ለመምራት እንትጋ።
ዓላማዎች
❖ በወላጆችና በታዳጊ ወጣት ልጆቻቸው መካከል ያለውን ሰፊ
ክፍተት በማጥበብ ልጆች ከወላጆቻቸው ተገቢውን የሥነ-ጾታዊ
ትምህርት ድጋፍና ምክር እንዲያገኙ መርዳት።
መግቢያ
ክርስቶስን ማእከል ያደረገ ቤተሰብ መጽሐፍ ቅዱስን፣ የእግዚአብሔር ቃልን
የሕይወት መሠረት ካደረገ ቤተሰብ ይወለዳል። ቅድስና የዘመናችን በተለይም
የተተኪው ትውልድ ትልቅ ፈተና ነው። ሌላውም ጉዳዩን ያከበደው በዘመን
ቆይታ ቅድስናንና ወሲባዊ ንጽሕናን በተመለከተ ዓለማዊ አስተሳሰቦችና
ልምምዶች ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ዘልቀው መግባታቸው ሲሆን ብቸኛው
መፍትሔ ደግሞ ወደ ሕያው ቃሉ መመለስ ብቻ ነው። በዚህ ክፍል ስለ
ቅድስና ተግዳሮቶችና መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎች መጽሐፍ ቅዱስን
ትኩረት በማድረግ በጋራ እናጠናለን፡፡
1ኛ ተሰ. 5፥23
የመወያያ ጥያቄዎች
የውይይት ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
መሠረታዊ ነጥቦች
ማጠቃለያ
ጋብቻ ለአቅመ አዳም በደረሱ ወንድና ሴት መካከል የሚፈጸም የዕድሜ
ልክ ጾታዊ ጥምረት እና ከእግዚአብሔር ዘንድ የተሰጠ ስጦታና በረከት
ነው። ክርስቲያን ታዳጊ ወጣቶች ወደዚህ ወደ ተቀደሰው ጾታዊ ውህደት
እስኪመጡ ድረስ ራሳቸውን በቅድስና እና እግዚአብሔርን በመፍራት
ከማንኛውም ከጋብቻ በፊት ከሚደረግ ወሲባዊ ንክኪ ራሳቸውን ማራቅና
መጠበቅ ይገባቸዋል። ይህም የሰዎች ሓሳብና መላምት ሳይሆን በየትኛውም
ዘመን እና ሥፍራ መሆንና መከበር ያለበት የሕያው እግዚአብሔር ቃል
ትምህርትና በክርስቶስ አምነው የዳኑ የክርስትያኖች አስተምህሮ ነው።
ስለዚህ ቤተሰብ የልጆችን ዕድገት ዑደት ተከትሎ የሚመጣውን ለውጥ
በመልካም እንዲሻገሩት መርዳት ይጠበቅበታል። በዚህ ሂደት ውስጥ
በዋናነት የልጆችን መንፈሳዊ ጥንካሬና እውቀት ማጎልበት እንደሚያስፈልግ
በመረዳት ወላጆች ልጆችን በማገዝ መትጋት ይኖርባቸዋል።
ዓላማዎች
መግቢያ
ፍቅር
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትርጉሙ ራስን ለሌላ አሳልፎ መስጠት ነው። ፍቅር ለሌላ
ሰው መራራት፣ ሌላውን እንደ ራስ መመልከት ነው።
መታዘዝ
ለሥልጣን ቃል አዎንታዊ ምላሽን ተግባራዊ በሆነ መልኩ መፈጸም ነው።
ቤተሰብ
ቤተሰብ ሁለትና ከዚያ በላይ የሆኑ በደም የሚዛመዱ ወላጆችና ልጆች በጋራ
የሚኖሩበት ኅብረት ነው። ቤተሰብ ሰዎች በአንድ ጣራ ሥር ተሰባስበው
