Professional Documents
Culture Documents
@rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È Debub Negarit Gazeta of The Southern Nations, Nationaliteis and Peoples Regional State
@rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È Debub Negarit Gazeta of The Southern Nations, Nationaliteis and Peoples Regional State
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች አሠራር፣ ሹመት እና
ደመወዝ ለመወሰን የወጣ ደንብ ቁጥር 17/96
መግቢያ
“የመንግሥት አሠራር ለሕዝብ ግልጽ በሆነ መንገድ መከናወን አለበት” የሚለውን ሕገ መንግሥታዊ መርሀ
ለመተግበር እና የሕዝብን የማወቅ መብት ለማረጎገጥ እንዲቻል ሕዝብ ወቅታዋ፣ የተሟላ እና ተፈላጊ መረጃን
የሚያገኝበት አሠራር ለመዘርጋት በማስፈለጉ፣
የመንግሥት ፖሊሲዎች፣ ስትራቴጂዎች ዕቅዶች እና አሠራሮች ለሕዝብ በተሟላ መልክ ታውቀው ሕዝቡ
ባለቤትነቱን በማረጋገጥ በቀጥተኛ ተሳትፎው እንዲተገብራቸው ለማድረግ እና ከተሞክሮው የሚገኙ
ውጤቶችን በማስረጽ በልማት እና በዴሞክራሲየዊ ሥረዓት ግነባታ መርሆዎች ላይ ብሔራዊ መግባባት
እንዲፈጠር ለማገዝ የሚያስችል የሕዝብ ግንኙነት ሥራ በጋራ ራዕይና ተልዕኮ መመራት ያለበት መሆኑን
በመገንዘብ፣
በተሻሻለው የ 1994 ዓ.ም የደቡብ ብሔሮች፣ ብሐረሰባችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት ሕገ መንግሥት አንቀጽ 66
ንዑስ አንቀጽ 1 መሠረት የማከተለው ደንብ ወጥቷል፡፡
ክፍል አንድ
ጠቅላላ
1. አውጭው ባሥልጣን
በደቡብ ብሐሮች ብሐረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት አስፈፃሚና ፈፃማ አካላትን ሥልጣንና
ተግባር ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 65/95 በአንቀጽ 56 ንዑስ አንቀጽ 1 ለክልሉ መስተዳድር
ም/ቤት በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህንን ደንብ አውጥቲል፡፡
2. አጭር ርዕስ
ይህ መመሪያ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔሰቦች እና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የሕዝብ ግንኙነት
ኦፊሰሮች አሠራር፣ ሹመት እና ደመወዝ ለመወሰን የወጣ የክልል መስተዳድር ም/ቤት ደንብ ቁጥር
17/1996” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
3. ትርጓሜ
1.3. “የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 6 ያለው የወል ተግባርና ኃላፊነት
የተሠጠው የተለያየ ደረጃ የተሾመ የመንግሥት ቃለ አቀባይ ማለት ነው፡፡
1.4. “ቢሮው” ማለት የደቡብ ብ/ብ/ሕ/ክልል የማስታወቂያና ባህል ቢሮ ማለት ነው፡1
1.5. “ደረጃ” ማለት የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰር የኃላፊነት መጠን እና የደመወዝ ልክ የሚገናዘብበት
ከሲቪል ሰርቪስ የተወሰደ ወይም የሹመተ መጠሪያ ነው፡፡
4. የተፈፃሚነት ወሰን፣
ይህ ደንብ ተፈፃሚ የሚሆነው ዝርዝራቸው በዚህ ደንብ ውስጥ በተመለከተ መሥሪያ ቤቶተ እና
በቀጣይም እንደየአግባቡ እንዲሾምላቸው በማደረጉ መ/ቤቶችውስጥ ይሆናል፡፡
ክፍል ሁለት
የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች የአሠራር መርሆዎች
7.1. የሚዲያ ውጤቶችን ይከታተላል፣ አስፈላጊ የሆኑ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ አጭር መግለጫ
(media digest) ያጠናቅራል፣ ለሥራው በግብዓትነት ይጠቀማል፣
7.2. ለጋዜጠኞች የመግባቢያ ፈቃድ ይሰጣል፡፡
7.3. በክልል ውስጥ ካሉ የመገናኛ ብዙሃን ጋር ግንኙነት ይፈጥራል፣ የሚዲያ ጽሁፎችን
አዘጎጅቶ ያሳትማል፣ የሚዲያ መግለጫ ይሰጣል፣
7.4. የኘሬስ የሊዝ የውስጥ ሕትመቶችን፣ ንግግሮችን እና መጣጥፎችን ያዘጋጃል፣ የአርትኦት
ሥራም ይሰራል፣፣
7.5. በስብሰባዎች፣ በፓናል ውይይቶች እና ተመሳሳይ መድረኮች ላይ በመገኘት መግለጫ እና
ማብራሪያ ይሰጣል፡፡
8. ተጠሪነት
8.1. የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሩ ተጠሪነቱ ለመ/ቤቱ ኃላፊ ይሆናል
9. ሪፖርት፣
የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሩ የዓመት፣ የግማሽ ዓመት፣ የሩብ ዓመት እና የወር ዕቅድ እና የአፈፃፀም
ሪፖርት ለቢሮው እና ለመ/ቤቱ ኃላፊ ያቀርባል፡፡
10. ስለቅንጅት
ቢሮው የክልሉን የሕዝብ ግነኙነት ኦፊሰሮች ሥራ ያቀናጃል /ዝርዝሩ ቢሮው በሚያወጣው የአፈፃፀም መመሪያ
ይወሰናል፡፡/
10.1. የውይይት መድረክ፣ ፓናል፣ ኤግዚቪሽን፣ ወርክሾኘ ያዘጋጃል፣ ያስተባብራል፣
ክፍል አራት
የሕዝብ ግንኙነት ኦፊሰሮች ደረጃ ደመወዝ እና ሹመት
ክፍል አምስት
ስለሥራ ዝውውር እና ምደባ
15. ይህ ደንብ ከመውጣቱ በፊት በሕዝብ ግነኙነት የሥራ መደብ ላይ ከነበሩ ሠራተኞች መካከል የሹመት
መሥፈርቱን የሚያሟሉ ወደ ተመሳሳይ የሲቪል ሰርቪስ መደብ ተዛውረው በመ/ቤቱ ውስጥ ይመደባሉ፡፡
በመ/ቤቱ ውስጥ ክፍት የሥራ መደብ ከሌለ ወደ ሲቪል ሰርቪስ ጽ/ቤት ተልከው የሥራ
ምደባእንዲሰጣቸው ይደረጋል፡፡
ክፍል ስድስት
ኃ/ማሪያም ደሳለኝ
የደቡብ ብ/ብ/ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር