You are on page 1of 36

አስተዲዯራዊ እርምጃ አወሳሰዴና Directive on Administrative Measure

ቅሬታ አቀራረብ መመሪያ Taking and Complaint Handling

This directive is issued by the


የኢትዮጵያ የምግብ፣ የመዴኃኒትና የጤና ክብካቤ Ethiopian Food, Medicine and
አስተዲዯርናቁጥጥር ባሇስሌጣን አዋጅ ቁጥር Healthcare Administration and Control
661/2001 አንቀጽ 55 (3) መሰረት ይህንን Authority pursuant to Article 55 (3) of
መመሪያ አውጥቷሌ:: the Food, Medicine and Healthcare
Administration and Control
Proclamation No. 661/2009.

ክፍሌ አንዴ
አጠቃሊይ Part One
General
1. አጭር ርዕስ
1. Short title
ይህ መመሪያ “አስተዲዯራዊ እርምጃ
አወሳሰዴና ቅሬታ አቀራረብ መመሪያ ቁጥር This directive may be cited as
2006” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ
345/2013
27/ “Administrative Measure Taking and
Complaint Handling Directive No
345/2020
27/2014.”
2. ትርጓሜ

2. Definition
በአዋጅ ቁጥር 661/2002 ውስጥ የተሰጡ
ትርጓሜዎች እንዯተጠበቁ Notwithstanding to the definition
ሆነው የቃለ
provided under Proclamation No.
አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠው ካሌሆነ 661/2009 and unless the context
require otherwise in this directive
በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ

1 “food” means, without prejudice


1) “ምግብ ” ማሇት በአዋጁ አንቀፅ 2 ንዐስ
to the definition provided under
አንቀፅ (1) ስር የተሰጠው ትር¹ሜ
እንዯተጠበቀ ሆኖ በምግብ አምራች
sub-article (1) of Article 2 of the
ዴርጅት ተመርቶ ከአንዴ ክሌሌ በሊይ
Proclamation, a product that is
ወይም ሇውጭ አገር ገበያ ሽያጭ የተዘጋጀ produced by food manufacturer
ምርት ነው፤ for more than one regional state
or foreign markets;
2) “መዴኃኒት” ማሇት የሰውን በሽታ
ሇመመርመር፣ ሇማከም፣ ሇማስታገስ 2 “medicine” means any substance
ወይም ሇመከሊከሌ የሚያገሇግሌ or mixture of substances used in
ማንኛውም ንጥረ ነገር ወይም የንጥረ the diagnosis, treatment,
ነገሮች ውህዴ ሲሆን የናርኮቲክና mitigation or prevention of a
disease in human and includes
ሣይኮትሮፒክ መዴኃኒቶችን፣ ፕሪከርሰር narcotic drugs, psychotropic
ኬሚካልች፣ የባህሌ መዴኃኒቶች፣ substances and precursor
ተዯጋጋፊ ወይም አማራጭ መዴኃኒቶች፣ chemicals, traditional medicines,
መርዞች፣ ዯምና የዯም ተዋጽኦዎች፣ complementary or alternative
ቫክሲኖች፣ ጨረራ አፍሊቂ መዴኃኒቶች፣ medicine; poisons, blood and
ኮስሞቲኮች፣ የሳኒተሪ ዝግጅቶች እና blood products, vaccine,
የሕክምና መሣሪያዎችን ይጨምራሌ፤ radioactive pharmaceuticals,
cosmetics and sanitary items and
medical instruments;

3) “የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት” 3 “certificate of competence”


ማሇት በወጣው የጤና ቁጥጥር ዯረጃ means a work license issued for a
መስፈርት መሰረት በምግብ፣ በመዴኃኒት
person to carry out food,
ወይም በጤና ወይም በጤና ነክ አገሌግልት
medicine, health or health related
ወይም የንግዴ ሥራ ሇሚሰማራ ሰው
services or trade in accordance
የሚሰጥ የሥራ ፈቃዴ ነው፤
with the regulatory standards set;