የሚኖሩበት በግልጥነት አንዳቸው ለሌላው የልባቸውን የሚካፍሉበት
ኅብረት ነው። ቤተሰብ እግዚአብሔር የደነገገውና የመሠረተው ተቋም ነው።
የቤተሰብ መሠረት
የቤተሰብ መሠረቱ እግዚአብሔር ሲሆን ይህም መሠረት በፍቅር ላይ የቆመ
ነው። ቤተሰብ የፍቅር ውበት የሚገለጥበት ተቋም ነው። ጌታ ኢየሱስ
በዮሐንስ 15፥12 ላይ ሲናገር “እኔ እንደ ወደድኋችሁ እርስ በእርሳችሁ
ትዋደዱ ዘንድ ትእዛዜ ይህች ናት” ብሏል። ይህን ትእዛዝ ከመፈጸማችን
በፊት ማወቅና መረዳት ያለብን ጌታ ምን ያህል እንደወደደን ነው። ይህ
ከገባን የሚቀጥለው ጥያቄ፣ ሚስቴን ባሌን ልጆቼን ኢየሱስ እንደሚለው
እየወደድኳቸው ነው ወይ የሚል ሊሆን ይገባል።
ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ ቤተሰብ 65
5
ክፍል
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄ
የመወያያ ጥያቄዎች
❖ በቤተሰብ ላይ ያነጣጠሩ ተግዳሮቶች ምንድን ናቸው?
❖ እኔነት በፍቅርና በመታዘዝ ላይ የሚያስከትላቸው ችግሮች
ምንድ ናቸው ?
የመወያያ ጥያቄ
ማጠቃለያ
ኢየሱስ የመታዘዝ ምሳሌያችን ነው። አባቱ እንደሚወደው ስለሚያውቅ
ኢየሱስ የሚታዘዘው ከፍቅር የመነጨ መታዘዝን ነበር። ይህን ያደረገው
ለእግዚአብሔር አብ ብቻም ሳይሆን ለማሪያምና ለዮሴፍም ጭምር ነበር።
በባሕላችን ፍቅር የድብቅ ነገር ጉዳይ እንጂ የአደባባይ አይደለም። ስለዚህ
ፍቅርን መግለጥ በንግግርም ሆነ በድርጊት ብዙ አልተለመደም። ስለዚህ
አብዛኛው ነገር የሚከናወነው ከፍርሃት በመነጨ መታዘዝ ነው። ሚስት
ለባሏ ፍቅርን መግለጽ ይከብዳታል፤ ይህንን አልፋ ካደረገች ማኅበረሰቡ
እንደ ዓይን አውጣ ይቆጥራታል። ባልም ሚስቱን አንድታገለግለው እንጂ
ከዚያ ያለፈ ነገር ብዙ አያስብም። ምንም እንኳ አሁን አሁን እየተሻሻለ
ቢሄድም ችግሩ ግን ሙሉ በሙሉ ገና አልተቀረፈም። ስለዚህ የክርስቶስን
ምሳሌ በመከተል በፍቅር እንታዘዝ። ሐዋርያው ጳውሎስ፣ “እግዚአብሔር
አብን በእርሱ እያመሰገናችሁ በቃል ቢሆን ወይም በሥራ የምታደርጉትን
ሁሉ በጌታ በኢየሱስ ስም አድርጉት” ብሏል (ቆላ. 3፥17)።
የቤት ሥራ
ዓላማዎች
መግቢያ
የጥናቱ ይዘት
የመወያያ ጥያቄዎች
መ) የስሜት መጐዳት
አስተማሪ ምሳሌ
ምርትነሽ በአሜሪካን አገር ለረጅም ዓመታት ኖራለች። ልጇ ሳሙኤል እና
ባለቤቱ ራሔል በሌላ ከተማ ይኖራሉ። ምርትነሽም በየጊዜው እየሄደች
ትጠይቃቸዋለች። ራሔል በጣም ግልጽ፣ ከሰው ጀርባ የማትናገር፣ ሥር ዓት
ያላት ሴት ነች። ከአማቷ ጋር ጥሩ አቀራረብ አላት። ይህን የሚያ የው
