Professional Documents
Culture Documents
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È
Ydb#B B/@Éc B/@Rsïcâ ?zïc KLL MNGST DB#B Nu T Uz@È
ZïC KLL
mNGST db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLES’ REGIONAL STATE
@1 ›mT q$_R ፯ bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T ጠባቂነት የወጣ
21stYear No 7
ሀêú yµtET 5 qN ፪¹!፯ ›.M ዋጅ HawassaFebruary 12/2015
ማውጫ
Content
የተሻሻለው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ክልላዊ “Southern Nation, Nationalities and Peoples’
መንግስት የይቅርታ አሠጣጥ ሥነ-ሥርዓት አዋጅቁጥር ) Regional State Amended Procedure of
%7¼/፪ሺ፯ GrantingPardon Proclamation No. 157/2015
መግቢያ Preamble
የይቅርታ አሠጣጥን በተመለከተ የፌዴራል የወንጀል ሕግ Whereas, it has become necessary to proclaim
አንቀጽ ፪፻፳፱ እና የሌሎችሕጎች ድንጋጌዎችን ከክልሉ effective and efficient granting pardon procedure
ሕገ-መንግስት ጋር በማጣጣም የህዝብ፣ የመንግስትና የህግ
that keep the benefit of the people, government as
ታራሚዎችን ጥቅም የሚያስጠብቅ ውጤታማ እና ቀልጣፋ
የሆነ ይቅርታ የሚሰጥበትን ሥነ-ሥርዓት በሕግ መደንገግ well as prisoners through compromising Federal
በማስፈለጉ፣ Criminal law article /229/ and other laws’ provisions
with regional constitution regarding granting pardon;
ከዚህ በፊት ሲሠራበት የነበረው የክልሉ የይቅርታ ሥነ-
‹
በተሻሻለዉ የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል encompassed under the old granting pardon
ሕገ-መንግስት አንቀጽ ፶፩ ንዑስ አንቀጽ ፫ (ሀ) መሠረት procedure proclamation no 99/2006 of the region;
የሚከተለው ታውጇል፡፡
Now, therefore, in accordance with article 51/3/ /a/
of the revised constitution of the Southern Nation,
Nationalities and Peoples’ Regional State, it is here
by proclaimed as follows.
1
ክፍል አንድ Part One
ጠቅላላ General
፩. አጭር ርዕስ 1. Short Title
ይህ አዋጅ “የተሻሻለው
This proclamation may be cited as “Southern
የደቡብብሔሮች፣ብሔረሰቦችናሕዝቦች ክልላዊ
Nation, Nationalities and peoples’ Regional State
መንግስት የይቅርታ አሠጣጥ ሥነ-ሥርዓት አዋጅ
Amended Granting pardon procedure proclamation
ቁጥር)%7/፪ሺ፯”ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
no 157/2015”
፪. ትርጓሜ፤ 2. Definitions
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር
In this proclamation, unless the context
በዚህ አዋጅ ውስጥ፡-
otherwise requires:-
1 ‹‹ርዕሰ መስተዳደር›› ማለት የደቡብ ብሔሮችና
1. “Chief Excutive” means Southern Nation,
ብሔረሰቦች ሕዝቦች ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳደር
ነዉ፡፡ Nationalities and Peoples’ Regional state
7. “Sentence” means a final court decision 1of በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገው እንደተጠበቀ
ሆኖ ይህ አዋጅ፡-
ክፍል ሁለት
………………………………….member.