4) “የሙያ ሥራ ፈቃዴ” ማሇት የጤና


4 “license” means a certificate
አጠባበቅ አገሌግልት ወይም ላልች
issued for a health professional to
ተዛማጅ አገሌግልቶችን ሇማበርከት
provide medical or other health
እንዱችሌ ሇጤና ባሇሙያ የሚሰጥ
related services;
የምስክር ወረቀት ነው፤
5 “health professional” means a
5) “የጤና ባሇሙያ” ማሇት የሰውን ጤና
professional who is registered as
ሇመጠበቅ ወይም አገሌግልት ሇመስጠት such by the appropriate organ to
አግባብ ባሇው አካሌ እንዯ ጤና ባሇሙያ protect human health or deliver
የተመዘገበ ሰው ነው፤ health service;

6) “አስተዲዯራዊ እርምጃ” ማሇት ባሇስሌጣኑ 6 “administrative measure” means


ቁጥጥር በሚያዯርግበት ሰው ወይም the range of actions taken against
ግብአት ሊይ የሚወሰዴ እርምጃ ሆኖ regulated persons or products by
ክሌከሊን፣ የእርምት ማስታወቂያ፣ the Authority including denial,
የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ፣ እገዲ፣ ስረዛ፣ corrective notification, warning
ግብአትን ማቆየት፣ መያዝ እና letter, suspension, revocation,
ማስወገዴን፣ ግብአትን ከገበያ መሰብሰብን፣ detention, seizure and disposal of
እና በወንጀሌ ሇማስጠየቅ አስተያየት products; recall, and
መስጠትን ይጨምራሌ፤ recommendation for prosecution;
7) “የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ” ማሇት 7 “warning letter” is a written
ባሇስሌጣኑ በቁጥጥር ወቅት ያገኛቸውን correspondence that notifies
የህግ ጥሰቶችን እና ይህንኑ ከቁጥጥር ህግ regulated person about violations
ጋር የተጣጣመ ሇማዴረግ የሚያስፈሌጉ that the Authority has found
ማስተካከያዎችን በተመሇከተ ቁጥጥር during its inspections and the
የሚዯረግበትን ሰው ሇማስታወቅ የሚሰጥ corrective measure required to be
የፅሁፍ ግንኙነት ነው፤ in conmpliance with regulatory
requirment;
8) “ስረዛ” ማሇት የሙያ ስራ ፈቃዴ ወይም 8 "revocation" is the cancellation of
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን a license or certificate of
መሰረዝና በአዋጁ መሰረት አንዴ ሰው competence and the withdrawal
ቁጥጥር የሚዯረግባቸው ተግባራት ሊይ of the authorization to perform
እንዲይሰማራ ፈቃዴን መሰረዝ ነው፤ regulated activities under the
proclamation;
9) “እገዲ” ማሇት ሇእገዲ የሚያበቃ ጥፋት 9 "suspension" means an
መኖሩን ባሇስሌጣኑ ሲያረጋግጥ ቁጥጥር administrative measure taken
በሚዯረግበት ሰው ወይም ምርት ሊይ against regulated person or
የሚወሰዴ አስተዲዯራዊ እርምጃ ነው፤ product when the Authority has a
reason to believe that any of the
grounds for suspension exist;
10) “ከባዴ የህግ ጥሰት” ማሇት የተፈጠመው 10 “serious violation” means a
ተግባር ከፍተኛ የጤና ችግር ሉያስከትሌ violation that entails threat of
የሚችሌ ሲሆን ወይም በሰው ሊይ ሞት serious adverse health
የሚያስከትሌ እና/ወይም በወንጀሌ consequences or death to humans
ተጠያቂነት የሚያስከትሌ ዴርጊት ነው፤ and/or that may lead to
11) “አነስተኛ የህግ ጥሰት” ማሇት prosecution;
የተፈጠመው ተግባር ሉያስከትሌ 11 “minor violation” means a
የሚችሇው ጉዲት አነስተኛ ከሆነ ወይም violation that presents little or no
ዯግሞ በህይወት ወይም በጤና ሊይ risk of injury or danger to health
ምንም አይነት ጉዲት የማያስከትሌ ሲሆን or life;
ነው፤ 12 “denial” means refusal of license,
12) “ክሌከሊ” ማሇት የባሇስሌጣኑ certificate of competence or
መስፈርቶች ባሇመማሊታቸው ምክንያት registration of products when
የሙያ ስራ ፈቃዴን" የብቃት ማረጋገጫ defined regulatory requirements
ምስክር ወረቀትን ወይም የምርት are not fulfilled;
ምዝገባን መከሌከሌ ነው፤ 13 “complaint handling” means the
13) “ቅሬታ መስማት‟‟ ማሇት ማንኛውም management of grievance lodged
ሰው ባሇስሌጣኑ በወሰዯው አስተዲዯራዊ by any person against
እርምጃ ሊይ የሚያቀርበው ቅሬታ administrative decisions taken by
የሚስተናገዴብት መንገዴ ነው፤ the Authority;