ሳሙኤል በመገረም “አንዳንዴ የእሷ እናት ትመስይኛለሽ” ይላታል።
ምርትነሽ የልጇንና የሚስቱን ጥብቅ መቀራረብ ስለምታውቅ በጣም
ትጠነቀቅላታለች። የራሳቸው የብቻ ጊዜ እንዲኖራቸው፣ ወጥተው ቡና
እንዲጠጡ፣ የሚጐበኝ ቦታዎችን እንዲያዩ ትገፋፋቸዋለች። ምርትነሽ
ልጇ ሳሙኤልና ባለቤቱ ራሔል ልጅ ባለመውለዳቸው ቅር ቢላትም በዚህ
ጉዳይ ላይ ምንም ተናግራ አታውቅም። አንድ ቀን ራሔል ስለ አንድ ጓደኛዋ
አከታትላ መውለድ በመገረም ስታወራት ምርትነሽ ሳታስበው ስለ ራሔል
አለመውለድ የማይገባ ቃል ተናገረቻት። በጊዜው የሚያስቀይም መሆኑን
አላሰበችበትም ነበር።
የመወያያ ጥያቄዎች
ማጠቃለያ
የቤት ሥራ
ዓላማዎች
❖ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን የባሕል ልዩነቶች መጠቆም።
❖ ሁለቱ አገራት የሚመሳሰሉበት ነገሮችን ማየት።
❖ ከባሕሎች ሁሉ በላይ የሆነውን የእግዚአብሔርን ሓሳብ
መረዳት።
መግቢያ
የመወያያ ጥያቄዎች
በመሆን የብዙ ባሕሎች መነሐሪያ አገር ናት። የዚህቸን አገር ታሪክ ጠንቅቆ
ማወቅ ባሕሏንም በቅጡ መረዳት ምርጫችን ብቻ ሳይሆን ግዴታችንም
ጭምር ነው። መኖሪያችን አድርገናታል፤ ልጆቻችንም የሚያድጉባት እና
የሚኖሩባት፣ ወልደው የሚከብሩባት ምድር ሆናለች። አሜሪካ ምንም የብዙ
ባሕሎች ጥርቅም ብትሆንም ጎልቶ የሚታይ የኑሮ ዘይቤ አላት።
❖ ለራስ ብዙ ማሰብ
❖ ለብቻ መብላት
❖ ለብቻ መኖር
❖ ሁሉም እኩል ነው በሚል እሳቤ ለታላላቆች ብዙ የተለየ ክብርን
አለመስጠት
❖ እንግዳን በቀጠሮ ብቻ ማስተናገድ
❖ ሓሳብን በግልጽ መናገር የመሳሰሉት ናቸው።
የመወያያ ጥያቄዎች
ማጠቃለያ
በማጠቃለያም እዚህ አገር ተወልደው በሚያድጉ ልጆች እና እዚያ አድገው
በመጡ መካከል የአስተሳሰብ ልዩነቶች አሉ። በተለይ ይህ ሁኔታ በአንድ
ቤት ውስጥ ሲኖሩ አለመግባባትን በቤተሰብ ውስጥ ሊያመጣ ይችላል።
ስለዚህ እንደ ክርስቲያን የእግዚአብሔር ቃል የሚለንን በመታዘዝ እና
በመኖር የእግዚአብሔር ባሕል በሆነው በፍቅር እና በትሕትና አብረን
እንኑር።
የቤት ሥራ
መግቢያ
በቀጥታ ወደ ባልና ሚስት አብሮ የማገልገል አስፈላጊነት ከመሄዳችን በፊት
እግዚአብሔር ለሰዎች ልጆች፣ እንዲሁም ለባልና ለሚስት ያለውን ትልቁን
ዓላማ ከማየት እንጀምራለን። ትክክለኛ ኑሮ የሚጀምረው ከትክክለኛ
መረዳት ነው። ይሄ አባባል ብቻ ሳይሆን ትክክለኛ ነገር ነው። የአንድ
ግለሰብ፣ የአንድ ቤተሰብ ወይም የአንድ ኅብረተሰብ ኑሮ የሚንጸባረቀው
በግንዛቤው ነው። ባልና ሚስት የእግዚአብሔርን ሓሳብ አውቀው ወደዚያ
ለማደግ ቢኖሩ ዛሬ ከሚታየው ብዙ ችግር ይጠበቃሉ። እግዚአብሔር
የሰው ልጆች ፈጣሪ፣ የትዳርም መሥራች እርሱ ስለ ሆነ ለባልና ሚስት
እግዚአብሔር ያለውን ዓላማ ከማየት መጀመሩ ጠቃሚ ነው። ይሄ ጠቃሚ
የሚሆንበት ምክንያት ነገሮች የተፈጠሩበት ወይም የተሰሩበት ዓላማ ላይ
መዋላቸውንና፣ ከዓላማው ወጣ ማለታቸውን የምናውቀው የመጀመሪያውን
መነሻቸውን ስናውቅ ነው። እኛ እንደ ክርስቲያን ቤተሰብ መጽሐፍ ቅዱስ
የእግዚአብሔር ቃል ነው ብለን እናምናለን። መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር
ተግዳሮቶች (Challenges)
የአቂላ እና ጵርስቅላ
በመካከላችን ያሉ ምሳሌዎች
የመግቢያ ጥያቄዎች
ማጠቃለያ
የቤት ሥራ
ዓላማ
የሰው ሕይወት በምድር ላይ በጊዜ የታጠረ ወይም የተወሰነ ነው። ሰው
በምድር ላይ ሊኖረው የሚችለው ዘመን በትናንሽ የሰዓትና የደቂቃ
ክፍልፋዮች ወይም ክልሎች ውስጥ የተወሰነ ነው። የዚህ ጥናት ዋነኛ
ዓላማም ጊዜን በማወቅ ውጤታማ የሆነ የጊዜ አጠቃቀም ሥልት እና ዘዴ
እንድናጎለብት ማሳየት ነው።
መግቢያ
በዚህ ዘመን ውስጥ ሰው ደግሞ ሊያደርገው የሚገባው፣ የሚፈልገው፣
የሚጠበቅበት ብዙ ነገሮች አሉ። ስለዚህ ሰው ጊዜንና ነገሮችን በሕይወት
አመጣጥኖ መሄድ ይኖርበታል። እነዚህ ሁለቱ ማለትም ጊዜና ሰው
በሕይወት ማድረግ ያለበት፣ የሚፈልገው፣ የሚጠቀምበት ሳይመጣጠን
ሲቀር ሕይወት የተወጠረ (Stresseful) እና እርካታ የሌለበት ይሆናል።
ስለዚህ ይህ ጥናት እነዚህን ሓሳቦች በመዳሰስ የተመጠነ ኑሮ እና እርካታ
ያለበት ሕይወት ለመኖር ጊዜንና ነገሮችን የምናመጣጥንበትን መንገድ
ይጠቁማል።
ጊዜ ውድ ነው።
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄዎች
ውይይት
❖ ለመንፈሳዊ ሕይወት
❖ ለቤተሰብ
❖ ለትዳር
❖ ለልጆች
❖ ለራሳችን
ዓላማዎች
መግቢያ
በአንድ ሴትና በአንድ ወንድ መካከል ፍቅር ሲጀመር በትዳራቸው ውስጥ
የሚፈልጉትንና ከተጋቡም በኋላ በቤት ውስጥ ያሉትን የሥራዎች ክፍፍል
እንዴት እንደሚወጡት ብዙም አያሳስባቸውም። አብዛኛዎቻችንም
እንደዚህ ነው ወደ ትዳር የገባነው። ከትዳር በፊት በለመድነው የብቸኝነት
ኑሮ ዛሬ መቀጠል አይታሰብም። ስለዚህ የቤት ውስጥ ሥርዓትና ኀላፊነት
መለወጥና መሻሻል ይኖርበታል። እንደ ድሮ ልቀጥል ማለት አላስፈላጊ
122 ክርስቶስን ማዕከል ያደረገ ቤተሰብ
10
ክፍል
የመወያያ ጥያቄዎች
የጥናቱ ይዘት
የመወያያ ጥያቄ
❖ እንደ ባልና ሚስት ወይም እንደ ቤተሰብ በቀን ስንት ሰዓት ያህል ያለ
ሥራ አብራችሁ ታሳልፋላችሁ?
