You are on page 1of 131

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ


DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS NATIONALITIES AND PEOPLES
REGIONAL STATE

፳፪¾ ›mT q$_R ፭


bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC
Hêú HÄR ፱ qN ፪ሺ፰ KLል Mክር b@T -ÆqEnT ywÈ ደንብ
›.M

ደንብ ቁጥር 1፻፴፭/፪ሺ፰

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና


ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣንን ለማቋቋም የወጣ ደንብ ቁጥር 1፻፴፭/፪ሺ፰

የሕብረተሰቡ ጤና ደህንነቱ፣ ፈዋሽነቱና ጥራቱ ካልተረጋገጠ ዘመናዊም ሆነ ባህላዊ

መድኃኒት መጠበቅ ያለበት በመሆኑ፤

ደህንነቱና ጥራቱ ባልተጠበቀ ምግብ ምክንያት በሕብረተሰቡ ጤና ላይ ሊደርስ

የሚችለውን የጤና ችግር መከላከል እና የሕገ ወጥ መድሃኒቶችንና ምርት-ሥርዓትን


መከልከልና መግታት በማስፈለጉ፣

በጤናው ዘርፍ ሰፍኖ የቆየውን የተበታተነና ጥራት የጎደለውን የአስተዳደርና የቁጥጥር


ስርዓት ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ እንዲቻል አዲስና የተቀናጀ የምግብ፣ የመድኃኒትና
የጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ሥርዓት ማስፈን አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤

የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግስት መስተዳድር ምክር ቤት የአስፈጻሚ


አካላትን ስልጣንና ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር ፩፻፷፩/፪ሺ፰ አንቀጽ ፴5

በተሰጠው ስልጣን መሰረት ይህንን ደንብ አውጥቷል፡፡

1
፩. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣንን ለማቋቋም
የወጣ ደንብ ቁጥር 1፻፴፭/፪ሺ፰” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

፪. ትርጓሜ
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡-
፩. “ምግብ” ማለት ማንኛውም በጥሬነቱ፣ በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ
የተዘጋጀ ለንግድ ወይም በሌላ መንገድ ለህብረተሰቡ አገልግሎት ቀርቦ ለሰው
ምግብነት የሚውል ነገር ሲሆን ውኃ ወይም ሌላ መጠጥ፣ የሚታኘክ
ማስቲካ፣ ተጨማሪ ምግብ እንዲሁም ምግብ ለማምረት፣ ለማዘጋጀት ወይም
ለማከምና ማንኛውም ንጥረ ነገር የሚያካትት ሆኖ ትንባሆና ለመድኃኒትነት
ብቻ የሚያገለግሉ ንጥረ ነገሮችን አይጨምርም፤
2. “መድኃኒት” ማለት የሰውን በሽታ ለመመርመር፣ ለማከም፣ ለማስታገስ

ወይም ለመከላከል የሚያገለግል ማንኛውም ንጥረ ነገር ወይም የንጥረ


ነገሮች ውህድ ሲሆን የናርኮቲክና ሣይኮትሮፒክ መድኃኒቶችን፣ ፕሪከርሰር
ኬሚካሎች፣ የባህል መድኃኒ-ቶች፣ ተደጋጋፊ ወይም አማራጭ መድኃ-
ኒቶች፣ መርዞች፣ ደምና የደም ተዋጽኦዎች፣ ቫክሲኖች፣ ጨረራ አፍላቂ
መድኃ-ኒቶች፣ ኮስሞቲኮች፣ የሳኒተሪ ዝግጅቶች እና የሕክምና መሣሪያዎችን
ይጨምራል፤
3. “የናርኮቲክ መድኃኒቶች ወይም ሳይኮትሮፒክ ንጥረ ነገሮች” ማለት ኢትዮጵያ

በተቀበለችው የተባበሩት መንግሥታት የናርኮቲክ መድኃኒቶች ወይም


የሳይኮትሮፒክ ንጥረ ነገሮች ቁጥጥር ስምምነት መሠረት ዓለም-አቀፍ ቁጥጥር
የሚካሄድበት መድኃኒት ሲሆን አስፈጻሚ አካሉ የናርኮቲክ ወይም የሳይኮትሮፒክ
መድኃኒት ብሎ የሚሰይመውንም ይጨመራል፤
፬. “የትምባሆ ዝግጅት” ማለት በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ ከትምባሆ ቅጠል
የተዘጋጀ በማጨስ፣ በመሳብ፣ በማኘክ ወይም በማሽተት የሚወሰድ
ማንኛውም ንጥረ ነገር ነው፤
፭. “የሕክምና መሣሪያ” ማለት የሰውን በሽታ ለመመርመር ወይም ለማከም
በውስጥ ወይም በውጭ አካል ላይ ጥቅም ላይ የሚ-ውል ማንኛውም መሣሪያ
ወይም መገልገያ ሲሆን የተለያዩ የመመርመሪያ፣ የላቦራቶሪ፣ የቀዶ ህክምና፣

2
የጥርስ ሕክምና መሣሪያ-ዎች እና የቁስል መስፊያ ክሮችን፣ ሲሪንጆ-ችን፣
መርፌዎችን፣ ፋሻ፣ ጐዝ፣ ጥጥና መሰል ዝግጅቶችን፣ ሰው ሰራሽ ጥርሶችን፣
ኬሚካሎችን፣ የጨረራ ፊልሞችንና ሌሎች መሰል መሳሪያዎችና መገልገያዎችን
ይጨምራል፤
፮. “የሳኒተሪ ዝግጅት” ማለት የሰው ወይም የቤት ውስጥ ንጽህናን ለመጠበቂያ
የሚያገ-ለግል ማንኛውም ዝግጅት ሲሆን ፓዶችን፣ ታምፖችን፣ የጥርስ ንጽሕና
መጠበቂያ ዝግጅቶችን፣ የላብ መምጠጫዎችን እና ዲተርጀንቶችን ይጨምራል፤

፯. “ባህላዊ መድኃኒት” ማለት የእጽዋት፣የእንስሳት ወይም የማዕድን ተዋጽኦ


ሆኖ በነጠላም ሆነ በመቀላቀል ለሰውም ሆነ ለእንስሳት ሕክምና
አገልግሎት የሚውል ዝግጅት ነው፤
፰ “ኮስሞቲክ” ማለት ሰውነትን ለማጽዳት፣ለማስዋብ፣ ደምግባት ለመጨመር
ወይም የአካልን ቅርጽና አሠራሩን ሳይቀይር ገጽታን ለመቀየር በገላ ላይ
የሚደረግ ማንኛውም ዝግጅት ሲሆን የቆዳ ቅባቶችን፣ሎሽኖችን፣
ሽቶዎችን፣የከንፈር ቀለሞ-ችን፣ የጥፍር ቀለምና ማስለቀቂያ፣ የዓይንና የፊት
ማስዋቢያ፣ የጸጉር ማቅለሚያዎችን፣የጠረን መቀየሪያ ዝግጅቶችን፣
ሜዲኬ-ትድ ሳሙናዎችን እና ለእነዚህ ዝግጅቶች መሥሪያ የሚውሉ
ንጥረ ነገሮችን ይጨምራል፤
፱. “የመድኃኒት ንግድ ሥራ” ማለት መድኃ-ኒቶችን ለትርፍ አላማ ማምረት፣
እንደገና ማሸግ፣ ማስመጣት፣ መላክ፣ በጅምላ ማከፋ-ፈል ወይም በችርቻሮ
ማደል ሲሆን ጥራት መመርመርን፣ ሳይንሳዊ ቢሮ ማቋቋምና ምርምር
ማካሄድን እና በንግድ ወኪልነት መሥራትን ይጨምራል፤
፲. “የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀት” ማለት ፈቃድ ባለው የሕክምና ባለሙያ ተጽፎ
ለሕሙማን የሚሰጥ የመድኃኒት ዕደላ ትዕዛዝ ነው፤
፲1. “የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት” ማለት በወጣው የጤና ቁጥጥር ደረጃ

መስፈርት መሰረት በምግብ፣ በመድኃኒት ወይም በጤና ወይም በጤና ነክ


አገልግሎት ወይም የንግድ ሥራ ለሚሰማራ ሰው የሚሰጥ የሥራ ፈቃድ ነው፤
፲፪. “አስመስሎ ማቅረብ” ማለት የምግብ ወይም የመድኃኒት ማሸጊያ፣ መለያ፣
የንግድ ምልክት፣ የንግድ ስም ወይም ማንኛውንም ዓይነት ልዩ ምልክት
በመጠቀም ምግቡ ወይም መድኃኒቱ በእውነተኛው አምራች እንደተመረተ

3
በማስመሰል ወይም የምግብነት ወይም የመድኃኒትነት ይዘትና ባህርይ ለውጦ
በማቅረብ በሰው ጤና ላይ ጉዳት ማስከተል ነው፤
፲፫. “ተቆጣጣሪ” ማለት በዚህ ደንብ መሠረት የቁጥጥር ተግባራትን ለማከናወን
አግባብ ባለው አካል ሥልጣን የተሰጠው ማንኛውም ባለሙያ ነው፤
፲፬. “ቆሻሻ” ማለት ከኢንዱስትሪዎች፣ከእርሻ ቦታዎች፣ ከትምህርት ቤቶች፣
ከመኖሪያ ቤቶች፣ ከንግድ ስፍራዎች፣ከጤናና ምርምር ተቋማት፣ ከመጸዳጃ
ቤት ወይም ከሌሎች መሰል ተቋሞች የሚወጣና በሰው ወይም በእንስሳት ጤና
ላይ ጉዳት ሊያደርስ የሚችል ፈሳሽ፣ደረቅ ቆሻሻ ወይም ሌላ ቆሻሻ ነው፤
፲፭. “የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ጉድለት” ማለት ሰው በሚኖርበት አካባቢ የሚገኝ
በአካላዊ እድገት፣ በጤና ወይም በአኗኗር ዘይቤ ላይ ተጽዕኖ ሊያስከትል የሚችል
ማናቸውም ሁኔታ ነው፤
፲፮. “የጤና ባለሙያ” ማለት የሰውን ጤና ለመጠበቅ ወይም አገልግሎት ለመስ-
ጠት አግባብ ባለው አካል እንደ ጤና ባለሙያ የተመዘገበ ሰው ነው፤
፲፮ “ የሕክምና ባለሙያ” ማለት ሕመምተ-ኛውን በመመርመር የበሽታውን ዓይነት
የሚለይና በመድኃኒት ወይም አካልን በመቅደድ የሚያክም የሰው ሐኪም
ወይም እነዚህኑ ተግባራት እንዲያከና-ውን በአስፈጻሚው አካል የተፈቀደለት
የጤና ባለሙያ ነው፤
፲፰ “የመድኃኒት ባለሙያ” ማለት አግባብ ባለው አካል የሙያ ሥራ ፈቃድ
የተሰጠው ፋርማሲስት፣ ድራጊስት ወይም ፋርማሲ ቴክኒሻን ነው፤
፲፱. “ባህላዊ ሕክምና” ማለት አገር በቀል የሆነና በልምድ የካበተ እንዲሁም
በህብረተሰቡ ተቀባይነት ያገኘ ዕውቀት ሆኖ የዕጽዋትን ወይም የእንስሳትን
ተዋጽኦ፣ የማዕድናት ወይም የእጅ ጥበብ በመጠቀም የሚሰጥ የሕክምና
አገልግሎት ነው፤
፳ “የባህላዊ ሕክምና አዋቂ” ማለት ባህላዊ ሕክምና ለመስጠት አግባብ ባለው አካል
የሥራ ፈቃድ የተሰጠው ሰው ነው፤
፳፩. “የሙያ ሥራ ፈቃድ” ማለት የጤና አጠባበቅ አገልግሎት ወይም ሌሎች
ተዛማጅ አገልግሎቶችን ለማበርከት እንዲችል ለጤና ባለሙያ የሚሰጥ የምስክር
ወረቀት ነው፤
፳፪ “የጤና ተቋም” ማለት የጤና ማበልጸግ፣የበሽታ መከላከል፣ ማከምና መልሶ
ማቋቋም ሥራዎችን ወይም የመድኃኒት ንግድ ሥራን ወይም አገልግሎት

4
የሚያከናውን ማንኛውም የመንግሥት፣መንግሥታዊ ያልሆነ ወይም የግል
ተቋም ነው፤
፳፫. “ጤና ነክ ቁጥጥር የሚደረግበት ተቋም” ማለት ማንኛውም የኅብረተሰብ
መገልገያ ተቋም ሲሆን፣ ትምህርት ቤት፣ ማረሚያ ቤት፣ የአረጋውያን
መንከባከቢያ ማዕከላት፣የአሳዳጊ አልባ ህፃናት ማዕከላት፣ መዋዕለ ህፃናት፣
የገበያ ቦታዎች፣ የስፖርት ቦታዎች፣ የመታሻ ማዕከላት፣ የመዝናኛ
ማዕከላት፣ የጸጉር ቤቶችና የውበት ሳሎኖችን ይጨመራል፤
፳፬. “ሥራ ነክ ጤና አጠባበቅ” ማለት በሥራ አካባቢ የሚከሰቱ ወይም ከሥራ
ጋር ግን-ኙነት ያላቸው ኬሚካላዊ፣ ፊዚካላዊና ሥነ ሕይወታዊ ጎጂ ንጥረ
ነገሮች በመከላከልና በመቆጣጠር ሠራተኞች ለአደጋ እንዳይ-ጋለጡ በማድረግ
ሳይንሳዊ፣ ቴክኖሎጂያዊና አስተዳደራዊ ዘዴዎችን በመጠቀም የሠራ-ተኞችን
ጤንነት ለመጠበቅ የሚያስችል ሳይንስ ነው፤
፳፭ “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ክልል መንግሥት ነው
፳፮.. #አስፈጻሚው አካል$ TKƒ ¾¡MK< የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች
ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ነዉ፡፡
፳፯. “ዳይሬክተር”TKƒ የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል የጤናና ጤና ነክ
አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ዳይሬክተር ነው፡፡
፳፰. “አግባብነት” ያለው አካል$ TKƒ እ”Å ›Óvu< ¾¡MK< vKeM×” ¨ÃU ¾Ö?““
Ö?“ ’¡ ›ÑMÓKA„‹“ Ów›„‹ Ø^ƒ lØØ` እ”Ç=ÁÅ`Ó eM×” ¾}cÖ¨<
¾µ” ¨ÃU M¿ ¨[Ç ¨ÃU ¨[Ç“ Ÿ}T ›e}ÇÅ` ¨ÃU K?L }sU ነው፡፡
፳፱ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፣
፴. “ቢሮ” ማለት የክልሉ ጤና ቢሮ ነው፣
፴፩. “የፌደራል ባለሥልጣን” ማለት የኢትዮጵያ የምግብ፣ መድኃኒት ጤና አስተዳደር
ቁጥጥር ባለስልጣን ነው፡፡
፴፪ ማንኛውም በወንድ ፆታ የተደነገገው ሴትንም ያካትታል፣
፫ የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ ደንብ በክልሉ ውስጥ በሚገኙ ሁሉም አካባቢዎች ላይ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡

5
፬. መቋቋም
፩. የጤናና ጤና ነክ አገልግሎቶችና ግብዓቶች ጥራት ቁጥጥር ባለስልጣን ከዚህ በኋላ
ባለስልጣኑ እየተባለ የሚጠራ የሕግ ሰውነት ያለው ራሱን የቻለ የክልሉ መንግሥት
መሥሪያ ቤት ሆኖ በዚህ ደንብ ተቋቁሟል፡፡
፪. የባለስልጣንው ተጠሪነት ለቢሮው ይሆናል፡፡

፭. ዋና መሥሪያ ቤት
የባለስልጣኑ ዋና መሥሪያ ቤት ሀዋሳ ሆኖ እንዳስፈላጊነቱ በየአሰተዳደር ዕርከኖቹ
ቅርንጫፍ መስሪያ ቤቶች ሊያቋቋም ይችላል፡፡

፮. ዓላማ
የባለስልጣኑ ዓላማ፡-
፩ የምግብ ደህንነትና ጥራትን፣
፪ የመድኃኒት ደህንነት፣ፈዋሽነት፣ጥራትና አግባባዊ አጠቃቀምን፣
፫ የጤና፣የህክምናና የመድኃኒት ባለሙያዎችን ሙያዊና የስነ-ምግባር ብቃትን፣
፬ የጤና ተቋሞችን ድርጅታዊ ብቃትን፣ እና
፭ የሀይጂንና አካባቢ ጤና አጠባበቅ ለግልና ለሕብረተሰብ ጤና ተስማሚ መሆኑን፣
፯. ስልጣንና ተግባራት
ባለስልጣኑ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፣

፩. የምግብ፣ የመድኃኒትና በጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥርን ለማስፈጸም የወጡ ሌሎች


ህጎች፣ ደንቦችና መመሪያዎች ተግባራዊ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፣
፪. የምግብ፣ የመድኃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥርን ለማስፈጸም የወጡ ሌሎች
ህጎችን፣ ደንቦችና መመሪያዎችን ተግባራዊ ለማድረግ ተቆጣጣሪዎችን ይመድባል፣
፫. የምግቦችን ደህንነትና ጥራት፣ የመድኃኒቶችን ደኅንነት፣ ፈዋሽነት፣ ጥራትና አግባባዊ
አጠቃቀም፣ የጤና ባለሙያዎችን የአገልግሎት አሰጣጥና የሙያ ስነምግባር፣ የሀይጅንና
የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ጉድለት እና የጤናና ጤና ነክ ቁጥጥር የሚደረግባቸዉ ተቋማት
የቁጥጥር ሥራዎችን ይሠራል፡፡
፬. አግባብ ያለው አካል የናርኮቲክና ሳይኮትሮፒክ መድኃኒቶች አገልግሎት ላይ በሚውሉባቸው
ተቋማት ለህሙማን ማዘዝን፣ ማደልን፣ አጠቃቀምን፣ መመዝገብንና ሪፖርት ማድረግን
ይቆጣጠራል፣ አለአግባብ መጠቀምን ይከላከላል፣ አጠቃቀምን አስመልክቶ ለፌደራሉ
ባለስልጣንና ለሚመለከታቸው አካላት ሪፖርት ያደርጋል፡፡

6
፭. ለመንግስት፣ መንግስታዊ ላልሆኑ ጤና ተቋማት፣ ለጠቅላላና የመጀመሪያ ደረጃ
ሆስፒታሎች፣ ጤና ጣቢያዎች፣ ጤና ኬላዎች፣ ክሊኒኮች፣ የመድኃኒት ችርቻሮ ንግድ
ድርጅቶች፣ ሚዲካል ላቦራቶሪዎች፣ ዲያግኖስቲክ ኢሜጅንግ፣ የምግብ አገልግሎት መስጫ
ተቋማትና ቁጥጥር የሚደረግባቸዉ ጤና ነክ ተቋማት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
ይሰጣል፣ ያድሳል፣ ያሽጋል፣ ያግዳል፣ ይሰርዛል፤
፮. በክልሉ የምግብ፣ የመድኃኒት፣ የአካባቢ ጤና አጠባበቅ፣ የጤና ባለሙያዎች እና የጤናና
ጤና ነክ ቁጥጥር የሚደረግባቸዉን ተቋማት በሚመለከት የመረጃ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል፤
፯. በምግብ ወይም በመድኃኒት መመረዝ ወይም መበከል ምክንያት ለሚደርስ የሞት፣ የጤንነት
መታወክ መንስኤ የሆነውን ንጥረ ነገር ልዩ ልዩ ናሙናዎችን በመውሰድ ወይም በመቀበል
ለምርመራ ይልካል፣ ምንነታቸውን ያረጋግጣል፣ በዉጤቱም መሠረት አስፈላጊውን እርምጃ
ይወስዳል፤
፰. የትምባሆ ዝግጅትን፣ ሽያጭን፣ አጠቃቀምን፣ የሚሸጡ ወይም የሚቸረችሩ ድርጅቶችን
ማስተዋወቅን፣ አስተሻሸግንና መለያ አሰጣጥንና አወጋገድን ይቆጣጠራል፣ አስፈላጊዉን
እርምጃ ይወስዳል፤
፱. በክልሉ ውስጥ የወረርሽኝ በሽታ ሲከሰት አስፈላጊ የመከላከልና የመቆጣጠር ሥራ መካሄዱን
ያረጋግጣል፤ አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፤
፲. በክልሉ ዉስጥ የጤና አገልግሎት ስራ ላይ ለሚሰማሩ የጤና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃድ
ይሰጣል፣ የሙያ ስነ-ምግባራቸውን ጠብቀው ስለመስራታቸው እያረጋገጠ ያድሳል፣
ያግዳል፣ ይሰርዛል፤ በፌዴራሉ ባለስልጣን የሙያ ምዝገባና ፈቃድ ለሚሰጣቸው የጤና
ባለሙያዎች፣ ለአማራጭና ተደጋጋፊ ህክምና ባለሙያዎች የሙያ ፈቃዳቸዉ እንዲታደስ
የድጋፍ ደብዳቤ ይሰጣል፣
፲፩. የአገልግሎት ጊዜያቸው ያበቃ ምግቦች፣ መድኃኒቶችና ጥሬ ዕቃዎቻቸው በአግባቡ
መወገዳቸውን ያረጋግጣል፤
፲፪. ከተለያዩ ተቋማት የሚወጡ የደረቅና ፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝና አወጋገድ በሕዝብ ጤና ላይ
ጉዳት የማያስከትል መሆኑን ያረጋግጣል፣ ይቆጣጠራል፣ ከሚመለከታቸው ጋር በመሆን
አሰፈላጊውን ዕርምጃ ይወስዳል፣ በቅንጅት ይሰራል፣
፲፫. ሕገ-ወጥ ምግቦችን፣ መድኃኒቶችንና የጤና አገልግሎቶችን ይቆጣጠራል፣ አስፈላጊ
እርምጃዎችንም ይወስዳል፤
፲፬. ለህብረተሰቡ የሚቀርብ የመጠጥ ውኃ የጥራት ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን ያረጋግጣል፤
፲፭. ለሽያጭ የሚቀርቡ ምግቦች፣ መድኃኒቶችንና የህክምና መገልገያ መሣሪያዎች በፌደራሉ
ባለስልጣን መመዝገባቸውን ይቆጣጠራል፤ ያረጋግጣል፤

7
፲፮. በክልል ደረጃ የጤና ነክ ቁጥጥር የሚደረግባቸዉ ተቋማት ተገቢውን የሐይጅንና አካባቢ
ጤና አጠባበቅ መስፈርት ማሟላታቸውን ያረጋግጣል፤ ይቆጣጠራል፤ አስፈላጊውን እርምጃ
ይወስዳል፤
፲፯. ለባህል ህክምና አዋቂዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና የሙያ ፈቃድ ይሰጣል፤
ይቆጣጠራል፤ በህጉ መሰረት አስፈላጊዉን እርምጃ ይወስዳል፤
፲፰. የሥራ ነክ ጤና አጠባበቅን ይቆጣጠራል፤ አስፈላጊዉን እርምጃ ይወስዳል፤
፲፱. ለሽያጭ የቀረበው ማንኛውም ምግብ፣ መድኃኒት ለሰው ምግብነት ወይም መድኃኒትነት
የማይስማማ መሆኑ ሲረጋገጥ ወይም በህብረተሰቡ ጤና ላይ ጉዳት እንደሚያስከትል
የታመነበትን አደገኛ ኬሚካል በህግ መሰረት ይሰበስባል፤ በአግባቡ መወገዱንም ያረጋግጣል፤
፳. ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በመሆን የመካከለኛ፣ የቅድመ ወይም ድህረ ምረቃ የጤና
ተማሪዎች የሚማሩትን ትምህርት በተግባር እንዲለማመዱ ወደ ጤና ተቋማት እንዲሰማሩና
በአግባቡ ልምምድ ማድረጋቸውን ይቆጣጠራል፣ ያረጋግጣል፣
፳፩. በክልሉ የሚከናወኑ የምግብ፣ የመድሃኒትና የጤና አገልግሎት የንግድ ማስታወቂያዎች ላይ
የቁጥጥር ስራዎችን ይሰራል፣ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፣
፳፪. የንብረት ባለቤት ይሆናል፣ ውል ይዋዋላል፣ በራሱ ስም ይከሳል ከሰሳል፣
፳፫. ዓላማውን ለመፈፀም የሚረዱ ሌሎች ተግባራትን ያከናውናል፡፡

፰. የባለስልጣንው አቋም
ባለስልጣኑ፡-
፩ በመንግስት የሚሾም ዋና ዳይሬክተርና እንደ አስፈላጊነቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተሮች
እንዲሁም፤
፪ ሌሎች አስፈላጊ ሰራተኞች ይኖሩታል፡፡

፱. የዋና ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር

፩ ዋና ዳይሬክተሩ የባለስልጣኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ በመሆን የባለስልጣኑን ሥራዎች


ይመራል፣ ያስተዳድራል፣ ይቆጣጠራል፤
፪ በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተመለከተው አጠቃላይ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ዋና
ዳይሬክተሩ ፡-
ሀ. በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ የተመለከቱ የባለስልጣኑን ሥልጣንና ተግባራት በሥራ
ላይ ያውላል፤

8
ለ. የባለስልጣኑን ስትራቴጂክ ዕቅድ፣ ዓመታዊ ዕቅድ፣ የሥራ ፕሮግራምና በጀት
አዘጋጅቶ ለሚመለከተው አካል ያቀርባል፣ ሲፈቀድም ተግባራዊ ያደርጋል፤

ሐ. ለባለስልጣኑ በተፈቀደው በጀትና የሥራ ፕሮግራም መሠረት ገንዘብ ወጪ


ያደርጋል፤ሂሳብ ያንቀሳቅሳል፤

መ. ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ ግንኙነቶች ባለስልጣኑን ይወክላል፤


ሠ. የባለስልጣኑን የሥራ አፈጻጸምና የሂሳብ ሪፖርቶች አዘጋጅቶ ለሚመለከተው
አካል ያቀርባል፤
ረ. ሌሎች አግባብ ካላቸው አካላት የሚሰጡትን ሥራዎች ያከናውናል

፫ ዋና ዳይሬክተሩ ለባለስልጣኑ ሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ መጠን ሥልጣንና ተግባሩን


በከፊል ለባለስልጣኑ ሌሎች ሃላፊዎችና ሠራተኞች በውክልና ሊሰጥ ይችላል፡፡

፲. የምክትል ዳይሬክተሩ ሥልጣንና ተግባር


ምክትል ዳይሬክተሩ፣
፩ በባለስልጣኑ መዋቅር መሠረት የሥራ ሂደቱን ይመራል፣
፪ ዋና ዳይሬክተሩ በማይኖርበት ወይም ስራውን ለማከናወን በማይችልበት ጊዜና ሁኔታ
ሲወከል ተክቶት ይሰራል፡፡
፫ የምክትል ዳይሬክተሩ ተጠሪነት ለዋና ዳይሬክተሩ ይሆናል፣

፲፪. ስለተቆጣጣሪዎች፣
በዚህ ደንብ አንቀጽ ፭ ንዑስ አንቀጽ ፪ መሠረት የተመደቡ ተቆጣጣሪዎች
የሚከተሉት ስልጣንና ተግባራት ይኖራቸዋል፣
፩. በክልሉ የሚገኙ የጤናና ጤና ነክ ተቋማትን ክፍት በሆኑበት በማንኛውም ሰዓት
ይቆጣጠራሉ፣ አስፈላጊውን ዕርምጃ ይወስዳሉ፣
፪. ጤናን አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል ሁኔታ ተፈጥሯል የሚያሰኝ መረጃ ሲኖረው
ወደ ማንኛውም ግቢ ወይም ቤት ወይም ህንጻ ያለፍርድ ቤት ትዕዛዝ በመግባት
ፍተሻ ያደርጋል፣
፫. ምርመራ ለማድረግ ወይም መረጃ ለመሰብሰብ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የተጠረጠሩ
ምግቦችና መድኃኖቶች ላይ ናሙናና ልኮችን የመውሰድ፣ በቪዲዮ የመቅረጽ፣
ፎቶግራፍ የማንሳት፣ መረጃዎችን ፎቶኮፒ የማድረግ እና ውጤቱ እስከሚታወቅ

9
ድረስ በጤና ላይ ጉዳት ያስከትላል ተብሎ የታመነ ዕቃ ወይም ማቴሪያል ተለይቶ
እንዲቀመጥ ያዛል ያሽጋል፣
፬. የተከለሱ፣ የተበላሹ፣ የተጭበረበሩ፣ የተበከሉ ወይም በማናቸውም ሌላ ምክንያት
በተጠቃሚው ላይ ጉዳት ያደርሳሉ ተብሎ የተጠረጠሩ ምግቦችና መድሃኒቶች ላይ
የላቦራቶሪ ምርመራ እንዲካሄድ የማድረግና ውጤቱ እስከሚታወቅ ድረስም
በአገልግሎት ላይ እንዳይውሉ ታሽገው እንዲቀመጡ ያደርጋል፣
፭. ምግቦችና መድኃኒቶች የአገልግሎት ዘመናቸው ሲያበቃ ወይም በዚህ ደንብ
መሠረት ጥቅም ላይ እንዳይውሉ ሲወሰን በተገቢው መንገድ እንዲወገዱ
መደረጋቸውን ይቆጣጠራል፣
፮. በማናቸውም ቁጥጥር በሚደረግባቸው የጤና ተቋማት ውስጥ የሚሰሩ የጤና
ባለሙያዎችን መረጃ በመጠየቅ፣ በማየት፣ በመመርመር፣ ማረጋገጥና
አስፈላጊውን እርምጃ ይወስዳል፣
፯. የሃይጅንና የአካባቢ ጤና አጠባበቅ ቁጥጥር ደርጋል አስፈላገውን እርምጃ
ይወስዳል፣

፲፪. በጀት
ባለስልጣኑ የሚከተሉት የበጀት ምንጮች ይኖሩታል፡፡
ሀ. ከክልሉ መንግሥት የሚመደብ በጀት፣
ለ. ከሌሎች ምንጮች የሚገኝ ገቢ፡፡

፲፫. የበጀት ዓመት


የባለስልጣኑ የበጀት ዓመት የክልሉ መንግስት የበጀት ዓመት ይሆናል፡፡
፲፬. የሂሳብ መዛግብትና የሂሳብ ምርመራ
፩. ባለስልጣኑ የተሟሉና ትክክለኛ የሆኑ የሂሣብ መዛግብት ይይዛል፡፡
፪ የባለስልጣኑ የሂሣብ መዛግብትና ገንዘብ ነክ ሰነዶች በየዓመቱ በዋናው ኦዲተር
ወይም እርሱ በሚሰይማቸው ኦዲተሮች ይመረመራል፡፡
፲፭. የመተባበር ግዴታ
ማንኛውም ሰው ይህን ደንብ ለማስፈፀም የመተባበር ግዴታ አለበት፡፡
፲፮. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ሕጎች
ይህንን ደንብ የሚቃረን ማንኛውም ደንብና መመሪያ ወይም የአሠራር ልምድ በዚህ ደንብ

10
የተሸፈኑ ጉዳዮችን በሚመለከት ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡
፲፯. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
ቢሮው ይህንን ደንብ በሥራ ላይ ለማዋል የሚያስፈልጉ መመሪያዎችን ሊያወጣ
ይችላል፣
፲፰. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይህ ደንብ ከጸደቀበት ከህዳር ፱ ቀን ፪ሺ፰ ዓ.ም ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡

ደሴ ዳልኬ

የደቡብ ብሔሮች፣ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት

ርዕሰ መስተዳድር

11
ydb#B B/@eke B/@Rica ?ZïC KILL mNGST db#B
nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE SOUTHERN NATIONS,
NATIONALITIES AND PEOPLE’S REGIONAL STATE

፳፩ኛ ›mT q$_R ፩ bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ 21 Year No 9


?ZïC KLልE መንግሥት Mክር b@T
Hêú ጥቅምት ፲ qN ፪፼፯ ›.M Hawassaocto. 20 /2014
ጠባቂነት የወጣ

ዋጅ

የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል “Southern, Nations, Nationalities and Peoples’
መንግሥት ጤና ተቋማት የመድኃኒት Regional State Health Institutions Pharmacy
አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት ደንብ ቁጥር Service Delivery System Regulation No 118/2014
፻፲፰/፪ሺ፯

መግቢያ Preamble
ጤና ለአንድ ህብረተሰብ የአካል፣ የአዕምሮ እና Whereas; it has been applicable to ensure the
የማህበራዊ ደህንነት መሠረት ሲሆን መድኃኒት appropriate usage and availability of enough amount
ደግሞ ለጤና አገልግሎቱ ስኬታማነት ወሳኝ of the necessary medicine and medical equipments in
ድርሻ ያለው በመሆኑ እና በክልሉ ውስጥ the region as health is the foundation for physical,
አስፈላጊ መድኃኒቶችና የሕክምና መሳሪያዎች mental and social security of a society, and medicines
have major contribution to the success of health
በበቂ መጠን መኖራቸውንና በአግባቡ ጥቅም ላይ
service as well;
መዋላቸውን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ፤

ጤና ተቋማት ለጤና አገልግሎት Whereas, it is necessary to offer the appropriate due


ከሚመደብላቸዉ በጀት መካከል ከፍተኛዉን ድርሻ attention for medicine supply, distribution, medicine
ለመድኃኒት አገልግሎት እየመደቡ ቢሆንም use as well as medicine information recording and
የመድኃኒት አቅርቦት፣ ስርጭት፣ የመድኃኒት utilization although health institutions allocate
significant share of health service budget to
አጠቃቀም እንዲሁም የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም
phrmcalelutical services;
ተገቢውን ትኩረት እንዲያገኝ በማስፈለጉ፤

የመድኃኒት አስተዳደርና አገልግሎት አሰጣጡ Whereas; it has been found necessary to correct
ጠንካራ የሆነ ስርዓት የተከተለ ካለመሆኑ ጋር social and economical impediment resulted from
ተያይዞ እየተከሰተ ባለው ብክነትና ምዝበራ፣ ህገ misuse and fraudulent, illegal medicine transfer and
ወጥ የመድኃኒት ዝውውር እና ኢ-ፍትሃዊ unfair pharmaceutical budget usage which come due
የመድኃኒት በጀት አጠቃቀም የተነሳ to rigorous pharmaceutical administration service
የሚደርሰውን ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር system not being followed
ማስተካከል አስፈላጊ ሆኖ በመገኘቱ፤
አግባብነት በሌለው የመድኃኒት አጠቃቀምና Whereas, it has been found very pivotal to eradicate
health problem as well as economic crisis that occur
አያያዝ ምክንያት በተለይም ከጸረ-ተህዋስያን
upon the people due to irrelevant pharmaceutical
መድኃኒቶች ፍቱንነት አቅም መዳከም ጋር usage and handling especial associated with the
ተያይዞ በህዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጤና weakness of antimicrobials cureability power;

ችግር እና የኢኮኖሚ ኪሳራ መከላከል ወሳኝ ሆኖ


በመገኘቱ፣

ጤና ተቋማት ለመድኃኒት አስተዳደር Whereas, it has been necessary to use the


government finance documents of pharmaceutical
የሚጠቀሙባቸው የመንግስት የፋይናንስ ሰነዶች
administration to have transparency and
የመድኃኒት ቅብብሎሹን እና አገልግሎት
accountability of medicine supply process and
አሰጣጡን ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው
service delivery, and to make auditing conducive, as
እንዲሆን እና ኦዲት ለማድረግ እንዲያመች
well as build the financial capacity of health
እንዲሁም የጤና ተቋማትን የገንዘብ አቅም
institutions;
ማሳደግ አስፈላጊ በመሆኑ፣

Whereas, it is necessary to lay down a system for


በቢሮዉ፣ በዞን፣ በከተማ አስተዳደር፣ በልዩ
organization of the pharmacestical departments,
ወረዳና ወረዳ እንዲሁም በጤና ተቋማት
handling of information, human power deployment
የመድኃኒት ክፍሎች አደረጃጀት፣ የመረጃ
and utilization, leadership and service delivery to
አያያዝ፣ የሰዉ ኃይል አመዳደብና አጠቃቀም፣
satisfy customers’ demand and utilize scarce
አመራርና የአገልግሎት አሰጣጥ የተገልጋዩን
resources allocated to the sector in a proper,
ፍላጎት በሚያረካ እና ለመስኩ ሊዉል
efficient and effective way in bureau, zone, city
የሚችለዉን ውስን ሃብት በአግባቡ፣ በተቀላጠፈና administration, special woreda, woreda as well as in
ዉጤታማ በሆነ መንገድ መጠቀም የሚያስችል health institution;
ስርዓት መዘርጋት በማስፈለጉ፤

ደህንነታቸው፣ ፈዋሽነታቸው፣ ጥራታቸው Whereas, it is found useful to assure the provision


በተገቢው አካል የተረጋገጠ እና የህብረተሰቡን of safety, cureability and quality assured by relevant
የመግዛት አቅም ያገናዘበ መሰረታዊ body essential medicine to the public by considering

መድኃኒቶችን በተመጣጣኝ ዋጋና ቀጣይነት their ability to buy and with affordable price and

ባለዉ መልኩ ለተጠቃሚዉ ህብረተሰብ sustainable manner through a transparent and


accountable system;
ግልጽነትና ተጠያቂነት በሰፈነበት ስርዓት
መቅረባቸዉን ማረጋገጥ አስፈላጊ በመሆኑ፤

2
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል Now therefore, southern Nation, Nationalities and
peoples’ Regional state has issued this regulation in
መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
accordance with sub-article /1/ ariticle /45/ of the
እንደገና ለመወሰን የወጣ አዋጅ ቁጥር ፻፴፫/፪፼፫ proclamation No 133/2010 issued to redetermine the
አንቀጽ ፵፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ በተሰጠዉ ስልጣን power and duty of executive bodies;

መሠረት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ Part One

ጠቅላላ General

1. አጭር ርዕስ 1. Short Title


This regulation may be cited as “ Southern
ይህ ደንብ "የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና
Nation, Nationalities and peoples’ Regional
ሕዝቦች ክልል መንግስት ጤና ተቋማት State Health Institution Medicine Service
የመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ ደንብ ቁጥር Delivery Regulation No 118/2014”
፻፲፰/፪ሺ፯’’ ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡

2. Definition
2. ትርጓሜ
Unless the context requires otherwise, in this
የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው regulation;
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ፡-
1. “Region” means Southern Nation,
1. "ክልል" ማለት የደቡብ ብሔሮች
Nationalities and peoples’ Region;
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፤
2. “Bureau” means Southern Nation,
2. "ቢሮ" ማለት የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና Nationalities and Peoples’ Region Health
ሕዝቦች ክልል መንግስት ጤና ቢሮ ነው፤ Bureau;
3. "የጤና ተቋም" ማለት ለህብረተሰቡ የጤና
3. “Health Institution” means government
አገልግሎት የሚሰጥ ሆኖ በቢሮ ስር
institution which is administrated under
የሚተዳደር የመንግስት ተቋም ነው፤
the bureau and deliver health service to
4. "አስፈጻሚ አካል" ማለት የቢሮ፣ የዞን
the community.
መምሪያ፣የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር
መምሪያ፣ የልዩ ወረዳ፣ የወረዳ ጤና
4. ”Executive Body” means an executive
ጽ/ቤት፣ የከተማ አስተዳደር እና ጤና
who serve with in health institution, city
ተቋማት ውስጥ ሆነው የሚያገለግል administration, wordea health office,
አስፈጻሚ ነው፤ special woreda health office, Hawassa City
administration department, zone
department and Bureau.

