Professional Documents
Culture Documents
መጠይቅ
መጠይቅ
ውድ ምዕመናን/ናት በቅድሚያ ምህረቱን ያበዛልን ሥላሴን እያመሰገንሁ፤ የከበረ ሠላምታዬን በልዑል እግዚአብሔር
ስም አቀርባለሁ፡፡
ክቡራን የጎዶሊያስ መንፈሳዊ ጉዞ ማህበር ተሳታፊዎች እኔ ደቀ መዝሙር ተናኘ እባላለሁ፡፡ በኢ.ኦ.ተ.ቤተ ክርስቲያን
የቅድስት ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ዕጩ ተመራቂ ደቀ መዝሙር ነኝ፡፡ ትምህርቴን ለማጠናቀቅ በመንፈሳዊ ጉዞ ማህበራት
የሚከናወኑ መንፈሳዊ ጉዞዎች በምዕመናን ሕይወት ላይ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ በማጥናት ላይ ነኝ፡፡ ይህ ጥናት ለኔ
መመረቂያ ሆኖ እንዲያገልግል ብቻ ሳይሆን መንፈሳዊ ማህበሩም በቀጣይ ጥንካሬና ጉድለቱን ለይቶ በላቀ ሁኔታ
ተግባሩን እንዲያከናውን ያስችለዋል፡፡ከእናንተ የማገኘው መረጃ ለጥናት ዓላማ ብቻ እንጂ ለሌላ ለምንም አገልግሎት
አይውልም፡፡ መጠይቁ በጣም አጭርና ግልጽ፤ ለሙሙላት 20 ደቂቃ ብቻ የሚወስድ ነው፡፡
ስለሆነም ትክክለኛ እና ውጤታማ ጥናት ማጥናት የሚያስችለኝ መረጃ እንድትሰጡኝ በአክብሮት እየጠየቅሁ
ጊዜያችሁን ሰውታችሁ ለምታደርጉልኝ ትብብር ቅድመ ምስጋናዬ የላቀ ነው፡፡
ከሰላምታ ጋር
ለበለጠ መረጃ
melakuawg2008@gmail.com & Mobile: 0928823499
3.3. መንፈሳዊ ጉዞዎችን የሚያስተባብሩ አካላት በቀጣይ ምን ምን ጉዳዮችን ማስተካከል አለባቸው ይላሉ
1. የመንፈሳዊ ጉዞ ማኅበሩ ስም
2. የተቋቋመበት ዓመት
የጉዞ ማኅበሩ ዋና ዓላማ ያብራሩ ( ይህን መንፈሳዊ ማህበር ለምን መሰረቱት)
6. ማህበሩ መንፈሳዊ ጉዞ ላይ በመሰማራቱ ለቤተ ክርስቲያን ሐዋሪያዊ ተልዕኮ ስኬትና ለወንጌል ትምህርት
መስፋፋት እና ሌሎች ተዛመዘጅ ጉዳዮች ያበረተውን አስተዋጽኦ ያብራሩ
7.
11. በቀጣይ በምዕመናን መንፈሳዊ ሕይወት ላይ ትርጉም ያለው ለውጥ ማምጣት የሚችል መርሃ ግብር
ከማዘጋጀት አንጻር ከማን ምን አይነት ድጋፍ ይፈልጋሉ
እግዚአብሔር ይስጥልን