ቤተሰብ አብሮ ጊዜ የሚያሳልፉ ከሆነ የበለጠ መተዋወቅ፣ መቀራረብና
በፍቅር ማደግን ያበረክታል። አብሮ ለእራት በመውጣት፣ አልፎም ከተቻለ
በዓመት አንድ ጊዜ ለአንድ ወይም ለሁለት ሳምንት አብሮ ከከተማ መውጣት
እጅግ ጠቃሚ ነው።
ለምሳሌ፡-
ተግዳሮት
በባልና ሚስት ትዳር ውስጥ የሚፈልጉትን ነገር አለማግኘት ደስታንና
ሰላምን ከጊዜ ብዛት ሊያደበዝዝ ይችላል። ዕድሜ ሲጨምር አቅም ሲደክም
ፍላጎትም ሊቀየር ይችላል። በቤት ውስጥ የተመጣጠነ የኀላፊነት ክፍፍል
ከሌለ ድካም እና መሰላቸትን ያስከትላል።
የመፍትሔ ሀሳብ
የመወያያ ጥያቄዎች
መልካም ምሳሌ
ማጠቃለያ
የቤት ስራ
ዓላማዎች
❖ የምንኖርበትን አገር እሴት ማወቅ፣
❖ የክርስትናን ሕይወት ተግዳሮቶች መለየት፣
❖ የክርስትናን ኑሮ ተግዳሮቶችን ማሸነፍ፣
መግቢያ
አሜሪካ ሠፊ፣ ሀብታም እና በዘመናችን ካሉት ሃያል አገራት መካከል ቀዳሚ
ናት። እኛ በዚች አገር የምንኖር ስለዚች አገር በቂ እውቀት ቢኖረን
የሚጠቅመንንና የሚጎዳንን ነገር ለይተን ለማወቅ ይረዳናል። ምክንያቱም
እውቀት የሕይወትን ጉዞ ሲያቀልልን አለማወቅ ደግሞ ኑሮን ከባድ
ሊያደርገው ስለሚችል ነው። እኛ በአሜሪካን የምንኖር ከአገራችን ስንወጣ
እንደ ማንኛውም ስደተኛ ኑሮአችን እንዲቀልና እንዲሻሻል ፈልገን ነው።
የመወያያ ጥያቄዎች
ከዚህ በመቀጠል በአንድ አገር ውስጥ ሰዎች የተለያየ ኑሮን የሚኖሩት ለምን
እንደ ሆነ ለማየት እንሞክራለን። በመጀመሪያ አሜሪካውያን ዋና እሴት ነው
የሚሉትን እንመለከታለን። በመቀጠል የእግዚአብሔር ቃል ስለ ስኬት
የሚያስተምረንን እናያለን። በ2014 Strayer University ስለ ስኬት
ባወጣው ጥናት ላይ 90% አሜሪካውያን ስኬትን የሚለኩበት መለኪያ
አስገርሟቸዋል። ስኬት ማለት አንድ ሰው የሕይወት ሕልሙን፣
የሚደርስበት ቦታና ሰዎች ከቤተሰባቸው ጋር ጥሩ የሆነ ኅብረት ሲኖራቸው
ነው ብለዋል። በጥናቱም ላይ በደስታ መኖር ዋናው የስኬት መለኪያ
መሆኑን ጠቁመዋል። ይሄ ሁሉ እንዲከናወን ጠንክሮ ሥራን መሥራትና
ገንዘብ በማግኘት የሚፈልጉትን ማከናወን ያስችላል ብለው ያምናሉ።
ስለዚህ ጠንክሮ መሥራት ሀብት በማካበት ከዚያም ወደ ሥልጣን በማደግና