3
5. "የጤና አገልግሎት" ማለት የሰውን ልጅ 5. “Health Service” means an act of disease
ጤንነት ለመጠበቅ የሚደረግ በሽታን prevention, diagnosis, treatment, counseling and

የመከላከል፣ የመመርመር፣ የማከም፣ delivering of pharmaceutical service for the well


being of human health.
የመምከር፣ የመድኃኒት አገልግሎት
የመስጠት ተግባር ነው፤

6. “የመድኃኒት አገልግሎት” ማለት በጤና 6. “Pharmaceutical Service” means any activity


ተቋማት ውስጥ ፈቃድ ባለው የመድኃኒት of a day to day nature carried out by a pharmacy
ባለሙያ የሚከናውን የእለት ተእለት personnel up on the consent of health institution
የሥራ እንቅስቃሴ ሲሆን አቅርቦትን፣ and may include supply, storage, distribution.
ክምችትን፣ ስርጭትን፣ ቅመማን፣
formulation, sale, patient base pharmaceutical
ሽያጭን፣ ህሙማን ተኮር የመድኃኒት
አገልግሎትን፣ ዕደላን፣ የምክር service, dispensing, counseling, document
አገልግሎትን፣ ሠነድ አያያዝን፣ የመረጃ handing, information service and other related
አገልግሎትንና ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትን service.
ያካትታል፤

7. “መድኃኒት” ማለት በሽታን ለመመርመር፣ 7. “Medicine” means any substance or a mixture of


ለመከላከል፣ ለማሰታገስ ወይም ለማከም substances used to diagnose, prevent, mitigated
የሚያገለግል ማንኛውም ንጥረ ነገር ወይም
or treat diseases and include medical equipment
የንጥረ ነገሮች ውህድ ሲሆን የህክምና
መገልገያዎችንና የሕክምና መሣሪያዎችን
ይጨምራል፤

8. “የሕክምና መገልገያ” ማለት በሽታን 8. “Medical Utility” means any utility that may be
ለመመርመር ወይም ለማከም በውስጥ used on the inner or outer part of the body for
ወይም በውጭ የሰውነት አካል ጥቅም ላይ diagnosis or treatment of a dsease in human, and

የሚውል ማንኛውም መገልገያ ሲሆን includes suturing materials; bandage, glove,

የቁስል መስፊያ ክር፣ መርፌ፣ ፋሻ፣ ጎዝ፣ gauze, Cotton and similar preparations; artificial
teeth, chemicals, x-ray film and other similar
ጓንት፣ ሲሪንጅ፣ ጥጥና መሰል
instruments and utilities;
ዝግጅቶችን፤ ሰው ሠራሽ ጥርሶችን፣
ኬሚካሎችን የጨረር ፊልሞችንና መሰል
መሳሪያዎችን እና መገለገያዎችን
ይጨምራል፤

4
፱ “የሕክምና መሣሪያ” ማለት የሰውን በሽታ 9. “Medical Instrument” means any instrument
ለመመርመር ወይም ለማከም በውስጥ ወይም or utility that may be used on the inner or outer
በውጭ አካል ላይ ጥቅም ላይ የሚውል
part of the body medical instruments as well as
ማንኛውም መሣሪያ ወይም መገልገያ ሲሆን
those various machines, beds, stretcher,
የተለያዩ የመመርመሪያ የላብራቶሪ፣ የቀዶ
ህክምና መሣሪያዎች፣ እንዲሁም ለላብራቶሪ፣ wheelchair, BP apparatus and other familiar
ለራጅ እና ለድንገተኛ ክፍል አገልግሎት instruments and utilities used in laboratory, x-ray
የሚውሉ የተለያዩ ማሽኖች፣ አልጋዎች፣ and emergency room;
ስትሬቸር፣ ዊልቸሮች፣ የደም ግፊት
መለኪያና የመሳሰሉ መሣሪያዎችን እና
መገልገያዎችን ያካትታል፤
፲. “የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀት” ማለት ፈቃድ 10. “Prescription Paper” means a legal document
of instruction written by a duly licensed medical
ባለው የሕክምና ባለሙያ የሚጻፍና በመድኃኒት
professional and interpreted by a pharmacy
ባለሙያ ተተርጉሞ መድኃኒትን ከበቂ መረጃ ጋር
personnel which will serve to dispense medicines
ለህሙማን ለማደል የሚያገለግልና ለዚሁ ዓላማ
to patients together with adequate information;
ተብሎ በተገቢው አካል ደረጃ ወጥቶለት የተዘጋጀ
ህጋዊ የማዘዣ ወረቀት ነው፡፡
11. “Medicine Accessibility” means providing
01. “የመድኃኒት ተደራሽነት” ማለት ጥራታቸውን
quality and applicable medicines in sustainable
የጠበቁ አስፈላጊ መድኃኒቶችን በተመጣጣኝ
way with fair price to the community at the
ዋጋ ቀጣይነት ባለው መልኩ በተፈለገበት demanded time and place;
ቦታና ጊዜ ለተገልጋዩ ኀብረተሰብ ማቅረብ
ነው፤
02. “የመግዢያ ዋጋ” ማለት በመድኃኒት 12. “Purchasing Price” means the price of

አቅራቢዎች ወይም ዕርዳታ ሰጪዎች ሠነድ medicines indicated on the document of either

ላይ የሰፈረው የመድኃኒት ዋጋ ማለት ሲሆን medicine supplier or donors, whereas cost shall
be estimated by the health facility for those
በእርዳታ ለሚመጡና በሠነዳቸው ላይ ዋጋቸው
medicines acquired through donations without
ያልተቀመጠላቸው መድኃኒቶች በተቋሙ
cost;
ባለሙያዎች የሚተመንላቸው ዋጋ ነው፤

5
03. “ነጠላ መሸጫ ዋጋ” ማለት የነጠላ 13. “Unit Selling Price” means a unit price in
ወይም የአንድ እሽግ የመድኃኒት which the health institution sales medicines to

የመግዣ ዋጋና ለትራንስፖርትና መሰል the customers by adding not more than 30%
profit margin on purchase price and transport
ወጪዎች ዋጋ ላይ ሥራውን
and other related expense of one unit or pack of
ለማቀላጠፍ የሚረዳ ከ30 በመቶ
medicine;
ያልበለጠ የትርፍ ምጣኔ በመጨመር
ጤና ተቋሙ መድኃኒቶችን የሚሸጥበት
ዋጋ ነው፤
04. “የችርቻሮ ዋጋ” ማለት ከነጠላ 14. “Retail Price” means a price, which calculated
የመድኃኒት ዋጋ በመነሳት የሚሰላ by taking a unit price as a bench-mark, of a
ሲሆን መድኃኒቱን ጤና ተቋሙ በሽያጭ medicine in which the health institution transfers
ለተጠቃሚው የሚያስተላልፍበት ሲሆን the drug to the consumer by sale, the amount of

ከነጠላ ዋጋ ጋር እኩል ወይም ሊያንስ which might be less than or equal to the price set

የሚችል የመጠን መለኪያ ዋጋ ነዉ፤ for a unit price hereof;

05. “የመድኃኒት ዝውውር ወይም ቅብብሎሽ” 15. “Medicine Transfer and Supply Chain “ means
ማለት የተፈቀደ መድኃኒትን በተፈቀደለት where taking permitted medicine over to health
የመድኃኒት ባለሙያ፣ ከህጋዊ አቅራቢ፣ institution, issuing thereof to the various sections
የሙያ ደረጃው በሚፈቅደው መልኩ
and transferring to the patient in appropriate way
ደህንነትን በጠበቀ አያያዝ፣ ህጋዊ የአቅርቦት
by allotted pharmacy professional, from legal
ሰንሰለቱን ተከትሎ ወደ ጤና ተቋማት
supplier, in manner that profession level allows by
ማስገባት፣ ወደ ልዩ ልዩ ክፍሎች ማውጣት
keeping its security and following legal supply
እና ለህሙማኑ በተገቢው መንገድ
chain; it also includes the function that
ማስተላለፍ ሲሆን የአገልግሎት ጊዜያቸው
transferring medicines, among health institutions
በመቃረቡ ምክንያት ወይም ከፍላጎት በላይ
following legal system when medicines are not
ክምችት በመኖሩ ወይም ድንገተኛ
fully utilized within the expiry date or over
የመድኃኒት እጥረት ሲያጋጥም በጤና
stocked or there is in urge at shortage of such
ተቋማት መካከል ህጋዊ አሰራርን ተከትሎ
medicines in another institution.
መድኃኒትን አዘዋውሮ አገልግሎት ላይ
እንዲውል የማድረግ ተግባርንም
ይጨምራል፤

6
06. “ህገ ወጥ የመድኃኒት ዝውውር” 16. “Illegal Transfer of Medicines” means an
ማለት መድኃኒትን ባልተፈቀደለት illegal medicine transfer that to carry out through
ሰው ወይም ካልተፈቀደ ምንጭ
unlicensed person or source, or unprofessional
ወይም የሙያ ደረጃው በማይመጥን
person, or not well handled medicine, or harming
ሰው ወይም ደህንነቱ ባልተጠበቀ
አያያዝ ወይም በማንኛውም ከህግ the community which is an act against the law in

በሚጻረር አኳኋን ህብረተሰቡን በሚጎዳ order to get undeserving benefit


መልኩ ያልተገባ ጥቅምን ለማግኘት
የሚደረግ ህገወጥ የመድኃኒት
ቅብብሎሽ ነው፤
17. “Donated Medicines” means those medicines
07. “የዕርዳታ መድኃኒት” ማለት ከተቋሙ
which are outside the budget of the institution
በጀት ውጭ የሆኑና ከተለያዩ
and have been denoted free by different
ድርጅቶች በነፃ ለጤና ተቋሙ
organizations to health institution;
የሚለገስ መድኃኒት ነው፤
08. “የእጅ በእጅ ሽያጭ” ማለት 18. “Cash Sale” means the act of transferring

መድኃኒቶችን በተቀመጠላቸው የነጠላ medicines to consumers upon immediate cash

ወይንም የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ payment in accordance with the unit selling or


retail prices;
መሠረት ወዲያውኑ ክፍያ በማስፈፀም
ለተጠቃሚው የማስተላለፍ ሂደት
ነው፤
19. “Credit Sales” means an act of transferring
09. “የዱቤ ሽያጭ” ማለት በሽያጭ
medicines without cash that are decided to be
እንዲተላለፉ የተወሰኑ መድኃኒቶችን
sold to clients based an credit agreement made in
ክፍያውን ለመፈፀም በተደረገ የዱቤ
advance ;
ውል ስምምነት መሠረት ማስተላለፍ
ነው፡፡
፳ “በመግዣ ዋጋ መድኃኒት መሸጥ” ማለት 20. “Selling Medicine at Cost Price” means
በጤና ተቋሙ የበላይ አካል ለተመረጡ transferring those medicine selected by higher
መድኃኒቶች በመግዣ ዋጋ ላይ የትርፍ official of health institution to customers at
ምጣኔ ሳይጨመር ለተጠቃሚው
መድኃኒቱን በተገዛበት ዋጋ በሽያጭ purchase price without adding profit margin;
ማስተላለፍ ነው፤

7
፳፩ “ከክፍያ ነጻ የሆኑ መድኃኒቶች” ማለት 21. “Payment Free Medicine” means dispense of
በዕርዳታ የተገኙ ወይም በበጀት those medicing obtained from donation or by

የተገዙ መድኃኒቶች ሆነው መንግሥት government budget to patients without any


payment where the government has decided to be
በነፃ እንዲስተናገዱ ለወሰናቸው
delivered free;
የህክምና አገልግሎት ዓይነቶች
ያለክፍያ ለተጠቃሚው የሚታደሉ
መድኃኒቶች ናቸው፤
፳፪
‹ “የመድኃኒት ባለሙያ” ማለት አግባብ 22. “Pharmacy Professionals” means a

ባለው አካል በየደረጃው የሙያ ፈቃድ professional trained in the field of pharmacy and
licensed at each level by appropriate organ to
የተሰጠው ፋርማሲስት፣ ድራጊስት፣
carry out his duty as pharmacist, druggist or
ወይም ፋርማሲ ቴክኒሽያን ማለት
pharmacy technician;
ነው፤ [[[

፳፫ “የመድኃኒት የምርት መለያ ቁጥር” 23. “Drug Production Identification Code” means
ማለት በአንድ የምርት ሂደት ወቅት a number assigned to identify each batch of
የተመረቱ መድኃኒቶችን ለመለየት medicines produced by its manufacturing entity
በአምራቹ ድርጅት የሚሰጥ በማሸጊያው ,and written on donation list document or on
ላይ እና በግዥ ወይም በእርዳታ both its package and purchasing documents;

ዝርዝር ሠነዱ ላይ በግልጽ የሚፃፍ


ቁጥር ነው፡፡
፳፬ “የመድኃኒት የውስጥ መለያ ቁጥር” 24. “Drug Identification Code” means an internal
ማለት የእያንዳንዱን የመድኃኒት identification code given by nation level or
ዓይነቶች የግብይት እንቅስቃሴ
health institution to monitor the transaction
ለመከታተል አመቺ እንዲሆን በአገር
movement of each type of medicines;
አቀፍ ደረጃ ወይም በጤና ተቋሙ
የሚሰጥ መለያ ነው፤
፳፭ “ቆጠራ” ማለት በተቋሙ ውስጥ የሚገኘውን 25. “Physical Inventory” means an activity of
መድኃኒት በአካል በመቁጠር በዓይነት፣ counting medicines available in any health
በመጠን፣ በዋጋ፣ በመጠቀሚያ ጊዜ፣ institution and carried out in physical presence to
በመድኃኒት የምርት መለያ እና የውስጥ identify and categorize in quantity, price, usage
መለያ ቁጥር ለይቶ ለማስቀመጥ ሲባል period, batch code and internal identification
የሚከናወን ተግባር ነው፤ code;

8
፳፮ “የተስተካከለ ሽያጭ” ማለት በቀን ሽያጭ 26. “Adjusted Sale” means the correct value of
አማካይነት ከተሰበሰበው ገንዘብ ውስጥ medicines sold per day which shall be

በማስበለጥም ሆነ በማሳነስ የተሸጡትን identified by auditing the overages and


shortages of total daily collected sales and by
መድኃኒቶች በመመርመር፣ የአገልግሎት
excluding the total daily service fees;
ዋጋን ሳይጨምር፣ በቀን የተሸጠው
የመድኃኒቱ ትክክለኛ ዋጋ ለብቻ ተለይቶ
የሚገኝ ሽያጭ ነው፡፡
፳፯ ‘‘ህሙማን ተኮር የፋርማሲ አገልግሎት’’ 27. “Patient-centered Pharmacy Service”

ማለት ትክክለኛ የመድኃኒት አጠቃቀምን means pharmacy service section that enable

ለማረጋገጥ ፋርማሲስቶች በአስተኝቶ ማከም፣ to get the intended medical outcome through

በተመላላሽ ህክምና አሰጣጥና የክትትል ሂደቱ prohibiting harmful medicinces and making

ላይ ቀጥተኛ ተሳታፊ በመሆን፣ ህሙማኑ the patients highly beneficiary from

ካላስፈላጊ የመድኃኒት ወጪ እና ፈውስን unnecessary expenditure and from the view


ከማግኘት አንጻር የላቀ ተጠቃሚ እዲሆኑና getting cure, and to achieve the right
መከላከል ከሚቻል የመድኃኒት ጉዳት በጸዳ medicine usage where pharmist shall be
መልኩ የሚፈለገውን የህክምና ውጤት direct role player in process of inpatient and
ለማግኘት የሚያስችል የፋርማሲ አገልግሎት out patient medical delivery and follow up;
ዘርፍ ነው፡፡
፳፰ “የበሽታ አምጭ ተህዋስያን ከፀረ-ተህዋስያን 28. “Familiarity of Antmicrobials Medicine
መድኃኒት ጋር መላመድ” ማለት በሽታ with Disease Causative Microbials” means
አምጪ ተህዋሲያን (ባክቴሪያ፣ ቫይረስ፣ እና medicines fail to cure or loss curability for

ፕሮቶዞዋ የመሳሰሉት) ከመድኃኒቶች ጋር the factor that being familiar with disease

በመላመዳቸው የተነሳ መድኃኒቶቹ በሽታን causative microbials (bacteria, virus or


protozoa);
የመፈወስ አቅም ወይም ፍቱንነት መቀነስ
ወይም ማጣት ነው፤
፳፱ “የአገልግሎት ዘመን ማብቂያ ቀን” ማለት 29. “Expiry Date” means where a medicine

አንድ መድኃኒት በተገቢው አቀማመጥ ሆኖ with the right storage, the period of effective

የይዘት ለውጥ ሳያመጣ ሊቆይ የሚችልበት service which medicines are meant to endure
without an occurance of change to its content
ጊዜ ተብሎ በአምራቹ ድርጅት ላይ በግልጽ
as prescribed by its manufacture
የተፃፈ ነው፤

9
፴ “ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶች” ማለት 30. “Unfit for Use Medicine” means those
የተበከሉ፣ በተገቢው ሁኔታ ያልተቀመጡ፣ medicines which are rather contaminated, in
አላግባብ የተከፈቱ፣ የቀዝቃዛ ሰንሰለት appropriately packed, not maintaining cold
ያልጠበቁ፣ በተገቢው አካል ጥቅም ላይ chains, prohibited from use by the appropriate
እንዳይውሉ የተከለከሉ፣ የአገልግሎት ዘመን body, expired medicines as well as those with
ማብቂያ ያለፈባቸው እና በሌሎች ምክንያቶች change in content due to any other similar
የይዘት ለውጥ ያስከተሉና ለሰው ጤና አደገኛ reasons and henceforth dangerous to human
የሆኑ መድኃኒቶች ናቸው፤ health
፴፩. “የፅንስ ስም” ማለት ከአገር አገር ወይም 31. “Scientific Name” means medicine
ከፋብሪካ ፋብሪካ የማይለዋወጥ identification name given based medicine
በመድኃኒቱ ንጥረ ነገር ላይ ተመስርቶ ingredient and unchangeable from country to
የወጣ የመድኃኒት መለያ ስም ነው፡፡
country or manufacturing to manufacturing;
፴፪ “የመድኃኒት ሂሣብ ሠራተኛ” ማለት
በአካውንቲንግ ወይም በተመሳሳይ ሙያ 32. “Pharmacy Accountant” means an accountant
graduated with accounting and other related
መስመሮች ተመርቆና ተቀጥሮ የመድኃኒት
field and employed and work as pharmacy
ሂሳብ ስራ የሚሠራ ባለሙያ ነው፡፡
accountant ;
፴፫ “መድኃኒት ማስወገድ” ማለት በተለያየ
33. “Medicine Disposal” means an action to
ምክንያት ጥቅም ላይ መዋል የማይችሉ dispose those medicines which may no longer
መድኃኒቶችን ማስወገድ ነው፤ be usable for various reasons:’
፴፬ “የመድኃኒት መጋዘን” ማለት ከቢሮ እስከ ጤና 34. “Medicine store” means storage that exist from
ተቋም ያሉ የመድኃኒት ማከማቻ ነው፤ bureau up to health institution
፴፭ “ሰው” ማለት የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ 35. “Person” Means natural or juridical person.
የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡

3. የፆታ አገላለጽ 3. Gender Expression


In this regulation, the expression in masculine
በዚህ ደንብ በወንድ ጾታ የተደነገገው የሴት
includes feminine.
ጾታን ያካትታል፡፡

4. የተፈጻሚነት ወሰን 4. Scope of Application

ይህ ደንብ በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና This regulation shall apply to the Southern
ህዝቦች ክልል ጤና ቢሮ እና በስሩ እስከ Nations, Nationalities and Peoples’ Regional
ጤና ተቋማት ባለው የጤና መዋቅር ላይ bureau and health structure found under it up to
ተፈጻሚ ይሆናል:: health institutions.

10
6. Objectives
5. ዓላማ
The regulation shall have the following
ደንቡ የሚከተሉት ዓላማዎች
objectives:-
ይኖሩታል፡-
1. ለህብረተሰቡ የመሠረታዊ መድሐኒቶችና 1. To enhance the customers’ satisfaction
የሕክምና መሳሪያዎች በበቂ መጠን through providing fundamental medicine and

እንዲኖሩና የኀብረተሰቡን የመግዛት medical equipments with enough amount to


the community by taking into account the
አቅም ባገናዘበ መልኩ በማቅረብ፣
buying capability of the community as well
በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲውሉ
as putting the same in to practice;
በማድረግ የተገልጋዩን እርካታ
ማሳደግ፤

2. የመድኃኒት ቅብብሎሽ እና 2. To make medicine supply chain is


የአገልግሎት አሰጣጡ ግልጽነትና
transparent and accountable, to renounce
ተጠያቂነት ያለው፣ ህገ-ወጥ
medicine trafficking, suitable for auditing
የመድኃኒት ዝውውርን የሚያስቀር፣
ለኦዲት የሚያመች እና ብክነትንና and desist wastage and fraudulent;

ምዝበራን መከላከል የሚችል ማድረግ፣

3. የመድኃኒቶችን ደህንነት፣ ፈዋሽነትና 3. To carry out the dividend of the sector

ጥራት በጠበቀ ሁኔታ አገልግሎት through delivering a service by keeping the


በመስጠት፣ የበሽታ አምጪ ተህዋስያን saftey, curability and quality of medicine,
ከፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች ጋር
preventing the familiarity of antimicrobials
መላመድ በመከላከል፣ ተአማኒነት
with disease causative microbials, provide
ያለው መረጃ በማቅረብ እና በመድኃኒት
አጠቃቀም የሚደርሰውን ጉዳት sounding data and keeping the health of the
በመቀነስ የህብረተሰቡን ጤና በመጠበቅ community by minimizing the side-effect
የዘርፉን ድርሻ መወጣት ነው፣
that results from utilization of medicine.

11
ክፍል ሁለት Part Two
የአስፈጻሚ አካላት ስልጣንና ተግባር Power and Duty of Executive Bodie

6. የቢሮ ተግባርና ኃላፊነት 6. Powers and Duties of Bureau


በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል Without prejudice the powers and duties bestowed
መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና to the health bureau in accordance with article 15
ተግባር እንደገና ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር in proclamation no 133/2010 issued to re-

፩፻፴፫ /፪፼፫ አንቀጽ ፲፭ መሠረት ለጤና ቢሮ


/
determined the power and duty of southern
nations, nationalities and peoples’ state executive
የተሰጠው ስልጣንና ተግባር እንደተጠበቀ ሆኖ፡-
bodies;
1. የመድኃኒት አገልግሎትን በተመለከተ 1. Give proper support and follow up to health
የወጣዉን አገር አቀፍ የጤና ተቋማት institutions for successful implementation of
ደረጃ በተሟላ ሁኔታ እንዲተገበር ለጤና national standards of health institutions
ተቋማት ተገቢውን ድጋፍና ክትትል concerning medicine service; provide
ያደርጋል፤ ግብረ መልስ ይሰጣል፤ feedback;
2. የጤና ተቋሙ የመድኃኒት በጀት አቅም 2. Facilitate the improvement of the budgetary

የሚጎለብትበትን ሁኔታ ያመቻቻል፡፡ capacity of the health institution.


3. Conduct and cause to conduct researches that
3. የመድኃኒት አገልግሎቱንና የመሰረታዊ
enable the assurance of access to basic
መድኃኒቶችን ተደራሽነት ለማረጋገጥ
pharmaceutical and medicine service;
የሚያስችል ጥናት ያካሂዳል፤ እንዲጠና
ያደርጋል፤
4. በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር 4. Monitor and supervise over the entire process

ፖሊሲዎች ህጎችና መርሆዎች አፈፃፀም governing the pharmaceutical service delivery

መሠረት የመድኃኒት አቅርቦትና and, as appropriate, take corrective and


rectification measures in accordance with the
ሥርጭት ሂደቱን ይቆጣጠራል፤ አመራር
public procurement and property
ይሰጣል፤ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
administration policies, laws and directives;
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የማስተካከያ እርምጃ
ይወሰዳል፤

12
5. ከፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ጋር 5. Facilitate the conditions to prepare suitable
በመሆን ለመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ receiving voucher, issuing voucher, sales
አመች የሆኑ የገቢ፣ የወጪ፣ የሽያጭ
tickets and other forms in collaboration with
መሰብሰቢያ ሠነዶችንና ሌሎች አሠራሩን
Finance and Economic Development Bureau;
የሚያግዙ ቅፆች እንዲዘጋጁና ሥራ ላይ
እንዲውሉ ሁኔታዎችን ያመቻቻል፤ 6. Lay-down procedural and organizational
6. የመድኃኒት ሥራ አመራሩን በተመለከተ systems; give professional capacity building
training to those pharmacy professionals and
ለመድኃኒት ባለሙያዎችና ሌሎች ፈፃሚ
other executive body regarding the medicines
አካላት የሙያ አቅም ግንባታ ስልጠና
management; follow-up the implementation
ይሰጣል፤ የአሠራርና አደረጃጀት ስርዓት
thereof;
ይዘረጋል፤ አፈፃፀሙን ይከታተላል፤ 7. So as to supervise the existence of
7. የመድኃኒት አቀርቦት፣ ስርጭትና standardized practice in medicine supply,
አጠቃቀም ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን distribution and utilization in the
ለመከታተል ያመች ዘንድ በየጤና ተቋማቱ administration, provide the necessary support
የመድኃኒትና ሕክምና ኮሚቴ እንዲቋቋምና and follow-up to establish drug and
ኃላፊነቱን እንዲወጣ ድጋፍና ክትትል therapeutic committee and execute their
ያደርጋል፤ ስለ አፈፃፀሙ ዝርዝር መመሪያ responsibilities, and issue detail directive for
ያወጣል፤ implementation;
8. በጤና ተቋማት በሚገኙት የመድኃኒት 8. Issue detailed guideline that describe the
መጋዝኖችና የመድኃኒት ማደያ ክፍሎች responsibilities of pharmacy professionals
working in the pharmacy whore house and
ውስጥ የሚሠሩ የመድኃኒት ባለሙያዎች
distribution centers of health institution with
በየክፍላቸው በጋራ የመስራት፣
regard to collective responsibility and
መድኃኒቶችን በጋራ የመረከብ፣
accountability while working as a team in
የማስተዳደር እና የመንከባከብ የጋራ receiving medicines, managing medicines and
ኃላፊነትና ተጠያቂነት እንዳለባቸው taking care of medicines;
የሚገልጽ ዝርዝር መመሪያ ያወጣል፤ 9. Where it is acknowledged that there are
9. በጤና ተቋማት ውስጥ ከፍጆታ በላይ
medicines stockpiled in excess of current
ሆነው የተከማቹ መድኃኒቶች መኖራቸው
consumption in health institution or due to
ሲታወቅ ወይም በልዩ ልዩ ምክንያት
የህይወት አድን የመድኃኒቶች ድንገተኛ different reasons, incidental scarcity of life
እጥረት ሲከሰት ወደ ሌሎች የጤና saver drugs exist, introduces a system in
ተቋማት ተዛውረው አገልግሎት ላይ which such medicines may be transferred into
የሚውሉበትን የአሠራር መመሪያ
other locations which running out of stock
ያወጣል፤
and be utilized.
፲ የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱና በልዩ 10. Monitor the disposal of any expired
ልዩ ምክንያት ጥቅም ላይ የማይውሉ
medicines and unfit for use medicines due to
መድኃኒቶች ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው
የአሠራር መመሪያ መሠረት መወገዳቸውን various reasons in accordance with the
ይከታተላል፤ directive prepared for this purpose;

13
01. ለመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ 11. Put in place an information management and
የሚያገለግል የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም utilization system in support of the provision

ሥርዓት ይዘረጋል፤ of pharmaceutical services;

02. በጤና ተቋማት ውስጥ ገቢና ወጭ ሆነው 12. Formulated and implement a system whether
medicines that received and issued are to be
ወደተለያዩ ክፍሎች የሚሠራጩ
handed-out to different departments in the
መድኃኒቶች ለተጠቃሚው በትክክል
health institutions are correctly delivered to
መድረሳቸውን እና የተገልጋይ እርካታ
users and ensure customer’s satisfaction;
የሚረጋግጥበትን የአሠራር ስርዓት
ይዘረጋል፤
03. በመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥና 13. Issue a guideline on compensation for
shortage vulnerability and indemnity to those
ሥርጭት ተግባር ላይ ለተሰማሩ
professionals and staff working on
ሠራተኞች ባለሙያዎች የካዝና
pharmaceutical service delivery and
መጠበቂያና የጉድለት ተጋላጭነት ማካካሻ
distribution;
መመሪያ ያወጣል፤ [[

04. የመድኃኒት አቅርቦትና አጠቃቀም ኦዲት 14. Ensure that drug prevision and utilization
ቢያንስ በዓመት አንድ ጊዜ በውስጥና audit made at least once a year by internal and

በውጭ ኦዲተሮች መከናወኑን external auditor; take the necessary measure;

ያረጋግጣል፤ ተገቢውን እርምጃ


ይወስዳል፤
05. በዚህ ደንብ የተካተቱት የመድኃኒት 15. Organize the department that patronize,
አገልግሎት ሥርዓቶች ለማሳካት consult and coordinate to achieve the
ሥራውን የሚያስተባብር፣ የሚያማክር procedures of pharmaceutical services

እና ድጋፍ የሚሰጥ የሥራ ክፍሉን encompassed under this regulation, and


prepare job description for pharmacists;
ያደራጃል፣ ለመድኃኒት ባለሙያዎች
የሥራ መዘርዝር ያዘጋጃል፤
06. በተለያዩ ህጋዊ መንገዶች ወደ ቢሮ 16. Ensure the drugs that handed over to the
መጋዘን የገቡ መድኃኒቶችን ውጤታማ bureau through different legal ways have been

በሆነ ሁኔታና ለታለመለት ዓላማ ሥራ used for intended goal as well as in an

ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፤ ጥፋት ሲከሰት effective manner, and take corrective measure
up on muddle happen;
ወቅታዊ የማሰተካከያ እርምጃ ይወስዳል::

14
17. Cause to examine in every three months
07. የቢሮዉን የመድኃኒት አቅርቦትና ስርጭት
pharmaceutical provision and distribution of
በየሦስት ወሩ በኦዲተር ያስመረምራል፤
the bureau by the auditor;
በኦዲት ግኝት መሠረት ተገቢውን እርምጃ
ይወስዳል፡፡
08. የመድኃኒት ግዥ፣ አቅርቦትና ስርጭት 18. Perform drug procurement, supply and

በፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ህግ dissemination in accordance with finance


procurement and property administration law;
መሠረት ያከናውናል፡፡
09. በግዥ ወይም በእርዳታ የተገኘ መድኃኒት 19. Befor entering those medicine which found by
ወደ ቢሮው መድኃኒት መጋዘን ውስጥ procurement or donation to the bureau where-
ከመግባቱ በፊት መድኃኒቱ የተጠየቀው house, ensure whether the medicine is the
ዓይነትና መጠን፣ ያልተበላሸ፣ የአገልግሎት required type and quantity, undamaged, un

ጊዜው ያላለፈ መሆኑንና ከማለፉ በፊት expired and used before expiration;

ጥቅም ላይ መዋሉን ያረጋግጣል፡፡


፳ መድኃኒት ወደ ቢሮው መድኃኒት መጋዘን 20. While receiving medicine to the bureau where
house; identify according to their budget
ገቢ ሲደረግ የመድኃኒቱን የምርት መለያ
sources by showing the production
ቁጥር፣ የማንነት መግለጫ፣ መጠን፣
identification number, identity description,
መለኪያ፣ የነጠላ ዋጋ፣ የውስጥ መለያ
quantity, measurement, unit price, internal
ኮድ እና የአገልግሎት ዘመኑን
identification code, service period in
በሚገልጽ ለዚሁ ዓላማ ተብሎ በፋይናንስና
accordance with receiving voucher which
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚታተም printed by finance and economy development
የመድኃኒት የገቢ ደረሰኝ መሰረት በየበጀት bureau for the purpose there of;
ምንጫቸው ለይቶ ይሰራል፡፡
፳፩ ለቢሮው የመድኃኒት ግዥን የፈፀመው እና 21. Make sure that the one who purchased and to

የሚረከበው የፋርማሲ ባለሙያ የተለያዩ take-over drugs are different in professionals;

መሆናቸውን ያረጋግጣል፡፡
፳፪ በቢሮው የመድኃኒት ገቢና ወጪ 22. Monitor the drug received and issued copy
የተሰራባቸዉ ቅጂ ሰነዶች በክምችት voucher have been filed by the concerned
ተቆጣጣሪ ሰራተኛ ፋይል መደረጋቸውን worker;

ይቆጣጠራል፡፡

15
፳፫ ወደ ቢሮ የመድኃኒት መጋዘን ለተለያዩ 23. Follow-up those madicines to issue to
ተቋማት ወጪ የሚደረጉ መድኃኒቶች different institutions from the bureau
የመድኃኒቱን የምርት መለያ ቁጥር፣ according to their budget sources by depicting
የማንነት መግለጫ፣ መጠን፣ መለኪያ፣ the production identification number, identity
description, quantity, measurement, unit price,
የነጠላ ዋጋ፣ የውስጥ መለያ ኮድ እና
internal ideatification code, and service period
የአገልግሎት ዘመኑን በሚገልጽ ለዚሁ ዓላማ
based on medicine issuing voucher which
ተብሎ በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
printed for such porpose by finance and
በሚታተም የመድኃኒት የወጪ ደረሰኝ
economy development bureau;
በየበጀት ምንጫቸው ተለይቶ ወጪ
መደረጉን ይከታተላል፤
፳፬ በቢሮው መጋዘን የሚገኙ መድኃኒቶችን 24. Ensure that an inveatory made once in every

በሦስት ወር አንድ ጊዜ ቆጠራ መደረጉን three months on drugs found in bureau


wherehouse.
ያረጋግጣል፡

፯.የዞንና የሀዋሳ ከተማ አስተዳደር ጤና 7. Powers and Duties of Zone and


መምሪያ፣ የልዩ ወረዳ፣ የወረዳ እና Hawassa City Administration Health
የከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤቶች ተግባርና Department, Special Woreda,
Woreda and Town Administration
ኃላፊነት፡-
Health Office

1. በስሩ የሚተዳደሩ የጤና ተቋማትን 1. Regarding health institution administrated


በተመለከተ፡- under it :-
ሀ. የመድኃኒት ስራ አመራሩን በተመለከተ a) Support and follow up regarding drug
management;
ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤
b) Organize the necessary information
ለ. በየደረጃዉ የመድኃኒት አቅርቦትና
regarding supply and utilization of
አጠቃቀሙን በተመለከተ አስፈላጊ
medicine in each level;
መረጃዎችን ያደራጃል፤
ሐ. የመድኃኒት በጀት አቅም የሚጎለብትበትን c) Facilitate conduction to capacitate
ሁኔታ ያመቻቻል፤ pharmacy budget;

መ. በመንግሥት ግዥና ንብረት አስተዳደር d) monitor and supervise over the entire
process governing the pharmaceutical
ፖሊሲዎች፣ ህጎችና መርሆዎች አፈፃፀም service delivery, and follow up its
መሠረት የመድኃኒት አቅርቦትና implementation; take, as appropriate,
corrective measure; follow-up the
ሥርጭት ሂደቱን ይቆጣጠራል፤አመራር
performance there of;
ይሰጣል፤ ተግባራዊነቱን ይከታተላል፤
አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ የማስተካከያ እርምጃ
እንዲወሰድ ያደርጋል፤

16
ሠ. የመድኃኒት ሥራ አመራሩን በተመለከተ e) coordinate professional capacity building
ለመድኃኒት ባለሙያዎችና ሌሎች ፈፃሚ training to those pharmacy professionals
አካላት የሙያ አቅም ግንባታ ስልጠና and other executive bodies regarding the
እንዲሰጥ ያስተባብራል፤ የአሠራርና medicinal management; ensure the lay
አደረጃጀት ስርዓት መዘርጋቱን ያረጋግጣል፤ down of procedural and organizational
system;
አፈፃፀሙን ይከታተላል፤

ረ. የመድኃኒት አቀርቦት፣ ስርጭትና አጠቃቀም f) In order to supervise the existence of


standardized practice in medicines supply,
ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን ለመከታተል
distribution and utilization, provide the
እንዲያመች በየጤና ተቋማቱ የመድኃኒትና necessary support and follow-up to establish
ሕክምና ኮሚቴ እንዲቋቋምና ኃላፊነቱን drug and therapeutic committee and execute
እንዲወጣ ድጋፍና ክትትል ያደርጋል፤ their responsibilities in health institutions;

ሰ. በመድኃኒት መጋዝኖችና ማደያ ክፍሎች g) Follow-up that pharmacy professionals


ውስጥ የሚሠሩ የመድኃኒት ባለሙያዎች working in the pharmacy where house and
በየክፍላቸው በጋራ የመስራት፣ መድኃኒቶችን distribution centers of health institution
performing their responsibilities
በጋራ የመረከብ፣ የማስተዳደር እና
collectively while working in team,
የመንከባከብ የጋራ ኃላፊነት መወጣታቸውን
receiving medicines, managing medicines
ይከታተላል፤ይደግፋል፤
and taking care of medicines; make support
ሸ. ከፍጆታ በላይ የተከማቹ መድኃኒቶች thereof;
h) Follow-up and support that there are
መኖራቸው ሲታወቅ ወይም በልዩ ልዩ
medicines stockpiled in excess of current
ምክንያት የህይወት አድን የመድኃኒቶች
consumption or due to various reasons
ድንገተኛ እጥረት ሲከሰት ወደ ሌሎች የጤና
incidentally scarcity of life-saver drugs exists,
ተቋማት ተዛውረው አገልግሎት ላይ መዋሉን introduce a system in which such medicines
ይከታተላል፤ ድጋፍ ይሰጣል፤ may be transferred into other health institution
which running out of stock and be utilized;
i) Surveillance the disposal of any expired
ቀ. የአገልግሎት ዘመናቸውን የጨረሱ ወይም በልዩ
ልዩ ምክንያት ጥቅም ላይ የማይውሉ medicines and unfit for use medicines for
መድኃኒቶች ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው different reasons in accordance with the
የአሠራር መመሪያ መሠረት መወገዳቸውን directive prepared for this purpose;
ይከታተላል፤
j) Follow-up that an information management and
በ. ለመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ የሚያገለግል
utilization system has been put in place; support
የመረጃ አያያዝና አጠቃቀም ሥርዓት መዘርጋቱን
ይከታተላል፤ ድጋፍ ይሰጣል፤ the same;
k) Ensure whether received and issued
ተ.ገቢና ወጭ ሆነው ወደ ተለያዩ ክፍሎች
medicine that to be distriuted to different
የሚሠራጩ መድኃኒቶች ለተጠቃሚው በትክክል
መድረሳቸውን ያረጋግጣል፤ የተገልጋይ እርካታ deportment arrived correctly; lay down a
የሚረጋግጥበት የአሠራር ስርዓት ይዘረጋል፤ system that ensure customer’s satisfaction;

17
ቸ. የመድኃኒት አቅርቦትና አጠቃቀም ቢያንስ l) Ensure that drug provision and usage
በሦስት ወር አንድ ጊዜ ኦዲት መደረጉን audit made at least once in every three
ያረጋግጣል፤ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፤ months by auditor; take the necessary
measure.
፪ የራሱን ተቋም የመድሃኒት አያያዝና 2. Concerning medicine handling and
dissemination of its institution
ስርጭትን በተመለከተ፡-

ሀ. ገቢ የሆኑ መድኃኒቶችን ውጤታማ በሆነ a) Ensure the drugs that took over have

ሁኔታ ለታለመለት ዓላማ ሥራ ላይ been used for targeted goal as well as in


an effective manner, and take corrective
መዋላቸውን ያረጋግጣል፤ ጥፋት ሲከሰት
action upon muddle happen;
ወቅታዊ የማሰተካከያ እርምጃ ይወስዳል፤
b) Cause to audit medicine provision and
ለ. የመድኃኒት አቅርቦትና ስርጭት በዓመት
distribution twice in a year; take the
ሁለት ጊዜ ኦዲት ያስደርጋል፤ በኦዲት
appropriate measure upon the finding of
ግኝት መሠረት ተገቢውን እርምጃ
the audit;
ይወስዳል፡፡
c) Perform drug procurement, supply and
ሐ. የመድኃኒት ግዥ፣ አቅርቦትና ስርጭት
dissemination in accordance with finance
በተመለከተ በፋይናንስ ግዥና ንብረት
procurement and property administration
አስተዳደር ህግ መሠረት ያከናውናል፡፡ law;
መ. በግዥ ወይም በእርዳታ የተገኘ መድኃኒት d) Before entering those medicine found by
ወደ መድኃኒት መጋዘን ከመግባቱ በፊት procurement or donation to medicine
የተጠየቀው የመድኃኒት ዓይነትና መጠን፣ where house, ensure the medicine is the
ያልተበላሸ፣ የአገልግሎት ጊዜው ያላለፈና required type and quantity, undamaged,

ከማለፉ በፊት ጥቅም ላይ መዋል unexpired and able to be used before

የሚችል መሆኑን ያረጋግጣል፡፡ expiration


e) While receiving medicine to the store,
ሠ. መድኃኒት ወደ መጋዘን ገቢ ሲደረግ
follow-up that the receiving is
የመድኃኒቱን የምርት መለያ ቁጥር፣
aclordaning their budget sources by
የማንነት መገለጫ፣ መጠን፣ መለኪያ፣
showing the production identification
የነጠላ ዋጋ፣ የውስጥ መለያ ኮድ እና
number, identity description, quantity,
የአገልግሎት ዘመኑን በሚገልጽ ለዚሁ
measurement, unit price, internal
ዓላማ ተብሎ በፋይናንስና ኢኮኖሚ identification code, service period in a
ልማት ቢሮ በሚታተም የመድኃኒት የገቢ ccordance with receiving voucher
ደረሰኝ መሰረት በየበጀት ምንጫቸው prepared for such purpose by Finance and
ተለይቶ ገቢ መደረጉን ይቆጣጠራል፡፡ Economy Development Bureau;

18
ረ. የመድኃኒት ግዥን የፈፀመውና የሚረከበው f) Make sure that the one who purchased
የፋርማሲ ባለሙያ የተለያዩ መሆናቸውን and to take-over drugs are different in

ያረጋግጣል፡፡ profession;
g) Ensure that an inventory made atleast
ሰ. በመጋዘን የሚገኙ መድኃኒቶች ቢያንስ
once in a year on drugs found in the
በዓመት አንድ ጊዜ ቆጠራ መደረጉን
store.
ያረጋግጣል፡፡

8. Powers and Duties of Health Institution


፰ የጤና ተቋማት ተግባርና ኃላፊነት
Without prejudice the function that
በዚህ ደንብ በዝርዝር የተገለፀውን pharmaceutical service delivery system
የመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ ሥርዓት prescribed under this regulation; health
ተግባራዊ ማድረግ እንደተጠበቀ ሆኖ የጤና institutions:-
ተቋማት፡-
1. የመድኃኒት አቅርቦት፣ ሥርጭትና 1. Establish pharmaceutical and medical
አጠቃቀም ደረጃውን የጠበቀ መሆኑን committee to have favorable condition to
ለመከታተል እንዲያመች የመድኃኒትና follow that standardized pharmaceutical
ሕክምና ኮሚቴ ያቋቁማል፤ ክትትል supply, distribution and usage exist, make

ያደርጋል፤ እንደአስፈላጊነቱ የማስተካከያ follow-up take, as necessary, corrective

እርምጃ ይወስዳል:: measure;

2. በተለያዩ ምክንያቶች መሠረታዊ 2. Let the higher official know on time when it

መድኃኒቶችን ቀጣይነት ባለው ሁኔታ is very difficult to provide sustainable


fundamental medicine due to various
ማቅረብ አዳጋች በሚሆንበት ወቅት ወይም
reasons, or provision fails to take into
አቅርቦቱ የህብረተሰቡን የመግዛት አቅም
consideration buying ability of the
ያላገናዘበ ሲሆን በወቅቱ ለበላይ አካላት
community;
ያሳውቃል፡፡
3. ማንኛውም የጤና ተቋም የሚያቀርበው [[

3. Take measure grounding monthly report and


መድኃኒት የህብረተሰቡን የመግዛት አቅም evaluating it in order to see pharmaceutical
ያማከለ እንዲሆን በየወሩ ከሚያገኘው supply by health institution consider
ሪፖርት በመነሳትና በመገምገም እርምጃ community’s buying ability
ይወስዳል፡፡

19
4. በጤና ተቋም የተመደቡ የሥራ ኃላፊዎችና 4. Ensure whether their officials and staff are
ሠራተኞች በተለያዩ ህጋዊ መንገዶች ወደ
using those received medicines effectively and
ተቋሙ የገቡ መድኃኒቶችን ውጤታማ በሆነ
for intended purpose, and take timely
ሁኔታና ለታለመለት ዓላማ ሥራ ላይ
መዋሉን ያረጋግጣሉ፤ ጥፋት ሲከሰት corrective action in case of violations;
ወቅታዊ የማሰተካከያ እርምጃ ይወስዳሉ::
5. በመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥና ሥርጭት 5. Implement compensation shortage
ሥራ ላይ ለተሰማራ ሠራተኛ ወይም vulnerability and indeminity to those
ባለሙያ የካዝና መጠባበቂያና የጉድለት employee or professional deployed on
ተጋላጭነት ማካካሻ በመመሪያ መሠረት medicine service delivery and dissemination
ተፈፃሚ ያደርጋል፡፡
work based on the directive;

6. የተገለባባጭ የመድኃኒት ፈንድ አሰራርን 6. Implement system of pharmaceutical fund;


ተግባራዊ ያደርጋል፡፡
7. Conduct a research concerning medicine
7. የመድኃኒት በጀት አያያዝ እና አጠቃቀም
በተመለከተ ጥናት ያካሂዳል፤ በተገኘው budget handling and utilization; take
ውጤት መሠረት የማስተካከያ እርምጃ corrective measure on the recommendation
ይወስዳል፡፡ thereof;
8. ተገቢ የሆነ የመድኃኒት አጠቃቀምን
8. Conduct subsequent study and take corrective
በተመለከተ ተከታታይነት ባለው ሁኔታ
measure with regard to the proper usage of
ጥናት ያካሂዳል፤ በተገኘው ውጤት ላይ
ተመስርቶ የማስተካከያ እርምጃ ይወስዳል፡፡ medicine.

9. የመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጡን ቀልጣፋ፣ 9. So as to make the pharmaceutical service


ውጤታማ እና ደረጃውን የጠበቀ ለማድረግ
delivery efficient, effective and standardize,
በአገር አቀፉ የጤና ተቋማት ደረጃ
shall organize the appropriate pharmacy store
በሚታዘዘው መሠረት ተገቢውን የመድኃኒት
ማከማቻ እና የመድኃኒት ማደያ ክፍል and pharmacy dispensing department, deploy

ያደራጃል፤ አስፈላጊውን የመድኃኒት pharmacy professionals, accountant, daily


ባለሙያ፣ የመድኃኒት ሂሣብ ሠራተኛ፣
cash collector and other necessary staff as per
የዕለት ገንዘብ ሰብሣቢ እና ሌሎች አስፈላጊ
the standard of country wide health institution;
ሠራተኞች እንዲሟሉ ያደርጋል፡፡

20
0. የመድኃኒት አቅርቦትና አጠቃቀም ኦዲት 10. Cause to audit in every three month the
በየሦስት ወሩ በውስጥ ኦዲተር pharmaceutical provision and utilization by

ያስመረምራል፤ በኦዲት ግኝት መሠረት internal auditor; take the relevant measure based
on the audit result;
ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡
11. Perform medicine procurement, supply and
01. የመድኃኒት ግዥ፣ አቅርቦትና ስርጭት
distribution based on finance procurement and
በተመለከተ በፋይናንስ ግዥና ንብረት
property administration law;
አስተዳደር ህግ መሠረት ያከናውናል፡፡

፱ የመድኃኒት አጠቃቀምና አገልግሎት አሰጣጥ 9. Rules of Ethical Conduct of


Pharmaceutical Service Delivery and
ሥነ-ምግባር
Utilization.
የጤና ባለሙያዎችን የስራ ስነ-ምግባር
Without prejudice the declaration in other laws and
በተመለከተ በሌሎች ህጎችና ደንቦች የተደነገጉት
regulation concerning work ethics of health
እንደተጠበቁ ሆነዉ ይህንን ደንብ ውጤታማ
professional and to implement this regulation
በሆነ መልኩ ተግባራዊ ለማድረግ በመድኃኒት
successfully, any pharmacy professionals who
አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተሰማራ ማንኛውም
deployed on pharmaceutical service delivery shall
ባለሙያ የጥቅም ግጭት የተፈጠረ ወይም report to higher officials when conflict of interest
ሊፈጠር የሚችል መሆኑን የተረዳ እንደሆነ occur or possible to occur and ride himself off from
ለበላይ አካል ማሳወቅና ራስን ከሂደቱ ማግለል such process:-
እንደተጠበቀ ሆኖ፡-

1. ከመድኃኒት ግዥ ጋር በተያያዘ ስጦታ 1. Forbidding gifts, job opportunities or any other


ወይም የሥራ ዕድል ወይም የገንዘብ ዋጋ material or other kind of service with monetory
ያለው ነገር ወይም ሌላ ዓይነት value offered in relation to the drug procurement;
አገልግሎት አለመቀበል፣
2. በሥራ ሂደት ሊፈፀሙ የታሰቡ ወይንም 2. Communication of corruptive acts having been
የተፈፀሙ የሙሰና ተግባራትን ለህግ committed or intended to be committed as and
when they come into one’s own knowledge in the
አስፈፃሚ አካላት የማሳወቅና ሙሰና እና course of duties to the law enforcement bodies
ብለሹ አሠሪርን ለመዋጋት የሚደረገውን and there by leading assistance to the effort being
carried out to combat corruption and unfair
ጥረት ማገዝ፣
practices;
3. ከአገልግሎቱ ጋር በተያያዘ ለሚገኙ 3. Depicting due care and concern as regards
ማንኛውም መድኃኒቶች ተቆርቋሪ መሆን፣ medicines acquired in connection with the
service;

21
4. በመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ ሂደት 4. Non-discrimination in cases of
ላይ አድልዎ አለማድረግ፣ pharmaceutical service delivery;

5. የተሰጠውን ኃላፊነት በአገልጋይነት 5. Discharging one’s own responsibilities with

መንፈስ እና በቁርጠኝነት መወጣት፣ a spirit of servantship and dedication;


6. Keep consumer’s confidentiality, undisclosed
6. የተጠቃሚውን ምስጢር መጠበቅ፤
medicines prescribed to patients to
ለህሙማን የታዘዙትን መድኃኒቶች
unconcerned body and don’t neglect
ለማይመለከተው ሰው አለማሳወቅ፤
professionals in front of customers;
ያዘዘውን ባለሙያ በተገልጋዩ ፊት
አለማጣጣል፣
7. የመድኃኒት አገልግሎት አሰጣጥ 7. Observance and implementation of any other

ሥርጭትና አጠቃቀምን በተመለከተ principle of ethical conduct required by the


profession regarding the service provision,
ሙያው የሚጠይቀውን ስነ-ምግባር
distribution and utilization of drugs.
በማክበር ማከናወን አለበት፡፡

ክፍል ሦስት Part Three


Medicine Supply, Storage,
የመድኃኒት አቅርቦት፣ ክምችት፣ አያያዝ፣
Handling, Dissemination, Selling
ስርጭት፣
and Disposal System
ሽያጭ እና አወጋገድ ስርዓት

፲. የመድኃኒት አቅርቦት 10. Medicine Provision


Any health institution:-
ማንኛውም የጤና ተቋም፡-

1. የአካባቢውን የበሽታ ስርጭት፣ የጤና 1. Prepare medicine lists that may be calibrated
ተቋሙን አይነት፣ አገር አቀፉን timely by sequencing according to the
የመድኃኒት መዘርዝር እና ሌሎች
necessary they have to health service based
መመዘኛዎችን መሰረት በማድረግ
on the expansion of the disease, type of
በየወቅቱ የሚከለስ ለተቋሙ
የሚያስፈልጉ የመድኃኒቶችን ዝርዝር health institution, pharmacy list of the
ለጤና አገልግሎቱ ካላቸው ተፈላጊነት country and other standard;
አንጻር ቅደም ተከተል በመስጠት
በመድኃኒትና ህክምና ኮሚቴ አማካይነት
የማዘጋጀት፣

22
2. Provide timely procurement request about
2. የመድኃኒት ፍላጎቱ በምክንያት የተደገፈ፣
medicine need supported with clear reason,
ህይወት አድን የሆኑትን መድኃኒቶች
offer priority to life-savior medicine and
ቅድሚያ የሰጠ፣ ካለው የመድኃኒት በጀት
compatible with the existing medicine
ጋር የተጣጣመ በማድረግ የግዥ
budget;
ጥያቄውን በወቅቱ የማቅረብ፣
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፪ 3. Without prejudice the prescription under sub-
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ article /2/ of this article and pharmacy fund
ማንኛውም ጤና ተቋም የመድኃኒት
and proclamation No 553/2006 issued to
ግዥ ዕቅድ ሲያዘጋጅ የመድኃኒት ፈንድ
እና የመድኃኒት ፈንድ አቅርቦት establish pharmacy fund supply agency,
ኤጀንሲን ለማቋቋም በወጣው አዋጅ while any health institution preparing
ቁጥር ፭፻፶፫/፺፱ የተደነገገው እንደተጠበቀ pharmacy procurement plan, choose
ሆኖ በፋይናንስ የግዢ መመሪያ መሠረት procurement system, schedule effective time
የግዥ ዘዴን የመምረጥ፣ የመፈፀሚያ
and facility condition for improvement and
ጊዜ የመወሰንና ዕቅድ የሚሻሻልበትንና
የሚፀድቅበትን ሁኔታ የማመቻቸት፣ approval plan;
4. በተቀናጀ የመድኃኒት መረጃ አያያዝ 4. Offer the demand of supply to the concerned
ስርዓት መሰረት የአቅርቦት ፍላጎቱን body based on the system of medicine
ለሚመለከተው አካል በወቅቱ የማቅረብ፣ information handling;
5. በግዥም ሆነ በእርዳታ የቀረቡ 5. Ensure that the pharmacy provide both by

መድኃኒቶች የተቋሙን ፍላጎት መሰረት procurement as well as donation has been


carried out based on the institutions need
ያደረገና በህጋዊ የመድኃኒት ዝውውር
and principles of legal pharmacy transfer;
መርህ መሰረት የተፈጸመ መሆኑን
የማረጋገጥ፣ 6. Ensure that the pharmacy provision is
6. የመድኃኒት አቅርቦት ሂደቱ ግልጽነትና accountable and transparent, and free from
ተጠያቂነት የሰፈነበት እና ከብክነት የጸዳ misuse;
መሆኑን የማረጋገጥ፣
7. has the responsibility that Pharmacy
7. የመድኃኒት አቅርቦትና ክምችት አስተዳደር
provision and storage administration lead by
በመድኃኒት ባለሙያ እንዲመራ የማድረግ
pharmaceutical professional
ኃላፊነት አለበት፡፡

23
፲፩. መድኃኒቶችን ገቢ ስለማድረግ 11. Receiving Medicines

1. ማንኛውም በግዥ ወይም በእርዳታ 1. prior to receiving medicines at store any


የተገኘ መድኃኒት ወደ መድኃኒት መጋዘን medicine acquired by procurement or
ውስጥ ከመግባቱ በፊት የተጠየቀው donation shall be ascertained whether it is the
ዓይነትና መጠን፣ ያልተበላሸ፣ required amount and type , undamaged, active

የአገልግሎት ጊዜው ያላለፈና ከማለፉ expire date and capable of use before

በፊት ጥቅም ላይ መዋል የሚችል expiration;

መሆኑ መረጋገጥ አለበት፡፡


2. ማንኛውም መድኃኒት ወደ ህክምና 2. where any medicines received by a health
ተቋሙ ገቢ ሲደረግ የመድኃኒቱን institution medicine production code,
የምርት መለያ ቁጥር፣ የማንነት identification code, quantity, unit ,unit price,
መገለጫ፣ መጠን፣ መለኪያ፣ የነጠላ
inner identification code and expiry date shall
ዋጋ፣ የውስጥ መለያ ኮድ እና
የአገልግሎት ዘመኑን በሚገልጽ ለዚሁ be made for each budgetary sources based on
ዓላማ ተብሎ በፋይናንስና ኢኮኖሚ receiving voucher which prepared by
ልማት ቢሮ በሚታተም የመድኃኒት የገቢ finance and economy development bureau for
ደረሰኝ መሰረት በየበጀት ምንጫቸው the purpose thereof;
ተለይቶ መሠራት አለበት፡፡
3. ማንኛውም የጤና ተቋም መድኃኒት ገቢ 3. any health institution submit copy of receiving

ያደረገበትን የገቢ ደረሰኝ ቅጅ የተቋሙን voucher by which received medicine to the


provider by putting its own seal;
ማህተም በማድረግ ለአስረከበው አካል
ይሰጣል፡፡
4. ማንኛውም ገቢ የሚደረግ መድኃኒት 4. when the price of any received medicine has

በመጣበት ሰነድ ላይ ዋጋው ያልተገለጸ not been specified on the document in

ከሆነ በተቋሙ የፋርማሲና የመድኃኒት advance such price shall be set by the
institution pharmacy and finance professional
ሂሳብ ክፍል ባለሙያዎች ዋጋው
and the same is approved by higher official of
ተገምቶና በተቋሙ የበላይ ኃላፊ ጸድቆ
the institution thereof with remaining
ከቀሪ የገቢ ደረሰኝ ጋር ተያይዞ መቀመጥ
receiving voucher;
ይሮርበታል፡፡
5. ማንኛውም የጤና ተቋም የመድኃኒት 5. any health institution ascertain that medicine
ግዥን የፈፀመውና የሚረከበው የፋርማሲ procurer and receiver are different in
ባለሙያ የተለያዩ መሆናቸውን professions
ያረጋግጣል፡፡

24
12. Medicine Storage and Handling
፲፪. የመድኃኒት ክምችትና አያያዝ
1. Any health institution shall ensure the proper
1. ማንኛውም የጤና ተቋም ገቢ ያደረገውን
storage of those medicines received by it in a
መድኃኒት ለዚሁ ዓላማ ተብሎ ደረጃውን
standard where house prepared for this
ጠብቆ በተዘጋጀ የመድኃኒት መጋዘን
purpose;
በተገቢው ስርዓት ተደርድሮ መቀመጠን
ያረጋግጣል፡፡
2. የመድኃኒት መጋዘን እና የመድኃኒት ማደያ 2. Medicine wherehouse and medicine

ክፍል መለያየትና በተለያዩ ባለሙያዎች distribution center shall be distincted and


managed by different professionals;
መተዳደር አለባቸው፡፡
3. ማንኛውም የጤና ተቋም አግባብ ባለው
3. Based on the appropriate standard and
ደረጃ እና የአምራቾች መስፈርት መሰረት manufacturers’ criteria, any health institution
መድኃኒቶችን እንደ የባህሪያቸው እና እንደ shall ensure whether medicines are kept per
የበጀት ምንጫቸው ተለይተው በተገቢው their characteristics and budget sources in
ቦታ፣ የሙቀት መጠን፣ ጊዜ፣ የፀሐይ proper place at appropriate temperature, time ,
ጨረር፣ ንጽህና እና ሌሎች ተገቢ የሆኑ sunlight, neatness and other appropriate

ጥንቃቄዎችን በማሟላት መያዛቸውን precautions,

ያረጋግጣል::
4. ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ 4. Any pharmacy professional shall segregate and

የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸውን እና በልዩ store those expired and other unfit for use
ልዩ ምክንያት አገልግሎት ሊሰጡ
medicine for various reasons in a separate
የማይችሉ መድኃኒቶችን አገልግሎት
place from those useable medicines, report the
ከሚሰጡ መድኃኒቶች ለይቶ ማስቀመጥና
በወቅቱ ሪፖርት ማድረግ አለበት:: same timely;

5. ማንኛውም ጤና ተቋም ተቀጣጣይነት 5. Any health institution shall ascertain whether


ያላቸውን ወይም ሌሎች መድኃኒቶችን
inflammable medicines or those chemicals ,
ሊበክሉ የሚችሉ ኬሚካሎች፣ እንዲሁም
የህክምና መሳሪያዎች እና መገልገያዎች፣ medical equipments and utilities are kept

ከሌሎች መድኃኒቶች ተለይተው separately from other medicines;


መቀመጣቸውን ማረጋገጥ አለበት::

25
6. ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ 6. Any pharmacy professional shall issue or
የሚይዛቸውን መድኃኒቶች በመጠቀሚያ
use those medicine to expire in accordance
ጊዜያቸው ቅደም ተከተል መሰረት
with the order of their expiry date;
የአገልግሎት ጊዜ የሚያልፍባቸውን ቀድሞ
ማውጣት ወይም ጥቅም ላይ ማዋል
አለበት:: 7. Any health institution shall monitor
7. ማንኛውም የጤና ተቋም የመድኃኒት
appropertely and timely registration of
ክምችት እና እንቅስቃሴን ለመከታተልና
ለመቆጣጠር የሚያስችል ቢን ካርድ፣ ስቶክ medicines using bin card ,stock card or soft
ካርድ ወይም ዘመናዊ ሶፍት ዌር ware as well as other mechanisms that
እንዲሁም ሌሎች መንገዶችን በመጠቀም enable to follow up and control the storage
በአግባቡ እና በወቅቱ መመዝገባቸውን and movement of medicines;
መከታተል አለበት፡፡
8. Any health institution shall evaluate the level
8. ማንኛውም የጤና ተቋም በመዘርዝሩ
of the store by taking into consideration the
ያካተታቸውን መድኃኒቶች ባልተቆራረጠ
medicine included in the list are to dispense
ሁኔታ ለህብረተሰቡ እንዲደርሱና
continuousely to the society and not to
እንዳይባክኑ ወቅታዊ የፍጆታ መዋዠቅን
misuse as well as timely fluctuation of
እና የመጠቀሚያ ጊዜን ባገናዘበ መልኩ
consumption and usage period; give a
ክምችቱ ያለበትን ደረጃ መገምገምና ለችግሩ remedial solution for the problem identified;
መፍትሄ መስጠት አለበት፡፡
9. ማንኛውም የጤና ተቋም ልዩ ጥንቃቄ 9. Any Health institution shall make always a
የሚያስፈልጋቸውን መድኃኒቶች ማለትም follow up on the medicines, which need
ናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ መድኃኒቶችን፣
special care, such as narcotic and
መርዞችን እና የቅዝቃዜ ሰንሰለት
የሚፈልጉትን መድኃኒቶችን በየጊዜው Psychotropic, poisons and medicine that
ክትትል ማድረግ ይጠበቅበታል፡፡ demand cooling chain;
፲ ማንኛውም በግዥ ወይም በእርዳታ የተገኘ 10. Where any donated or procured medicine
መድኃኒት የምርት እንከን ያለበት ሆኖ that may have production defect and the
ሲገኝ ይኸው ዓይነት መድኃኒት በሌላ same may be distributed to other place, the
ቦታም ተሰራጭቶ ሊሆን ስለሚችል health institution shall make report to

የህብረተሰቡን ጤና እንዳይጎዳ እርምጃ supplier and the concerned supervisor in

እንዲወሰድበት ለአቅራቢው እና order to take the measure to prevent from


affecting the community.
ለሚመለከተው ተቆጣጣሪ አካል ሪፖርት
ማደረግ አለበት፡፡

26
፲፫. የመድኃኒት ስርጭት 13. Medicine Distribution
1. Medicine to issue from various service
1. ከጤና ተቋሙ የመድኃኒት መጋዘን
delivery sections, which are in the health
ለተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች
institution medicine store, shall be in
ወጪ የሚደረጉ መድኃኒቶች ክፍሎቹ
accordance with the lists to be prepared by
ከሚሰጡት አገልግሎት አኳያ የመድኃኒትና
pharmaceutical and medical committee for
ህክምና ኮሚቴ ለየክፍሎቹ በሚያዘጋጀው
each sections on the basis of the services they
መዘርዝር መሰረት መሆን አለበት፡፡ delivery;
2. የጤና ተቋሙ የተለያዩ የአገልግሎት 2. While various service delivery sections of the
መስጫ ክፍሎች የመድኃኒት መጠይቅ health institution provide medicine request,
ሲያቀርቡ ለዚሁ በተዘጋጀው መጠየቂያ ቅጽ it has to be with the request form which
ላይ አስፈላጊ መረጃዎችን በመሙላት prepared for such purpose by filling the
መሆን ይኖርበታል፡፡ necessary information on it;

3. የጤና ተቋሙ የመድኃኒት መጋዘን ክፍል 3. Medicine store department professional of

ባለሙያ የአገልግሎት ክፍሎች በወጣላቸው the institution records the necessary quantity
on the issuing receipt by calculating the
የጊዜ ሰሌዳ መሰረት የመድኃኒት ጥያቄ
consumption based on the information which
በቅፁ መሰረት ተሞልቶ እና በፋርማሲ
filled on the request format according to the
ክፍል አስተባባሪ ተፈቅዶ ሲቀርብለት
schedule issued for each service department,
በቀረበው መረጃ መሰረት ፍጆታቸውን
upon the permission and provision of
በማስላት የሚያስፈልገውን መጠን
pharmacy department coordinator; hand over
በመድኃኒት ወጪ ደረሰኝ መዝግቦ thereof;
ማስረከብ አለበት፡፡
4. የመድኃኒት ገቢና ወጪ የተሰራባቸዉ ቅጂ 4. Copy documents on which receiving and
ሰነዶች በክምችት ተቆጣጣሪ ሰራተኛ ፋይል issuing medicine made shall be filed by store
መደረግ ይኖርበታል፡፡ supervisor;
5. መድኃኒት የተጠየቀባቸው እና ወጪ 5. Documents by which medicine requested and

የተደረገባቸው ሰነዶች በመድኃኒት መጋዘን issued shall be filed by store head and service

ኃላፊና በአገልግሎት ክፍሎች በአግባቡ sections;

ፋይል ተደርገው መያዝ አለበት፡፡

27
6. ማንኛውም መድኃኒት ከመጋዘን ወጪ 6. While any medicine to issue from store, it
በሚደረግበት ጊዜ አሰራሩ የመጠቀሚያ shall be based on the principle that give
ጊዜያቸው ቀድሞ የሚያበቁትን መድኃኒቶች priority to those medicine to expire early than
ቅድሚያ በመስጠት መርህ ላይ የተመሰረተ other;
መሆን ይኖርበታል፡፡
7. ማንኛውም መድኃኒት ከመጋዘን ወጪ 7. Any medicine separated from store for

ሲሆን፣ ወደ መጋዘን ገቢ ሲደረግ፤ issued, received, expired, damaged or has


የመጠቀሚያ ጊዜው አልፎ፤ ጉዳት ደርሶበት production defeat has to be registered on
ወይም የምርት እንከን ተገኝቶበት ከክምችት
store cards during inventory.
ሲለይ በቆጠራ ጊዜ ወዲያውኑ በክምችት
መከታተያ ካርዶች ላይ መመዝገብ አለበት፡፡

፲፬. መድኃኒትን አዘዋውሮ ስለመጠቀም 14. Utilization of Medicine by Transfer


ማንኛውም የጤና ተቋም በኃላፊዎች ደረጃ In accordance with written accord made at
በሚደረግ የጽሁፍ ስምምነት መሰረት እላፊ official level, where there is over storage of
ክምች ሲኖር፤ አጭር የመጠቀሚያ ጊዜ
የቀራቸው መድኃኒቶች ሲኖሩ ወይም medicine, medicine left with little expiration
የክምችት እጥረት ሲኖር የመድኃኒቶች
period or shortage of medicine, any health
የወጪና ገቢ ስርዓትን ተከትሎ
መድኃኒቶችን ከሌላ ጤና ተቋም ሊቀበል፤ institution may receive or offer or exchange;
ሊሰጥ ወይም ሊለውጥ ይችላል፡፡ ዝርዝር
አፈጻጸሙ በመመሪያ መሠረት ይወሰናል፡፡ dentail implementation decided by directive.

፲፭. መድኃኒትን እጅ በእጅ ስለመሸጥ 15. Cash Sales of Medicine


1. ማንኛውም ጤና ተቋም መድኃኒት 1. Any health institution shall concerning
ለተጠቃሚው መሸጥ ያለበትን የማካካሻ compensation margin by which selling
(ትርፍ) ምጣኔ በተመለከተ በጥናት ላይ medicine to customers decide by the

ተመስርቶ በሚወጣው መመሪያ ዝርዝሩ directive to issue basing a research;

ይወሰናል፡፡
2. በጤና ተቋም የእጅ በእጅ የመድኃኒት 2. In health institution cash sale of medicine
ሽያጭ የሚከናወነው ለዚሁ ሲባል
shall be carried out using medicine cash sale
የፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
በሚያሳትመው የእጅ በእጅ የመድኃኒት tickets printed by Finance and Economy
ሽያጭ መሰብሰቢያ ደረሰኝ መሠረት መሆን Development Bureau;
ይኖርበታል::

28
3. ማንኛውም የእጅ በእጅ የመድኃኒት ሽያጭ 3. Any medicines cash sales ticket shall be
reproduced in three copies based on retail
በችርቻሮ መሸጫ ዋጋ መሰረት በሶስት ቅጅ
selling price and the principal shall be
ተዘጋጅቶ ዋናው ለተገልጋዩ፣ የመጀመሪያዉ delivered to the customer, where as its first
ቅጅ ለገንዘብ ተቀባይ ሲሰጥ ሁለተኛዉ copy shall be given to the cash recipient and
the second copy shall be kept with the main
ደግሞ ከሰነዱ ጋር መቀመጥ አለበት፡፡ document;
4. የመድኃኒት ሽያጭ ለማከናወን የተመደበው 4. Any pharmacy professional assigned to

የመድኃኒት ባለሙያ ስለመድኃኒቱ ዋጋ እና perform such duty shall first inform the price

ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ለተጠቃሚው of the medicines and other particulars to the
customer;
በቅድሚያ መግለጽ አለበት፡፡
5. Any pharmacy professional deployed on
5. ማንኛውም በመድኃኒት ዕደላ ላይ የተሰማራ
pharmacy disperse shall receive sales ticket
የመድኃኒት ባለሙያ የሽያጭ ደረሰኞችን
by his name and implement the same in
በስሙ በመረከብ በተገቢው መንገድ ስራ ላይ
appropriate way;
ማዋል አለበት፡፡
6. የእጅ በእጅ ሽያጩን ለማከናወን የተመደበ 6. Any pharmacy professional assigned to

የመድኃኒት ባለሙያ የመድኃኒቱን መለያ perform cash sales shall write identification

ኮድ፣ የመድኃኒቱን ስም፣ የችርቻሮ ዋጋ፣ code of the medicine, name, retail price, sum
and other detail matter, both in figures and
ድምር እና ሌሎች ዝርዝር ጉዳዮችን ኮድ
letters on sales tickets and sign thereof;
ሽያጭ ደረሰኙ ላይ በቁጥርና በፊደል መጻፍና
መፈረም አለበት፡፡
7. The pharmacy accountant shall prepare daily
7. የመድኃኒት ሂሳብ ሰራተኛው የእለት የሽያጭ
summary of medicines transactions in
ማጠቃለያ ለዚሁ ዓላማ ጤና ተቋሙ
accordance with the form prepared for such
በሚያዘጋጀው ቅጽ መሰረት መሥራት
purpose by health institution;
አለበት፡፡
8. Any health institution wherever there is
8. ማንኛውም የጤና ተቋም በብልጫ ወይም
overage or shortage of sales shall follow up
በጉድለት የተሸጡ መድኃኒቶች ካሉ
that the issue thereof included in daily
በመድኃኒት ሂሳብ ሰራተኛ በየዕለቱ summary report by pharmacy accountant,
የማጠቃለያ ሪፖርት ላይ መካተቱን and take appropriate measure.
ይከታተላል፤ ተገቢውን እርምጃ ይወስዳል፡፡

29
፲፮. መድኃኒትን በዱቤ ወይም በመድን 16.Credit or Insurance Sale of Medicines
ሽፋን ስለመሸጥ
1. The provision under sub-article /1/ of article
1. በአንቀጽ ፲፭ ንዑስ አንቀጽ ፩ የተደነገገዉ
/15/ shall be applicable for credit and
በዱቤ ወይም በመድን ሽፋን ለሚሸጡ
insurance medicine sale;
መድኃኒቶችም ተግባራዊ ይሆናል፡፡
2. Where any body request pharmaceutical
2. ማንኛውም አካል በዱቤ ወይም በመድን
service either by credit or by insurance
ሽፋን የመድኃኒት አገልግሎት ሲጠይቅ
ቀደም ብሎ ከጤና ተቋሙ ጋር የዱቤ coverage, first ensure whether there is credit
አገልግሎት ውል የፈጸመ ወይም የጤና service agreement or health insurance
መድን ሽፋን ያለው መሆኑ መረጋገጥ
coverage with the health institution;
ይኖርበታል፡፡
3. እያንዳንዱ የጤና ተቋም የጎዳና 3. The value of medicine given to street
ተዳዳሪዎች፣ ከውጭ አገር ስደት persons, displaced persons, a person found
ተመላሾች፣ በድንገት ህሊናቸውን ስተው
unconscious due to accident and treated or
ወድቀው የተገኙና የታከሙ ህሙማን
በልዩ ልዩ ምክንያት የታከሙበትን anyone who is unable to afford medicines
የመድኃኒት ዋጋ ሊከፍሉ የማይችሉ price for various reasons shall medicine price
ከሆነ፤ የታደሉትን መድኃኒቶች ከከተማ be received from city administration or
አስተዳደር ወይም ከሠራተኛና ማህበራዊ labour and social affair office or health office
ጉዳይ ጽ/ቤት ወይም ከጤና ጽ/ቤት ጋር
by sending detail service upon the mutual
አስቀድሞ በገባው ስምምነት መሰረት
ዝርዝር አገልግሎቱን በመላክ agreement made with health office;
የመድኃኒቱን ዋጋ መቀበል ይኖርበታል፡፡
4. የተጠየቀው መድኃኒት ለህሙማኑ 4. Before delivery to patients the name of the

ከመታደሉ በፊት የታካሚው ስም፣ patient, the organization in charge of the

የአሳካሚ ድርጅት ስም፣ የጤና መድን patient, insurance identification number if the
patient has health insurance coverage, card
ሽፋን ያለው ከሆነ የመድን መለያ
number and other information that describe
ቁጥር፣ የካርድ ቁጥርና ሌሎች
the patient identity shall be ascertained;
የህሙማኑን ማንነት የሚገልጹ
መረጃዎች መረጋገጥ አለባቸው፡፡

30
5. የመድኃኒት ባለሙያው የመድኃኒቱን 5. The pharmacy professional upon registration
ስም፣ ዓይነት፣ ጥንካሬ፣ የእሽግ መጠን፣ of medicine name, type, strength, pack size,

የመድኃኒት የውስጥ መለያ internal identification number of the


medicine the patient card number, insurance
ቁጥር፣የታካሚውን ካርድ ቁጥር፣
identification number if the patient has
የመድን ሽፋን ካለው የመድን መለያ
insurance coverage and retail and total price,
ቁጥር እና የችርቻሮና ጠቅላላ ዋጋ
shall dispense the medicine;
በመመዝገብ መስጠት አለበት፡፡
6. The pharmacy accountant shall prepare credit
6. ማንኛውም የመድኃኒት ሂሳብ ባለሙያ
sale summary invoice with the name of
በየቀኑ በዱቤ ወይም በጤና መድን ሽፋን
የተሸጡ መድኃኒቶችን ከዱቤ ሽያጭ ቀሪ credit contract client or health insurance in
ጥራዝ ወይም ከመዝገቡ ላይ ለቅሞ situation after collecting each credit or health
የነጠላና የችርቻሮ ዋጋቸውን በማረጋገጥ insurance coverage sold medicine from credit
የዱቤ ውሉን በፈጸመው አካል ወይም sale remaining document or credit sale
የጤና መድን ተቋም ስም ሂሳቡን በዱቤ
register and validating the correctness of
ሽያጭ ማጠቃለያ ደረሰኝ መስራት
አለበት፡፡ their unit selling and retail prices;
7. በዱቤ ወይም በመድን ሽፋን የተሸጡ 7. Medicines sold with credit or insurance
መድኃኒቶች የሀኪም ማዘዣ ወረቀቶች coverage and prescriptions of doctors shall

የዱቤ ውል በገቡት ተቋማት እና የመድን be filed by the name of institutions which

ሽፋን በሰጠው ተቋም ስም ፋይል entered into credit contract and given
insurance coverage;
መደረግ ይኖርባቸዋል፡፡
8. where those patient who unable to pay and
8. የመክፈል አቅም ለሌላቸዉና መንግስት
government covers their medicine expenses;
የመድኃኒት ወጪያቸዉን ለሚሸፍንላቸዉ
health institutions shall collect their money
ታካሚዎች ጤና ተቋማት ለዱቤ
following the laws proclaimed for credit;
የተደነገጉ ህጎችን ተከትለዉ ገንዘባቸዉን
መሰብሰብ ይኖርባቸዋል፡፡
9. ጤና ተቋሙ በዚህ ደንብ አንቀጽ ፲፭ 9. upon notification to credit client health
ንዑስ አንቀጽ ፯ ላይ የተገለጸውን የየቀኑ institution shall make the daily summary
ማጠቃለያ ውሉን ለፈጸመው አካል stated under sub article /7/ of article /15/ of

በማሳወቅ ገንዘቡ እንዲሰበሰብ ማድረግ this regulation to be collected;

አለበት::

31
፲. በዚህ አንቀጽ የተደነገጉ ድንጋጌዎች 10. without prejudice the provisions stated under
እንደተጠበቁ ሆነዉ መድኃኒትን በጤና this article, selling medicine with insurance

መድን ሽፋን መሸጥ ሌሎች የጤና መድን coverage shall follow other regulations and
directives of health insurance coverage.
ሽፋን ደንቦችና መመሪያዎችን የተከተለ
መሆን ይኖርበታል፡፡

፲፯. ከክፍያ ነጻ የሆኑ መድኃኒቶች 17.Medicines Free of Charge

1. የተጠየቀው መድኃኒት ለህሙማኑ 1. Before delivery to patients the requested


ከመታደሉ በፊት በነጻ የሚታደሉ medical, ensure the medicine freely dispensed
ስለመሆናቸው ማረጋገጥና የህሙማኑ ስም፣
and patient’s name, card number and other
የካርድ ቁጥርና ሌሎች የህሙማኑን ማንነት
particulars which describe the identity of the
የሚገልጹ መረጃዎች ለዚሁ ዓላማ
በተዘጋጀዉ መዝገብ ወይም የነጻ ደረሰኝ ላይ patient shall be recorded on the records or free
መመዝገብ አለበት፡፡ voucher prepared for such purpose;
2. የመድኃኒት ባለሙያው የመድኃኒቱን ስም፣ 2. The pharmacy professional shall register and
ዓይነት፣ ጥንካሬ፣ የእሽግ መጠን፣ እና give the medicine name, type, strength, pack
የውስጥ የመድኃኒት መለያ ቁጥሩን፣ size, identification code, retail and total
የነጠላና የችርቻሮ ዋጋ መመዝገብና መስጠት prices;
አለበት፡፡
3. ማንኛውም የመድኃኒት ባለሙያ በየቀኑ 3. Any pharmacy professional, upon recording

የሰራቸውን በነጻ የሚታደሉ የመድኃኒት dally prescription for free of charge sales and
arranging them orderly shall hand over to
ማዘዣዎችን መዝግቦና በቅደም ተከተላቸው
pharmacy accountant;
አደራጅቶ ለፋርማሲ ሂሳብ ባለሙያ ማስረከብ
ይኖርበታል፡፡
4. Pharmacy department accountant shall collect
4. የመድኃኒት ክፍል ሂሳብ ባለሙያ በየቀኑ
daily dispensed free of charge medicines from
በነጻ የታደሉትን መድኃኒቶች ከመዝገቡ the record or free voucher and prepare
ወይም ከነጻ ደረሰኙ ላይ ለቅሞ የችርቻሮ monthly report about these medicines
ዋጋቸውን በማረጋገጥ እና ሪፖርት confirming their retail price by the name of a
በሚቀርብለት አካል ስም በማደራጀት በነጻ body to whom it is submitted; submit the
ስለታደሉት መድኃኒቶች ወርሃዊ ሪፖርት same to the concerned body.
ለሚመለከተው አካል ማቅረብ አለበት፡፡

32
፲፰. ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶች 18.Disposal of Unfit Medicine
አወጋገድ
1. በጤና ተቋማት መድኃኒት መጋዘን እና 1. Unfit medicine found in health institution
በተለያዩ የአገልግሎት መስጫ ክፍሎች medicine store and various service delivery
የሚገኙ ጥቅም ላይ የማይውሉ sections shall be put in separate place
መድኃኒቶች እስኪወገዱ ድረስ ከስድስት
according to their characteristics until they
ወር ላልበለጠ ጊዜ እንደ የባህሪያቸው
ተለይተው አንድ ቦታ መቀመጥ are disposed off;
አለባቸው፡፡
2. በበጀት ዓመቱ የተወገዱ መድኃኒቶች 2. Though during the fiscal year the disposed
አጠቃላይ ለጤና ተቋሙ ከቀረበው medicine wastage quantity has to be
መድኃኒት አንፃር የብክነት መጠን calculated interms many in relation to the
በገንዘብ መሰላት ያለበት ቢሆንም total medicine provide to health institution,

በዕርዳታ የተገኙና በበጀት የተገዙ donated and purchased medicine shall be

መድኃኒቶች ተለያይቶ መሠራት calculated differently;

ይኖርበታል፡፡
3. ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶች 3. Information handling and disposal of unfit
የመረጃ አያያዝና አወጋገድ የኢትዮጵያ medicine shall be carried out based on the

የምግብ፤ የመድኃኒትና የጤና ክብካቤ proclamation issued by Ethiopian food,

አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን ባወጣው medicine and health care administration


control authority.
አዋጅ መሠረት መከናወን አለበት፡፡

ክፍል አራት Part Fuor

የመድኃኒት አጠቃቀም ስርዓት Medicine Utilization System


፲፱. ስለ መድኃኒት አስተዛዘዝ 19.Prescribing Medicine
1. በጤና ተቋሙ የሚሰጠው ህክምና በአገር 1. Medical treatment given by health institution
አቀፍ ደረጃ በየደረጃው ስራ ላይ እንዲውል shall be in accordance with medical law
በሚመለከተው አካል በወጣው የህክምና issued by the concerned body to implement

ህግ መሰረት መሆን አለበት፡፡ at each level in nation-wide;

33
2. በጤና ተቋሙ ለታካሚዎች የሚታዘዙ 2. Unless other sounding reasons, the medicine
መድኃኒቶች አሳማኝ በሆነ ምክንያት prescribed to the patient shall be part of those
ካልሆነ በስተቀር በተቋሙ የመድኃኒት medicine lists in the health institution;
መዘርዝር ውስጥ የተካተቱ መሆን
አለባቸው፡፡
3. ማንኛውም የጤና ተቋም በባለሙያዎቹ 3. Any health institution shall ensure whether