መ)እንደ አስፈላጊነቱ ክሱን የተከታተለው የዐቃቤ
6
ሕግ ወይም ማንኛውም ባለሥልጣን ወይም
10. Two personsnominated by the chief
ግለሰብ በአካል በመቅረብ ወይም በጽሁፍ ሀሳብ
፰. የቦርድ አባላት ግዴታ
b) formulate criteria necessary for granting
ማንኛውም የቦርድ አባል ፡-
pardon by taking into account the current
ጽህፈት ቤቱ
4. Whenever necessary, couse the declaration የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት
2) Pass call of meeting to the members of 5the በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) መሠረት
Board; ensure that the necessary documents የሚቀርብ የይቅርታ ጥያቄ ለቦርዱ ከመቅረቡ
for the meeting are delivered to the members; በፊት ይቅርታ ለተጠየቀለት ሰው መድረስ
አለበት፡፡
3) Serve as secretary of the Board;
4) Carry out other duties assigned to him by 6the በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፬) እና (፭)
chairperson of the Board. በተደነገገው መሠረት ይቅርታ እንዲደረግለት
የተጠየቀለት ሰው ይቅርታውን ለመቀበል
የማይፈልግ መሆኑን የይቅርታ መጠየቂያው
PART THREE
ደብዳቤ ቅጅ በደረሰው በ፲፭ የሥራ ቀናት
GRANTING AND EXECUTING
ውስጥ በጽሁፍ ለቦርዱ ካላስታወቀ በይቅርታ
PARDON
11 ጥያቄው እንደተስማማ ይቆጠራል፡፡
15. Loging Petition of Pardon
1. To achieve objective prescribed at the
17. Time for Lodging Petition for pardon የሚከተሉት ሁኔታዎች በይቅርታ አሰጣጡ ሂደት
ከግምት ውስጥ መግባት አለባቸው ፡-
1) Any person lodging petition for pardon pursuant
1 የይቅርታ ጠያቂው አደገኝነት ሁኔታ፣
to article 16 of this proclamation may do so
2 የወንጀሉ ክብደት እና የይቅርታ ጠያቂው
a) At any time after the decision of sentences; በማረፊያ ቤት እና በማረሚያ ቤት የቆየበት ጊዜ፣
3 ይቅርታ ጠያቂው አስቀድሞ ይሰራበት ከነበረበት
b) Six months after the date of denial of a መሥሪያ ቤት ወይም ይኖርበት ከነበረበት አካባቢ
previous petition; or ማህበረሰብ ወይም ከቤተሰቡ ወይም ከሐኪሙ
ወይም ከሌሎች አግባብነት ካላቸው አካላት
c) One year after the date of granting if the
የተሰባሰቡ መረጃዎች፣
pardon was partial. 4 ይቅርታ ጠያቂው ለወደፊቱ በሠላም ለመኖር
የሚያሳየው ባህሪ፣
2) Notwithstanding paragraphs (b) and (c) of sub-5 ይቅርታ ጠያቂው ጥፋተኝነቱን አምኖ በመቀበል
article (1) of this article, a petition may be የተፀፀተ መሆኑ ወይም ከተጎጂ ወይም ከተጎጂ
lodged at any time if it is considered urgent and ቤተሰብ ጋር ለመታረቅና ያደረሰውን በደል
gets approval of three-fourth of the members of ለመካስ ያደረገው ጥረት ወይም የተወሰነበትን
the board. ካሣ ለመክፈል ያለውን አቅም እና ፍላጎት፣
of the time the petitioner has been in custody መግለጫ መሠረት በማድረግ የመጨረሻውን
የይቅርታ ውሣኔ ይሰጣል፡፡
and prison;
፪. የይቅርታ
3) Information gathered from the office the ውሣኔ የሚኖረው ውጤት
petitioner was previously working or local
1 የይቅርታ ውሣኔው በግልጽ ካልተመለከተው
community of his previous residence or his በስተቀር የይቅርታ ውሣኔው በፍርድ ቤት ውሣኔ
family or his doctors or other relevant organs; የተሰጡትን ቅጣቶች በሙሉ የሚያስቀር ይሆናል፡፡
2 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () የተደነገገው
4) The petitioner’s disposition to live in peace in
ቢኖርም የይቅርታ ውሣኔ ከወንጀል ውሣኔው
the future;
የሚመነጩ የፍትሐብሔር ኃላፊነቶችን
5) The petitioner’s confession and repentance or የሚያስቀር አይሆንም፡፡
16
6) The petitioner’s good conduct and ethics
3 በይቅርታ ውሣኔው በግልጽ ካልተገለፀ በስተቀር
demonstrated during his stay in prison; ከይቅርታ ውሣኔው በፊት የተፈፀሙ ቅጣቶች
የፀኑ ይሆናሉ፡፡
7) Opinion of the victim or his family on the
petition for pardon, if it is possible to፫.