ዝነኛ በመሆንም ሰዎች ሕልማቸውን እንዲኖሩ ዕድልን ይሰጣል። ይህ
ጥቂት ሰዎች የደረሱበት የመሰላል ጫፍ ሌሎችን ተግተው እንዲሰሩና
የስኬት ውጤት ተካፋዮች እንዲሆኑ ተስፋን ይሰጣል።
መልካም ምሳሌዎች
አስተማሪ ታሪክ
ማጠቃለያ
የቤት ሥራ
መግቢያ
እንደ ክርስቲያን ለመንፈሳዊ ሕይወታችን ዕድገትም ሆነ በምድር ላይ
ለምንኖረው ሕይወት ያለንን መረዳት ወይም ግንዛቤ ለማሳደግ፣ በጎ
የሆነውንና ያልሆነውን ለመለየት እንዲሁም ጠቃሚ የሆነውን ለይተን
በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ብሎም መንፈሳዊ ሕይወታችንን ለማሳደግ
ያለንን እውቀት ያለማቋረጥ ማሳደግ ያስፈልገናል። ይህንንም እውቀት በመ
የመወያያ ጥያቄ
የመወያያ ጥያቄ
ለትምህርት
****
****
4. ምን እናንብብ?
የመወያያ ጥያቄዎች
መሞከር፤
የመወያያ ጥያቄዎች
የመወያያ ጥያቄ
ማጠቃለያ
ማንበብ ለመንፈሳዊ ሕይወታችን ዕድገት እና ሕልውና እንደዚሁም እንደ
የእግዚአብሔር እንደ ራሴ (አንባሳዳር) በመሆን በምንኖርበት በዚህ ምድር
ያለን ሚና በእግዚአብሔር ቃል ላይ በግልጽ ተቀምጧል። ነገር ግን እኛ
ኢትዮጵያውያን በማንብበ ረገድ ከኋላ የታሪክ ግርዶሽ እና አሁን ካለንበት
የኑሮ ዘይቤ ወይም ከጊዜ አጠቃቀም ጉድለት ያለንበትን ሁኔታ እንደ
ማኅበረሰብም ሆነ እንደ ግል እምብዛም እንዳልሆነ ጥናቶች ያሳያሉ። ስለ
ሆነም ችግራችንን ማወቃችን በራሱ የመፍትሔ አካል መሆኑን በመረዳት
እና የምናነባቸውን መጻሕፍት በጥንቃቄ በመምረጥ ቀነ ቀጠሮ ሳንሰጥ
ማንበብን ቅድሚያ ከምንሰጣቸው ነገሮች ዋነኛው መሆኑን በመገንዘብ እና
ጊዜ በማበጀት ዛሬውኑ ማንበብ በመጀመር ራስን ማብቃት ብሎም ሌሎችን
ከጥፋት ልናድን ይገባል። መጽሐፍ ማንበብ በግልም ሆነ በጋራ ልናደርግ
እንችላለን። በጋራ ማንበብ ለመበረታታት እንደዚሁም ልምድን ለመለዋወጥ
እና ለመማማርም ስለሚያስችል ጠቃሚ ነው። የማንበብ ልምድ በአንድ
ጀምበር የሚገነባ ባለመሆኑ ቀስ በቀስ እንደሚዳብር ተረድተን ቢሰለቸን
እንኳን ባለመታከት ማንበባችንን በመቀጠል ባሕላችንን ማሳደግ ይገባል።