የሚታዘዙ መድኃኒቶች የታካሚውን ያለፈ medicine prescription has been carried out by
considering the patient’s past medication,
የህክምና፤ የመድኃኒት አወሳሰድና አስረጂ
way of taking medicine and history as well as
ታሪክ፤ የአመጋገብ ስርዓትና የስራ ሁኔታ
his diet and work condition and by making
ማእከል ያደረገና ታካሚውን ባሳተፈ
the patient part of the medical treatment
መልኩ መከናወኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡
process;
4. በማንኛውም ጤና ተቋም መድኃኒት
4. In any health institution, prescription of
ሲታዘዝ የመድኃኒት ማዘዣ ደረጃውን
medicine shall keep prescription standard;
የጠበቀ መሆን አለበት፡፡
5. Narcotic and Sycotropic medicines, upon
5. ልዩ ቁጥጥር የሚደረግባቸው መድኃኒቶች which special control made, shall be
ማለትም ናርኮቲክ እና ሳይኮትሮፒክ
prescribed by the prescription papers
መድኃኒቶች ለዚሁ ተግባር በሚመለከተው
አካል በተዘጋጁት ማዘዣ ወረቀቶች ብቻ prepared by concerned body for such
መታዘዝ አለበት፡፡ purpose;
6. መድኃኒት የሚታዘዘው የሙያ ደረጃው 6. Drugs shall only be prescribed by a
በሚፈቅድለት ባለሙያ ብቻ መሆን professional whose level of profession allows
አለበት፡፡ to do so;
7. አስገዳጅ ወይም አሳማኝ ምክንያት ከሌለ 7. Unless there is compelling or convincing

በስተቀር መድኃኒቶች በጽንስ ስም ብቻ reasons, drugs shall only be prescribed by

መታዘዝ አለባቸው፡፡ scientific name;


8. Any health professional cannot prescribe for
8. ማንኛውም የጤና ባለሙያ በመድኃኒት
himself these medicine which only given by
ማዘዣ ብቻ የሚሰጡ መድኃኒቶችን ለራሱ
medicine prescription.
ማዘዝ አይችልም፡፡

34
፳. ስለመድኃኒት ዕደላ 20.Dispensing of Medicine
1. መድኃኒቶች ለታካሚ ወይም ደንበኛ 1. Before medicine dispensed to patient or

ከመታደላቸው በፊት የመድኃኒት ማዘዣ customers, ensure whether the preseription


paper is legal and hold the necessary
ወረቀቱ ህጋዊነትና አስፈላጊ መረጃዎች
information;
መሟላታቸው መረጋገጥ አለበት፡፡
2. የሚታደለው መድኃኒት ማሸጊያ መያዝ 2. The pack of dispensing medicine shall
ያለበት መረጃ በአገር አቀፍ የጤና ተቋማት contain information based on nation-wide
የአገልግሎት አሰጣጥ ደረጃ መሠረት መሆን service delivery standard of health
አለበት፡፡ institution;

3. የሚታደለውን እያንዳንዱን መድኃኒት 3. Concerning every dispensing medicine shall

በተመለከተ ስለአወሳሰድ፣ ተጓዳኝ ችግሮች፣ be disclosed how it is taken, its side effect,
the problem it has with food and other
ከምግብና ሌሎች መድኃኒቶች ጋር ስላለው
medicine, its storage and related information
ተቃርኖ፤ የአቀማመጥ ሁኔታና የመሳሰሉት
to patients;
አስፈላጊ መረጃዎች ለህሙማን መነገር
አለበት፡፡
4. Dispensing of medicine shall be carried out
4. የመድኃኒቶች ዕደላ የሚከናወነው የሙያ
only by professional whose level of
ደረጃው በሚፈቅድለት ባለሙያ ብቻ መሆን profession allows;
አለበት፡፡
5. የመድኃኒት ማዘዣ ወረቀቶቹ ልዩ ቁጥጥር 5. Prescription papers to those medicines which
ለሚያስፈልጋቸውም ሆነ ለሌሎች
need special supervision and other medicines
መድኃኒቶች የኢትዮጵያ የምግብ፣
shall be put for specified time and disposed
የመድኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዳደርና
ቁጥጥር ባለስልጣን ያወጣው መመሪያ in accordance with the directive issued by
በሚያዘው መሠረት በአግባቡ ፋይል Ethiopian food, medicine and health care
ተደርገው ለተወሰነላቸው ጊዜ መቀመጥና administration control authority;
መወገድ አለባቸው፡፡
6. የመድኃኒት እደላ ስርዓትን በተመለከተ 6. Without prejudice the provisions in this
በዚህ አንቀጽ የተደነገጉት እንደተጠበቁ article concerning dispensing medicine,
ሆነው ጤና ተቋማት አገር አቀፉን የጤና health institution shall implement in a

ተቋማት ደረጃ በተከተለ መልኩ ማከናወን manner following nation-wide health


institution standard;
አለበት፡፡

35
፳፩. የመድኃኒት መረጃ አገልግሎት 21. Pharmacy Information Service
1. በጤና ተቋሙ ውስጥ ለጤና 1. Medicine information desk, which give
ባለሙያዎች የመድኃኒት መረጃ information service to health professionals
አገልግሎት የሚሰጥ እና ህሙማንን
and organized with latest standardized
ስለመድኃኒት አጠቃቀም የሚያስተምር
ደረጃቸውን በጠበቁ ወቅታዊ የመረጃ information that teach the patients about the
ምንጮች የተደራጀ የመድኃኒት መረጃ medicine, shall be established;
ማዕከል መቋቋም አለበት፡፡
2. ማዕከሉ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች 2. The services which offered by the center
በአግባቡ መመዝገብና ፋይል ማድረግ
shall be recorded and filed;
ይኖርበታል፡፡
3. የመረጃ ማዕከሉ ከመድኃኒት አጠቃቀም 3. The information desk shall report expected as
ጋር የተያያዘ የተጠበቁም ሆነ ያልተጠበቁ well as unexpected and heavy side effects of
እና ከበድ ያሉ የመድኃኒት ጉዳቶችን medicine that connected with medicine

በኢትዮጵያ የምግብ፣ የመድኃኒትና የጤና utilization in accordance with the

ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን proclamation prepared by Ethiopian food,


medicine and health care administration
በተዘጋጀው አዋጅ መሠረት ሪፖርት
control authority;
ያደርጋል፡፡
4. የመረጃ ማዕከሉ የበሽታ አምጭ 4. The information desk organizes information
ተህዋስያን ከፀረ-ተህዋስያን መድኃኒቶች to prevent and halt antimicrobials medicine
ጋር መላመድን ለመከላከልና ለማስቆም
from being familiar with disease causative
መረጃዎችን ያጠናቅራል፤ የፀረ
ተህዋስያን መድኃኒቶችን አጠቃቀም microbials, make antimicrobials medicine to

በተመለከተ በመመሪያ እንዲመራ be lead by directive, coordinate studies,


ያደርጋል፣ ጥናቶችን ያስተባብራል፣ implement the information thereof.
መረጃዎቹ ሥራ ላይ እንዲውሉ
ያደርጋል፡፡

36
፳፪. የክሊኒካል ፋርማሲ አገልግሎት 22. Climical Pharmacy Service

1. አግባባዊ የመድኃኒት አጠቃቀምን 1. Clinical pharmacy service shall be


በማስፈን ተኝተው የሚታከሙ ህሙማን implemented to make pharmacists become
ከህክምናቸው የሚጠበቀው ውጤት ላይ
direct participant in medical delivery system
እንዲደርሱ በጤና ተቋማት ፋርማሲስቶች
በህክምና አሰጣጥ ሂደቱ ቀጥተኛ ተሳታፊ to make inpatients reach on expection they
የሚሆኑበት የክሊኒካል ፋርማሲ have on medical result through settling
አገልግሎት ተግባራዊ መደረግ አለበት፡፡ medical utilizarion;
2. የክሊኒካል ፋርማሲ አገልግሎትን
ውጤታማ በሆነ ደረጃ ለህሙማን 2. The patient’s medical information shall be
ለመስጠት ይቻል ዘንድ የታካሚው opened to those pharmacists who offer such
የህክምና መረጃ ይህን አገልግሎት pharmacy service to give clinical pharmacy
ለሚሰጡ ፋርማሲስቶች ክፍት መሆን
service in effective manner to patients;
አለበት፡፡
3. ፋርማሲስቶች ስለእያንዳንዱ ታካሚ 3. Where preparing a form upon which a
መድኃኒት ነክ መረጃዎች የሚያሰፍሩበት pharmacists fill medical related information
እና ክትትል የሚያደርጉበት ፎርም about each patient and make follow-up and
ተዘጋጅቶ የታካሚው የህክምና ካርድ the same shall be part of medical card and

አካል ሆኖ ሥራ ላይ መዋል አለበት፡፡ implemented;


4. Pharmacists shall participate in selecting
4. ፋርማሲስቶች ተኝተው ለሚታከሙ
ህሙማን በሚሰጠው የህክምና medicine; patrent follow-up, and delivering
አገልግሎት በመድኃኒት መረጣ፣ information on medicine utilization and
በህሙማን ክትትል፣ ለጤና ባለሙያዎች counseling to health professionals and
እና ለህሙማን በመድኃኒት አጠቃቀም
patients on delivering medicine service to
ዙሪያ መረጃ እና ምክር በመስጠት
መሳተፍ አለባቸው፡፡ those inpatients;
5. የጤና ቡድኑ ተኝተው ስለሚታከሙ 5. Pharmacists shall take part on a forum where

ህሙማን ውይይት በሚያደርግባቸው health team discusses about inpatient and on


መድረኮች እና በየዋርዶቹ የህሙማንን
a visit in each wards in order to evaluate
የህክምና ሁኔታ ለመፈተሽ በሚደረጉ
medical treatment conditions of the patients.
የህሙማን ጉብኝቶች ላይ ፋርማሲስቶች
መሳተፍ አለባቸው፡፡

37
6. Pharmacist shall give the appropriate
6. ፋርማሲስቶች ተኝተው ስለሚታከሙ
ህሙማን ተከታታይነት ያለው መረጃ counseling to and make attentive follow-up on
በመያዝ ከመድኃኒት አጠቃቀምና the professionals and patients in connection to
የህክምና ውጤት ጋር በተያያዘ የቅርብ medicine utilization and medical result through
ክትትል ማድረግና ተገቢውን ምክር
sustainable handling of information about the
ለባለሙያዎችና ለህሙማን መስጠት
አለባቸው፡፡ inpatients;

7. በባለሙያዎች መካከል የመረጃ ቅብብል 7. Pharmacist shall offer medicine related


እንዲኖር በማድረግ የህክምና አገልግሎቱ information to the patients who are being
ቀጣይነት እንዲኖረው ታካሚዎች ወደ transferred to other health institution or leaving
ሌላ ጤና ተቋም ሲዛወሩ ወይም the institution to have sustainable medical

ህክምናቸውን ጨርሰው ሲወጡ service by making information chain among

መድኃኒት ነክ መረጃዎች ለህሙማኑ professionals.

ሊሰጧቸው ይገባል፡፡

፳፫. ረጅም ጊዜ ለሚታከሙ ህሙማን 23. Offering Pharmacy Service for Long
የሚሰጥ የፋርማሲ አገልግሎት Time Patient

1. በተመላላሽ ህክምና ረጅም ጊዜ


1. pharmacists shall offer relevant follow-up and
ለሚታከሙ ህሙማን የቲቢ፣ ኤች
counseling service by handling sustainable
አይ.ቪ፣ ስኳር፣ ደም ግፊት፣ ልብ፣
ካንሰር፣ አስም፣ የአእምሮ እና medicine related information about long time
ለመሳሰሉት ፋርማሲስቶች ስለህሙማኑ outpatient of TB,HIV, diabetic, blood pressure,
ተከታታይነት ያለው የመድኃኒት ነክ heart, cacer; asthma, mental and other simiar
መረጃ በመያዝ ተገቢ የክትትልና የምክር
patient
አገልግሎት መስጠት አለባቸው;
2. የህክምና አገልግሎቱ ቀጣይነት 2. Pharmacists shall provide main medicine

እንዲኖረው ታካሚዎች ወደ ሌላ ጤና related information to the patients who are


being transferred to other health institution in
ተቋም ሲዛወሩ ለህሙማኑ ዋና ዋና
order to have sustainable medical service,
መድኃኒት ነክ መረጃዎች ሊሰጧቸው
ይገባል፡፡
3. የህሙማን መድኃኒት ነክ መረጃ 3. A form that enable to handle medicine related

በአግባቡ መያዝ የሚያስችል ፎርም information about the patient shall be prepared
and implement.
ተዘጋጅቶ ስራ ላይ መዋል አለበት፡፡

38
ክፍል አምስት Part Five
የመድኃኒት ቆጠራ፣ ኦዲትና ሪፖርት ለማድረግ Inventory, Audit and Report of Drug

፳፬. የመድኃኒት ቆጠራ 24. Inventory of Drugs

1. ማንኛውም የመንግስት ጤና ተቋም 1. Any health institution shall carry out physical
በመጋዘንና በመድኃኒት ማደያ ክፍሎች inventory for all its medicines available at
የሚገኙ መድኃኒቶችን ተቋሙ
stores and dispensaries in accordance with its
በሚያወጣው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት
schedule at least once per year and at least
በመድኃኒት መጋዘን ቢያንስ በዓመት
አንድ ጊዜ እና በመድኃኒት ማደያ once in every three months respectively;
ክፍሎች ቢያንስ በየሦስት ወሩ ቆጠራ
ማከናወን አለበት፡፡
2. Without prejudice to the provision of sub
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) ድንጋጌ
article (1) of this article, any health
እንዳለ ሆኖ እንደ አስፈላጊነቱ ማንኛውም
organization may conduct incidental inventory
የጤና ተቋም ድንገተኛ የመድኃኒት ቆጠራ
of medicines as deemed necessary.
ሊያካሂድ ይችላል፡፡
3. በዚሁ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) እና 3. After reconciling the inventory result obtained
(፪)የተገለጸው የቆጠራ ውጤት under sub-article (1) and (2) of this article
ከመድኃኒት መቆጣጠሪያ መዝገቦች (ቢን with the inventory control records (bin-card,
ካርድ፣ ስቶክ ካርድና ሶፍት ዌር) እና stock –card and soft ware) and financial

ከሂሳብ ሪፖርት ጋር ተገናዝቦ ለጤና reports, the inventory report shall be submitted

ተቋሙ ኃላፊ ሪፖርት መደረግ አለበት፡፡ to the higher body of the health institution.

፳፭. የሂሳብ ሪፖርት አቀራረብ ስርዓት 25. System of Financial Reporting


1. ማንኛውም ለህሙማን የታደለ
1. Any medicines dispensed according to their
መድኃኒት እንደየመደቡ (በሽያጭ፣
type (sale ,credit or free) to patients shall be
በዱቤ ወይም በነጻ) የፋይናንስና
reported in accordance with daily sales
ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ በሚያዘጋጀው
summary form prepared by the finance and
የዕለት የሂሳብ ማጠቃለያ ቅጽ መሰረት economic development bureau;
ሪፖርቱ መሰራት አለበት፡፡

39
2. ማንኛውም የመድኃኒት ሂሳብ ባለሙያ 2. Any pharmacy accountant shall report the
በወሩ የመጀመሪያ ቀን የነበረውን ድምር transaction balance to the head of health
የመድኃኒት ዋጋ እና በወሩ ውስጥ ወደ institution by deducting the total price of the
ክፍሉ እና ጤና ተቋሙ የገባውን
beginning inventory of the month and total
ጠቅላላ የመድኃኒት ዋጋ በመደመር፣
ከዚሁ ላይ በወሩ ውስጥ የተሸጠውን price of medicines received during the month
ድምር የመድኃኒት ዋጋ እና ጥቅም ላይ from total sold and total price of unused
የማይውሉ መድኃኒቶችን በመለየት፣ medicines during the month.
ከወጭ ቀሪ ያለውን መድኃኒት ለጤና
ተቋሙ ኃላፊ ሪፖርት ማድረግ
አለበት፡፡

፳፮.የአገልግሎት አሰጣጥ ሪፖርት ስለማቅረብ 26. Reporting Service Delivery

1. የፋርማሲ አስተባባሪ በመድኃኒት መዘርዝሩ 1. The pharmacy coordinator shall report those
የተካተቱ ነገር ግን በክምችት እጥረት medicines which are encompassed in the
ያለባቸውንና ሊበላሹ የተቃረቡ መድኃኒቶችን
medicines list; however, rarely available in
በየወሩ ለተቋሙ ኃላፊ ሪፖርት ማድረግ
store and nearly perishable to the head of the
አለበት፡፡
institution on monthly basis ;
2. ማንኛውም የጤና ተቋም ያቀረበው 2. Any health institution shall ascertain that
መድኃኒት የህብረተሰቡን የመግዛት ፍላጎትና medicines available for service are affordable
አቅም ያገናዘበ መሆኑን ማረጋገጥ አለበት፡፡ to the community;
3. ማንኛውም የመድኃኒት ሂሳብ ባለሙያ 3. Any pharmacy accountant shall have the
የተስተናገደውን የተገልጋይ ቁጥር፣ responsibility to keep records of the number of
የተሰጠውን አገልገሎት በዓይነት ጠቅሶ በወሩ patients and the type of service delivered by
መጨረሻ ሪፖርት ማድረግ አለበት፡፡
him in the health institution and report same at
the end of the month,
4. ማንኛዉም የጤና ተቋም አጠቃላይ 4. Any health institution shall report concerning
የፋርማሲ ክፍሉን የሥራ እንቅስቃሴ the overall activities of the pharmacy
በተመለከተ ቢሮ በሚያዘጋጀዉ ሪፖርት
department based on the format that prepared
ማድረጊያ ቅጽ መሰረት ሪፖርት መላክ
አለበት፡፡ by the bureau,
5. ማንኛውም የጤና ተቋም ስለ መድኃኒት 5. Any health institution shall review monthly,
አገልግሎት የሚፈለጉ ሪፖርቶችን በየወሩ፣ quarterly and annual reports regarding
በየሩብ ዓመቱ እና በየዓመቱ የማጠቃለያ pharmaceutical services, and take supportive
ሪፖርት ሰርቶ የማጠናከሪያ እና የማስተካከያ
and corrective measures.
እርምጃ መውሰድ አለበት፡፡

40
፳፯. ጥቅም ላይ የማይውሉ መድኃኒቶችን 27. Reporting Unfit for Use Medicine
ሪፖርት ስለማድረግ
1. Without prejudice to the provisions
1. ማንኛውም የተቋሙ የስራ ክፍል
stipulated in other laws, any pharmacy
በሌሎች ህጎች ላይ የተደነገጉት
ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው በክፍሉ professional shall record the type ,quantity,
የያዛቸውን የአገልግሎት ጊዜያቸው batch number ,expiry date, name of
ያለፈባቸው፣ የተበከሉ፣ አላግባብ manufacturer unit selling and retail prices of
የተከፈቱ፣ የቅዝቃዜ ሰንሰለት ያልጠበቁ፣
medicines which are expired, contaminated,
በተገቢው አካል ጥቅም ላይ እንዳይውሉ
and in appropriately packed , not kept as
የተከለከሉ፣ እና በሌሎች ተመሳሳይነት
ባላቸው ምክንያቶች ጥቅም ላይ per cold chain, prohibited from use by the
የማይውሉ መድኃኒቶችን የመድኃኒቱን appropriate body, as well as other unfit for
ስም፣ መጠን፣ የምርት መለያ ቁጥር፣ use due to other similar reasons and have the
የአገልግሎት ማብቂያ ቀን፣ የአምራች
responsibility to transfer same to the
ፋብሪካ ስም፣ የነጠላ ዋጋ እና የችርቻሮ
ዋጋ በመመዝገብ በየወሩ ለመድኃኒት pharmacy accountant and coordinator in
ሂሳብ ሰራተኛ እና ፋርማሲ አገልግሎት every month by registering thereof;
አስተባበሪ ሪፖርት ማድረግ አለበት፡፡ 2. Medicines mentioned under sub-article (1) of
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀፅ (፩) this article shall be kept and secured in
የተጠቀሱትን መድኃኒቶች በሙሉ
isolation from active medicines till the time
እስከሚወገዱበት ጊዜ ድረስ ከሌሎች
አገልግሎት ከሚሰጡ መድኃኒቶች of their complete disposal;
ተለይተው ለብቻቸው መቀመጥ
አለባቸው፣
3. የተቋሙ የመድኃኒት ሂሳብ ሰራተኛ 3. the pharmacy accountant shall report such
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፩) mentioned under sub-article(1) of this article

የተጠቀሱትን መድኃኒቶች በወርሃዊ here of by his monthly report to the

የሂሳብ ሪፖርት ለፋርማሲ አገልግሎት pharmacy coordinator and finance officer

አስተባባሪ እና ለፋይናንስ ኃላፊ ሪፖርት


ማድረግ አለበት::

41
፳፰. ኦዲት ስለማስደረግ 28. Auditing

1. ማንኛውም የጤና ተቋም በጤና ተቋሙ 1. Any health institution shall audit the
ውስጥ የሚከናወነውን የመድኃኒት appropriateness of the overall health institution
አገልግሎት አሰጣጥ አግባብነት pharmaceutical services by the joint cooperation
በመድኃኒትና ህክምና ኮሚቴ እና ጥራት of the drug and therapeutic committee and quality
ኮሚቴ የጋራ ትብብር ቢያንስ በየስድስት compliance committee at least in every six months;
ወሩ ማስገምገም አለበት፡፡
2. ማንኛውም የጤና ተቋም በአጠቃላይ 2. Any health institution shall cause to audit and
በጤና ተቋሙ ውስጥ የሚከናወነውን
submit to higher official the overall health
የመድኃኒት ቅብብሎሽ ስርዓቱን እና
institution pharmaceutical supply chain system
አገልግሎት አሰጣጡን ቢያንስ በየሦስት
ወሩ በውስጥ ኦዲተር እና ቢያንስ and its operation at least in every three months
በዓመት አንድ ጊዜ በዋና ኦዲተር ወይም by internal auditor, and at least once in a year
ዋና ኦዲተር በሚሰይመው ኦዲተር by major auditor or auditor to be assigned by
ኦዲት በማስደረግ ለተቋሙ የበላይ ኃላፊ
auditor general;
ማቅረብ አለበት፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ (፪) 3. Without prejudice the prescription in sub-
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ አስፈላጊ article /2/ of this article, the health institution
ሆኖ ሲገኝ ጤና ተቋሙ በማንኛውም may make an audit when found necessary.
ጊዜ ኦዲት ማስደረግ ይችላል፡፡

ክፍል ስድስት Part Six


Preventing Illegal Pharmaceutical
ህገ-ወጥ የመድኃኒት ዝውውርን
ስለመከላከል Transfer

፳፱. ህገ ወጥ የመድኃኒት ዝውውርን 29. Prevention Illegal Medicines Transfer


ስለመከላከል

1. ማንኛውም የጤና ተቋም በእርዳታ 1. Any health institution shall ensure that of a
የሚያገኛቸው ወይም የሚገዛቸው medicine found through donation or bought

መድኃኒቶች ከህጋዊ ምንጭ are from legal source;

መሆናቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡

42
2. ማንኛውም የጤና ተቋም ለሚገዛቸው 2. Any health institution shall receive legal
መድኃኒቶች ህጋዊ የግዥ ደረሰኝ እና procurement receipt for medicine being

በእርዳታ ለሚያገኛቸው የሰጪው ደረሰኝ purchased, and donor’s receipt for donation
medicine or identity of medicine and loading
ወይም የመድኃኒቱን ማንነት እና
receipt that describe the sources;
ምንጩን የሚገልጹ የማስጫኛ ሰነዶችን
መቀበል አለበት፡፡
3. Any health institution shall not offer a
3. ማንኛውም የጤና ተቋም ያለ ህጋዊ
medicine to patient without any appropriate
መረጃ ምንም ዓይነት መድኃኒት ለታካሚ
legal information;
መስጠት የለበትም፡፡
4. ማንኛውም የጤና ተቋም ህጋዊ ካልሆኑ 4. Any health institution shall immediately

ምንጮች መድኃኒት ሲቀርብለት announce to the policy and concerned body


upon the medicine which supplied from illegal
ወዲያውኑ ለፖሊስ እና ለሚመለከተው
sources;
ተቆጣጣሪ አካል ማሳወቅ ይኖርበታል፡፡
5. ለተለያዩ አገልግሎት መስጫ ክፍሎች 5. Design a system that enable to follow-up and
ወጪ የተደረገ፣ ጥቅም ላይ የዋለ እና does not creat gap for illegal transfer of those
ያልዋለ መድኃኒት ክትትል
medicine which issued for different service
የሚደረግበትና ለህገወጥ ዝውውር
ክፍተት የማይፈጥር የአሰራር ስርዓት delivery sections, used and unused;
መቀረጽና ተግበራዊ መደረግ
ይኖርበታል፡፡
6. በጤና ተቋማት መካከል የሚደረግ 6. Phormaceutical transfer supply chain or
የመድኃኒት ዝውውር ወይም ልውውጥ exchange among health institutions shall be in
ግልጽነትና ተጠያቂነትን በሚያረጋግጥ the system that insure transparancy and

የአሰራር ስርዓት መሰረት መሆን accountablity;

አለበት፡፡
7. Pharmaceutical supply chain transfer or
7. የአስፈጻሚ አካላት በዚህ ደንብ
የተደነገገውን የመድኃኒት አገልግሎት exchange among health institutions shall be in
አሰጣጥ ስርዓት በተገቢው ሁኔታ the system that ensure transparency and
መፈጸም ይኖርባቸዋል፡፡ accountable;
8. የጤና ተቋም ይህንን ደንብ ለማስፈጸም
8. Executive body shall appropriately implement
የሚረዱ ዝርዝር የአሰራር ሂደቶችን
በመቅረጽ ለሰራተኛው ግልጽ ማድረግ the medicine service delivery system declared
አለበት፡፡ under this regulation,

43
9. የጤና ተቋሙ እያንዳንዱ የስራ ክፍል 9. Health institution has to disclose to each
የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ ሳይፈጽም department’s employee the consequency that
ሲቀር የሚያስከትለውን ተጠያቂነት comes from failing to do the given
ለሰራተኞች ማሳወቅ እና ተግባራዊነቱን responsibility and follow-up its
መከታተል አለበት፡፡ implementation;

፲. የመድኃኒት ቅብብሎሽና የመረጃ አያያዝ 10. Health institution has to make there shall be

ስርዓት ውጤታማ የሆነ የኦዲት አፈጻጸም effective audit implemenatation on the


system of medicine transfer and information
እንዲኖር ማድረግ አለበት፡፡
handling;
፲፩. እያንዳንዱ ሰራተኛ የስራ ኃላፊነቱንና
11. Health institution has to make the employees
ተጠያቂነቱን አውቆ እንዲሠራ ማድረግ
work by knowning his duties and
አለበት፡፡ accountability;
፲፪. የእቅድ ዝግጅት እና የአፈጻጸም መገምገሚያ 12. Design plan preparation and evaluation system
ስርዓት መቀረጽ እና መተግበር አለበት፡፡ and put the same in place

Part Seven
ክፍል ሰባት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች Miscellaneous Provision
፴፩. የመተባበር ግዴታ 31. Duty to Cooperative
ማንኛውም ሰው ለዚህ ደንብ
Any person shall have the duty to cooperate on
ድንጋጌዎች አፈጻፀም የመተባበር ግዴታ
the performance of this regulation
አለበት፡፡
32. Penalty
፴፪. ቅጣት
በዚህ ደንብ የተጠቀሱትን ድንጋጌዎች Any person violate the provisions under this
regulation and directive to issue the regulation
ወይም ደንቡን ለማስፈፀም የሚወጣውን
shall be penalized based on criminal law
መመሪያ የተላለፈ ማንኛውም ሰው
በወንጀል ህግ መሰረት ይቀጣል፡፡

፴፫. ተፈጻሚነት ስለማይኖራቸው ህጎች 33. Inapplicable Laws

ይህን ደንብ የሚቃረን ማናቸውም ደንብ፣ No regulation, directive or customary practice in-
consistent with this regulation shall apply
መመሪያ ወይም ልማዳዊ አሠራር
ተፈፃሚነት አይኖረውም፡፡

44
፴፬. መመሪያ የማውጣት ስልጣን 34. Power to Issue directive

ቢሮው ይህን ደንብ ለማስፈፀም መመሪያ The bureau may issue directive to implement
this regulation
ሊያወጣ ይችላል፡፡
35. Effective date
፴፭. ደንቡ የሚጸናበት ጊዜ
ይህ ደንብ በደቡብ ነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ This regulation shall come in to force as of the
data of its official publication on debub negarit
ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጸና ይሆናል፡፡ gazeta.

_QMT ፲ ቀን ፪ሺ፯ ዓ.ም


Done at Hawassa, the October 20/ 2014
Dese Daleke
ሀዋሳ
ደሴ ዳልኬ
Southern Nations, Nationalities and
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
Peoples’ Regional State, President
ክልል መንግስት ርዕሰ መስተዳድር

45
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLL mNGST
db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA OF THE
FEDERAL DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

bdb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ


፲፰ ›mT q$_R ----- ሀዋሳ ?ZïC KLል Mክር b@T ((((( Year No ---------
ህዳር ፳፪ ቀን ፲፱፻፺፰ ዓ.ም -ÆqEnT ywÈ ደንብ Hawassa, 1st Dec. 2005
17/2011

በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት


የጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ልማት ካውንስል ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 97/2004

ደንብ ቁጥር 46/1998 Regulation No 46/2005


በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ Health Service Delivery, Administration and
መንግስት ምክር ቤት Management Regulation of the Southern
የጤና አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር ደንብ Nations, Nationalities and People Regional
Government

የሀገሪቱን የጤና ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግና In order to implement the country’s health policy
and to enable the provision of health services in
የክልሉም የቴና አገልግሎ አሰጣጥ ደረጃውን
the Southern Nations, Nationalities and Peoples
የጠበቀና በሥርዓት የሚመራ እንዲሆን
regional state have certain standards and systems,
ለማስቻል የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
the regional council has proclaimed health service
ክልላዊ መንግሥት የጤና አገልግሎ አሰጣጥና
delivery and administration proclamation, No.
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 84/1996 ማጽደቁ
84/2004. For the proper implementation of this
ይታወሳል፡፡ ይህንንም አዋጅ ለማስፈጸም ይረዳ
proclamation, it has become necessary to issue a
ዘንድ ደንብ ማዘጋጀት አስፈላጊ ስለሆነ የደቡብ regulation; and hence the Council of the SNNP
ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልላዊ Regional Government in accordance with powers
መንግስት ምክር ቤት በክልሉ መንግስት የጤና vested in it by Article 22 sub articles 1 of SNNP
አገልግሎት አሰጣጥና አስተዳደር አዋጅ ቁጥር Regional Government Health Service Delivery,
84/1996 አንቀጽ 22 ንዑስ አንቀጽ፩ ሥር Administration and Management Proclamation
በተሰጠው ሥልጣን መሠረት ይህን ደንብ No. 84/2004 has issued this regulation.
አውጥቷል፡፡
1. Short title
1. አጭር ርዕስ
This regulation may be cited as the “Heath
ይህ ደንብ "የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና
Service Delivery, Administration and
ሕዝቦች ክልላዊ መንግስት ምክር ቤት የጤና Management Regulation of the Southern
አገልግሎ አሰጣጥና አስተዳደር ደንብ ቁጥር Nations, Nationalities and Peoples regional
46/1998" ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡ Government No 46/2005
2. ትርጉም
የቃሉ አገባብ ሌላ የሚያሰጠው 2. Definitions
ትርጉም
Unless the context requires otherwise in this
ካልሆነ በስተቀር በዚህ ደንብ ውስጥ፡
regulation
1. "ገቢ" ማለት ሆስፒታሎችና ጤና
a. “Revenue” means all revenue accruing to
ጣቢያዎች ከሚሰጧቸው ማናቸውም
health institutions from health services they
የጤና አገልግሎቶች፣ የመድኃኒት
render sales of drug, other goods and
ሽያጭና ከሌሎች አገልግሎቶችና ዕቃዎች
services and donations they obtain in cash or
ሽያጭ የሚገኝ ገቢ እንዲሁም በዓይነትም in kind;
ሆነ ነጥሬ ገንዘብ የሚገኝ እርዳታ ነው፣
b. “Third Party” means public or private
2. "ሶስተኛ ወገን" ማለት የአገልግሎት organization which finances expenses of
ተጠቃዎችን ወጪ /በኢንሹራንስም ሆነ beneficiaries of diseases, monitoring of
በሌላ መልክ/ የሚሸፍን የግል ወይም contagious diseases, physical, laboratory, x-
የመንግሥት አካል ማለት ነው፡፡ ray and other schemes;

c. “Health Service” means prevention and


3. "የጤና አገልግሎት" ማለት የበሽታ
control of diseases, monitoring of
መከላከልን፣ ቁጥጥርን፣ ተላላፊ
contagious diseases, physical, laboratory, x-
በሽታዎች ቅኝትን፣ የአካል፣ የላቦራቶሪ፣ ray and other health examinations and
የራጅና ሌሎች ጤና ነክ አጠባበቅ curative treatment and includes
ምርቶችን ያጠቃልላል፡፡ dissemination of health care education;
4. "ነፃ ህክምና" ማለት ወጪው አግባብ d. “Fee waiver” means provision of health
service free of charge to persons who can
ባለው የመንግሥት ወይም በሌላ አካል
not afford payment because of low income,
ተሸፍኖ የመክፈል አቅም ለሌላቸው ዜጎች
whose costs are covered by appropriate
የሚሰጥ የጤና አገልግሎት ነው፡፡
public body;

5. "ክፍያ የማይጠየቅበት የጤና አገልግሎት"


e. “Exempted Services” means health services
ማለት የኅብረተሰቡን የጤና አጠባበቅ
provided free of charge to all irrespective of
ልምድ ከማሳደግ እንዲሁም በሕዝብ ጤና level of income by reason of them being of
አጠባበቅ ጉልህ ሚና ያላቸውን የጤና public health nature that widely affect the
አገልግሎቶች ከመስጠት ጋር በተያያዘ general public and improving the health
ለሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ያለክፍያ seeking behavior of the society,
የሚሰጥ አገልግሎት ነው፣

6. "አዋጅ" ማለት የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ f. “Proclamation” Shall mean the SNNP


መንግሥት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና Regional Government Health Services
አስተዳደር አዋጅ ቁጥር 84/1996 ነው፣ Delivery, Administration and Management
Proclamation No. 84/2004

7. "ወጪን የሚሸፍን አካል" ማለት g. “Agency Financing Health Expenses’ ” shall


የመክፈል አቅም ለሌላቸው ወይም mean any administrative body, which by
ለሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች appropriation budget, covers the medical

የሚወጣውን የጤና ወጪ የሚሸፍን expenditure of patients or patients who

አካል ማለት ነው፣ cannot afford to pay.

8. "ጤና ቢሮ" ማለት እንደ አግባቡ


h. “Bureau” shall mean a governing body
የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ መንግሥት የጤና
established pursuant to Article 7 of the
ቢሮና በሥሩ በየደረጃው በሚገኙ
SNNP Regional Government Health Bureau
የአስተዳደር እርከኖች ያሉትን የጤና and institutions under the Bureau;
መምሪያዎችንና ጽ/ቤት የሚያጠቃልል
ነው፡፡
9. "የሆስፒታል የሥራ አመራር ቦርድ" i. “Board” Shall mean a governing body
ማለት ሆስፒታሎችን በበላይነት established pursuant to Article 7 of the
የሚያስተዳድር የደ/ብ/ብ/ሕ ክልላዊ SNNP Regional Government Health

መንግሥት የጤና አገልግሎት አሰጣጥና Services Delivery, Administration and

አሰተዳደር እርከኖች ያሉትን የጤና Management Proclamation No 84/2004 to


oversee the operation of a particular
መምሪያዎችንና ጽ/ቤትን የሚያጠቃልል
Hospital;
ነው፡፡

፲. "ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች"


j. “Non-clinical Services” Shall mean Services
ማለት በአንቀጽ ፪ በንዑስ አንቀጽ ፫
other than those listed under Article 2 Sub-
ከተጠቀሱት አገልግሎቶች ውጭ በሌላ
article C3 of this regulation which is to be
አካል ሊሰጡ የሚችሉ አገልግሎቶች
out sourced to other parties.
ማለት ነው፡፡

፲፩. "ሌላ ወገን" ማለት የግል፣ የመንግሥት


ወይም መንግስታዊ ያልሆነ አካል ሆኖ k. “Other Party” shall mean Private,
ህክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶችን government or non-governmental
ኮንትራት በመውሰድ የሚያንቀሳቅስ አካል organization or institution other than the

ነው፡፡ Bureau and the Hospital;

፲፪. "የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት" ማለት


ከሆስፒታሎች መደበኛ የሕክምና l. “Private wing” Shall mean a unit established
አገልግሎት ጎን ለጎን በሆስፒታሉ in the public hospital in addition to the
የሚቋቋም ለተመላላሽ ወይም ተኝገው general ward providing inpatient and/or

ለሚታከሙ ታካሚዎች የሕክምና outpatient health services;

የአገልግሎት የሚጥበት ዩኒት ነው፣


፲፫."የሆስፒታል ስራ አመራር" ማለት የሆስፒ
ታሉን አጠቃላይና የዕለት ተዕለት ተግባር
m.“Hospital Management” shall mean the
በበላይነት የሚያስተዳድር አካል ነው፣ governing body of a hospital overseeing the
day-to-day operations of the hospital;

፲፬. "ተራፊ ሂሳብ" ማለት የእርጅና ቅናሽን


ጨምሮ ቀጥተኛ ወጪዎች ተቀንሰው n. “Surplus” shall mean the revenue of the

የሚቀረው ሂሳብ ነው፣ private wing net of direct operational costs


including depreciation;
፲፭. በዚህ ደንብ ውስጥ ያልተካተቱ ዋና ዋና
ቃላቶችና ሀገጎች በአዋጁ የተሰጣቸው o. Terms not defined in this Regulation shall
ትርጉም ይኖራቸዋል፡፡ have the meaning assigned to them in the
Proclamation.
3. ዓላማዎች
1. ዋና ዓላማ 3. Objectives

በክልሉ መሠረታዊ የጤና አገልግሎትን 1. General Objectives

ለማስፋፋትና ለማጠናከር እንዲሁም Expand equitable and quality basic health


Service delivery system and provide efficient
ፍትሃዊና ጥራቱ የተሻሻለ ለማድረግ
and sustainable health services based on cost
እንዲቻል ሀብት በማፍራትና ወጪን
sharing and income generating schemes in the
በመጋራት ላይ የተመሰረተ ቀልጣፋና ዘላቂ
region.
የጤና አገልግሎ ሥርዓትን መዘርጋት ነው፡

2. ዝርዝር ዓላማዎች
1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች ገቢያቸውን 2. Specific Objectives

ከመንግሥት ከሚመደ ብላቸው በጀት 1. Enable health facilities to use their retained
በተጨማሪ እንዲጠ ቀሙ በማድረግ income, in addition to the block budget
የተቋማቱን የጤና አገልግሎ ጥራት apportioned by the government, for better

ማሻሻል፣ health service delivery.


2. የነፃ ሕክምናና ያለክፍያ የሚሰጡ የጤና
አገልግሎቶች አሰጣጥ ሥርዓ ቱን
2. Make equitable and sustainable waiver and
በማሻሻል እንዲሁም የጤና አገልግሎትና exempted health service system in order to
የወጪ አሸፋፈንን በመለያየት ሠርዓቱን improve the health service delivery system
ፍትሐዊና ዘለቄታዊ ማድረግ፣

3. የሆስፒታሎችን አመራርና አሠራት 3. Improve the management of hospitals and


በማሻሻል አገልግሎታቸው የተቀላጠ ፈና make their services efficient so that
ቀስ በቀስ በገቢያቸው የሚተዳ ደሩ hospitals gradually create adequate
በማድረግ የመንግሥት አቅጣጫ ወደ resources that will help them operate
መሠረታዊና መከላከል ላይ እንዲያተኩር independently and thus government could

ማድረግ፣ concentrate on basic and preventive health


services.

4. በልዩ ልዩ ሕክምና ነክ ያልሆኑ ሥራዎች


4. Enable hospitals use their full time and
የተሻለ ልምድና ችሎታ ያላቸው
energy on clinical services only there by
የመንግሥት፣ የግልና መንግሥታዊ
outsourcing non-clinical services to
ያልሆኑ ድርጅቶች በኮንትራት በማሠራት
government, private and non- government
ሆስፒታሎች በሕክምና ሥራዎች ላይ
organizations which have better experience
እንዲያተኩሩ ማድረግ፣ and capacity on the field.

5.ሆስፒታሎች የግል ሕክምና አገልግሎት


መስጫ ዩኒት የሚያቋ ቁሙበትን ስርዓት 5. Lay down a system where by hospitals
በመዘርጋት የባለሙያዎችን ፍልሰት establish private wings in order to reduce

መቀነስ፣ ለታካሚዎች አማራጭ የህክምና the outflow of health personnel, provide


alternative choices of health services to
አገልግሎት መስጠትና ተጨማሪ ገቢ
patients and create conditions where
የሚያገኙበትን ሁኔታ መፍጠር፤
hospitals could generate additional revenue.
ክፍል አንድ Part One

የሆስፒታሎችና የጤና ጣቢያዎች የገቢ Revenue Utilization of Hospitals and Health


centers
አጠቃቀም

4.የገቢ ምንጭ 4. Sources of revenue


1. ሆስፒታሎች/የጤና ጣቢያዎች ገቢ Source of revenue of hospitals/health centers

ከሚከተሉት እና መሰል ምንጮች የሚገኝ may include the following :

ሊሆን ይችላል፡፡

ሀ/የሆስፒታሎችና የጤና ጣቢያዎ ች 1. The Major source of revenue for hospitals


ዋንኛው ገቢ መንግሥት በየዓመቱ and health centers shall be the Block
በጥቅል የሚመድበት በጀት ይሆናል፡፡ budget appropriated by the government.

ለ/ ከጤና፣ ከተለያዩ ዲያግኖስቲክ ከመኝታና 2. Fees collected from health care and
ከሕክምና አገልግ ሎቶች ክፍያ፣ diagnostic services and other services
related with medical treatment;
ሐ/ ከመድኃኒትና አላቂ የሕክምና መገልገያ
3. Sale of drugs and medical supplies,
ዕቃዎች ሽያጭ፣

መ/ ከነፃ ሕክምናና ከጤና ኢንሹ ራንስ ጋር 4. Revenue collected from third parties in
በተያያዘ ከሶስተኛ ወገን ከሚበሰብ ገቢ፣ connection with waiver and health
insurance schemes.

ሠ/ ሆስፒታሎች ከሚሰጡት የማማከር፣ 5. Fees collected from consultancy training


የሥልጠናና የምርምር አገልግሎ፣ and research activities carried out by the
hospital/health center;
ረ/ ጤና ነክ ካልሆኑ ሌሎች ዕቃዎችና
6. Income from non-medical services and
አገልግሎቶች፣
goods;

ሰ/ በዓይነትም ሆነ በገንዘብ ከለጋሾች የተገኘ


ቀጥተኛ እርዳታ፡፡ 7. Direct donations in cash or in kind.

5. የገቢ አሰባሰብ
1. የሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢ 5. Collection of Revenue\
የሚሰበሰበው በክልሉ መንግሥት 1. Collection of revenue of hospitals/health
የፋይናንስ አስተዳደር አዋጅና ደንብ centers hall only be made in accordance with

ስለገቢ አሰባሰብ የተደነገገውን በመከተል the rules laid down in the Regional

ይሆናል፡፡ government Financial Administration


Proclamation and Regulations issued there
under;
2. ማንኛውም የሆስፒታል/ጤና ጣቢያ ገቢ
የሚበሰበው በፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት 2. Revenues of hospitals/health centers shall

ቢሮ ለዚህ አገልግሎት በሚያሳትመው only be collected using the Revenue


Receipt of the Finance and Economic
ደረሰኝ ብቻ ነው፣
Development Coordination Bureau;
3. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች
የሚያገኙት ገቢ በጤና አገልግሎት 3. Revenues of Hospitals/Health centers shall

ተቋሙስም በተከፈተ መደቡ "A" በሆነ only put in a Bank account A Kept under
the name of the facility.
ልዩ የባንክ አካውንት ውስጥ ይቀመጣል፡፡

4. ማናቸውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ


የሰበሰበውን ገቢ የመንግሥት የሂሳብ 4. Hospitals/health centers shall record the

አያያዝ ሥርዓት በመከተል መዝግቦ revenue collected from such sources in


accordance with government accounting
በየወሩ ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ
procedures and report the same monthly to
ሪፖርት ማድረግ አለበት፣
the finance and Economic Development

5. ማንኛውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ Coordination Bureau.

የአገልግሎቶችን ክፍያ የሚያስከፍለው 5. Hospitals/health centers shall only require


በቢሮው የተወሰነውን መሠረት በማድረግ payment at the user fee and bypass fee and
ብቻ ይሆናል፣ ዝርዝሩ በመመሪያ bypass fee tares set by the Bureau.

ይወሰናል፡፡ Directive issued by the bureau will


determine details.
6. ከሶስተኛ ወገን የሚሰበሰብ ገቢ በቢሮው
በሚወጣ መመሪያ መሠረት ይሆናል፡፡ 6. Collection of fees from third parties shall
be made in accordance with the directives
issued by the bureau.
7. ማንኛውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ ገቢ
ለመሰብሰብ፣ በአግባቡ መረጃ ለመያዝና 7. Any hospital/health center shall build its

ለመጠቀም የሚያስችል አቅም መገንባት capacity to properly collect record, deposit


and make use of its revenue.
አለበት፡፡
6. የገቢ አጠቃቀም
6. Utilization of revenue
1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች ከመንግ
1. Hospital/health centers shall proclaim the
ሥት በጥቅል የሚያገኙትንና የሚሰበስ
revenue they collect and the block budget
ቡትን ገቢ በበጀት ዓመቱ ያሳውጃሉ፣
allocated by the government every fiscal
budget year;
2. የሆስፒታሉ/የጤና ጣቢያው በጀት
2. The Budget utilization of hospitals/health
ዓጠቃቀም በሆስፒታል ቦርድ/በጤና
centers shall be in accordance with the
ጣቢያው የስራ ዓመራር በጸደቀው
ratified annual plan of the hospital’s
አመታዊ ዕቅድ መሰረት ይሆናል፡፡
board/health enters management
committee.

3. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢያቸውን


3. The revenue of hospitals/health centers
ጤና ቢሮው የሚያወጣውን መመሪያ፣ shall only be utilized in accordance with
ሊኖራቸው የሚገባቸውን የአገልግሎት the directives issued by the bureau to meet
ደረጃ እና የውስጥ አደረጃጀት መሠረት the health facilities’ requires standard and
በማድረግ ከዚህ ቀጥሎ ለተመለከቱት avail the necessary manpower and medical
ተግባራት ሊያውሉ ይችላሉ፡- equipment, That is to :
ሀ/ በሕሙማን አላላክና አቀባበል ሥርዓት a. To improve the services provided under
ውስጥ የጤና ድርጅቱ ያለውን አቅም the Referral system

ለማሳደግ ፣
b. To improve the supply of drugs, medical
ለ/ የመድኃኒትና የሌሎች የሕክምና equipment and supplies;
መገልገያ መሣሪያዎችንና ቁሳቁሶችን
አቅርቦት ለማሻሻል፣
ሐ/ በጤና ተቋሙ የሚሰጡ አገልግ ሎቶችን c. To improve procurement and carry out
construction works to improve the health
ለማስፋፋት የሚረዱ ግዥዎችንና
care services of the hospital;
ግንባታዎችን ለመፈፀም፣
d. To develop health care information
መ/ የጤና ድርጅቱን መረጃ አያያዝ ስርዓት
system and manuals and to improve
እና ሌሎች የአሠራር ሥርዓቶችን
procedures;
ለማሻሻል፣
e. To conduct on job raining programs and
ሠ/ የጤና ድርጅቱን ሠራተኞች ብቃትና
other similar health related researches so
ውጤታማነት ለማሳደግ የስራ ላይ
as to improve the efficiency and
ስልጠና ለመስጠትና ጤና ነክ productivity of employees in the
ምርምሮችን ለማካሄድ፣ facilities;

f. To strengthen health education activities


ረ/ የጤና አጠባበቅ ትምህርትን በማጠናከር
and undertake disease control and
በሽታዎችን የመከላከልና የመቆጣጠር
preventive activities.
ተግባራትን ለማከናወን፡፡
ሰ/ ሌሎች በሆስፒታሉ /ቦርድ/የጤና ጣቢያ g. To undertake other activities inline with
የስራ አመራር የሚወስኑ ተግባራትን the objectives designated by the hospital
ለማከናወን፡፡ board and health centers management
committee;

4. በበጀት ዓመቱ መጨረሻ ሥራ ላይ ያልዋለ 4. The unutilized budget of the

በጀት በቀጣዩ የበጀት ዓመት ከሚፈቀደው hospitals/health centers in the budget year

በጀት ጋር በተጨማሪነ ታውጆ ስራ ላይ shall be proclaimed and utilized in the


ይውላል፡፡ following budget year together with the
block budget appropriated to the next
budget year;
5. የገቢ አጠቃቀም ዝርዝር በሚወጣው 5. Details of revenue utilization shall be
መመሪያ ይወሰናል፡፡ determined in a directive.

7. በገቢ የማይሸፈኑ ወጪዎች 7. Payments not allowed from retained


revenues
በዓንቀጽ ፮ ንዑስ አንቀጽ /፫/ ንዑስ አንቀጽ
Without prejudice to the generality stated in
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ ሚከተሉት
Article 6 sub article 3,g, the following
ወጪዎች በገቢ ሊሸፈኑ አይችሉም፡፡
expenses shall not be covered from facilities’
revenue:
ሀ/ ማንኛውም የውጭ ሀገር ጉዞና ስልጠና
1. Any kind of foreign trip and training.
ለ/ ከሶስት ወራት በላይ የሀገር ውስጥ 2. Long term domestic training programs
የረጅም ጊዜ ስልጠና more than three months.

ሐ/ ለሌላ አካል ተላልፈው የሚሰጡ የተለያዩ


3. Any kind of subsidy given to the third
ድጎማዎችና ስጦታዎች
party.
መ/ ለአሽከርካሪዎች ትጥቅ
4. Payments for hiring consultants.
ሠ/ ለቋሚ የመንግስት ሰራተኞች ደመወዝ
5. Salary for permanent government
employees,
ረ/ ለሌሎች በገቢ ለመጠቀም ከተቀመጡ 6. Revenue utilization other than those
ዓላማዎች ውጭ የሆኑ ተግባራት፣ activities, designed to meet the objectives
there in.
8. የወጪ አመዘጋገብ 8. Recording of expenses
1. የሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች የሰበሰቡትን 1. Hospitals/health centers shall utilize their

ገቢ የሆስፒታሎች የሥራ አመራር revenues in accordance with the ratified


work plan of the hospital management
ቦርዱ/የጤና ጣቢያው የስራ አመራር
Board/health center management and shall
ባፀደቀው የስራ ዕቅድ መሠረት ጥቅም ላይ
በማዋል ወጪውን በተገቢው የሂሳብ መደብ record expenses under appropriate code of
ይመዘግባሉ፣ expenditure.

2. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያ ከሰበሰቡት ገቢ 2. Payments of hospitals/health centers from


ላይ የሚፈጸሙ ክፍያዎች በተለያ መዝገብ their retained revenues shall be recorded
ተመዝግበው ይያዛል፣ separately.

3. ማናቸውም ሆስፒታል/ጤና ጣቢያ


የሰበሰበውን ገቢ ወጪ ሊያደርግ የሚችለው 3. Hospital/health centers shall follow
የመንግሥትን የወጪ አፈፃፀም ሥርዓት government disbursement procedures when
ተከትሎ መሆን አለበት፡፡ making payments out of their revenue.

9. ሪፖርት አቀራረብ
9. Reporting
1. ሆስፒታሎችና ጤና ጣቢያዎች መሪ
1. Hospitals/health centers shall prepare and
ዕቅድና ዓመታዊ መረጃ ዝርዝር ዕቅድ
submit indicative and annual detailed
ለቦርድ/ለጤና ጣቢያ ሥራ አመራር፣ ለጤና activity and financial plans to the
ቢሮ እና ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ board/health centers management, health
ያቀርባሉ፡፡ bureau and Finance and Economic
Development Coordination Bureau.
2. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች የሥራ
2. Hospital/health centers shall submit
ክንውንን፣ የገንዘብ አሰባሰብን፣
quarterly activity and revenue collection
አጠቃቀምንና አያያዝን ያጋጠሙ and utilization report to the board/health
ችግሮችንና የተወሰዱ እርምጃዎችን centre management every quarter together
የሚያሳይ ሪፖርት ለቦርዱ/ለጤና ጣቢያው with a report that states problems
ሥራ አመራር በየ3 (ሶስት) ወሩ ያቀርባሉ፡፡ encountered and measures taken.

3. ሆስፒታሉ/ጤና ጣቢያው የገንዘን አሰባሰብና


3. Hospitals/health centers shall submit
አጠቃቀም ሪፖትት ለጤና ቢሮው እና
monthly revenue collection and utilization
ለፋይናንስና ኢኪኖሚ ልማት ቢሮ በየወሩ
reports to both health bureau and Finance
ያቀርባሉ፡፡ and Economic Development Coordination
bureau.
0.. .åÄኦዲት
10. Audit
1. ሆስፒታሎች/ጤና ጣቢያዎች ገቢ
1. To verify whether the revenue of the
ለታለመለት ዓላማ መዋሉን ለማረጋገጥ hospital/health center is used for designated
በሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት purposes the accounts shall be supervised
ቁጥጥርና ክትትል ይደረግበታል፡፡ and monitored by the concerned bodies;

2. እያንዳንዱ በጥሬ ገንዘብም ሆነ በቼክ


2. The internal auditor of the hospital/health
የሚከፈል ወይም የሚሰበስብ ወጪና ገቢ center shall audit every payment made in
በሆስፒታሉ/ጤና ጣቢያዎ የውስጥ ኦዲተር cash or cheque and every revenue collected
መመርመር የኖርበታል፡፡ by the hospital/health center;

3. የኦዲት ሪፖርቶች ለቦርዱ፣ ለጤና ቢሮ፣


3. Audit reports shall be submitted to the
ለፋይናንስና ኢኮኖሚ ልማት ማስተባበሪያ
board, the Health Bureau, Finance and
ቢሮና ለሌሎች ለሚመለከታቸወ አካላት
Economic Development Coordination
መድረስ አለባቸው፡፡
Bureau as well as to other appropriate
ክፍል ሁለት
bodies.
በነፃ እና ክፍያ ሳይጠየቅ የሚጡ የጤና Part Two

አገልግሎቶች Waiver Scheme and Exempted Health


services
01. የነፃ ህክምና አገልግሎት
11. Waiver Scheme:
1. የነጻ ሕክምና ማስረጃ እንዲሰጡ
1. Authorities to issue waiver certificates
የተፈቀደላቸው አካላት፣
are:
1. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት 1. Kebele Administration office
2. የወረዳ አስተዳደር ጽ/ቤት 2. Woreda Administration office
3. ማዘጋጃ ቤት/ከተማ አስተዳደር 3. Municipality/city Administration

2. የነፃ ሕክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች


2. Beneficiaries of Waiver Scheme
የነጻ የህክምና አገልግሎት ማግኘት የሚችሉት፣
Beneficiaries of waiver scheme are the following
1. የመክፈል አቅም የሌላቸው ሆነው 1. Persons who cannot afford to pay for
ከወረዳና ከቀበሌ ጽ/ቤት የነፃ ህክምና health services and thus provide evidence
ማስረጃ የሚያቀርቡ from the Kebele offices;

2. የጎዳና ተዳዳሪዎች ሆነው ከቀበሌ/ወረዳ/ 2. Street children who can provide evidence

ከተማ አስተዳደር ማስረጃ የሚያቀርቡ፣ from the Kebele/ Woreda/ City


administration.
3. በሰው ሰራሽና በተፈጥሮ ምክንያቶች 3. The homeless and displaced persons when
ከመኖሪያ አካባቢያቸው ተፈናቅለው they provide evidence from

ከቀበሌ/ወረዳ/ ከተማ አስተዳደርና Kebele/Woreda/City administration and

ከማዘጋጃ ቤት ማስረጃ የሚያቀርቡ፣ municipality.

4. በጤና ተቋማት የ24 ሰዓት የድንገተኛ 4. Persons receiving 24 hours emergency

አገልግሎ ተጠቃሚ ሆነው መክፈል care provided by health institutions, who


can not afford to pay for the service, and
የማይችሉና ወይም ወጪ የሚሸፍን ሌላ
people with no third party accountable for
ተጠያቂ አካላ የሌላቸው ናቸው፡፡
them
3. የነጻ ሕክምና ማስረጃ የሚያገለግልበት
ጊዜ 3. Validity of waiver certificate
1. የነጻ ሕክምና ማስረጃ የሚያገለግለው 1. The waiver certificate shall be valid only
ማስረጃው ከተሰጠበት ጊዜ ጀምሮ for one budget year since from the date of
ለአንድ የበጀት ዓመት ብቻ ነው፡፡ issuance.
2. የነፃ ሕክምና ማስረጃ የሚፀድቀው 2. The waiver certificate shall be endorsed

በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ወር ነው፡፡ at the beginning of the budget year.

4. የነፃ ሕክምና ወጪ አሸፋፈን 4. Financing waivers


1. Woredas shall appropriate health budget
1. ወረዳዎች በሥራቸው ለሚገኙ
quota that may be used to cover waivers.
መክፈል ለማይችሉ ነዋሪዎቻቸው
ዓመታዊ የጤና በጀት በመመደብ
ይይዛሉ፡፡
2. The woreds/city administration shall on
2. የወረዳው አስተዳደር የሚደርሰውን
the basis of supporting documents from
ማስረጃ መሠረት በማድረግ
health facilities evidencing the cost of
ታካሚው ላገኘው የሕክምና
health services provided to beneficiaries
አገልግሎት የተጠየቀውን ክፍያ
ይፈፅማል፣ effect payment on account of health
budget appropriated to the kebeles under

3. ከሌሎች መንግስታዊና መንግስታዊ it.


3. The cost of health services received by
ካልሆኑ ድርጅቶች የሚላኩ የነጻ
persons certified by government or non
ታካሚዎች ወጪዎች በላኪው
governmental organizations shall be
ድርጅት ይፈጸማል፡፡
covered from the budget appropriated to

4. ከሌሎች ክልሎች የሚመጡ የነጻ such public body;

ታካሚዎች በቅብብሎሽ ስርዓቱ 4. Persons entitled to waivers coming from

መሠረት አገልግሎት እንዲያገኙ other regions shall receive such services


in accordance with the referral system put
ይደረጋል፡፡ የቅብብሎሽ ስርዓቱን
in place. Persons who infringe the referral
ሳይጠበቁ የሚመጡ ታካሚዎች
system shall pay the pass by fee.
የመጣሻ ክፍያ ይከፍላሉ፣

5.ከሌሎች የክልሉ ወረዳዎች በቅብብሎሽ


ስርዓት የሚመጡ የነፃ ታካሚዎች 5. The cost of covering waivers coming
from other regions’ woredas in
ወጪ አሸፋፈን ቢሮው በሚያወጣው
accordance with the referral system will
መመሪያ ይወሰናል፡፡
be determined by a directive issued by
the bureau.
6. ከሌሎች ክልሎች የሚመጡ የነጻ
6. Issues concerning financing of waivers
ታካሚዎችን ወጪ አሸፋፈን
coming from other regions will be
በሚመለከት ከክልሎቹን ከፌ/ጤና
determined according to a directive to be
ጥበቃ ሚ/ር በሚወጣ መመሪያ
issued under the Federal Ministry of
መሠረት ይወሰናል፡፡ Health and Regional Government health
bureaus in the future.
7.ወጪውን የሚሸፍነው አካል ከጤና
አገልግሎት መስጫ ተቋማት ጋር 7. The agency financing Health Expenses
አገልግሎቱን ስለሚሰጡበት ሁኔታ shall conclude an agreement, with the
የውል ስምምነት ይፈጽማል፡፡ health institution, which specifies the
type of service to be provided.
8. የነፃ ሕክምና ወጪ የሚሸፈነው
በመንግስት የጤና ድርጅት 8. The cost of Waivers shall only be
covered for those who get the health
ለሚታሙት ብቻ ነው፡፡ services from government health
5. የነፃ ሕክምና ተጠቃሚ እና አስፈፃሚ facilities.
5. Responsibility of waiver beneficiaries
ተግባርና ኃላፊነት
and implementing bodies.
1. የህብረተሰብ የሥራ ድርሻ
5.1.Responsibility of the community;
ሀ/ የነጻ ህክምና ተጠቃሚ የሚሆኑ
5.1.1. Participate actively in the screening
ግለሰቦችን ለመለየት በሚደረገው
of persons eligible for waivers.
ሥራ ንቁተሳትፎ ማድረግ

ለ/ የነፃ ህክምና ማስረጃን በአግባቡ 5.1.2. Keep the waiver certificate


መያዝና በአገልግሎት ጊዜ appropriately and show it together
ነዋሪዎች መታወቂያ እና ማስረጋ with residence identification card
ማሳየት፤ when service is provided.

ሐ/ የተሰጠው የነጻ ህክምና ማስረጃ 5.1.3. Waivers shall not give the waiver
ለሌላ አካል አሳልፎ አለመስጠት certificate to the other bodies.
2. የቀበሌ አስተዳደር ጽ/ቤት የሥራ
ድርሻ 5.2.Responsibility of the kebele

ሀ/ በየበጀት ዓመቱ የነጻ ህክምና administration.


5.2.1. Every budget year, kebele
አገልግሎት ማግኘት የሚባቸው
administrations shall notify lists that
ነዋሪዎች ህብረተሰቡን በሳተፈ
contain the names of people eligible
መልኩ መለየት
for fee waiver schemes.
ለ/ የነጻ ህክምና አገልግሎት እንዲያገኙ
የተለዩት ነዋሪዎች ዝርዝር
5.2.2. The kebele administration shall send
ለወረዳ/ከተማ አስተዳደር መላክና the list of fee waivers to the
እንዲረጋገጥ ማድረግ woreds/city administration and gets
it confirmed.
ሐ/ የቀበሌ ማህበራዊ ፍ/ቤት ከቀበሌው
አስተዳደር ጽ/ቤት በሚቀርበው የነፃ 5.2.3. The Kebele Social court shall give
ሕክምና ጥያቄ መሠረት የመጨረሻ final decision on the waiver scheme

ውሳኔ ይሰጣል፡፡ request.

መ/ የነጻ ሕክምና የተፈቀደለትን


ግለሰብ የኑሮ ደረጃ በየጊዜው 5.2.4. Monitor closely the improvement in

በመከታተል የመክፈል አቅም ያገኘ the living standards of beneficiaries

ሆኖ ሲገኝ ይህንኑ ለወረዳው ከተማ and inform the Woreda/city


administration when the beneficiary
መስተዳድር ያስታውቃል አገልግሎ
acquires the ability to pay and thus
ቱም እንዲቋረጥ ያደርጋል፡፡
terminates the service.
3. የወረዳ ከተማ አስተዳደር የሥራ
5.3.Responsibility of the woreda/city
ድርሻ
administration.
ሀ/ ከቀበሌ ተለይቶ የሚመጡ የነጻ
5.3.1. Confirm the list of fee waivers
ህክምና አገልግሎት ተጠቃሚዎች received from the kebele
ዝርዝር ያረጋግጣል administration.

ለ/ በሥሩ ለሚኙ ቀበሌ ነፃ ታካሚዎች


5.3.2. Appropriates budget quota that may
የህክምና ወጪ ለመሸፈን
be used to cover waivers in its
የሚያስችል በጀት ይይዛል
kebeles.
ሐ/ ከመንግስት የጤና ተቋማት ጋር
5.3.3. Concludes an agreement, with the
ስለ ነፃ ታካሚዎች ወጪ አሸፋፈን
health institutions, that specifies the
የውል ስምምነት ይፈራረማል፤
financing of wavers.
መ/ ከጤና ተቋማት የሚቀርቡ የክፍያ
5.3.4. Verifies and disburses payment
ጥያቄዎችን እያጣራ በውሉ
certificated received from health
መሰረት ክፍያ ይፈጽማል
facilities.
4. ጤና ተቋማት የሥራ ድርሻ
5.4.Responsibility Health Institutions
ሀ/ ለነፃ ታካሚዎቹ ከሌሎች ከፋይ
1. Render health services without making
ተገልጋዮች ባልተለየ መልኩ
distinction between waived and paying
አገልግሎቱን መስጠት፣
ለ/ ታካሚዎች በአገልግሎት patients;
የሚከፍሉት የክፍያና መጠንና የነፃ
2. Post the fee payable and the conditions
ሕክምና ሊገኝ የሚችልበትን ሁኔታ
under which health services are provided
በግልፅ ቦታ መለጠፍ እንደ
free of charge and conduct educational
አስፈላጊነቱም ህዝብ እንዲያውቅ
programs to make the public ware of this
ትምህርታዊ ቅስቀሳ ማካሄድ፣ fact;
ሐ/ ከነፃ ታካሚ ወጪን የሚሸፍን
አካል ጋር ስለአገልግሎት አሰጣጥና
3. Conclude an agreement with the Agency
ወጪው ስለሚከፈልበት ሁኔታ
financing Health Expenses, on the type of
ውል መፈራረም፣
service and mode of payment;
መ/ ለነጻ ታካሚዎች ከተሰጠው
የህክምና አገልግሎት ጋር የተያያዙ 4. Submit to the concerned body quarterly
መረጃዎቸን በማቅረብ ወጪውን request for reimbursement of costs by

ለሚሸፍነው አካል በየ ሩብ ዓመቱ presenting supporting documents

ጥያቄ በማቅረብ ያስፈጽማል፡፡ evidencing services provided to persons


entitled to waivers and implements;
ሠ/ ለነጻ ታካሚዎች ለተሰጠ የሕክምና
አገልግሎ ሊከፈል የሚገባውን
5. Collect and deposit payments made in
ሂሳብ ስብስቦ ገቢ ማድረግ፣
reimbursement of costs incurred for
ይህንንም ለማስፈጸም የሚያስችል
health services provided to patients
የአሰራር ሥርዓት ይዘረጋል፡፡
entitled to waivers and develop a system
6. ክትትልና ቁጥጥር by which the collection is to be made.
የቀበሌው አስተዳደር በአቅራቢያው ወረዳ
6. Monitoring and Supervision
ከሚገኝ የጤና ተቋም፣ የወረዳው ጤና
The kebele Administration together with the
ጥበቃ ጽ/ቤት፣ ከወረዳው/ከተማ አስተዳ
health institutions operating in neighboring
ደርና ሌሎች ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
Woredas,/city administration of the woreda
በመሆኑ በዓመት ሁለት ጊዜ ስለ ነፃ
of which it is part of, and other concerned
ታካሚዎች ፈቃድ አሰጣጥ እና አፈፃፀም
ይመግማል፡፡የእርማት እርምጃም ይወስዳል፡፡ bodies conduit biannual evaluation about the
issuance and administration of waiver

1. የነፃ ሕክምና ማስረጃ ዝግጅት certificate and takes corrective measures.

1. የነፃ ሕክምና ማስረጃ ሰጪው አካል


1. Preparation of waiver certificate
ለነጻ ታካሚዎች የሚያገለግል ወጥ
1. The body authorized to give waiver
የሆነ ቅጽ ያዘጋጃል፡፡ ይዘቱ በመመሪያ
Certificates shall issue original formats
ይወሰናል፡፡
for waivers. A directive will determine its
content.
2. የነፃ ሕክምና ማስረጃ በአራት ቅጂ
የሚዘጋጅ ሆኖ፡-
ሀ/ በቤተሰቡ፣ 2. The wavier certificate shall be prepared
ለ/ በጤና ተቋሙ in four copies and distributed to the;
ሐ/ በወረዳ ከተማ አስተዳደር እና a. Household;
መ/ በፈቃድ ሰጪው አካል ዘንድ b. Health institution;
እንዲያዝ ይደረጋል፣ c. Woreda/city administration;

3. ፈቃድ ሰጪው አካል ለሰጠው የነጻ d. Issuing authority.

ሕክምና ማስረጃ ትክክኛነትና


አግባብነት ኃላፊነቱንና ተጠያቂነቱን 3. The issuing authority shall be responsible
የሚወስድ ሲሆን፣ ማስረጃው ትክክለኛ for the authenticity of the waiver
ሆኖ ባይገኝ ለአደረሰው የሥራ certificate it issued and shall be liable
አፈጻጸም በደል አግባብ ባለው ህግ under appropriate law for any fraudulen
መሠረት ተጠያቂ ይሆናል፡፡ certificates issued.

፲፪.. .KFÃክፍያ የማይጠየቅባቸው የጤና አገልግሎ


ዓይነቶች
በአዋጁ አንቀጽ 13 መሠረት በደ/ብ/ብ/ሕ/ 12. Type of exempted Health Services
ክልላዊ መንግስት ሥር ባሉ ጤና ተቋማት As stated in article 13 of the proclamation,
ያለክፍያ የሚሰጡ የጤና አገልግሎቶች following are the list of exempted services
provided free of charge by the health
የሚከተሉት ናቸው፡፡ institutions under the SNNP Regional
ሀ/ በመሠረታዊ የጤና አገልግሎት መስጫ Government:

ተቋማት የሚሰጥ የቤተሰብ እቅድ 1. Family planning service in primary


አገልግሎት health care units.

ለ/ በመሰረታዊ የጤና አገልግሎ መስጫ


ተቋማት የሚጥ የቅድመ ወሊድ፣ ወሊድ
2. Pre natal, delivery and post natal services
እና ድህረ ወሊድ አገልግሎት፣ in primary health care units;
ሐ/ ፀረ- ስድስት የሕፃናት እና እናቶች
ክትባት፣ 3. Immunization of mothers and children
መ/ የሳንባ ነቀርሳ በሽታ ከተረጋገጠ በኋላ against six child illnesses;
ክትትልና ህክምና፣ 4. Diagnosis, treatment and follow-up of
ሠ/ በፈቃደኝጀት ላይ የተመሰረተ ኤች/አይ/ቪ Tuberculosis;
ኤድስ ምርመራና ከእናት ወደ ጽንስ
5. Voluntary Counseling and Testing of
እንዳይተላለፍ መከላከል፣
HIV/AIDS and prevention of HIV/AIDS
ረ/ የሥጋ ደዌ ሕክምና
transmission from mother to child;
ሰ/ ወረርሽኝ መከታተልና ቁጥጥር 6. Leprosy management;
ሸ/ ፌስቱላ 7. Epidemic follow follow-up and control;
ቀ/ ለጤና ባለሙያዎች የሥራ አካባቢ ስጋት 8. Fistula management;

የሚያቃልሉ የክትባትና የሕክምና 9. Immunization and treatment of health

አገልግሎት፣ professionals to reduce risk related to


occupational hazards;
በ/ ወጪያቸው በመንግሥት የሚሸፈን ሆኖ
ወደፊት ያለ ክፍያ እንዲጡ የሚወሰኑ 10. Other services to be provided free of
charge on reason of future endorsement
ሌሎች የጤና አገልግሎቶች፡፡
by the Government.
፲፫. ክፍያ የማይጠየቅባቸው አገልግሎቶች ወጪ
አሸፋፈንና ሪፖርት አደራረግ 13. Financing of exempted services and
1. ክፍያ የማይጠየቅባቸው የሕክምና reporting
አገልግሎቶች ወጪ በመንግሥት 1. Costs of exempted health services shall be

በሚመደብ በጀት እና ከበጎ አድራጊዎች paid out of budget appropriated by the


government or donations obtained from
በሚኝ እርዳታ የሚሸፈን ይሆናል፡፡
2. አገልግሎት ሰጪው ጤና ተቋም donors.
ስለአገልግሎቶቹ በየወቅቱ መረጃ በመያዝ 2. The health institution providing exempted
ለጤና ቢሮው ሪፖርት ማድረግ አለበት፡፡ health services shall maintain records

ክፍል ሶስት related to such services and report the


same to the Bureau.
የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ
Part Three
፲፬. የሆስፒታሎች የቦርድ አስተዳደር The Board of Hospitals
1. የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ 14. Hospital Board

ማቋቋም 1. Establishment of Hospital Management


Boards
1. በደ/ብ/ብ/ሕ/ክልል መንግሥት ስር ያለ
ማንኛውንም ሆስፒታል በበላይነት
1. Hospital management boards that are
የሚያስተዳድር ተጠሪነቱ እንደ accountable to the Bureau according to the
ሆስፒታሉ ደረጃ ለጤና ቢሮው የሆነ level of the hospital, that will oversee the
የሥራ አመራር ቦርድ ይቋቋማል፡፡ operation of hospitals, that will oversee
the operation of hospitals under SNNP
regional government will be established;
2. የሆስፒታሎች የሥራ አመራር ቦርድ
እንደሁኔታው ቢያንስ አምስት ቢበዛ 2. A hospital management board will have

ሰባት አባላት ይኖሩታል፡፡ a minimum of five and maximum seven


members;
3. የአባላት አሰያየሙም የፆታ ተዋጽኦን
3. Nomination of membership will take
ባገናዘበ መልኩ ይሆናል፤ into account gender balance;

4. የቦርዱ ሰብሳቢ እንደየ ሆስፒታሉ ደረጃ


4. Board chairperson, according to the
በቢሮ ይሰየማል፤
level of the hospital, will be assigned by
the bureau;
5. የሆስፒታሉ ሠራተኞች ተወካይ የቦርድ
አባል ይሆናል፣ 5. Employees’ representative will be a
board member.
6. የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ የቦርዱ
አባልና ፀሐፊ ይሆናል፣ 6. General Manager of the hospital will
serve as member and secretary of the

2. ለቦርድ አባልነት የሚቀርቡ ዕጩዎች board;

የቢሮው ኃላፊ ለቦርድ አባልነት 2. Candidates for Board Membership


The bureau head shall nominate candidates
በዕጩነት የሚያቀርባቸውን ሰዎች
for Board membership on the basis of the
የሚመርጠው በሚከተሉት መስፈርቶች
following considerations,
ይሆናል፡፡
1. ለጤናው ዘርፍ መሻሻል አስተዋፅዎ
1. Experience, professional efficiency, and
ሊያደርግ የሚያስችል የሙያ ብቃት፣
time that will enable him/her contribute
ጊዜና ልምድ ያለው፣ to the improvement of the health sector;

2. ሆስፒታሉ በተቋቋመበት አካባቢ ነዋሪ


2. Resident in the area in which the hospital
የሆነና በኅብረተሰቡ የሚወከል፡፡
is established, prominent in the
3. በቦርድ አባልነት ለማገልገል ፈቃደኛ community
የሆነና ተነሳሽነት ያለው፡፡ 3. Willingness and motivation to serve as
board member;
4. አግባብነት ካላቸው የመንግሥት
መስሪያ ቤቶች የሚወከሉ ኃላፊዎች፣ 4. Heads form appropriate government
offices

3. የቦርዱ ሥልጣንና ኃላፊነት


1. የሆስፒታሉን አጠቃላይ የሥራ 3. Duties and Responsibilities of the Board.
The Board shall:
እንቅስቃሴ በበላይነት ይመራል፣
1. Oversee and supervise the activities of
ይከታተላል፣
the hospital;
2. የሆስፒታሉን የአጭር፣ የመካከለኛና
የረዥም ጊዜ ዕቅድ መርምሮ 2. Approve short, medium and long term

ያጸድቃል፣ plans of the hospital;

3. የሆስፒታሉን ወርሃዊ፣ የሩብ፣ የግማሽ


3. Receive and decide upon monthly,
እና ዓመታዊ የሥራ እንቅስቃሴ quarterly, semi-annual and annual reports
ሪፖርት መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፣ of the hospital;

4. የሆስፒታሉ የገቢ ምንጮች


4. Devise ways and means by which the
የሚዳብሩበትን መንገድ ይቀይሳል፣
revenue of the hospital may be improved
በአግባቡ በመሰብሰባቸውን እና ገቢ
and shall ensure that such revenues are
መደረጋቸውን ይቆጣጠራል፡፡ efficiently collected and deposited;

5. የሆስፒታሉን የሥራ አካሄድ የሚወስኑ 5. Issue directives that shall guide the
መመሪያዎችን ያወጣል፣ proper carrying out of the activities of the
hospital.
6. የሆስፒታሉን የሥራ አስኪያጅ
6. Employ the general manager and deposes
ይቀጥራል የስራ ድክመት ካሳየ
when and if he is inefficient, and approve
ከሀላፊነት ያነሳል፣ የመምሪያና
the employment and promotion of heads
አገልግሎት ኃላፊዎች ቅጥርና ዕድገት
of departments of the hospital;
ያጸድቃል፣

7. በሚጸድቀው ደንብ መሠረት በውል


7. In accordance with the Regulation to be
ለሶስተኛ ወገኖች ሊሰጡ የሚችሉትን
issued, determine non-clinical services
ከሕክምና ውጪያሉ አገልግሎቶች that may be outsourced;
ይወስናል፣
8. በሆስፒታሉ ውስጥ ለሚገኙ የኃላፊነት 8. Determine the responsibility allowance
የሥራ መደቦች የሚከፈለውን የኃላፊነት payable to persons assigned to posts of
አበል ይወስናል፣ responsibilities;
9. የሆስፒታሉን የሥራ ዕቅድ ያጸድቃል፣ 9. Approve the work plan of the hospital,

የበጀት ረቂቅ መርምሮ ለቢሮው ኃላፊ examine the budget proposal and refer
the same to the bureau head for approval;
ያቀርባል፣
10. Follow up the budget utilization of the
፲. የሆስፒታሉን የበጀት አጠቃቀም
hospital.
ይከታተላል፡፡
11. Ensure that all activities of the hospital
፲፩. የሆስፒታሉ የሥራ እንቅስቃሴዎች
are carried out with transparency and
ግልጽነት እና ተጠያቂነት ባለበት
ሁኔታ እንዲ ከናወኑ ያደርጋል፣ accountability;

፲፪. ቢሮው የሚያወጣቸው መመሪያዎች


12. Ensure that all directives issued by the
በሆስፒታሉ ውስጥ በትክክል ሥራ bureau are properly implemented in the
ላይ መዋላቸውን ይከታተላል፣ hospital;

፲፫. በሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ 13. Examine and decide upon all matters that
የሚቀርቡለትን ሌሎች ጉዳዮች are presented to it by the General
መርምሮ ውሳኔ ይሰጣል፣ Manager.

፲፬. የአገሪቱ የጤና ፖሊሲና ጤና ነክ 14. Ensure that the country’s health policy
መመሪያዎች በሆስፒታሉ በአግባቡ and directives related to health matters

መተርጎማቸውን ይከታተላል፡፡ are properly implemented in the hospital.

4. Powers and Duties of the Chairperson of


4. የቦርድ ሰብሳቢ ስልጣንና ተግባር
the Board
1. ቦርዱን በሰብሳቢነት ይመራል፣የቦርዱ
The Chairperson shall:
ስብሰባዎች ጊዜያቸውን ጠብቀው
1. Chair the meetings of the Board and
መካሄዳቸውን ይቆጣጠራል፣
ensure that Board meetings are held in
2. የቦርዱን አጠቃላይ የሥራሂደት
accordance with the adopted time
በበላይነት ይመራል ይቆጣጠራል፣ schedule;
3. የቦርዱ አባላት በአግባቡ በየስብሰባው 2. Oversee and follow-up the activities of the
መገኘታቸውን ይከታተላል፣ Board;
ይቆጣጠራል፣ 3. Ensure that Board members attend all
4. እንደ አስፈላጊነቱ አስቸኳይ ስብሰባዎች meetings of the Board;
ይጠራል፣ 4. As necessary call extra-ordinary meetings;
5. ከቦርዱ አባላት 1/3ኛ አስቸኳይ ስብሰባ 5. Coordinate and call extra-ordinary
እንዲጠራ ሲጠይቁ ስብሰባዎችን meetings, when such meeting is proposed
ይጠራል ያስተባብራል፣ by at least one-third of members of the
Board;
6. ቦርዱን በመወከል አስፈላጊ በሆኑ 6. Participate in meetings and conferences
ስብሰባዎች ላይ ይካፈላል፣ ስለተካፈ representing the Board and submit short

ለባቸውም ስብሰባዎች፣ ኮንፈረንሶች report to the Board concerning these


meetings and conferences;
አጭር ዘገባ ለቦርዱ ያቀርባል፣
7. Compile reports and submit the same to
7. የቦርዱን ሪፖርት በማጠናቀር ለቢሮ
the Bureau;
ያቀርባል፣
8. Review the agenda presented to him by
8. የስብሰባዎች አጀንዳ በቦርዱ ፀሐፊ
the secretary of the Board, submit the
ተዘጋጅተው ሲቀርቡ አግባብነታቸውን
same to the Board and ensure the
እየመረመረ ለቦርዱ በማቅረብ ተፈጻሚ
decisions of the Board are properly
ነታቸውን በቅርብ ሆኖ ይቆጣጠራል፣ executed;

9. የሆስፒታሉ የገቢ ማስገኛ ስልቶችን 9. Follow-up and coordinate the


effectiveness of the Hospital’s income
ውጤታማነት ይከታተላል
generating schemes;
ያስተባብራል፤

፲. ከቁጥጥሩ ውጭ በሆነ ምክንያት 10. Delegate a member for a limited period


ለተወሰነ ጊዜ በቦርዱ ስራ ላይ of time when he is out of work for
በማይገኝበት ወቅት ይህንኑ ለቢሮው reasons beyond control and notifies this

አሳውቆ ያስወክላል፣ to the bureau.

፲፩.ቦርዱ የሰጠውን ማንኛውንም ተጨማሪ


11. Carry- out other duties as may from time
ኃላፊነቶችን ተቀብሎ ይሰራል፡፡ to time entrusted to him by the Board;

5. የሆስፒታሉ ዋና ሥራ አስኪያጅ 5. Powers and Duties of the General


ተግባርና ኃላፊነት Manager.

1. ሆስፒታሉ ዋና ስራ አስኪያጅ 1. The General Manager as the chief


executive of the hospital shall direct and
ተጠሪነቱ ለቦርዱና በየደረጃው ላሉ
manage the activities of the hospital in
ጤና ቢሮዎች ሆኖ የሆስፒታሉን
accordance with instructions given to
ተግባራት በበላይነት ይመራል፡፡ him/her by the Management Board.
2. Without prejudice to the generality stated

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ in sub-Article 1 of this Article, the


General Manager shall:
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ዋና
ስራ አስኪያጁ፣ a) Employ, administer and dismiss
employees of the hospital in
ሀ/ በሲቪል ሰርቪስ ህግ መሠረት
accordance with the Region’s civil
የሆስፒታል ሠራተኞችን ይቀጥ
service rules and regulations.
ራል፣ ያስተዳድራል፣ ያሰናብታል፣

b) Prepare and submit to the


ለ/ የሆስፒታሉን የሥራ ፕሮግራምና
Management Board the budget and
በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል፣
work program of the hospital; and
ሲፈቀድም በሥራ ላይ ያውላል፣ implement same upon approval;

c) Prepare and submit to the


ሐ/ የሆስፒታሉን የሥራ ክንውንና
Management Board the operational
የሂሳብ ሪፖርት አዘጋጅቶ ለቦርዱ and financial reports of the hospital;
ያቀርባል፤

d) Select by competition heads of


መ/ ተጠሪነታቸው ለዋና ሥራ departments accountable to him on
አስኪያጅ የሆኑትን የሆስፒታሉን the basis of the civil service rules and
ኃላፊዎች በሲቪል ሰርቪስ ህግ submit the list to the Board for
መሠረት አወዳድሮ በመምረጥ approval;

ለቦርድ አቅርቦ ያስፀድቃል፣


e) Represent the hospital in all its
dealings with third parties;
ሠ/ ከሶስተኛ ወገኖች ጋር በሚደረጉ
ግንኙነቶች ሁሉ ሆስፒታሉን
ይወክላል፡፡ 3. The General Manager may delegate part
3. ዋና ሥራ አስኪያጁ ለሆስፒታሉ of his powers and duties to the officials
የሥራ ቅልጥፍና በሚያስፈልግ and other employees of the hospital to the
መጠን ሥልጣንና ተግባሩን በከፊል extent necessary for the efficient
ለሆስፒታሉ የሥራ ኃላፊዎችና performance of the activities of the

ሠራተኞች በውክልና ሊያስተላልፍ hospital;


4. The manager of the Hospital shall serve
ይችላል፡፡
as secretary of the Board. The Manager
4. የሆስፒታሉ ሥራ አሥኪያጅ የቦርዱ
in his capacity as secretary shall:
ፀሐፊ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ሥራ
አሥኪያጁ በቦርዱ ፀሐፊነት
a) Together with the chairperson of the
ተግባሩ፡-
Board prepare the agenda of the
ሀ/ የሆስፒታሉን ቦርድ አጀንዳ
Board;
ከሰብሳቢው ጋር በመሆን
ያዘጋጃል፣ b) Keep the minutes of all meetings of
ለ/ የቦርዱን ቃለ ጉባዔ the
ይይዛል፣ c) Prepare report on the activities of the
ሐ/ የቦርዱን የሥራ ክንውን Board;
ሪፖርት ያዘጋጃል፣
6. Board Accountability

6. የቦርዱ ተጠያቂነት 1. The board chairperson and members will


perform the duties and responsibilities
1. የቦርዱ ሰብሳቢና አባላት በዚህ አንቀጽ
bestowed on them on this article sub
ንዑስ ፭ /፫/ እና ፬ የተሰጣቸውን
article 5 (3) and (4) of this regulation;
ተግባር በጥንቃቄ መፈጸም
አለባቸው፣
2. The chairperson and members will be
2. ሰብሳቢውና አባላቱ ተግባራቸውን held accountable individually and in a
በአግባቡ ባለመፈጸማቸው ምክንያት group for any damage incurred in the

በሆስፒታሉ ላይ ለሚደርሰው ጉዳት hospital due to negligence;

በአንድነትና በነጠላ ተጠያቂ


ይሆናሉ፣

3. Member with a differing vote will not


3. በአብላጫ ድምጽ በሚሰጠው ውሳኔ be held accountable in the case of
ለሚደርሰው ጉዳት የተለያ ድምጽ majority decision causing damages in

ያው አባል ተጠያቂ አይሆንም፣ the hospital.


7. Procedures of Board Meetings
7. የስብሰባ ሥነ ሥርዓት 1. Members of the Board shall hold at least
1. የቦርዱ አባላት ቢያንስ በወር አንድ one ordinary meeting every month;

ጊዜ መደበኛ ስብሰባ ያካሂዳሉ፣


2. The chairperson shall as necessary call
2. እንደየሁኔታው አስቸኳይ ስብሰባ
extra-ordinary meeting.
በቦርዱ ሰብሳቢ ይጠራል፣
3. The agenda of any meeting shall be
3. መደበኛ ስብሰባው ከመካሄዱ ከሶስት prepared and distributed to members of
ቀናት በፊት አስፈላጊው አጀንዳ the Board at least three days in advance
ተቀርጾ ለአባላት ይላካል፣ ያለፈው of such meeting. The Minutes of all
ቃለጉባዔ ተፈርሞ ለቢሮው ይላካል፣ precious meetings shall be signed and
submitted to the bureau.
4. A meeting shall only proceed if more
4. ስብሰባው የሚካሄደው ከአባላቱ than half of the members are present.
ከግማሽ በላይ ሲገኙ ነው፣ 5. If members have taken different

5. አከራካሪና አማራጭ ጉዳዮች ሲቀርቡ positions on an issue or if alternative


views are presented concerning same
በዕለቱ በተገኙት ተሰብሳቢዎች
issue, the line to be taken shall be
በድምጽ ብልጫ በአብዛኛው
decided by a majority vote is equal the
የተደገፈው ሃሳብ ተፈጻሚ ይሆናል፡፡
side supported by the chairperson shall
ተሳታፊዎቹ ለሁለት በእኩል
be the position of the meeting.
ከተከፈሉ ሰብሳቢው የደገፈው ሃሣብ
ይጸድቃል፣ 6. The Board can issue directives

6. ቦርዱ አሠራሩን የሚወስን የውስጥ regulating its internal procedures.

መተዳደሪያ ደንብ ሊያወጣ ይችላል፡፡ 8. Rights and duties of Members the Board.
8. የቦርድ አባላት መብትና ግዴታ 1. Each member has the duty to strictly be
1. እያንዳንዱ የቦርድ አባል በመደበኛውና present at each ordinary and extra-
በአስቸኳይ ስብሰባ ላይ ሰዓቱን ordinary meeting and shall observe the

በማክበት የመገኘት ግዴታ አለበት፣ time scheduled for such meeting.

2. Members of the Board shall have the


2. የቦርዱ አባላት ለሆስፒታሉ ዕድገትና obligation to give their unreserved
ልማት ያልተቆጠበ የአስተዳደርና administrative and technical support to the
የቴክኒክ ድጋፍ የመስጠትና growth and development of the Hospital
በሚወስኑት ውሳኔም የግልና የጋራ and are jointly and individually

ኃላፊነት አለባቸው፣ responsible for all damages caused due to


their decisions.

3.ከቦርዱ ውሳኔ ውጭ አባላት 3. Members of the Board shall not

በተናጠልም ሆነ በቡድን የሥራ individually or in-group order the General


Manager to perform an act without the
ማሻሻያም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች
decision of the Board.
እንዲፈፀሙ በሥራ አስኪያጁ ላይ
ተፅዕኖ ማድረግ የለባቸውም፣

4. Members of the Board shall be entitled to


4. የቦርዱ አባላት አግባብ ያለውን
receive an allowance as may be
የመንግሥት መመሪያ መሠረት determined by the bureau..
በማድረግ በጤና ቢሮ የሚወሰን አበል
ይከፈላቸዋል፡፡
9. የቦርድ አባላት የሥራ ዘመን 9. Duration of Membership
1. የቦርዱ አባላት የሥራ ዘመን 3 1. The duration of service of members of the

ዓመት ይሆናል፣ Board shall be three years.

2. ማናቸውም የቦርድ አባል የሥራ 2. If a member of the Board decides to resign


ዘመኑ ከመጠናቀቁ በፊት በግ from the Board for personal reasons, he
ምክንያት ከቦርዱ አባነት መልቀቅ shall give notice in writing of his/her
ቢፈልግ ከአንድ ወር በፊት decision to the bureau/desk one month
ለቢሮው/መምሪያ በጽሑፍ ማስታወቅ prior to the date of his resignation.
አለበት፣

3. አንድ የቦርድ አባል የተጣለበትን 3. If a member of the Board is unable to


ኃላፊነት በአግባቡ ለመወጣት discharge his responsibilities, and decision
ያለመቻሉ ሲረጋገጥና ይኸው በቦርዱ is reached in a board meeting to this effect
ስብሰባ ላይ ቀርቦ ውሳኔ ሲሰጥበት the Board may recommend to the bureau
እንዲሰናበት ለቢሮ በጽሁፍ in writing that he/she be dismissed from

እንዲቀርብ ይደረጋል፣ the Board.

4. የቦርደ አባላት ያደረጉት አስተዋጽኦ 4. Board members, assessed their


ታይቶ በድጋሚ ሊመረጡ ይችላሉ፣ contributions, could be elected for s econd
round.
5. የሥራ ዘመኑን ያጠናቀቀ ቦርድ 5. When a new Board replaces an outgoing
በአዲስ ቦርድ የሚተካበት ጊዜ Board, to ensure continuity, at least one-
የስራውን ቀጣይነት ለማረጋገጥ third of the members of the outgoing
ከቀድሞው ቦርድ አባላት ቢያስ Board may be authorized to continue as

1/3ኛው የአዲሱ ቦርደ አባል ሆነው members of the new Board.

እንዲቀጥሉ ይደረጋል
10. Accountability
፲. ተጠሪነት
The Board, according to the level of the
ቦርዱ ተጠሪነቱ እንደ ሆስፒታሉ ደረጃ
hospital, shall be accountable to the Bureau.
ለጤና ቢሮው ይሆናል፡፡

፲፩. የጤና ቢሮው ኃላፊነት 11. Responsibility of the Health Bureau/Zonal


Health Desk
The Health Bureau shall:
1. ሆስፒታሉ ተገቢውን ጥቅል የበጀት
1. Ensure that block budget support is given
ድጋፍ ማግኘቱን ይከታተላል፣
to each Hospital.

2. ሆስፒታሉ የመንግስትን የጤና ፖሊሲ፣


2. Assist the Hospital in its endeavor to
ስትራቴጂና ፕሮግራም መሠረት አድርጎ
carry out its responsibilities on the basis
ለመሥራት በሚያደርገው ጥረት እገዛ
ያደርጋል፣ of the Health policy, strategy and
program of the Government,

3. በሆስፒታ ውስጥ ተገቢ የአሰራር


3. Give technical support to the hospital to
ሥርዓት እንዲዘረጋ የባለሙያ እገዛ
enable it set-up proper systems of
ያደርጋል፣
operation.

4. ሆስፒታሉ ተጨማሪ የሰው ኃይል 4. Create the condition that enables the
ቁሳቁስና ገንዘብ የሚያገኝበትን ሁኔታ hospital obtain the necessary manpower,
ያመቻቻል፣ material and finance.

5. ለቦርዱ ተገቢውን የቴክኒክና የአስተዳደር


ድጋፍ ይሰጣል፣ 5. Give the necessary administrative and
technical support to the Board
6. የቦርድ አባላትን ይሰይማል፣ ያነሳል፣
6. Appoint, dispose members of the Board
በጎደሉ አባላት ምትክም ሌሎች አባላትን
replace new members of board in place of
ይመድባል፣
outgoing members of board.

7. የቦርዱን ስራ ይከታተላል፣ የቆጣጠራል


7. Oversee and follow up the operations of
the board.
ክፍል አራት
Part Four
ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶችን በኮንትራት
Outsourcing of non-clinical services of
ወይም በውል ስመስጠት Hospitals

፲፭. ሆስፒታሎች ሕክምና ነክ ያልሆኑ


15. Outsourcing of Non-clinical Services
አገልግሎቶች በኮንትራት/በውል/
ስለሚሰጡበት ሁኔታ፣
1. መርህ
1. Principles
ከሕክምና ውጪ ያሉ አገልግሎቶች በሌላ
Non-clinical Services shall be outsourced in
ወገን እንዲከናወኑ የሚደረገው
1. ወጪ ለመቀነስ፣ order to:
1. Reduce cost of services:
2. በተመሳሳይ ወጪም ቢሆን የተሻለ
2. Provide efficient and effective services
ቀልጣፋና ጥራት ያለው አገልግሎ
at similar cost;
ለማግኘት፣
3. ሆስፒታሎች ሙሉ ጊዜያቸውንና
ጉልበታቸውን በሕክምና ሥራ ላይ ብቻ 3. Enable hospital use their full time and
እንዲያውሉና ጥራት ያው አገልግሎት energy on clinical services and render
እንዲያበረክቱ፣ equality services;
4. ለተሻለ አገልግሎት አሰጣጥና ምርምር
አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር፡፡ 4. Create conductive environment for
better service delivery and research.

2. ሊተኮርባቸው የሚገባ ዋና ዋና ጉዳዮች


ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በግል 2. Key considerations
እንዲከናወኑ ከመደረጉ በፊት የሚከተሉት The following shall be taken into
ግምት ውስጥ መግባት ይኖርባቸዋል፡፡ consideration when planning to outsource
non-clinical services;
1. አገልግሎቱ በሌላ ወገን እንዲከናወን
በማድረግ የተሻለ ውጤት የሚያስገኝ
1. Ensure that efficiency can be improved by
መሆኑን ማረጋገጥ፣
outsourcing the service;

2. በሌላ ወገን እንዲከናወኑ በውል


የሚሰጡ አገልግሎቶችን ወጪ ማወቅና 2. Estimate the costs of services considered
አገልግሎቶቹ በሆስፒታሎች ቢከናወኑ for outsourcing and analyze the benefit to
ወይም በሌላ ወገን እንዲመናወኑ በውል be obtained on price, and service quality

ቢሰጡ በዋጋና በአገልግሎ ጥራት by outsourcing or by providing the


services through the hospital management;
የትኛው የተሻለ እንደሚሆን ማስላት፣

3. ሚዛናዊ የሆነና ሥራውን በተገቢው


ሁኔታ ለማከናወን እና የሆስፒታሉን 3. Develop a fair but strong contract that will
ጥቅም ማስጠበቅ የሚያስችል ውል help carry out the services properly,

ማዘጋጀት፣ safeguard the interests of the hospital;

4. በኮንትራት ሊሰጡ የታሰቡ


አገልግሎቶችን ሲያከናውኑ የነበሩ 4. Minimize displacement of staff by:
ሠራተኞችን፣
ሀ/ የሥራ ዕድል የሚያገኙበትን ሁኔታ
የሚያመቻች ውል በማዘጋጀት፣ a) Developing a contract that incorporates

ለ/ እራሳቸውን አደራጅተው በሌላ ወገን the workers under the contractor;

እንዲከናወኑ በኮንትራት መልክ b) Facilitating conditions under which staff


የሚወስዱበትን መንገድ of the hospital organize themselves to
በማመቻቸት ወይም/ እና contract the services to be outsources;
ሐ/እንደልምዳቸው ክፍተት ወደሚገኝ and /or
ባቸው የሥራ ቦታዎች በማዘዋወር c) Shifting the workers to be displaces to
ከሥራ መፈናቀል የሚያስከትውን other areas with gaps, according to their

አሉታዊ ተፅዕኖ ለመዘነስ ጥረት capability.

ማድረግ፣
5. በውል ለሌላ ወገን የሚሰጡትን 5. Quantify,price and measure the services to
አገልግሎቶች በዋጋ፣ በመጠንና በጥራት be outsourced;
መመዘን በሚያስችል ሁኔታ በዝርዝር
ማስቀመጥ፣

6. በውል ለሌላ ወገን ሊሰጡ ከታሰቡ


6. Retain monitoring and evaluation
አገልግሎቶች ጋር የሚዛመዱትን functions associated to outsourced
የክትትልና የቁጥጥር ተግባራት services.
በሆስፒታሎ አመራር ሥር ማቆየት፡፡

3. በሌላ ወገን እንዲከናወኑ የሚሰጡ


3. Services to be considered for outsourcing
አገልግሎቶች
1. በውል ለሌላ አካል ሊሰጡ የሚችሉ 1. Non- clinical services that can be
ሕክምና ነክ ያሆኑ አገልግሎቶች considered for outsourcing are the

የሚከተለሉት ናቸው፡፡ following;


a) Cleaning services
ሀ/ የጽዳት አገልግሎት፣
b) Laundry
ለ/የእጥበት /የላውንደሪ/ አገልግሎት፣
ሐ/ የምግብ ዝግጅትና አቅርቦት፣ c) Food preparation and supply

መ/የቋሚ ንብረት ጥገና d) Fixed assets maintenance and

አገልግሎት፣ services

ሠ/ የህትመት አገልግሎት፣ e) Printing services

ረ/ የጥበቃ አገልግሎት፣ f) Protection/security services


ሰ/ የመጓጓዣ አገልግሎት፣ g) Transportation services

ሸ/ የሕግ አገልግሎት. h) Legal services

2. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ


2. The hospital board may, as necessary,
እንደ አስፈላጊነቱ ሌሎች አገልግሎቶች decide to include other services to the
በሌላ ወገን እንዲከናወኑ ሊወስን above list
ይችላል፡፡

4. በውል የሚሰጡ አገልግሎቶችን መምረጥ 4. selection of services for outsourcing


1. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ 3 1. Services listed under this articles sub

የተዘረዘሩ አገልግሎቶች በውል ሊሰጡ article 3may be outsourced after


ascertaining that the private sector acquires
የሚችሉት ለሌሎች ወገኖች በመስኩ
better expertise in the field.
የተሻለ ብቃት ያላቸው መሆኑ
ሲታመንበት ይሆናል፣
2. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ 2. The management board of the hospital
shall select services, from those listed
በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፫
under this article sub Article3 above, which
ከተዘረዘሩት አገልግሎቶች ውስጥ
can be better, provided by the private sector
የተሻለ ብቃት ባላቸው ሌሎች ወገኖች
and instruct gradual implementation of the
ቢከናወኑ የበለጠ ውጤት ሊገኝባቸው same.
ይችላል የሚባሉ አገልግሎቶችን
በመምረጥ ደረጃ በደረጃ ተግራዊ
እንዲሆኑ ይወስናል፣
3. The hospital management shall conduct
3. የሆስፒታሉ ሥራ አመራር ዝርዝር
detailed study, invite potential bidders,
ጥናቶችን በማድረግ በሌላ ወገን
evaluate bid proposals and submit the
እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡ
evaluation report to the board for approval.
አገልግሎቶችን ጨረታ ያወጣል፣
አሸናፊውን በመምረጥ የውሳኔ ሃሳብ
ለቦርዱ ያቀርባል ሲፀድቅም ተግባራዊ
ያደርጋል፣
5. Terms of reference
5. የአገልግሎት አሰጣጥ የሥራ ዝርዝር ሰነድ
አዘገጃጀት Before inviting bidders for outsourcing of
በሌላ ወገን እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡ non-clinical services the hospital shall prepare
ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች ጨረታ terms of reference, which describes among
ከመውጣቱ በፊት አገልግሎቶቹን others the type of materials that the bidder
ለመስጠት ሊከናወኑ የሚገባቸውን shall use in providing the services and the out-
ሥራዎች ዝርዝር፣ አገልግሎቶቹን come that is expected.

ለመስጠት ተዋዋዩ ሊጠቀምባቸው


የሚገባውን ግብዓቶች ዓይነትና ጥራት
አንዲሁም የመጨረሻው ውጤት ምን
መምሰል እንደሚባው የሚያሳይ ሰነድ
መዘጋጀት ይኖርበታል፡፡
6. Bidding documents.
6. የጨረታ ሠነድ ማዘጋጀት
Bidding documents for outsourcing of non-
ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በሌላ
clinical services shall be prepared on the basis
ወገን እንዲከናወኑ ለመስጠት ለሚወጣ on the Government Procurement Manual.
ጨረታ የሚያገለግሉ ሰነዶች የመንግስት
ዕቃና አገልግሎት ግዢ ማንዋልን
ተከትለው መዘጋጀት አለባቸው፡፡
7. የውሉ ዘመን 7. Duration of Contract

ሕክምና ነክ ያልሆኑ አገልግሎቶች በሌላ The hospital management board shall


determine the duration of the contractfor
ወገን እንዲከናወኑ በውል የሚሰጡት
outsourcing of non-clinical services.
በሆስፒታሉ ቦርድ ለሚወሰን ጊዜ ብቻ
ይሆናል፡፡
8. Mode of payment
8. የክፍያ ስልት
The price to be paid for services shall be
አገልግሎቱ የሚከፈለው ዋጋ አንድ ወጥና
original and fixed amount and shall be
የማይለዋወጥ መሆኑ በውሉ መመልከት
designated in the agreement. If either of the
አለበት፡፡ ውል ሰጪም ሆነ ተቀባይ የውል parties insist to change the agreement, then a
ሥምምነቱን ለመቀየር ሲፈልጉ ቢያንስ 6 six month notice shall be given.
ወራት ቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ይሰጣሉ፡፡
9. Contract administration
9. የውል አስተዳደር The management of the hospital shall
የሆስፒታሉ ስራ አመራር የውሉን administer and follow the contract. The

አፈፃፀም ይከታተላል ይቆጣጠራል፡፡ management shall


1. Handover the authority, necessary work-
1. በውሉ መሠረት በሆስፒታሉ ለውል
space and equipment to the contractor;
ተቀባይ ማስረከብ የሚባውን የሥራ
ኃላፊነት፣ ቦታና የመሥሪያ ቁሳቁስ
ማስረከብ፣
2. Make advance payments, if it is
necessary and provided in the contract;
2. ሥራን ለማስጀመር የቅድሚያ ክፍያ
አስፈላጊ ከሆነና በስምምነቱ ውስጥ
ተካቶ ካለ መፈጸም፣
3. ውል ተቀባዩ በውሉ መሠረት ብቃት 3. Ensure that the contractor has assigned
ያላቸው ሠራተኞች እና መሣሪያዎች qualified personnel and the necessary
መመደቡን ማረጋገጥ፣ equipment;

4. Notify to all relevant bodies the


4. ውል ተቀባዩ ሥራ መጀመሩን በወቅቱ contractor’s presence and commencement
ለሚመለከታቸው አካላት ማሳወቅ፣ of work;

5. በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ 5. Monitor directly or indirectly the

ሥራዎች እንዴት እየተከናወኑ እንዳለ activities of the contractor, prepare


evaluation criteria;
ክትትል ማድረግ ለዚህም መለኪያ
ማዘጋጀት፣
6. Evaluate the activities of the contractor to
6. ከዋጋና ከጥራት አንጻር የተጠበቀው find out whether the required result with
ውጤት መገኘት አለመገኘቱን regard to price and service quality has
መገምገም፣ been achieved;
7. በሚጠበቀው ውጤትና የሥራ 7. Report to management board in due time
አፈጻጸም ላይ ልዩነት ሲከሰት ይህንን if the work done by the contractor is not

ሪፖትር ማድረግ፣ satisfactory;

8. Seek legal advice for all matters of the


8. በሆስፒታሉ ከኮንትራት ሥራ ጋር
hospital in relation with contractual
የተያያዙ የሕግ ጉዳዮችን ለሕግ
activities
ባለሙያ ማማከር፣
9. Forward proposal on the basis of the
9. በግምገማው ውጤት ላይ ተመስርቶ outcome of the evaluation recommend to
ኮንትራቱ መቀጠል አለመቀጠሉን the management board whether the
በሚመለከት ለሆስፒታሉ ስራ አመራር contracts hall be renewed or not.
ቦርድ የውሣኔ ሃሳብ ማቅረብ አለበት፡፡

Part Five
ክፍል አምስት
Private Wings in Public Hospitals
የግል ሕክምና መስጫ ዩኒቶች
16. Establishment of Private Wings:
፲፮. የግል ሕክምና መስጫ ዪኒቶች ስለ ማቋቋም
1. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች ለቋቋም 1.Conditions to be fulfilled to establish
በቅድሚያ ሊሟሉ ስለሚገባቸው private wings.

ሁኔታዎች፣
1. The hospital shall establish private wings
1. አንድ ሆስፒታል የግል የሕክምና
in services that it has strength and are of
መስጫ ዩኒት ሊያቋቁም የሚችለው
greater public demand.
በአንጻራዊ ሲታይ በኅብረተሰቡ ዘንድ
ተቀባይነት ያለው አገልግሎ
የሚሰጥባቸው የሕክምና ዘርፎች
ሲኖሩት ነው፣

2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩.፩ 2. Notwithstanding what is stated in this


article sub article 1(1), a hospital shall in
የተጠቀሰው እንደተጠበቀ ሆኖ
no way establish services that are not
ማንኛውም ሆስፒታል በመደበኛ
provided in the general ward on a purely
የሕክምና አገልግሎ ክፍል ውስጥ
private basis.
የማይሰጡ የህክምና አገልግሎቶችን
በግል የሕክምና መስጫ ዩኒት ሊሰጥ
አይችልም፣
3. ሆስፒታሉ በተቻለ አቅም በመደበኛ 3. Hospitals shall make sure that the
necessary health personnel are available
የሕክምና አገልግሎት መስጫ ክፍል
and working on a rotation basis during
የሚሰጠው አገልግሎት ሳይጓደል
their part time without negatively
የግል የህክምና መስጫ ዩኒት በትፍር
affecting the services of the general ward.
ሰዓታቸው በዙር እየተቀያየሩ
የሚያገለግሉ የጤና ባለሙያዎች
እንዲኖሩት ማድረግ አለበት፣

4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት 4. The establishment to private wings and


ሲቋቋም ተኝተው ለሚታከሙ inpatients treatment therein shall not in
የመደበኛውን የህክምና አገልግሎት any way significantly affect and complete

መስጫ ጊዜና ክፍሎ በማጣበብና the space and time provided for the

በመሻማት መሆን የለበትም፡፡ general ward. Therefore, the Hospital shall


በመሆኑም ለግል ሕክምና መስጫ make sure that there is space to be used
ዩኒት ሊውል የሚችል የተለየ ክፍል for the private wing.

መኖሩ መረጋገጥ አለበት፣

5. የግል የህክምና መስጫ ዩኒት 5. The establishment of private wings must

መቋቋም በመደበኛ የሕክምና not compromise the drive to reduce the


waiting times in the general words.
አገልግሎ መስጫ ክፍሎት
የሚሰጠውን የቀጠሮ ጊዜ ለማሳጠር
የሚረገውን ጥረት ማወክ የለትም፣

6. የግል የሕክምና መስጫ ዪኒት 6. The proposal to establish a private wing in


ሊቋቋም የሚችለው በሆስፒታሉ ሥራ a public hospital shall be endorsed by the
አስኪያጅ ተጠንቶ የቀረበው የውሣኔ managing board and approved by the head

ሃሳብ በሥራ አመራር ቦርደ ሲጸደቅ of the health bureau.

ይሆናል
2. የካፒታል 2.Capital
ተኝተው ለሚታከሙ የግል የሕክምና The hospital may mobilize funds for in

መስጫ ዮኒት የሚቋቋመው ከሚከተሉት patients from the following sources to


refurbish and start-up its private wing.
ምንጮት በሚገኝ ካፒታል ይሆናል፡፡
1. Donor finance;
1. ከእርዳታ፣
2. Retained revenue of the hospital
2. ከሆስፒታሉ የውስጥ ገቢ፣ 3. Support from government capital
3. ከመንግሥት ከሚኝ የበጀት ድጋፍ፣ budget
4. እንዳስፈላጊነቱ ከሌሎችም ምንጮች፣ 4. Other sources, as necessary.

3.የአገልግሎ ክፍያ አወሳሰን 3. Fee Setting


1. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች 1.Fees for services rendered by the private
ለሚሰጡት አገልግሎት የሚከፈለው wing shall be set by the Bureau after being
ክፍያ በሆስፒታሉ ሥራ አስኪያጅ evaluated by the Managing Board on the
ተጠንቶ በሆስፒታሉ ቦርድ ተገምግሞ basis of the study conducted by the
manager of the hospital;
በቢሮው በኩል ቀርቦ ሲጸድቅ ተግባራዊ
ይሆናል፣ 2. Fees for services shall be set incompliance
2. የአገልግሎ ክፍያ አወሳሰን with the following principles;
የሚከተሉትን መርሆዎች ያገናዘበ
መሆን አለበት፣ a) Principle of Graduated fee levels

ሀ/ ዋጋን በእርከን ስለመወሰን Fees shall be set taking into


consideration the type of medical
የአገልግሎት ክፍያ አወሳሰን የሕክምና
services and the level of patient
አገልግሎቱን ብቃት እና በግል
handling in the private wing.
የሕክምና መስጫ ዩኒቱ የሚሰጠውን
የእንክብካቤ ደረጃ ያገናዘበ መሆኑ
b) Principle of Cost Recovery
አለበት፣
The fee for services provided in private
ለ/ ወጪን መመለስ ዓላማ በማድረግ wings shall exceed total cost to
ዋጋን ስለመወሰን generate re venue that will be used to
በግል የሕክምና መስጫ ዮኒቶች cross subsidize the costs of the general
ውስጥ ለሚሰጠው አገልግሎት ward, to give incentives to staff to
የሚፀመው ክፍያ የመደበኛ የሕክምና secure manpower stability, and to
መስጫ ክፍሎችን ወጪ ለመደጎም፣ improve the services of the

የባለሙያ መረጋጋት እንዲኖር privatewing.

የማበረታቻ ክፍያ ለመፈጸም፣ የግል


የሕክምና መስጫ ዩኒቶችን በተገቢው
መንገድ ለመምራት የሚያግዝ ትርፍ
ማስገኘት የሚያስችል መሆን
አለበትመ
c) Principle of Differential Pricing
ሐ/ የዋጋ ልዩነት
Hospital shall set different fees for
ሆስፒታሎች በግል የሕክምና ዮኒቶች Ethiopians and non-Ethiopians. The
ውስጥ ለሚሰጡት አገልግሎቶች non-Ethiopians shall pay at least double
ከኢትዮጵያውያን እና ከውጭ አገር of what Ethiopians pay for the same
ዜጎች የሚጠይቁት ዋጋ የተለያየ service.
መሆኑ አለበት፡፡ ስለሆነም የውጭ
አገር ዜጎች ለተመሳሳይ አገልግሎት
ኢትዮጵያውያን ከሚከፍሉት ዋጋ
ቢያንስ እጥፍ ጨምረው እንዲከፍሉ
ይደረጋል
4. Patient Reception
4. የታካሚዎች አቀባበል
The outpatients in the private wing shall
በግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ተመለሰላሽ
get medical services in the general ward
ታካሚዎች አገልግሎት የሚያገኙት
only after the regular working time
በመደበኛው ተመላላሽ ክፍል ውስጥ ከስራ
ሰዓት ውጪ ብቻ ይሆናል፡፡
5. Right of the Patient in Private wing
5.ለግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ታካሚዎች
Patients in private wing shall be accorded
ስለሚደረግ አንክብካቤ
good hotelling service including food and
የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት ታካሚዎች bed services.
የተሻለ የመኝታ፣ የምግብና ሌሎችም
አገልግሎቶች እንዲያገኙ ይደረጋል፡፡
6. Obligations of the Hospital
6. የሆስፒታሎች ግዴታ
The hospital shall:
ማናቸውም ሆስፒታል 1. Advise all patients coming to the
1. በሆስፒታሉ ውስጥ በማንኛውም ጊዜ hospital on services given ad payments
ስለሚሰጡ አገልግሎቶችን ክፍያ ዝርዝር required at any time;
መረጃ መስጠት፣
2. Advise all patients that the medical care
2. ከመስተንግዶ፣ ከምግብ፣ ከመኝታ
in the two wards are generally similar
ክፍሎት አገልግሎት እና ከቆይታ ጊዜ
except with regard to reception,
በስተቀር ሁሉም ታካሚዎች በመደበኛ
accommodation services and waiting
እና በግል የህክምና መስጫ ዩኒቶች time;
የሚያገኙት የሕክምና አገልግሎት
ተመሳሳይ መሆኑን ማሳወቅ፣
3. በግል ወይም በመደበኛ የሕክምና 3. Advise all patients on the waiting time
አገልግሎ መስጫ ክፍሎ አገልግሎ required ineither the private or the

ለማግኘት የሚኖረውን የቀጠሮ ጊዜ general ward.

መግለጽ አለባቸው፡፡

7. Working Hours
7. የሥራ ሰዓት The working hours of the private wing,
የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት የስራ depending up on the objective conditions of
ሰዓት እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ zones/woredas,will be as follows:

የሚወሰን ሆኖ 1. The deployment of human resources should

1. ለግል የሕክምና መስጫ ዩኒቶች የባለሙያ always be arranged in such a way that the

ምደባ በሚደረግበት ጊዜ ሁሉ ምደባው private wing allocation should not have a


qualitative and quantitative impact on the
በመደበኛ የሕክምና አገልግሎ መስጫ
general ward:
ክፍሎች የሥራ እንቅስቃሱ ላይ አሉታዊ
ተፅዕኖ የማይኖረው መሆኑ መረጋገጥ
አለበት፡፡ 2. Every specialist may work in the private
wing during working hours if and only if
2. በመደበኛ የሥራ ሰዓቶች በግል የሕክምና
she/he is not scheduled in the general ward;
መስጫ ዩኒት የሚመደቡ ባለሙያዎች
በመደበኛ የሕክምና አገልግሎት መስጫ
ክፍል በዕለቱ ያልተመደቡ መሆብ
አለባቸው፣
8. Staff Deployment in the Private wings

8. በግል የሕክምና ዩኒቶች ሠራተኞችን 1. The Hospital Management shall develop,


and get endorsement from the board, a
ስለመመደብ
guideline containing professional
1. የሆስፒታሉ ማኔጅመንት ባለሙያዎ
qualification and ethics criteria for
ችን ለመመደብ የሚያስችል የመም
recruiting and assigning qualified persons
ረጫ ሙያዊና ሥነ-ምግባራዊ መስፈር
and make such criteria known to the
ት ያካተተ መመሪያ አዘጋጅቶ በቦርዱ
employees.
ያስጸድቃል፣ ሠራተኞቹም መመሪያ
ዎችን እንዲያውቁት ያደርጋል፣ 2. Health professionals will be deployed in
the private wing on rotation basis as per
2. በሚጸድቀው መመሪያ መሰረት
the approved guideline.
የሆስፒታሉ የሕክምና ባለሙያዎች
በየተራ በግል የህክምና ዩኒቶች ውስት
ይመደባሉ፡፡ 9. Distribution of surplus
9. ተራፊ ሂሣብ ድልድል Revenue obtained from the services of the
በግል የሕክምና ዩኒቶች ከሚሰጡ private wing will be apportioned according
አገልግሎቶች የሚገኝ ገቢ ቢሮው to a payment scheme to be approved by the

የሚያወጣውን መመሪያ ተከትሎ ቦርዱ board between the hospital and staff who
devoted their part-time in the private wing.
በሚያፀድቀው የድልድል ቀመር መሠረት
The distribution guideline shall incorporate
ለሆስፒታሉ እና በትርፍ ጊዜያቸው
a scheme of payment that increases
በሥራው ተሳታፊ ለሆኑ ሠራተኞች
proportional to the rate of profitability of the
የሚከፋፈል ይሆናል፡፡ የድልድል መመሪያ
Private Wing.
በሚዘጋጅበት ወቅት የግል ሕክምና
መስጫ ዩኒቱን ትርፋማነት መሠረት
አድርጎ ደረጃ በደረጃ እያደገ የሚሄድ
የክፍያ አሰራር ስልት መዘርጋት
ይኖርበታል፡፡ 10. Use of surplus
፲. የተራፊ ሒሣብ አጠቃቀም 1. The surplus generated from the activities
1. ሆስፒታሉ ከግል የሕክምና መስጫ of private wing shall principally be used to

ዩኒቶች እንቅስቃሴ የሚያገኘው ተራፊ improve the quality of health services in

ሂሣብ በዋነኝነት የግል እና መደበኛ both the private and general wards;

የሕክምና መስጫ ክፍሎችን የጤና


አገልግሎ ለማሻሻል ያውላል፣ 2. In addition to what is stated above the
surplus generated by Private Wing may be
2. ከዚህ በላይ በተመለከተው ሳይወሰን
used for purposes determined by the
ከግል የሕክምና መስጫ ዩኒት የሚኝ
hospital board, which includes:
ተራፊ ሒሳብ በቦርዱ በሚሰጥ ውሳኔ
የሚከተሉትን ለሚጨምሩ አገልግሎ a) To expand the private wing services;

ቶች እንዲውል ለማድረግ ይቻላል፣


b) To improve the diagnostic and
ሀ/ የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን
therapeutic facilities of the hospital;
አገልግሎት ለማስፋፋት፣
ለ/ የዲያግኖስቲክ እና የማከም
አገልግሎት የሚሰጥባቸውን c) To improve the quality of service in
የሆስፒታሉን ክፍሎት ለማሻሻል፣ the general ward;
ሐ/ የመደበኛ የሕክምና መስጫ ክፍሉች
አገልግሎ ጥራት ለማሻሻል፣ 11. The management of Private Wing
1. The Private wing operations shall be

፲፩. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒት አስተዳደር supported by the staff of the hospital and
shall have a coordinator who will report
1. የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት አስተዳደር
to the Hospital Management
በሆስፒታሉ የአስተዳደር ሠራተኞ
የሚታገዝ ሆኖ፣ ተጠሪነቱ ለሆስፒታሉ 2. The Hospital Management shall oversee
ስራ አመራር የሆነ አስተባባሪ ይኖረዋል፣ the activities of the Private wing

2. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን


በበላይነትየሚመራው የሆስፒታሉ ስራ 12. Responsibility of the Hospital Board
አመራር ነው፡፡
፲፪. የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ The Board shall:
ተግባርና ኃላፊነት 1. Review and decide on the proposal of a

የሆስፒታሉ የሥራ አመራር ቦርድ hospital to start a private wing;

1. ሆስፒታሉ የግል የህክምና መስጫ ዩኒት


2. Review and approve the annual budget
ለማቋቋም የሚያቀርበውን ጥያቄ
and surplus distribution plan of the
መርምሮ ውሣኔ ይሰጣል፣
Private wing;
2. የግል የህክምና መስጫ ዩኒትን በጀትና
13. Responsibility of the Hospital
የተራፊ ሒሣብ ድልድልን መርምሮ
Management.
ያፀድቃል፡፡ The Hospital management shall:
፲፫. የሆስፒታሉ ስራ አመራር ኃላፊነት 1. Study the type of services that may be

1. የሆስፒታሉ የግል ሕክምና መስጫ ዩኒት rendered by the Private wing and submit
its proposal to the Board for its approval;
የሚሰጠውን የጤና አገልግሎት ዓይነት
በማጥናት ለቦርዱ የውሳኔ ሃሳብ
2. Monitor the day to day functioning of the
ያቀርባል፣ private wing;

2. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የዕለት


ተዕለት የሥራ እንቅስቃሴዎች 3. Approve the assignment of health

ይከታተላል፡፡ professionals and other support staff to


the Private Wing;
3. በግል የሕክምና መስጫ ዩኒት
የሚመደቡ የሕክምና መስጫ ዩኒት
4. reviews the financial and activity reports
የሚመደቡ የሕክምና ባለሙያዎችና
of the private wing and submit the same
ሌሎች ሠራተኞች ምደባ ያጸድቃል፣
to the Board;
4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን
የፋይናንስ እና የሥራ እንቅስቃሴ
14. responsibility of the Private Wing
ሪፖርት መርምሮ ለቦርዱ እንዲቀርብ
Coordinator
ያደርጋል፡፡
The coordinator of the Private wing shall:
፲፬ . የአስተባባሪ ተግባር
1. Coordinate the deployment of specialist to
different departments;
የግል የህክምና መስጫ ዩኒት አስተባባሪ
2. Coordinate the support staff in the Private
1. በተለያዩ ክፍሎች የሚመደቡ ባለ ልዩ
wing;
ሙያ ሐኪሞችን ምደባ ያስተባብራል፣
3. Ensure that health personnel get their
2. የግል ሕክምና መስጫ ዩኒቱን ድጋፍ
remuneration on monthly basis based on
ሰጪ ሠራተኞችን ያስተባብራል፣ the directive to be issued by the Board;
3. የሕክምና ባለሙያዎች ለሰጡት
አገልግሎ ቦርዱ በሚያጸድቀው
መመሪያው መሠረት ሊከፈላቸው 4. Prepare work plan for the Private Wing
የሚባውን ሂሳብ በየወሩ ማግኘታቸውን and follows on its proper implementation;

ያረጋግጣል፣
4. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የሥራ 5. Ensure that the financial and medical

ዕቅድ ያዘጋጃት፣ በትክክል ሥራ ላይ records are linked and it reflects by whom

መዋሉን ያረጋግጣል፣ the revenue is generated and how much


direct cost is involved;
5. የፋይናንስ እና የሕክምና መረጃዎች
የሚዛመዱ መሆኑን፣ ለገቢ ምንጭ
የሆነው አገልግሎ በማን እንደተሰጠና
ቀጥተኛ ወጪው ምን ያህል እንደሆነ 6. Review feedbacks from clients and the
staff on the service provided and
ያረጋግጣል፣
proposes corrective measures to the
6. በግል የህክምና መስጫ ዩኒቱ አገልግሎ hospital management;
ላይ ከተጠቃሚዎችና ከሠራተኞች
የሚቀርቡ አስተያየቶችን ይመረምራል፣
የእርምት አስተያየት ለሆስፒታሉ ሥራ 7. Follows up on the financial performance
of the private wing and make sure that
አመራር ያቀርባል፣
appropriate financial records are made;
7. የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን
የፋይናንስ እንቅስቃሴ ይከታተላል፣
8. Reviews financial statements prepared
ተገቢው የሂሣብ ሰነድ የተያዘ መሆኑን
by the finance officer and submits it to
ያረጋግጣል፣
the hospital management;
8. በሂሳብ ሹሙ የተዘጋጀውን የሂሣብ
መግለጫ መርምሮ ለሆስፒታሉ ሥራ
አመራር ያቀርባል፣ 9. Prepares monthly, quarterly reports and
submits it to the hospital management;

9. የየወሩን፣ የሩብ ዓመት እና ዓመታዊ 15. Finance and property


The financial management system and
ሪፖርት በማዘጋጀት ለሆስፒታሉ ስራ
property administration of the Private Wing
አመራር ያቀርባል፣
shall be laid down in directive to be
፲፭ . ሂሣብና ንብረት approved by the Board
የግል የሕክምና መስጫ ዩኒቱን የሂሣብ
አያያዝ እና የንብረት አመዘጋገብ 16.

የሚወሰን ዝርዝር መመሪያ ተዘጋጅቶ 17. Capacity to implement


The hospitals shall have the necessary
በቦርዱ ሲጸድቅ ሥራ ላይ ይውላል፡፡
manpower and administration capacity to
፲፮
implement activities embodies in this
፲፯. የማስፈጸም አቅም መፍጠር
regulation.
ሆስፒታሎች በዚህ ደንብ ውስጥ
የተካተቱትን ተግባራት ለመፈፀም
18. Scope of the Regulation:
የሚያስችላቸውን የሰው ሀይልና This regulation, unless specified, will be
አደረጃጀት አቅም መፍጠር አለባቸው፡፡ applicable on government health facilities
፲፰. የደንቡ ተፈጻሚነት ወሰን only.
ይህ ደንብ ተለይቶ እስካልተገለጸ ድረስ 19. Power to issue directives
ተፈፃሚ የሚሆነው በመንግሥት ጤና The Bureau may issue directive for the
ተቋማት ብቻ ነው፡፡ proper implementation of this regulation.
፲፱. መመሪያ ስለማውጣት
የጤና ቢሮው ለዚህ ደንብ አፈፃፀም
የሚያግዙ መመሪያዎችን ያወጣል፡፡ 20. Inapplicable Laws
Any regulation, directive or rule, which is
inconsistent with this Regulation, shall
፳. ተፈፃሚነት ስለማይኖራቸው ሕጎች
have no effect with respect to matters
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረን ማንኛውም
provided herein.
ደንብ ወይም መመሪያ በዚህ ደንብ
21. Effective data
በተጠቀሱ ጉዳዮች ላይ ተፈጻሚነት
This Directive shall enter into force as of
አይኖረውም፡፡
1st December, 2005
፳፩. ደንቡ የሚፀናበት ከዛሬ ህዳር 22 ቀን
ጀምሮ የፀና ይሆና፡፡

Hailemariam Desalegn
ህዳር 22 ቀን 1998 ዓ.ም Chief of SNNPR Regional Government
Awassa

ኃይለማሪያም ደሣለኝ
የደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች
ክልል መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር
ydb#B B/@éC½ B/@rsïCÂ ?ZïC KLላዊ mNGሥT
db#B nU¶T Uz@È
DEBUB NEGARIT GAZETA
OF THE SOUTHERN NATIONS, NATIONALITIES AND
PEOPLES REGIONAL STATE
bdb#B B/@éC½B/@rsïCÂ ?ZïC
17¾ ›mT q$_R 7 KLል Mክር b@T -ÆqEnT ywÈ ደንብ
ሀêú ከጥር 5 ቀን 2003

ማውጫ
ደንብ ቁጥር 87/2003
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የይርጋዓለም ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ
ለማቋቋም የወጣ ደንብ

ደንብ ቁጥር 87/2003


በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የይርጋዓለም ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ
ለማቋቋም የወጣ ደንብ

መግቢያ
በሀገሪቱም ሆነ በክልሉ ያሉትን የመለስተኛና የመካከለኛ ደረጃ ሐኪሞች የከፍተኛ ደረጃ
ስፔሻሊቱ ሕክምናን ስልጠና የሚያገኙበትን ዕድል በማመቻቸት በአጭር ጊዜ ውስጥ
የማፈለገውን የከፍተኛ ሕክምና ባለሙያዎችን በብዛትና በጥራት ማምረት ሀገሪቱ ካለችበት
ነባራዊ ሁኔታ አኳያ አንገብጋቢ እየሆነ በመምጣቱ፤
በዓይነታቸው ከባድና ከፍተኛ በሚባሉ በሽታዎች የተጋለጡ የሕብረተሰብ ክፍሎችን በሀገሪቱ
የጤና ሽፋን ተጠቃሚ ለማድረግ በዘርፉ በልዩ ሁኔታ ምርምር የሚደረግና ሥልጠና የሚሰጥ
ተቋም መመስረት አስፈላጊነት ላይ በመታመኑ፤
የክልሉን የጤና ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ የሚረዳና በጤናው ዘርፍ የተፈለገውን ለውጥ
ለማስመዝገብ የሚያስችል የተለየ የሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ማቋቋም በማስፈለጉ፣

1
በደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ክልል መንግሥት የአስፈፃሚ አካላትን ሥልጣንና ተግባር
ለመወሰን በወጣው አዋጅ ቁጥር 133/2003 አንቀጽ 44/3/ በተሰጠው ሥልጣን መሠረት
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይህን ደንብ አውጥቷል፡፡

ክፍል አንድ

ጠቅላላ

1. አጭር ርዕስ
ይህ ደንብ “የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰበቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት የይርጋዓለም
ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ማቋቋሚያ ደንብ ቁጥር 87 /2003” ተብሎ ሊጠቀስ ይችላል፡፡
2. ትርጓሜ
በዚህ ደንብ የቃሉ አገባብ ሌላ ትርጉም የሚያሰጠው ካልሆነ በቀር፡-
1. “ክልል” ማለት የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰበቦችና ሕዝቦች ክልል ነው፡፡
2. “ቢሮና ኃላፊ” ማለት እንደቅደም ተከተላቸው የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰበቦችና
ሕዝቦች ክልል ጤና ቢሮ እና የጤና ቢሮ ኃላፊ ነው፡፡
3. “ኮሌጅ” ማለት የይርጋዓለም ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ነው፡፡
4. “ሚኒስቴር” ማለት የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞከራሲያዊ ሪፖብሊክ ትምህርት
ሚኒስቴር ነው፡፡
5. “የአካዳሚክ ማህበረሰብ” ማለት በኮሌጁ ውስጥ በመደበኛነት ወይም በጊዜያዊነት
በመማር፣ በማስተማር እና በምርምር ተግባር ላይ ተሰማርተው የሚገኙ ሰዎችን
ያቀፈ ነው፡፡
6. “የአካዳሚክ ሠራተኛ” ማለት በኮሌጁ በማስተማር ወይም የምርምር ጉዳዮችን
የሚመራና ኃላፊነት የተሰጠው አካል ነው፡፡
7. “የአካዳሚክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኛ” ማለት የአስተዳደር፣ የቢዝነስ አመራር፣
የፋይናንስና የሂሣብ ሥራ፣ የምግብ አገልግሎት ማቅረብ፣ የጥገና፣ የጥበቃና
ደህንነት ወይም የመሳሰሉትን ተግባራት የሚያከናውን የኮሌጁ ሠራተኛ ነው፡፡
8. “ቦርድ” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 14 መሠረት የሚሰየም የኮሌጁ አመራርና ቦርድ
ነው፡፡

2
9. “አካዳሚክ ኮሚሽን” ማለት በዚህ ደንብ አንቀጽ 23 መሠረት የተቋቋመው ኮሚሽን
ነው፡፡
10.“ሰው” ማለት የተፈጥሮ ወይም በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካል ነው፡፡
3. መቋቋም
የይርጋዓለም ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ከዚህ በኋላ “ኮሌጅ” እየተባለ የሚጠራ የከፍተኛ
ሕክምና ስልጠና የሚሰጥ ሆኖ ሕጋዊ ሰውነት ያለው የከፍተኛ ትምህርት ተቋም
በመሆን በዚህ ደንብ ተቋቋሟል፡፡
4. ተጠሪነት
ኮሌጁ አግባብ ባላቸው የሀገሪቱ ሕግ መሠረት ለሚኒስቴሩ ያለው ተጠሪነት እንደተጠበቀ
ሆኖ በክልል ደረጃ ተጠሪነቱ ለቢሮው ነው፡፡
5. የኮሌጁ አቋም
1. ኮሌጁ
ሀ/ የአመራር ቦርድ ፣ አካዳሚክ ኮሚሽን፣ ዲንና ምክትል ዲኖች፣
ለ/ የአካዳሚክ ሠራተኞች
ሐ/ የአስተዳደርና ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች እና
2. ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ፋካልቲዎችና ሌሎች የሥራ ክፍሎች ይኖሩታል፡፡
6. ዓላማ
ኮሌጁ የሚከተሉት ዓላማዎች ይኖሩታል፡-
1. የክልሉን ብሎም የሀገሪቱን የከፍተኛ ሕክምና ባለሙያዎች እጥረት ለመፍታት
በሚያስችል መልኩ በእውቀት፣ ክህሎትና በመልካም ሥነ ምግባር የታነፁ የከፍተኛ
ሕክምና ባለሙያዎች በማሰልጠን በቂ የሰው ኃይል ማፍራት፣
2. ተገቢውን የመማር ማስተማር ሥርዓት በመዘርጋት ትኩረት በሚሹ የጤና ጉዳዮች
ላይ ችግር ፈቺና ተግባራዊ ሊሆኑ የሚችሉ ምርምሮችን ማካሄድና ማስረጽ፤
3. በአገሪቱ የጤና ፍላጐት ላይ የተመሠረተና ትኩረቱ በእውቀትና ቴክኖሎጂ ሽግግር
ላይ የሆነ ምርምርን ማራመድና ማጐልበት፤
4. አገሪቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ እንድትሆን የማያስችሏትን፣ ጥራቱን የጠበቀና
ሀገራዊ ፋይዳ ያለውን የጤና አካዳሚክ ማህበረሰብን በመፍጠር በአርአያነት ተጠቃሽ
የሆነ ተግባራትን መፈፀም፤፡

3
7. ስለኮሌጁ አካዳሚያዊ ነፃነት
1. ኮሌጁ ዓላማውን ለማሳካት በሀገሪቱ ባለው ሕግ መሠረት አካዳሚያዊ ነፃነት
ይኖረዋል፣
2. ኮሌጁ በዚህ ደንብና አግባብነት ባላቸው የአገሪቱ ሕጐች እንዲሁም በዓለም አቀፍ
መልካም ልምድ መሠረት የአካዳሚያዊ ነፃነት አተገባበር በሥርዓት እንዲመራ
ማድረግ ይኖርበታል፣
3. ኮሌጁ በዚህ ደንብና አግባብነት ባላቸው የአገሪቱ ሕጐች እንዲሁም በዓለም አቀፍ
መልካም ልምድ መሠረት የአካዳሚያዊ ነፃነት አተገባበር በሥርዓት እንዲመራ
ማድረግ ይኖርበታል፣
8. የትምህርት መርሃ-ግብር
1. የኮሌጁ የትምህርት መርሃ-ግብር
ሀ/ በመደበኛ
ለ/ በተከታታይ ወይም
2. በብቃት ማሻሻያ አስፈላጊነት በሚኖራቸው መስኮች እውቀትና ክህሎትን
ለማስተላለፍ የአጭር ጊዜ ስልጠናዎችን ሊሰጥ ይችላል፡፡ ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል፡፡
9. የሥርዓተ ትምህርት ይዘት
1. ኮሌጁ የሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ፣ ትግበራና የምዘና ዓላማ ተማሪው ተገቢው
ሳይንሳዊ እውቀት፣ በነፃ የማሰብን የሚያበረታታ፣ ተግባር ተኮር የሆነ ነባራዊ
ሁኔታን ያገናዘበና መልካም ሙያዊ ስብእናን እንዲጨብጥ በማድረግ ብቁ የጤና
ባለሙያን ማዘጋጀት ይሆናል::
2. ኮሌጁ የትምህርት ክፍሎቹ የሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ ሚኒስቴሩ ባስቀመጠው
በተገቢ የምሩቃን ብቃት መመዘኛዎች እንዲመራ ማድረግ አለበት::
10. የአካዳሚክ ዘመንና የበጀት ዓመት
1. ኮሌጁ የሚያሰለጥነው የሙያ መስክ የአካዳሚክ ዘመን በሚኒስቴሩ በተቀመጠው
የአካዳሚክ ዘመን ይሆናል፡፡
2. የኮሌጁ የበጀት ዓመት የመንግሥት በጀት ዓመት ይሆናል፡፡
11. የኮሌጅ ደረጃ
1. የኮሌጁ ደረጃ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት በሚኒስቴሩ ይወሰናል፡፡

4
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሌጁ ከዲግሪ በላይ
የሆነ ማዕረግ የሚያስመርቅ ነው፡፡
12. የኮሌጁ ተግባርና ኃላፊነት
ኮሌጁ የሚከተሉት ተግባራትና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ሚኒስቴሩ በሚያወጣው የምልመላ መስፈርትና መመሪያ መሠረት ተማሪዎችን
መቀበል፤
2. የክልሉን የከፍተኛ ሕክምና ባለሙያን ፍላጐት መሠረት በማድረግ ብቃት ያላቸውን
የሰለጠኑ ሐኪሞች በብዛትና በጥራት የማፍራት፤
3. አገር አቀፍ መለኪያዎችን መሠረት ያደረገ የትምህርትና ስልጠና መርሃ ግብር
በመቀየስ ቦርድ ሲያፀድቅለት በሥራ ላይ ማዋል፤
4. እንደአግባብነቱ በትምህርቱ ኘሮግራሞች በመሰልጠንና ተገቢውን የተማሪዎች ምዘና
በማድረግ ተፈላጊውን ውጤት ላስመዘገቡ ሰልጣኞች ተገቢውን የትምህርት ማስረጃ
የዲግሪ፣ የማስተርስና የዶክትሬት ዲግሪ ማስረጃ የመስጠት፤
5. እንደአስፈላጊነቱ የተለያዩ የስልጠና፣ ጥናትና ምርምር ክፍሎችን ማቋቋምና
ማጠናከር፤
6. የትምህርትና ስልጠና መረጃ መሣሪያዎችንና መፃሕፍትን በማሰባሰብ የቤተሙከራና
ቤተመፃሕፍትን በማዘጋጀትና በማደራጀት የመማር ማስተማሩን ሂደት ምቹ
የማድረግ፤
7. ከሀገር ውጭ ከሚገኙ መሰል ዩኒቨርሲቲዎችና የሕክምና ተቋማት ጋር ግንኙነት
የመፍጠርና የሕክምና ቴክኖሎጂዎችንና መሣሪያዎችን በግዢም ሆነ በእርዳታ
እንዲገኝ በማድረግ የኮሌጁን አቅም ማሳደግ፤
8. ጥራትና ደረጃውን የጠበቀ የሕክምና አገልግሎት ለሕብረተሰቡ የመስጠት፣
9. ልዩ የትኩረት አቅጣጫ በሚፈልጉ የጤና ዘርፎች ቢሮው ወይም በመንግሥት
ሲፈለግ በልዩ ኘሮግራም የአጭርና የመካከለኛ ደረጃ ስልጠናዎችን በማዘጋጀትና
በመተግበር የሰርተፊኬትና ዲኘሎማ ማስረጃ የመስጠት፣
10.የኮሌጁ ሠራተኞችና ተማሪዎች ስለሚያገኙት የሕክምና አገልግሎት ቦርዱ
በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የመፈፀም፤
11.ጤና ነክ የሆኑ ትምህርታዊ መረጃዎችን በኤሌክትሮኒክስና በሕትመት ሚዲያዎች
ወይንም በዘመናዊ የመገናኛ ዘዴዎች በመጠቀም የማሰራጨት፣

5
12.የተማሪዎች ትምህርት ወጪ ክፍያ፣ የአገልግሎት ክፍያና ሌሎች ከተለያዩ
ምንጮች የሚያገኛቸውን ገቢዎች በአግባቡ የመሰብሰብ በቦርድ ሲፈቀድም በሥራ
ላይ የማዋል፡፡
13.ለኮሌጁ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላደረጉ ሰዎች የአካዳሚክ ማዕረግና ሰርተፊኬቶችን
የመስጠት፣
14.ሌሎች ዓላማውን ለማሳካት የሚያስችሉ ተዛማጅ ተግባራትን የማከናወን ኃላፊነት
ይኖርበታል፡፡
ክፍል ሁለት
ስለኮሌጁ አመራር አካላት ተግባርና ኃላፊት
13. ኮሌጁ የሚከተሉት የአመራረ አካላት ይኖሩታል፡-
1. የአመራር ቦርድ፣
2. ዲንና ምክትል ዲኖች፣
3. የአካዳሚክ ኮሚሽን፡፡
ምዕራፍ አንድ
ስለቦርድ
14. ስለኮሌጁ የአመራር ቦርድና ምልዓተ-ጉባዔ
1. የአመራር ቦርድ ሰብሣቢውን ጨምሮ 7 አባላት ይኖሩታል፡፡ ቦርዱ የሴቶች ተሣትፎ
ያለበት መሆን ይኖርበታል፡፡
2. ከቦርዱ ሰብሣቢ በተጨማሪ ሦስት ድምፅ መስጠት የሚችሉ አባላት በቢሮው እጩ
አቅራቢነት በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ይሰየማሉ፡፡
3. የኮሌጁ ዲን ከአካዳሚክ ኮሚሽኑና ከኮሌጁ የአስተዳደር አካላት ጋር በመመካከር
ሦስት የቦርድ አባል እጩዎችን በማቅረብ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
ይሰየማሉ፡፡
4. የኮሌጁ ዲን ድምጽ የማይሰጥ የቦርድ አባልና ፀሐፊ ይሆናል፡፡
5. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ እና /3/ መሠረት የሚሰየሙ የቦርድ አባላት
በኃላፊነት ቦታዎች ላይ ያሉ ወይም ያገለገሉና በተለይ በማስተማር ወይም
በምርምርና በግል ስብዕናቸው፣ እውቀታቸው፣ ልምዳቸውና አትኩሮታቸው የታወቁ
ግለሰቦች በአጠቃላይ ለኮሌጁ ዓላማና ተልዕኮ መሳካት አስተዋጽኦ ለማበርከት
የሚችሉ መሆን ይገባቸዋል፡፡

6
6. በርዱ በራሱ ውሣኔ ማንኛውንም ሰው በአስረጂነት በስብሰባዎች ሊያሳትፍ ይችላል፡፡
7. አምስት ድምፅ መስጠት የሚችሉ የቦርዱ አባላት ሲገኙ መልዓተ ጉባዔ ይሆናል፡፡
8. የቦርዱ ሰብሣቢ ጊዜ በተቆረጠለት ስብሰባ የሚመራ ሰብሣቢ ከመሀከላቸው
በመምረጥ የስብሰባውን አጀንዳ ይፈጽማሉ፡፡
9. ቦርዱ የስብሰባው አካሄድ የሚመለከት የአሠራር ሥነ-ሥርዓት ሊያወጣ ይችላል፤
10.ቦርድ በጉዳዮች ላይ ውሣኔ የሚያሳልፈው በአብላጫ ድምፅ ይሆናል፡፡ እኩል ድምፅ
በተሰጠ ጊዜ የቦርዱ ሰብሣቢ የሚደግፈው አቋም በአብላጫ ድምፅነት ይፈረጃል፡፡
15.ስለቦርዱ መደበኛ ስብሰባዎች
1. የቦርዱ መደበኛ ስብሰባዎች በዓመት ከሦስት እስከ አራት ጊዜ ይሆናል፡፡
2. የመደበኛ የስብሰባው ጊዜ ቦርዱ ኃላፊነቱን ለመወጣት በሚያስችለው መልኩ
በተለይም የእቅድና የበጀት ዝግጅቶች እንዲሁም አፈፃፀም ላይ አስተዋጽኦ ለማድረግ
እንዲችል በሚያደርገው ወቅቶች እንዲሆን ያደረጋል፡፡
3. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /2/ እንደተጠበቀ ሆኖ ቦርድ በሰብሣቢው ጥሪ ወይም
ድምፅ የመስጠት መብት ካላቸው አባላቱ አንድ ሦስተኛው (1/3) በሚጠይቁበት ጊዜ
አስቸኳይ ስብሰባ ማድረግ ይችላል፡፡
4. የቦርዱ ሰብሣቢ ሁሉም የቦርድ ስብሰባዎች በቂ ዝግጅት የተደረገባቸው መሆኑን፣
ሠነዶቹ በጥንቃቄ መጠበቃቸውንና መያዛቸውን፣ ቦርድ በሚያዘው መሠረት
ውሣኔዎቹ በትክክል ለሚመለከታቸው መተላለፋቸውን ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
16. የቦርዱ አባልነት መቋረጥ
የቦርድ አባልነት በሚከተሉት ምክንያቶች ሊቋረጥ ይችላል፡፡
1. ቢሮው በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የአገልግሎት ዘመን ሲያበቃ፤
2. በፈቃደኝነት ከአባልነት በመልቀቅ፤
3. በሞት፣ በሕመም ወይም በከባድ ወንጀል ጥፋተኛ ሆኖ በመገኘት፣
4. በከባድ ጥፋት፣ ችሎት ማጣት ወይም ስብሰባዎች ላይ ለመገኘት ከባድ የሆነ
ድክመት በማሳየት ወይም ባለመቻል/
5. ቢሮው ቦርዱን ሙሉ ለሙሉ ለመቀየር ወይም በከፊል ለመለወጥ ውሣኔ ላይ
ሲደርስ፡፡

7
17. ስለቦርዱ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ
1. ቦርዱ የተሻለ አመራር ለመስጠት የሚያስችለውን ግንዛቤ ለማግኘት የራሱን የሥራ
አፈፃፀም ግምገማ ማድረግ ይኖርበታል፣
2. የቦርዱ የሥራ አፈፃፀም ግምገማ ድምጽ የመስጠት መብት ባላቸው አባላትና የኮሌጁ
ዲን በተገኙበት በዝግ ስብሰባ ያካሄዳል፡፡
3. የቦርዱ ሰብሣቢ የግምገማውን ውጤቶች በየወቅቱ ለመስተዳድር ምክር ቤትና
ለቢሮው ሪፖርት ያደርጋል፡፡ የቦርድ ሰብሣቢው ከቢሮው ጋር መደበኛ የጋራ
መድረክም በዓመት ሁለት ጊዜ ይኖራል፡፡
4. ቦርዱ ግምገማውን መቼና እንዴት እንደሚያካሄድ ይወስናል፤ ሆኖም በዓመት
ቢያንስ አንድ የክትትል ግምገማና አንድ የማጠቃለያ ግምገማ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
18. የኮሌጁ የአመራር ቦርድ ኃላፊነት
1. የኮሌጁ ቦርድ የተቋሙ የበላይ አመራር ሆኖ የሚከተለው ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡

ሀ/ ኮሌጁ የዚህን ደንብና ሌሎች አግባብነት ያላቸው ሕጐች መተግበራቸውንና


በተቋሙ ውስጥ መልካም አስተዳደር መስፈኑን መከታተልና ማረጋገጥ፣
ለ/ የኮሌጁን ዕቅድ፣ በጀት፣ የትኩረት አቅጣጫ፣ አደረጃጀት፣ አስተዳደርና አሠራር
ሥርዓት፣ የውስጥ ደንብና የአካዳሚክ ኘሮግራሞችን በሚመለከት የሚቀርቡለት
ሃሣቦችን መርምሮ ማጽደቅና ተግባራዊነታቸውን መከታተል፣
ሐ/ በኮሌጁ ዲን በሚቀርብ ሃሣብ ላይ በመመርኮዝ ምክትል ዲኖችንና ሌሎች
አካዳሚክ ኃላፊዎች እንዲሁም የአካዳሚክ ኮሚሽን አባላት እንደአግባቡ
የሚታጩበት፣ የሚሰየሙበት ወይም የሚመደቡበትና የሚመረጡበትን
ሥርዓትና የአገልግሎት ዘመናቸውን የሚመለከቱ መመሪያዎችን ማውጣት እና
በትክክል መተግበራቸውን መከታተል፡
መ/ የኮሌጁ ዲን እጩን ለሹመት እንደአግባብነቱ ለክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት
ወይም ለቢሮ ማቅረብ እና ዲኑ ምክትል ዲኖችን ማሰየም፤
ሠ/ አግባብነት ያላቸው ሕጐች ተፈፃሚነት እንደተጠበቀ ሆኖ ማንኛውም ምክትል
ዲን ኃላፊነቱን በመወጣት ረገድ ከፍተኛ የሆነ ድክመት ካሣየ ከኃላፊነት
ማሰናበትን ጨምሮ የዲሲኘሊን እርምጃ መውሰድ፣ ዲኑን የሚመለከት ሲሆን
የቢሮውን ኃላፊ በማማከር እርምጃ እንዲወሰድ ማድረግ፣
ረ/ ለኮሌጁን ኤዲተሮች ክፍያቸው መወሰን፣

8
ሰ/ የኮሌጁን የስትራቴጂክ እቅድ፣ ዓመታዊ እቅድና በጀት ማቅረብና ሲፀድቁም
ተፈፃሚነታቸውን መከታተል፣ የተቋሙን የክንውን ሪፖርትና የፋይናንስ
መግለጫን ማቅረብና ማፀደቅ፤
ሸ/ የኮሌጁ ዋና ዋና እና ጥቃቅን ገቢዎቹን ትክክለኛ የሂሣብ መዝገብ መያዙንና
ወጪዎቹ በበጀት መሠረት መሆናቸውን መከታተልና ማረጋገጥ፣
ቀ/ የኮሌጁ ሌሎች የአመራር አካላት ከባድ የሕግ መጣስ ተግባር በሚፈጽሙበት
ጊዜ ወይም ከባድ የሆነ የገንዘብ ብክነት ስለመከሰቱ ጥርጣሬ ካለ ወይም
በእርግጥ ተከስቶ ከሆነ በራሱ ስልጣን ክልል ተገቢውን የመፍትሔ እርምጃ
መውሰድና ወዲያውኑ ለቢሮው ሪፖርት ማቅረብ፤
በ/ የክልሉ መንግሥት የሠራተኞች አዋጅና ደንቦች መሠረታዊ መርሆች ላይ
በመመስረት የአስተዳደርና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞችን ቅጥር፣ እድገት፣
ዲስፒሊን፣ ደመወዝ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞችን የሚመለከት ፖሊሲን
እንደአስፈላጊነቱ እንዲዘጋጅ ማድረግና ማጽደቅ፤
ተ/ ኮሌጁን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ መረጃ የመጠየቅና የማግኘት እና ለቢሮው
ወይም ለሚኒስቴሩ ሪፖርት ማድረግ፣
ቸ/ በኮሌጁ ውሣኔዎች ላይ ቅሬታ ሲቀርብ መመርመርና የመጨረሻ ውሣኔ
መስጠት፤
ኃ/ የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ተራ ፊደል /ቸ/ ድንጋጌ እንደተጠበቀ ሆኖ ኮሌጁ
ቅሬታዎችን በተፋጠነ መንገድ ተቀብሎ የሚፈታበት የተሟላ ተቋማዊ ሥርዓት
ያለው መሆኑን ማረጋገጥ፣
ነ/ የኮሌጁን አካዳሚክ ክፍሎች፣ የአስተዳደር አካላቱን የሥራ አፈፃፀም በዲኑ
ሪፖርት መሠረት ከእቅድ አኳያ መገምገም፤
አ/ የአካዳሚክ ኮሚሽን ውሣኔዎችና የሚያወጣቸው የአካዳሚክ ሕጐች
መፈፀማቸውን መከታተል፤
ከ/ ከኮሌጁ ዲን ወይም በአካዳሚክ ኮሚሽኑ የተላለፈ ውሣኔዎች የተቋሙን ተልዕኮ
የሚጐዱ ወይም ይህንን ደንብ ወይም ሌሎች የሀገሪቱን ሕጐች የሚቃረኑ ሆነው
ሲገኙ ውሣኔዎቹን መሻር፣
ኸ/ የራሱን የአሠራር ሥነ ሥርዓትና የውስጥ አስተዳደር ደንብና አባላቱን
የሚመለከት የዲሲኘሊን ደንብን ማውጣት፤

9
ወ/ የኘሮፌሰርነት የማዕረግ እድገትን በአካዳሚክ ኮሚሽን ሲቀርብለት ማፀደቅ፣
ዐ/ በዲኑ በሚቀርብ ምክር ላይ ተመስርቶ ኮሌጁ ለትምህርት የሚያስከፍላቸውን
የተለያዩ ክፍያዎች ዓይነትና መጠን መወሰን እንዲሁም የክልሉ መስተዳድር
ምክር ቤት በወሰነው መሠረት የተቋሙን ገቢ ግምት ውስጥ በማስገባት
የተለያዩ ተካፋይ አበሎችን፣ የትርፍ ሰዓት ክፍያዎችንና የመሳሰሉትን መወሰን፣
2. የቦርዱ ተጠሪነት ለቢሮው ነው፡፡

3. የኮሌጅ ቦርድ አባላት ጥቅማ ጥቅሞች በቢሮው አቅራቢነት በክልሉ መስተዳድር

ምክር ቤት የሚወሰኑ ሲሆን የሚሸፈኑት በኮሌጁ ነው፡፡ ሆኖም የተቋሙን አቅም


ያገናዘበ መሆን አለበት፡፡

ምዕራፍ አራት

ስለኮሌጁ ዲንና ምክትል ዲኖች

19. ስለኮሌጁ ዲንና ምክትል ዲኖች ሹመትና የሥራ አፈፃፀም ግምገማ


ሀ/ የኮሌጁ ዲን በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /መ/ መሠረት ቦርዱ አወዳድሮ
ከሚያቀርባቸው እጩዎች መካከል በክልሉ መስተዳድሩ ምክር ቤት ይሾማል፡፡
ለ/ የዲን የኃላፊነት ቦታ በቦርድ በሚሰየም አካል በይፋ ለተወዳዳሪዎች ይገለፃል፡፡
ሐ/ የኮሌጁ ምክትል ዲኖች ቢሮው አወዳድሮ ከሚያቀርባቸው እጩዎች መካከል
የተሻለ ብቃትና ዝግጁነት ያለው ተመርጦ በመስተዳድር ምክር ቤት ይሰየማል፡፡
ሆኖም ተወዳደሪዎች በይፋ እንዲጋበዙ ከተደረገ በኋላ መሆን ይኖርበታል፡፡
መ/ የውድድርና የምርጫ ሥነ ሥርዓት ዝርዝር መመሪያ በቦርዱ ይወጣል፡፡
ሠ/ የኮሌጁ ዲን የሥራ ዘመን ስድስት ዓመት ሲሆን የምክትል ዲኖች አራት ዓመት
ይሆናል፡፡ ሆኖም በተደጋጋሚ ሊሾሙ ይችላሉ፡፡
ረ/ ቦርዱ፣ የዲኑንና የምክትል ዲኖች የሥራ አፈፃፀም የክትትል ግምገማ በዓመት
ሁለት ጊዜ ያካሂዳል፡፡
ሰ/ መደበኛ የዲንና የምክትል ዲኖች ካልተሰየሙ ተጠባባቅ ዲን ወይም ተጠባባቂ
ምክትል ዲን ሆኖ መቆየት ይቻላል፡፡ ሆኖም የቆይታ ጊዜው ከ180 ቀናት በላይ
መሆን የለበትም፡፡

10
20. የኮሌጁ ዲን ኃላፊነትና ተግባር
1. የቦርዱ ኃላፊነት እንደጠበቀ ሆኖ የኮሌጁ ዲን ዋና ሥራ አስፈፃሚ በመሆን
የሚከተሉት ኃላፊነቶች ይኖሩታል፡፡
ሀ/ የኮሌጁን ዓላማና ተልዕኮ ለማሣካት ይችል ዘንድ ይመራል፣ ያስተዳድራል፤
ለ/ የኮሌጅ አካላትና ማህበረሰብ የከፍተኛ ትምሀርት ዓላማዎችንና የኮሌጁን መሪ
እሴቶች ማክበራቸውን ያረጋግጣል፤
ሐ/ ኮሌጁ ክልሉ በጤናው ዘርፍ በሚፈልገው መጠንና ዓይነት ከፍተኛ ጥራትን
የተከተለ ብቃት ያላቸውን የጤና ምሩቃንን ማፍራቱን ያረጋግጣል፤
መ/ መማር፣ ማስተማርንና ምርምርን የሚያበረታታ ምቹ የኮሌጁ ማህበረሰብን
ይፈጠራል፣ በቀጣይነት ይገነባል፤
ሠ/ የኮሌጁ የምርመራና የማማከር ተግባራት ሁሉ ቅድሚያ በሚሰጣቸው ሀገራዊና
ክልላዊ ጉዳዮች ላይ መደረጋቸውን ያረጋግጣል፤
ረ/ ኮሌጁ ዓላማውን ለማሳካት ከሚመለከታቸው የፌዴራልና የክልል ባለድርሻ
አካላት፣ አግባብነት ካላቸው መንግሥታዊና መንግሥታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች
ጋር በዘላቂነት ግንኙነት እንዲፈጠር ያደርጋል፤
ሰ/ ኮሌጁ በሰው ኃይሉ፣ በአደረጃጀቱና አሠራሩ ለተቋሙ ተልዕኮ የሚመጥን ብቃት
ያለው የውስጥ አመራርና አስተዳደር ሥርዓት እንዲኖረው ያደርጋል፤
ሸ/ የአካዳሚክ ኃላፊዎችና የአካዳሚክ ኮሚሽን አባላትን የአሰያየም ሥርዓትን
በማዘጋጀትና በቦርድ በማፀደቅ በተግባር ላይ ያውላል፤
ቀ/ በትምህርትና ምርምር አግባብነትና ጥራት፣ በተቋማዊ ነፃነትና ተጠያቂነት፣
በአገልግሎት አሰጣጥ ውጤታማነትና በወጪ ቆጣቢነት መርሆች ላይ
በመመስረት የትምህርት ክፍሎች አደረጃጀትን ለአካዳሚክ ኮሚሽኑና ለቦርዱ
አቅርቦ ያስወስናል፤ ሲፈቀድም በተግባር ላይ ያውላል፤
በ/ የቅጥር ኃላፊነት ቦታዎች በውድድር የሚያዙ መሆኑንና ከኃላፊነት መነሳትም
በሥራ አፈፃፀም ግምገማ፣ በዲሲኘሊን ጉዳይ እና በአገልግሎት ዘመን ማብቃት
ብቻ ላይ ተመስርቶ መሆኑን ያረጋግጣል፣
ተ/ ተቋማዊ የደረጃ መለኪያዎችን ያዘጋጃል፣ የኮሌጁ የአካዳሚክና የአስተዳደር
ሥራዎች በወጡት መለኪያዎች መሠረት መፈፀማቸውን ያረጋግጣል፣

11
ቸ/ የኮሌጁን ገቢና ወጪ አግባብነት ባላቸው የፋይናንስ ሕግ መሠረት
መንቀሳቀሳቸውንና መያዛቸውን ያረጋግጣል፣
ኃ/ የአካዳሚክ ኮሚሽኑና ሌሎች አስተዳደራዊና ውስጣዊ ስብሰባዎች በበቂ ዝግጅትና
ወቅታቸውን ጠብቀው እንዲካሄዱ ያደርጋል፤
ነ/ በኮሌጅ ውስጥ ወይም በኮሌጁና በሦስተኛ ወገኖች መካከል የሚነሱ
አለመግባባቶችን የተቋሙን ተልዕኮና ጥቅሞች ከማሳካት አኳያ በሰላማዊና
ሕጋዊ መንገድ እንዲፈቱ ያደርጋል፤
ኘ/ የኮሌጁ እንቅስቃሴና መሠረታዊ ግንኙነቶች በተገቢው የመረጃ ሥርዓት
መመዝገባቸውን፣ መረጃው በአግባቡ መጠበቁንና አግባብነት ላላቸውም ተደራሽ
መሆኑን ያረጋግጣል፣
አ/ የኮሌጁን እቅድና በጀት ያዘጋጃል፣ ሲፀድቁም ያስፈጽማል፤
ከ/ ስለኮሌጁ እቅድ አፈፃፀም ለቦርዱና ለሚመለከተው ክፍል ወቅቱን የጠበቀ
ሪፖርት እና መረጃ ያቀርባል፤
ኸ/ ኮሌጁ ከሦስተኛ ወገኖች ጋር በሚያደርገው ማናቸውም ግንኙነት ተቋሙን
ይወክላል፤
ወ/ በኮሌጁ ስም የባንክ ሂሣብ ይከፍታል፣ ያንቀሳቅሳል፡፡
ዐ/ የወጪ ጉዞዎቹን በታቀዱና ለተቋሙ ባላቸው ፋይዳ ላይ የተመሠረቱ
መሆናቸውን ያረጋግጣል፣
2. ዲኑ ሙሉ ጊዜውን ለኮሌጁ ሥራዎች ያውላል፤ ለአገልግሎቱ ተገቢውን ደመወዝና
ጥቅማ ጥቅሞች ያገኛል፣
3. ዲኑ በሁኔታዎች አስገዳጅነት ሥራው ላይ በማይገኝበት ጊዜ ከምክትል ዲኖቹ
አንዱን ሊወክል ይችላል፣
21. ስለምክትል ዲኖች ኃላፊነትና ተግባር
1. የምክትል ዲኖች ቁጥር ቦርዱ ከቢሮው ጋር በመመካከር አስፈላጊ ናቸው ብሎ
የሚወስነውን ያህል ይሆናል፡፡
ሀ/ የኮሌጁን ተግባራት በማቀድ፣ በማደራጀት፣ በመምራትና በማስተባበር ዲኑን
ያግዛሉ፡፡
ለ/ በዲኑ ተለይተው የሚሰጧቸውን ሥራዎች ያከናውናሉ፡፡

12
ሐ/ ዲኑ በማይኖርባቸው ጊዜ ተለይቶ ውክልና የሰጠው ምክትል ዲን ለዲኑ
የተሰጡትን ተግባራት ያከናውናል፡
2. ምክትል ዲኖች አብዛኛውን የሥራ ጊዜያቸውን ለኮሌጅ ሥራ ያውላል፤
ለአገልግሎታቸውም ተገቢ ደመወዝና ጥቅማ ጥቅሞች ያገኛሉ፡፡
22. ስለዲኑና ምክትል ዲኖች አገልግሎት መቋረጥ
1. የኮሌጁ ዲን ወይንም ምክትል ዲኖች ከሚከተሉት ምክንያቶች በአንድ ከኃላፊነቱ
ሊሰናበት ይችላል፡-
ሀ/ በፈቃዱ ሥራ በመልቀቅ፣
ለ/ በችሎታ ማጣት፣ በከባድ ጥፋት፣ በህመም ወይም በሞት ምክንያት የተሰናበተ
ከሆነ፣
ሐ/ በፈቃድ ከ180 ተከታታይ ቀናት በላይ ከሥራ ከተለየ፤
መ/ ያለፈቃድ ከ45 ተከታታይ ቀናት በላይ ከሥራ ከተለየ፤ ወይንም
ሠ/ የአገልግሎት ጊዜው ሲያበቃ፡፡
2. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ በተደነገገው መሠረት ከቦርድ በሚቀርብለት ሃሣብ
መሠረት ወይም የቦርዱ ሃሣብ ባይቀርብም ተገቢ እርምጃ ነው ብሎ ካመነ
እንደአግባቡ ርዕሰ መስተዳድሩ ዲኑን ከሥራ ማሰናበት ይችላል፡፡
3. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት ቦርዱ ምክትል ዲኖችን ከኃላፊነት
ሊያሰናብት ይችላል፡፡
4. በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ የተደነገገው እንደተጠበቀ ሆኖ በሦስት ተከታታይ
የክትትል ወይም በአንድ ጥቅል የሥራ አፈፃፀም ግምገማው የዲኑ ወይም የምክትል
ዲኖች በኃላፊነት መቀጠል ተቋሙን ይጐዳል ተብሎ ቦርድ ካመነ እንደአግባብነቱ
ከኃላፊነቱ እንዲሰናበት እርምጃን ሊያስወስድ ይችላል፡፡

ምዕራፍ ሦስት
ስለአካዳሚክ ኮሚሽን
23. ስለአካዳሚክ ኮሚሽን ኃላፊነት
የቦርዱ ኃላፊነት እንደተጠበቀ ሆኖ፣ አካዳሚክ ኮሚሽኑ አካዳሚክ ጉዳዮችን በሚመለከት
መሪ አካል በመሆን የሚከተለው ኃላፊነት ይኖረዋል፡፡
1. የኮሌጁን የትምህርት ዘመን መወሰን፣

13
2. የኮሌጁን አካዳሚክ ኘሮግራሞችና ሥርዓተ ትምህርቶቻቸውን መወሰን፣ የትምህርት
ክፍሎች የሚሰጡትን ትምህርት እና የሚያካሄዱበትን ምርምር ጥራትና አግባብነት
ለማረጋገጥ እንዲችሉ መመራትና አቅጣጫ ማስያዝ፣
3. የትምህርትና ምርምር ኘሮግራሞችን በሚመለከት የአካዳሚክ ማህበረሰቡ
የሚተዳደርበትን ደንብ ማውጣትና ስለመከበሩም መከታተል፤
4. የዶክትሬት ዲግሪ የሚሰጥበትን ወይም የሚሰረዝበትን ሁኔታዎች መወሰን፤
5. ኮሌጅ አቀፍ የትምህርት አግባብነትና ጥራት ማጐልበቻና የተማሪዎች ምዘና
ሥርዓትን ማውጣት፤
6. በአካዳሚክ ኃላፊነት ስለሚሾሙት ጥያቄ ሲቀርብለት ለዲኑ ምክር መስጠት፤
7. የኘሮፌሰር ማዕረግ ተገቢ ሆኖ ሲያገኘው ደግፎ ለቦርድ ማቅረብና በተባባሪ ኘሮፌሰር
ዕድገት ላይ የመጨረሻውን ውሣኔ መስጠት፤
8. በትምህርት ክፍሎች በሚቀርብ በኘሮፌሰር ደረጃ የሚፈፀም የአዲስ ቅጥር ጥያቄ
ላይ መወሰን፤
9. በዲኑ በሚቀርበው የውሣኔ ሃሣብ መሠረት በተቋሙ እውቅና ሊሰጣቸ የሚገባ ልዩ
አስተዋጽኦ ላስመዘገቡ ሰዎች የክብር ዲግሪ ወይም ሌሎች ሽልማቶችን መስጠት፤
10.በኮሌጁ ሥር ስለሚኖሩት የትምህርት ክፍሎች መከፈት፣ መዝጋት ወይም መዋሃድ
በኮሌጁ ዲን በሚቀርበው የውሣኔ ሃሣብ መሠረት መርምሮ ማጽደቅ፤
11.የትምህርትና ሥልጠና ነክ ጉዳዮችን በማጠናት የመፍትሔ ሃሣብ ለቦርድ ወይም
ለቢሮው ማቅረብ፤
12.የፈተና አሰጣጥ ዘዴና የተማሪዎችን የማለፍና ያለማለፍ ሁኔታዎችን ይወስናል፤
13. የኮሌጁን የተማሪዎች የትምህርትና ሥልጠና ደረጃ አወሳሰን፣ ምረቃን የሚመለከቱ
መመዘኛ መስፈርቶችን ያወጣል፤ በነዚህ ጉዳዮች ላይ የሚቀርቡ አቤቱታዎችና
ቅሬታዎችን መርምሮ ውሣኔ ይሰጣል፤
14.የራሱን የስብሰባ ሥነ ሥርዓት ያወጣል፤
15.በሌሎች ሕጐች የሚሰጠውን ኃላፊነት ወይም በኮሌጁ ዲን የሚመራለትን ጉዳይ
ያከናውናል፡፡
24.የአካዳሚክ ኮሚሽን አባላት
1. የኮሌጁ የአካዳሚክ ኮሚሽን አባላት ቁጥር በኮሌጁ የትምህርት ክፍሎች ብዛት አኳያ
በቦርድ የሚወሰን ሆኖ የሚከተሉት የአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባላት ናቸው፡፡

14
ሀ/ የኮሌጁ ዲን - ሰብሣቢ፣
ለ/ የኮሌጁ ምክትል ዲኖች - አባልና አስረጂ፣
ሐ/ የኮሌጁ የአስተዳደርና ልማት ምክትል ዲን - አባል
መ/ የሬጅስትራር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ - አባል
ሠ/ የተማሪዎች ዲን - አባል
ረ/ የትምህርት ክፍሎች የበላይ ተጠሪዎች - አባል
ሰ/ የመምህራን ተወካይ ሁለት / ከወንድና ሴት/ - አባልና ፀሐፊ
ሸ/ የተማሪዎች ካውንስል ተወካይ ሁለት / ከወንድና ሴት/ - አባል
2. የአባላቱ አብላጫው ቁጥር በኮሌጁ ዲን የሚመረጡ ሆኖው ለኃላፊነት የሚመጥኑና
በተቋሙ ውስጥ በተነፃፃሪ ረጅም አገልግሎት ያላቸው የአካዳሚክ ሠራተኞች
ይሆናሉ፡፡
3. ለአፈፃፀም ውጤታማነት ሲባል በአካዳሚክ ኮሚሽኑ አባልነትና የአባላት ብዛትን
እንዲሁም የሥራ ዘመን ለውጥ ማድረግ አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ በኮሌጁ ዲን ምክር
መሠረት ቦርዱ ማሻሻያ ማድረግ ይችላል፡፡
25.ስለአካዳሚክ ኮሚሽኑ ሰብሰባዎች
1. የአካዳሚክ ኮሚሽኑ የአባላቱን ዲሲኘሊን ጨምሮ የራሱን መደበኛና አስቸኳይ
ስብሰባዎች በሚያወጣው ደንብ ውስጥ ይወስናል ፣
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ ድንጋጌ ሲጠይቅ ወይም ከአባላቱ አንድ ሦስተኛው
ሲጠይቁ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሄድ ይችላል፡፡
3. ኮሚሽኑ የኮሌጁ ዲን ወይም ቦርዱ ሲጠይቅ ወይም ከአባላቱ አንድ ሦስተኛው
ሲጠይቁ አስቸኳይ ስብሰባ ሊያካሄድ ይችላል፡፡
4. ኮሚሽኑ የኮሌጁ ዲን ስብሰባዎች በበቂ ዝግጅት እንዲካሄዱ፣ በተገቢ መንገድ በቃለ
ጉባዔ መዘገባቸውንና መጠበቃቸውን፣ ውሣኔዎች ለሚመለከታቸው በትክክል
መተላለፋቸውንና መተግበራቸውን ያረጋግጣል፡፡
5. ከኮሚሽኑ አባላት ከግማሽ በላይ በስብሰባው ላይ ከተገኙ ምልዓተ ጉባዔ ይሆናል፣
ውሣኔዎቹም በአብላጫ ድምጽ ይሆናል፤ ለውሣኔ የሚሰጡ ድምፆች እኩል ከሆኑ
የሰብሣቢው ድምጽ ወሣኝ ይሆናል፡፡

15
6. ኮሚሽኑ በኃላፊነቱ መሠረት የትምህርት ክፍሎችን፣ የኮሚቴዎቹንና እንደ አንድ
አካል የራሱን የሥራ አፈፃፀም ይገመግማል፣ የግምገማው ውጤት በዲኑ አማካኝነት
ለቦርዱ ይቀርባል፡፡
7. ኮሚሽኑ ለሥራው አስፈላጊና አስረጂ የሆኑ ሰዎችን በስብሰባው ሊያሳትፍ ይችላል፡፡
26. ስለኮሌጁ ሬጅስትራር ተግባርና ኃላፊነት
ሬጅስትራሩ ተጠሪነቱ ለኮሌጁ ዲን ሆኖ የሚከተሉት ተግባርና ኃላፊነት ይኖሩታል፡፡
1. ዘመናዊና በቴክኖሎጂ የተደገፈ መዘክር/ሪኮርድ/ እንዲኖር ያደርጋል፣ የመመዝገቢያ
ሌሎች አስፈላጊ ቅፃቅፆችን ያዘጋጃል፣
2. የኮርስ ካታሎጐችን ያዘጋጃል፤ በአካዳሚክ ኮሚሽኑ ሲፈቀድ ሥራ ላይ ያውላል፤
3. የዓመቱን የአካዳሚክ ካላንደር ያዘጋጃል፤ እንደአስፈላጊነቱ በየሴሚስተሩ መጨረሻ
ለቀጣይ ሴሚስተር የሚሆን ኮርስ በአካዳሚክ ኮሚሽን ያስወስናል፣ ያስፈጽማል፤
4. የተማሪዎች ውጤት በአካዳሚክ ካሌንደሩ መሠረት አጠናቅሮ ለኮሚሽኑ ውሣኔ
ያቀርባል፣ ለሰልጣኞች ውጤታቸውን ይሰጣል፣ የወደቁና የሚመረቁ ሰልጣኞችን
በመለየት ለሚመለከታቸው አካላት በወቅቱ ያስተላልፋል፤
5. የተማሪዎችን ስታስቲካዊ መረጃ ለኮሌጁ የሥራ ክፍሎችና ለበላይ አካላት በወቅቱ
ያሰራጫል፤
6. የተመረቁና ተሸላሚ ተማሪዎችን ስም ዝርዝር ለኮሚሽኑ አቅርቦ ያስወስናል፤
7. በተለያዩ ትምህርት ስልጠና መርሃ ግብሮች፣ የሰልጣኞች አመዘጋገብ፣ ሪኮርድ
አያያዝና ግንኙነት አመቺ ሁኔታ ይቀይሳል፤
8. የየኘሮግራሙን ሰልጣኞች ይመዘግባል፣ ያስመርቃል፣ ኮሌጁን ሲለቁ ማንኛውም
በተገቢው ጊዜ ይሰጣል፤
9. ሌሎች ተዛማጅ ተግባራትና በዲኑ የሚመሩለትን ሥራዎች ያከናውናል፡፡
ክፍል ሦስት
ስለሌሎች የኮሌጁ አካላት መብትና ግዴታ
ምዕራፍ አንድ
ስለኮሌጁ ተማሪዎች
27. የኮሌጁ ተማሪዎች መብት
1. የዚህ ደንብ ሌሎች ድንጋጌዎችና አግባብነት ያላቸው ሌሎች ሕጐች እንደተጠበቁ
ሆነው የኮሌጁ ተማሪዎች የሚከተሉት መብቶች ይኖራቸዋል፡፡

16
ሀ/ በመመራመር እውነትን የመፈለግና ሃሣብን በነፃነት የመግለጽ፤
ለ/ በመማሪያ ክፍል፣ በተቋም ጊቢና በሕብረተሰቡ ውስጥ ለመማር አመቺ ሁኔታን
የማግኘትና የመጠቀም፤
ሐ/ በኮሌጁ ውስጥ ሰብዓዊ መብታቸውና ደህንነታቸው ተጠብቆ የመኖርና የግል
ንብረታቸውን ደህንነት የማስጠበቅ፤
መ/ በኮሌጁ ጉዳዮች ላይ በሕጋዊና ሰላማዊ አግባብ አቋማቸውን በነፃነት የማራመድ፤
ሠ/ ማንኛውም ዓይነት አድልዎና ትንኮሣ እንዳይደርስባቸው ሕጋዊ ከለላን
የማግኘት፤
ረ/ ለማንኛውም የመምህርና ተማሪ ግንኙነት ገጽታዎች የፍትሐዊነት ተጠቃሚ
የመሆንና ለመማር የሚያነሳሳ መልካም ተቋማዊ ድባብን የማግኘት፤
ሰ/ በኮሌጁ ንብረት የመጠቀም፤
ሸ/ ስለአካዳሚያዊ ብቃታቸው በዚህ ደንብ በተደነገጉ መርሆዎችና በኮሌጁ አካዳሚክ
መመዘኛዎች መሠረት የመመዘን፤ ኢፍትሐዊ ምዘና ሲፈፀም ቅሬታን በተቋሙ
ሥርዓት መሠረት በሰላማዊና ሕጋዊ መንገድ የማቅረብና ፍትህ የማግኘት፤
ቀ/ ግልጽነት ባለው ሥርዓት በአካዳሚክ ሠራተኞች የሥራ አፈፃፀምና በአካዳሚክ
ኘሮግራሞች አፈፃፀም ግምገማ ላይ የመሳተፍ፤
በ/ የግል ትምህርት ማህደራቸውና መረጃዎች ሚስጥር ለመጠበቅ የሚያስችል
ሥርዓት ተጠቃሚ የመሆን፤
ተ/ በሕግ አግባብ በተቋቋሙ የተማሪዎች ሕብረት ውስጥ የመሳተፍ እና በኮሌጁ
መገልገያዎች የመጠቀም፤
ቸ/ ኮሌጁ ሥርዓተ ትምህርት ሲያዘጋጅ ወይም ሲከልስ እና ሥራ ላይ ሲያውል
አስተያየት የመስጠት መብት፤
ኃ/ በኮሌጁ ውስጥ የመገናኛ ዘዴዎችን የመጠቀም፤
ነ/ በዚህ ደንብ መሠረት የወጪ መጋራት ሥርዓት ተጠቃሚ የመሆንና የምክር
አገልግሎት የማግኘት፤
28. ስለኮሌጁ ተማሪዎች ግዴታ
1. የዚህ ደንብ ሌሎች ድንጋጌዎችና አግባብነት ያላቸው ሕጐች ተፈፃሚነት እንደጠበቀ
ሆኖ ማንኛውም የኮሌጁ ተማሪ የሚከተሉት ግዴታዎች ይኖሩበታል፤

17
ሀ/ በክፍል የመገኘትና ትምህርቱን በሚገባ የመከታተል፣ የማንኛውም አካዳሚክ
ሠራተኛ የመማር ማስተማር ሂደቱን የመምራትና የመቆጣጠር ሥልጣንን
የማክበር፤
ለ/ በተመዘገበበት ትምህርት የተቀመጡ የብቃት መመዘኛዎችን የማሟላት፤
ሐ/ የኮሌጁን ዓላማዎችንና የተቋሙን መሪ እሴቶች የማወቅና የማራመድ፤
መ/ በክፍል ውስጥም ሆነ በተቋሙ ግቢ ውስጥ በሕግ የተጠበቀውን የሌሎች ሰዎችን
መብት የማክበር፤
ሠ/ አግባብነት ያላቸውን ሕጐች እንደዚሁም በዚህ ደንብ ድንጋጌዎች ላይ
የተመሠረቱትን የኮሌጁን መመሪያዎችና ደንቦች የማክበር፤
ረ/ ከማንኛውም ሕገ-ወጥ ድርጊት እና ከማንኛውም ከሥነ ምግባር ውጭ ከሆኑ
ተግባራት የመቆጠብ፤
ሰ/ የግልም ሆነ የጋራ የተማሪ ጥቅሞች አደጋ ላይ የሚወድቁበት ጊዜ በሠላማዊና
በሕጋዊ መንገድ ቅሬታን በማሰማት መፍትሔን የመሻት፤
ሸ/ የኮሌጁን ንብረት በጥንቃቄ የመያዘና የመጠቀም፣ ሆን ተብሎ ወይም
በቸልተኝነት ምክንያት በተቋሙ ንብረት ላይ ለሚደርስ ጉዳት ተጠያቂ የመሆን፣
ቀ/ በዚህ ደንብ ድንጋጌዎች መሠረት ተቋሙ ለሚሰጣቸው አገልግሎቶች መከፈል
የሚገባውን ክፍያ የመፈፀም፡፡
2. ኮሌጁ የተማሪዎች የሥነ-ምግባር ደንብና የዲስኘሊን እርምጃ ለመውሰድ የማያስችል
ተገቢ ሥርዓት የማውጣት ግዴታ አለበት፡፡
29. የተማሪዎች ቅበላ
1. ኮሌጁ በዶክትሬት ዲግሪ ለሚሰጠው ትምህርት በጤና መስክና በተዛማጅ ዘርፎች
ቢያንስ የመጀመሪያ ዲግሪ ያላቸውና በሚኒስቴሩ ደንብ መሠረት አስፈላጊውን
መመዘኛ የሚያሟሉ ይሆናል፡፡
2. የዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ እንደተጠበቀ ሆኖ የመግቢያ ፈተና ሊዘጋጅ
ይችላል፡፡
3. ከዚህ በላይ በንዑስ /1/ እና /2/ ላይ የተደነገገው ቢኖርም አስፈላጊ ሆኖ ሲገኝ
በትምህርት ሚኒስቴር የከፍተኛ ትምህርት መስፈርት መሠረት ተማሪዎችን
ተቀብሎ ማሰልጠን ይችላል፡፡

18
30. ስለኮሌጁ ሠራተኞች

ኮሌጅ፡-

ሀ/ የአካዳሚክ ሠራተኛ፣

ለ/ የአስተዳደርና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች ይኖሩታል፡፡

31. የአካዳሚክ ሠራተኛ መብት


1. ማንኛውም የኮሌጁ አካዳሚክ ሠራተኛ በሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጐችና የዚህ
ደንብ ሌሎች ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው የሚከተሉትን መብቶች ይኖሩታል፡፡
ሀ/ በኮሌጁ ተልዕኮ መሠረት የአካዳሚክ ነፃነትን የመጠቀም፣
ለ/ በኮሌጁ የውስጥ ደንብና መመሪያዎች መሠረት ምርምር የማካሄድና ሙያዊ
የምክር አገልግሎት የመስጠት፤ እንዲሁም በኮሌጁ ደንብና መመሪያ መሠረት
የምርምር እረፍቶችን በመውሰድ ለሀገር ጠቃሚ የሆነ ምርምሮችና ጥናቶች
ማካሄድ፤
ሐ/ የውስጥ ደንብና መመሪያ መሠረት ሙያውን የሚያዳብር በሀገር ውስጥና
በውጭ ሀገር ትምህርትና ስልጠና የማግኝት፤
መ/ በኮሌጁ የውስጥ ደንብና መመሪያ እንዲሁም እንደአስፈላጊነቱ በሚኒስቴሩ
በሚወጣ ሀገራዊ መስፈርት መሠረት የሙያ ዕድገትን የማግኘት፤
ሠ/ በኮሌጁ አቅም ላይ የተመሠረተ ደመወዝና ጥቅማጥቅም የማግኘት፤
ረ/ በኮሌጁ የትኩረት አቅጣጫ፣ ዕቅድ፣ የውስጥ ደንብና መመሪያዎች ዝግጅትና
የሥርዓተ ትምህርት ቀረፃ ላይ እንደአመቺነቱ የመሳተፍና በመማር ማስተማር
ሂደት አግባብነትና ጥረት ላይ አስተያየት የመስጠት.
ሰ/ የግል ማህደሩን፣ ስለሥራ አፈፃፀሙ የተደረገ የግምገማ ውጤትን የማወቅና
ሚስጠሮቹ ከሕግ አግባብ ውጪ እንዳይገለጥበት የማድረግ፤
በ/ በኮሌጁ ዕቅድ፣ ዕድገት፣ የትኩረት አቅጣጫ፣ ሁኔታና የክንውን ውጤቶች
መረጃ የማግኘት፤

19
ተ/ በዲሲኘሊን ጉዳይ የመሰማት ዕድል የማግኘትና ተገቢ ያልሆነ ውሣኔ
እንዲነሳለት የመጠየቅና ፍትህን የማግኘት፤
2. ኮሌጁ የአካዳሚክ ሠራተኞቹን በሚመለከቱ የመብት ጉዳዮች ላይ በአሳታፊ ሂደት
ላይ የውስጥ ደንብና የአፈፃፀም ሥርዓትን የመቅረጽና ተግባራዊ የማድረግ ኃላፊነት
አለበት፤
32. የአካዳሚክ ሠራተኛ ግዴታ
1. የዚህ ደንብና በሌሎች አግባብነት ባላቸው ሕጐች የተደነገጉ ድንጋጌዎች እንደተጠበቀ
ሆኖ የኮሌጁ አካዳሚክ ሠራተኛ የሚከተሉትን ግዴታዎች ይኖሩበታል፡፡
ሀ/ መላ ዕውቀቱንና ክህሎቱን ለሠልጣኞች የማድረስ ወይም የማስተላለፍ፣
ለ/ ልዩ ድጋፍ ለማያስፈልጋቸው ተማሪዎች ልዩ ድጋፍ ማድረግን ጨምሮ
የአካዳሚክ ምክር አገልግሎትና የሕብረተሰብ አገልግሎት የመስጠት፤
ሐ/ በራሱ የሙያ መስክ ችግር ፈቺና ለሀገር ጠቃሚ የሆነ ምርምር የማካሄድ፣
ዕውቀትና ክህሎትን የማሸጋገር፣ የሚያስተምረውን ትምህርት በጥናትና ምርምር
ላይ የተመሠረተ የማድረግና በየጊዜው የማሻሻል፣
መ/ በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ተማሪዎች በሚዛናዊነት የማስተናገድ ሙያዊ
ሥነ ምግባርን በተላበሰ ሁኔታ ሙያዊ ብቃትን የማረጋገጥ፣
ሠ/ ኮሌጁ የሚመራባቸውን እሴቶች የማክበር፣ የመተግበርና አካዳሚክ ነፃነቱን
በሙያዊ ሥነ ምግባር እና አግባብ ባላቸው የዚህ ደንብ ድንጋጌዎች የመጠቀም፤
ረ/ ሙሉ የሥራ ጊዜውን ለኮሌጁ የማዋል፤
ሰ/ በመማር ማስተማር ሂደት የራስን የፖለቲካ አመለካከት ወይም ሐይማኖት
በተማሪዎች አመለካከት ላይ ከመጫን የመቆጠብ፤
ሸ/ ኮሌጁ በዚህ ደንብና በአካዳሚክ ኮሚሽኑ ደንብ መሠረት የሚሰጡትን ሌሎች
ተግባራት የማከናወን፤
በ/ ከሌላ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም ጋር አስቀድሞ በሚደረግ ስምምነት መሠረት
የአካዳሚክ ሠራተኛን በጋራ ስለመቅጠር በዚህ ደንብ የተደነገገው እንደተጠበቀ
ሆኖ፣ ሙሉ ኃይሉን፣ የሥራ ጊዜውንና ትኩረቱን ለኮሌጁ የማዋል፣
ተ/ የኮሌጁ የጤና ባለሙያ የሆኑ የአካዳሚክ ሠራተኞች በኮሌጅ የማስተማሪያ
ሆስፒታል ውስጥ በሙያቸው ተገቢውን አገልግሎት የመስጠት፤፡

20
33. አካዳሚ ሠራተኛን በጋራ ስለመቅጠር
1. አካዳሚክ ሠራተኛን በጋራ መቅጠር ተፈፃሚ የሚሆነው የትምህርት አግባብነትንና
ጥረትን ለማረጋገጥ እንዲሁም ከፍተኛ የሆነ የአካዳሚክ ሠራተኛ እጥረት ሲገጥም
እንደመልካም መፍትሔ ሆኖ ሲገኝ ነው የጋራ ቅጥር ተግባራዊ ሲደረግ ከሌሎች
ተቋማት ወይም የምርምር ማዕከሎች ለጋራ ጥቅም የሚያበቃ ሙያዊ አቅም
ያለውን ባለሙያ የሚመለከት ይሆናል፡፡
2. አንድ አካዳሚክ ሠራተኛ ወይም መንግሥት ሠራተኛ አቅሙ ካለው በራሱ ፈቃድ
የሆኑ አካዳሚክ ሠራተኞችን የጋራ ቅጥር የሚመለከቱ አግባብነት ያላቸው ሌሎች
ሕጐች እንደተጠበቁ ሆነው የመንግሥት መስሪያ ቤቶች የመተባበር ግዴታ
ይኖርባቸዋል፡፡
3. የቅጥሩ ሁኔታ፣ ቅጥሩ የሚቆይበት ጊዜ፣ ደመወዝና ሌላ ጥቅማ ጥቅሞችን
እንዲከውኑ የሚፈለጉ ተግባራትና ጊዜን ማደላደል የመሳሰሉት ለተቀጣሪውና ደንብና
ሥርዓት መሠረት ይወሰናሉ፡፡
4. የጋራ ቅጥር የሚመለከቱ ድንጋጌዎች የግል ተቋማትን አይመለከትም፡፡
34. የአስተዳደርና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች መብትና ግዴታ
1. የኮሌጁ የአስተዳደርና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች በክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ሕግ
መሠረት ይተዳደራሉ፡፡
2. የኮሌጁ ቦርድ አግባብ ባለው የክልሉ ሲቪል ሰርቪስ ሕግ መርሆዎች ላይ
በመመስረትና የተቋሙን አቀም በማገናዘብ የድጋፍ ሰጪ ሠራተኞች አሰተዳደር
ዝርዝር መመሪያን ማውጣት ይችላል፡፡
3. ማንኛውም የኮሌጁ የአስተዳደርና የቴክኒክ ድጋፍ ሰጪ ሠራተኛ አግባብነት ላላቸው
ሕጐችና የተቋሙ መመሪያዎች የመገዛትና በተግባርም የከፍተኛ ትምህርት
ዓላማዎችንና የተቋሙን መሪ እሴቶች የማክበር ግዴታ አለባቸው፡፡

ምዕራፍ ሁለት
ስለኮሌጁ ሆስፒታል
35. የኮሌጁ ሆስፒታል
1. ኮሌጁ የይርጋዓለም ሆስፒታልን ለተግባር ልምምድ ያለማንም ከልካይነት
ይጠቀምበታል፡፡

21
2. አካዳሚክን በተመለከተ የተግባር ልምምድን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ
ዝርዝር መመሪያዎችን ቦርዱ ያወጣል፣
3. የይርጋዓለም ሆስፒታል መደበኛ ሥራዎችና አስተዳደር ቀደም ሲል በነበረው
አኳኋን የሚመራ ይሆናል፡፡
4. የኮሌጁ አካደሚክ ሠራተኞች የጤና አገልግሎት በሆስፒታሉ መስጠት በሚችሉበት
ሁኔታ ላይ ቢሮው መመሪያ ሊያወጣ ይችላል፡፡
5. ኮሌጁ እንደአስፈላጊነቱ ሌሎች ሆስፒታሎችንና የሕክምና ምርምር ማዕከሎችን
የማቋቋምና የማስፋፋት መብት ይኖረዋል፡፡

ክፍል አራት
ምዕራፍ አንድ
ስለአስፈፃሚ አካላት ስልጣንና ተግባር
36.የጤና ቢሮ ስልጣንና ተግባር
1. ቢሮው በዚህ ደንብና በሌሎች ሕጐች ድንጋጌዎች የሰጠው ኃላፊነት እንደተጠበቀ
ሆኖ የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባራት ይኖሩታል፡፡
ሀ/ ኮሌጁ የሀገሪቱን ብሎም የክልሉን የጤናውን ዘርፍ የትኩረት አቅጣጫ ተክተሎ
መጓዝን የማረጋገጥ፤
ለ/ የኮሌጁ ቦርድ ሰብሣቢና ሌሎች የቦርድ አባላትን እንዲየሰሙ በእጩነት
የማቅረብና የማሰወሰን፣
ሐ/ ኮሌጁ የሚያቋቁማቸው የጤና አገልግሎት መስጫና የምርምር ማዕከሎች ሁኔታ
የመገምገም፤
መ/ በክልሉ ያለውን የከፍተኛ ሕክምና ባለሙያ ችግር ለመቅረፍ የሚያስችሉ
ዘዴዎችን በመቀየስ ከኮሌጁ ጋር ተባብሮ የመስራት፤
ሠ/ ኮሌጁ ዓላማውን ለማሳካት የሚያስችል አደረጃጀት እንዲኖራቸውና ሌሎች
አስፈላጊ ተግባራትን የማከናወን ተግባራት ይኖሩታል፡፡
2. የኮሌጁ የተማሪዎች ቅበላ፣ የትምህርት ካሪኩለም፣ የአካዳሚክ ደረጃ እና የጥራት
መመዘኛዎችን በተመለከተ በትምህርት ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ መመዘኛዎች
መሠረት የሚተገበር ሲሆን በዚህ ረገድ ክትትልና ግምገማውም በሚኒስቴሩ
ይሆናል፡፡

22
ምዕራፍ ሁለት
ስለኮሌጁ በጀት፣ የገንዘብ አስተዳደርና ኦዲት
37. የኮሌጁ በጀት
1. ኮሌጁ በጀቱ በክልሉ መንግሥት የሚመደብለት ሲሆን በአደረጃጀቱም በስትራቴጂክ
ዕቅድ ስምምነት ላይ በተመሠረተ የጥቅል በጀት ሥርዓት መሠረት ይሆናል፡፡
2. በጀቱ የአምስት ዓመት ጠቋሚ ጥቅል በጀት ሲሆን በየዓመቱ እየተገመገመ
የሚስተካከል ይሆናል፡፡
3. ኮሌጁ የገንዘብ ፍላጐቱን ለማሟላት በዚህ ደንብ መሠረትና በሌሎች ሕጐች
ከተፈቀዱ ሌሎች ምንጮች ገቢዎችን ማሰባሰብ ይችላል፡፡
4. ኮሌጁ የጥቅል በጀት አሠራር ተጠቃሚ ለመሆንና አስተዳደሩን በአግባቡ ለመምራት
ይችል ዘንድ የገንዘብ መረጃዎችን የሚያስተዳድርበትን አቀም መገንባት ይኖርበታል፡፡
5. የክልሉ ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ኮሌጁ የዚህን አንቀጽ ድንጋጌዎች ተግባራዊ
ለማድረግ እንዲችል ተገቢውን እገዛ ያደርጋል፡፡
6. ኮሌጁ ከሦስተኛ ወገኖች ስጦታዎችን መቀበል ይችላል፤ ሆኖም የሚያገኘው ስጦታ
ከተቋሙ አቋም ተልዕኮና ዓላማ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ የማይኖረው መሆን
ይኖርበታል፤
7. ኮሌጁ ከሦስተኛ ወገን ስለሚያገኘው ገንዘብና ኢንቨስትመንት፣ ስለሚያገኘው ገቢ
ለገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ፣ ለቢሮውና ለሚመለከተው አካል የማሳወቅ ግዴታ
አለበት፡፡
38.የድጐማ በጀት
1. ኮሌጁ በአገልግሎት ላይ ያልዋለ የቀዳሚው ዓመት ጥቅል በጀት የተቋሙ ድጐማ
በጀት ሆኖ ወደሚቀጥለው የበጀት ዓመት እንዲተላለፍና ለተቋሙ አገልግሎት
እንዲውል ሊደረግ ይችላል፡፡
2. ኮሌጅ የድጐማ በጀትን በካፒታል በጀት መልክ ብቻ ይጠቀምበታል፡፡
3. የድጐማ በጀት ከዓመቱ ጥቅል በጀትና ከተቋሙ ገቢ ከሚገኘው ገንዘብ ጋር
እንደተቋሙ አጠቃላይ ዓመታዊ በጀት በቦርዱ የሚፀድቅ ይሆናል፡፡

23
39. የገንዘብ አስተዳደር
1. የኮለጁ ዲን የተቋሙን የገንዘብ ጉዳይ በሕግ፣ በቅልጥፍና፣ በውጤታነት፣ በቁጠባና
በግልጽነት መርሆዎች ላይ ተመስርቶ የመምራትና የማስተዳደር ኃላፊነትና
ተጠያቂነት ይኖርበታል፡፡
2. ሕግ በሌላ ሁኔታ ያስቀመጣቸውን በጀትን አስቀድሞ በቦርድ ማጽደቅ አሠራር
እንደተጠበቀ ሆኖ በፀደቀለት የሥራ ዕቅድ መሠረት ገቢውን በነፃነት የመጠቀም
መብት ይኖረዋል፡፡
3. በጀት ባልፀደቀበት ወቅት ቦርድ በጀቱን እስኪያፀድቀው ድረስ የኮሌጁ ዲን የተቋሙ
መደበኛ ሥራ እንዳይስተጓጐል በቀዳሚው የበጀት ዘመን አሠራርና መጠን መሠረት
ወጪ እንዲያደርግ ለቦርድ ስልጣን ሊሰጠው ይችላል፡፡
40.ገቢን ስለማግኘት
ኮሌጁ የሚከተሉት የገቢ ምንጮች ሊኖሩት ይችላል፡፡
ሀ/ ኮሌጅ ከሚሰጠው አገልግሎት ወይም ከሚያከናውነው ሥራ የሚገኝ ገቢ፣
ለ/ የኮሌጁ ሠራተኞች በፈቃደኝነት ከሚያደርጉት መዋጮ፤
ሐ/ ለኮሌጁ ከሚሰጡ ስጦታዎችና እርዳታዎች፤
መ/ ከሌሎች ሕጋዊ የገቢ ምንጮች
41. የገቢ ፈንድ
1. ኮሌጁ በቦርዱ አስወስኖ በቢሮ ሲፀድቅ የገቢ ፈንድ ማቋቋም ይችላል፤
2. የፈንዱ የገቢ ምንጮች የሚከተሉት ይሆናሉ፤
ሀ/ በኮሌጅ የገቢ ማስገኛ ድርጅቶች የሚደረግለት መዋጮ፤
ለ/ በበጀት ዓመቱ ሥራ ላይ ያልዋለ የፈንዱ ገንዘብ፤
ሐ/ ስጦታዎች እና ሌሎች ሕጋዊ የገንዘብ ምንጮች፡፡
3. ፈንዱ ቦርድ በሚያፀድቀው መሠረት ለኮሌጁ ልዩ ልዩ የአቅም ግንባታ ተግባራት፣
ለሽልማትና ለሌሎች ተግባራት ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል፡፡
4. የፈንዱ አጠቃቀም የበጀት ሥርዓትን የተከተለ ይሆናል፡፡
42. ሪፖርት ስለማቅረብና ቁጥጥር
1. ኮሌጁ
ሀ/ በስትራቴጂክ ዕቅድ ላይ በመመስረት በአግባቡ ተመዝኖ የፀደቀውን ዓመታዊ
የአፈፃፀም ሪፖርትና በኦዲተር የተመረመረ የሂሣብ ሪፖርት እንደአግባብነቱ

24
ለቢሮው ወይም ለሚመለከታቸው የክልል አካላት ማቅረብና የበጀት ዓመቱ
ትምህርታዊና ሌሎች መረጃዎችን የማሳተም፣
ለ/ በማናቸውም ጊዜ በሚኒስቴሩ ወይም በሚመለከተው የክልል አካል የሚጠየቀውን
መረጃ መስጠት ይኖርበታል፡፡
2. ኮሌጅ እንደአግባብነቱ በሚኒስቴሩ ወይም በሚመለከተው የክልል አካል ሕግንና
የስትራቴጂክ ዕቅድ ስምምነቱን ማክበሩን ለማረጋገጥ ቁጥጥር ሊደረግበት ይችላል፡፡
3. እንደአግባብነቱ ሚኒስቴሩ ወይም ቢሮው ከሕግ፣ ከመንግሥት ፖሊሲ፣ ከኮሌጁ
ተልዕኮ ወይም ደንቦች ጋር የሚጋጩ የቦርድ፣ የዲን ወይም የአካዳሚክ ኮሚሽን
ውሣኔዎችን ሊሽር ይችላል፡፡
43. የሂሣብ መዛግብት
1. ኮሌጁ በዲኑ ኃላፊነትና አስተዳደር ሥር የሚመራ የተቋሙ ግዴታዎችንም ታሣቢ
ያደረገ የገቢና የወጪ ሂሣብን ጨምሮ አግባብነት ያለው የሂሣብ አያያዝና ሪፖርት
የማቅረቢያ ሥርዓትን መዘርጋት ይኖርበታል፤
2. ኮሌጁ የደብል ኢንትሪ ሂሣብ አያያዝን የመከተል፣ ተቀጽላ የሆኑ ተግባራት ገቢና
ወጪዎችን ከሌሎች ገቢዎችና ወጪዎች ለይቶ የመያዝ እና ለሁሉም የገቢና
ወጪ ጉዳዮች የሂሣብ አያያዝ አጠቃላይ ሥርዓትን የመከተል ግዴታዎች
ይኖረታል፡፡
3. ኮሌጁ የተቋሙን ሃብትንና እዳን ለመለካት ቀለል ያለ የመመዘኛና የኦዲት ሥርዓት
ለመጠቀም የሚያስችሉ የሂሣብ አያያዝና ሪፖርት አቀራረብ መመሪያዎች መሠረት
የሂሣብ መዛግብቱን ያደራጃል፡፡
44. ኦዲት
1. በኮሌጁ ውስጥ ራሱን የቻለና ለዲኑ ተጠሪ የሆነ የውስጥ ኦዲት ያቋቁማል፤
2. የኮሌጁ የውስጥ ኦዲት ክፍል ኃላፊ በዲኑ አቅራቢነት በቦርድ ይሰየማል፤
3. የውስጥ ኦዲት የኮሌጁን የአፈፃፀም፣ የፋይናንስና ንብረት ኦዲት አከናውኖ ለዲኑና
ለቦርድ ያቀርባል፣
4. የክልሉ ዋና ኦዲተር ስልጣን እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የኮሌጁ ሂሣብ በቦርድ በተሰየመ
የውጭ ኦዲተር በየዓመቱ ተመርምሮ ውጤቱ ለዲኑ፣ ለቦርዱና እንደአግባብነቱ
ለሚመለከተው የክልል አካል መቅረብ ይኖርበታል፡፡

25
ክፍል አምስት
ልዩ ልዩ ድንጋጌዎች
45. የአገልግሎት ክፍያዎች
ኮሌጁ ለትምህርት አገልግሎቶች ክፍያ መጠየቅ ይችላል፤ የሚጠየቀው ክፍያ ዓይነት፣
መጠንና የክፍያ አፈፃፀም አግባብ በዚህ ደንብ ሌሎች ድንጋጌዎች እንደተጠበቁ ሆነው
ቦርድ በሚያወጣው መመሪያ መሠረት የሚፈፀም ይሆናል፡፡
46. ወጪ መጋራት
በኮሌጁ የሚሰጠውን ሥልጠና ተከታትለው የሚጨርሱ ሰልጣኞች በሙሉ የትምህርቱን
ወጪ በአገልግሎት ብቻ እንዲሸፍኑት ይደረጋል፡፡ ለዚህም ማረጋገጫ የውል ግዴታ
መፈረም ይኖርባቸዋል፡፡
47. አገልግሎት በሌሎች ወገኖች እንዲሰጥ ስለማድረግ
1. ኮሌጁ ተገቢና ተግባራዊ ሊደረግ የሚችል ሆኖ ሲያገኘው የድጋፍ ሰጪ
አገልግሎቶችን በሌሎች አገልግሎት አቅራቢዎች እንዲሰጥ ሊያደርግ ይችላል፤
2. ኮሌጅ አገልግሎት በሌሎች አቀራቢዎች እንዲሰጥ ሲያደርግ የአገልግሎቱ
ተጠቃሚዎች ለዋጋው ተመጣጣኝ የሆነ አገልግሎት ለማግኘት መቻላቸውን
ማረጋገጥ ይኖርበታል፡፡
48. የመማሪያ ሕንፃዎችና ቁሳቁሶች በተመለከተ
1. የሀዋሣ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ይርጋዓለም ቅርንጫፍ የማስተማሪያ ሕንፃና ንብረት
በዚህ ደንብ ለተቋቋመው የይርጋዓለም ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ ተላልፏል፡፡
2. የንብረት ርክክቡ አግባብ ባለው ሕግ መሠረት ይፈፀማል፡፡
49. መመሪያ የማውጣት ሥልጣን
1. ቢሮው /ቦርዱ/ ይህን ደንብ ለማስፈፀም የሚያስፈልጉ መመሪያዎች ሊያወጣ
ይችላል፡፡
2. የኮሌጁ ቦርዱ ይህን ደንብና በዚህ ደንብ ተለይቶ በተሰጠው ጉዳዮች ላይ ለማስፈፀም
ሚያስፈልጉ የውስጥ መመሪያዎችን ሊያወጣ ይችላል፡፡
50. የተሻሩ ሕጐች
ከዚህ ደንብ ጋር የሚቃረኑ ማንኛውም ሕጐች፣ ደንቦች፣ መመሪያዎች ወይም የአሠራር
ልምዶች ተፈፃሚነት አይኖራቸውም፡፡

26
51. ደንቡ የሚፀናበት ጊዜ
ይህ ደንብ በክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ከፀደቀበት ከጥር 5 ቀን 2003 ዓ/ም ጀምሮ
የፀና ይሆናል፡፡
ጥር 2 ቀን 2003 ዓ.ም.
ሽፈራው ሽጉጤ
የደቡብ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል መንግሥት
ርዕሰ መስተዳድር

27

You might also like