contact
የይቅርታ ዋጋ ማጣት
them;
1 በሃሰተኛ ወይም በተጭበረበረ ማስረጃ ላይ
8) The family and health status of the petitioner ተመሥርቶ የተሰጠ ይቅርታ ዋጋ
and his age condition. አይኖረውም፡፡
2 በቅድመ ሁኔታ ላይ ተመስርቶ የተሰጠ ይቅርታ
21. Procedure of Decision of Pardon ቅድመ ሁኔታው ከተጣሰ ዋጋ ያጣል፡፡
3 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () ወይም ()
1) The board shall examine pardon petitions
መሠረት የይቅርታ ውሣኔ ዋጋ የማይኖረው
submitted to it; መሆኑን ቦርዱ ሲያረጋግጥ የቅጣት ፍርዱ
2) The board shall submit to the chief አፈፃፀም ከይቅርታው በፊት በነበረው ይዘቱ
እንዲቀጥል ትዕዛዝ እንዲሰጥ ለርዕሰ
executive name of the person considered
መስተዳደሩ የውሣኔ ሃሣብ ያቀርባል፡፡
eligible for pardon and the explanation there
4 በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () መሠረት
of; የሚተላለፈው የርዕሰ መስተዳደሩ ትዕዛዝ
3) The chief executive shall give his final የቅጣት ፍርዱን ለሚያስፈጽሙ አካላትና
ይቅርታው ተደርጎለት ለነበረው ሰው
decision based on the name and explanation
እንዲደርስ ይደረጋል፡፡
submitted to him. 5 ይቅርታ ተደርጐለት የነበረ ሰው ይቅርታ
ተደርጐለት ከመለቀቁ በፊት በእስር ከነበረ
ወደ ማረሚያ ቤት እንዲመለስ ለማድረግ
የመያዣ ትዕዛዝ እንዲሰጥ ጥያቄ ለመጀመሪያ
22. Effect of Pardon ደረጃ ፍርድ ቤት ይቀርባል፡፡
6 ፍርድ ቤቱ በሚሰጠው የመያዣ ትዕዛዝ
1) Unless the pardon decision expressed መሠረት ይቅርታ ተደርጐለት የነበረ ሰው ወደ
otherwise, the pardon shall make ineffective ማረሚያ ቤት እንዲመለስ ይደረጋል፡፡
17
3) Unless the pardon decision
expressed በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ () የተመለከተው
የርዕሰ መስተዳደሩ ትዕዛዝ የደረሰው ይቅርታ
otherwise, penalties served before the decision
ተደርጎለት የነበረ ሰው የተሰጠው ትዕዛዝ
of pardon shall remain effective. እንደገና እንዲታይለት ውሣኔው ከደረሰው ቀን
ጀምሮ ባሉት የሥራ ቀናት ውስጥ
23. Nullity of pardon አቤቱታውን ለቦርዱ ማቅረብ ይችላል፡፡
18
7) The person who was granted the pardon may,
within 15 working days from receipt . of ስለመብትና
the ግዴታ መተላለፍ
order of the president referred to in sub article
(3) of this article, submit his application to theበይቅርታ ሥነ-ሥርዓት አዋጅ ቁጥር (9/!9)
board for the reconsideration of the order; (8 የተቋቋመው ቦርድ መብትና ግዴታ በዚህ አዋጅ
Any person shall have the duty to cooperate,የደቡብ when ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት
requested to do so, in providing evidence, information ፕሬዝዳንት
or opinion required in the course of granting pardon
in accordance with this proclamation.
19
26. Transfer of Rights and Duties
Dese Daleke,
20