ማንበብን በዓላማ እና ግብ በማስቀመጥ በትዕግስት ልናደርገው እንደሚገባን
መረዳትም ጠቃሚ ነው።
ዓላማዎች
መግቢያ
የውይይት ጥያቄዎች
የውይይት ጥያቄዎች
የውይይት ጥያቄዎች
የቤት ሥራ
ዓላማ
እንደ ክርስቲያን ባልና ሚስት አንድ ቤተስብ ስለ ገንዘብ ያለው አስተያየት
ምን ይመስላል የሚለውን ሓሳብ በጥንቃቄ ለማየት እንሞክራለን።
መግቢያ
የመወያያ ጥያቄዎች
በጀት
❖ ለእግዚአብሔር ቤት ሥራ (አስራት)፤10%
❖ ተቀማጭ ገንዘብ፤ 20%
❖ ልዮ ልዮ ወጪ፤ 70%
❖ ጭንቀት
❖ ስጋት
❖ ክብደት መጨመር /መቀነስ/
❖ እንቅልፍ ማጣት
❖ ከባለቤት ጋር አለመስማማት
❖ የፍትወተ ሥጋ ፍላጎት መቀነስ /ከነጭራሹ አለመኖር/
❖ የልብ በሽታ፤ የመሳሰሉት ናቸው።
የመወያያ ጥያቄዎች
ቁጠባ
181
ባል ስለ ሚስት ሚስት ስለ ባል
1. 1.
2. 2.
3. 3.
የመወያያ ጥያቄዎች
ዕዳ
የመወያያ ጥያቄዎች
ዓላማዎች
መግቢያ
የመወያያ ጥያቄ
የጥናቱ ይዘት
ተግዳሮቶች
1. ስለ ባዶ ጎጆ ጊዜ ማሰብ አለመለመዱ፤
2. ልጆቻችንም ከወዲሁ ስለ ባልና ሚስት ጊዜ አለማስተማር፤
አልፎ ተርፎ ደግሞ አንድ ቀን ራሳቸውን ችለው እንዲወጡ
አለማዘጋጀት፤
የመፍትሔ ሓሳብ
የማጠቃለያ ምክር
የቤት ሥራ
መግቢያ
ከቤተ ክርስቲያን ውጪ የሥርዓተ ጾታ ትምህርት በጣም ሠፊ የሆነ እንደ
ባሕሉ እና ማኅበረሰቡ ብዙ ዝርዝር ጉዳዮች ያሉት ለረጅም ጊዜ በከፍተኛ
ደረጃ በልዩ ልዩ መስክ የሚሰጥ የትምህርት ዓይነት ነው። በተጨማሪም
በተለያዩ ቦታዎች በገጠርም ሆነ በከተማ በተለያዩ የእውቀት ደረጃ ላላቸው
ሰዎች በሴሚናር መልክ በመሰጠት ላይ ያለ ሲሆን በጾታ ምክንያት የሚደርሱ
ልዩነቶችን፣ በደሎችን፣ ያልተመጣጠነ የሀብት ክፍፍል እና የትምህርት
ልዩነትን ያካተተ ነው። በዚህ ዓይነት ቅኝት የሚሰጥ ትምህርት በብዙ መልኩ
የሚጠቅም ቢመስልም ሚዛኑን ባልጠበቀ መልኩ ስለሚሰጥ ለብዙዎች
ትዳር ጠንቅ እየሆነ እንደመጣ እና በብዙ መድረኮችም መጽሐፍ ቅዱስን
ለመቃወም መሣሪያ እስከ መሆንም ሲደርስ ይታያል።
1. የጾታ እኩልነት
ውይይት አንድ
ውይይት ሁለት
የሰው ዘር ዋጋ
ውይይት ሦስት
ውይይት አምስት
ውይይት ስድስት
ውይይት ዘጠኝ
ውይይት አስር
ማጠቃለያ