You are on page 1of 1

ቀን -------------------

ጉዳዩ፡- ትበብር ስለ መጠየቅ ይሆናል፡፡

ከላይ በርዕሱ ለመጥቀስ እንደተሞከር በኢሉባቦር ሃገረ ስብከት በመቱ ዙሪያ በስባ ገነት ቀ.ገ.ማ.ር በአባጃፌር
ተራራ ላይ ጻድቁ አቡነ ተክለሃይማኖት እየተሠራ ይገኛል ሥራዉም በመጠናቀቅ ላይ ከመሆኑ የተነሳ
በአሁኑ ወር ጥቅምት 23 /02/ 2016 ዓ.ም መዴ ወንዝን በመሻገር ገብቶ ጥቅምት 24/02/2016
ዓ.ም ስለምነግስ እናንተም የበዓሉ ተሳታፊ ትሆኑ ዘንድ በግልም ሆነ በድርጂታችሁ በኩል እጃችሁን
እየዘረጋችሁልን የበዓሉ ተሳትፍ እንድትሆኑ በአክብሮት ጠርተናችኃል፡፡

.
ከሠላምታ ጋር
ከኮምተዉ

ፀጋዬ ሠጠኝ

ባንካችን

አዋሽ ባንክ 013521173408800

ንግድ ባንክ 1000573518587


መልካም የአቡነ ተክለሃይማኖት በዓል

በስባ ቀበሌ

You might also like