14) „‟የቅሬታ ሰሚ ኮሚቴ‟‟ማሇት 14 „‟Compliant handling panel‟‟


ባሇስሌጣኑ በወሰዯው የአስተዲዯራዊ mean a panel which is established
እርምጃ ሊይ ቅሬታ ያሇው ሰው by the authority to examine and
የሚያቀርበውን ቅሬታ ሇመስማት እና hear a grievance of aperson
ሇመመርመር በባሇስሌጣኑ የተቋቋመ
አካሌ ነው፤ against administrative decisions
taken by the authority;
15) “አዋጅ” ማሇት የምግብ፣ የመዴኃኒትና 15 “proclamation” means the Food,
የጤና ክብካቤ አስተዲዯርና ቁጥጥር Medicine and Healthcare
አዋጅ ቁጥር 661/2002 ነው፤ Administration and Control
Proclamation No. 661/2009;
16) “ዯንብ” ማሇት የኢትዮጵያ የምግብ፣ 16 “regulation” mean the Ethiopian
የመዴኃኒትና የጤና ክብካቤ አስተዲዯርና Food, Medicine and Healthcare
lØØ` ባሇሥሌጣን ማkkሚያ Administration and Control
የሚነሰተሮች ምክር ቤት ዯንብ ቁጥር Authority Establishment
189/2002 ነው; Regulation No. 189/2010;
17) “ባሇሥሌጣን” ማሇት የኢትዮጵያ 17 “Authority” means the Ethiopian
የምግብ፣ የመዴኃኒትና የጤና ክብካቤ Food, Medicine and Healthcare
አስተዲዯርና lØØ` ባሇሥሌጣን ነው፤ Administration and Control
Authority;
18) “ሰው” ማሇት የተፈጥሮ ሰው ወይም
18 “person” means any physical or
በሕግ የሰውነት መብት የተሰጠው አካሌ
judicial person.
ነው፤

3. Scope
3. የተፈፃሚነት ወሰን
This directive shall be applicable with
ይህ መመሪያ በአዋጁ መሰረት ቁጥጥር regard to administrative measures to be
በሚዯረግበት ማንኛውም ሰው ወይም ምርት taken against regulated person or
ሊይ በሚወሰዴ አስተዲዯራዊ እርምጃ ወይም product under the proclamation and
በተወሰዯ እርምጃ ምክንያት በሚቀርብ ቅሬታ complaints made in connection with
ሊይ ተፈፃሚ ይሆናሌ:: those administrative measures.

4. አሊማ 4. Objective

የዚህ መመሪያ አሊማ:- Objective of this directive shall be to:-

1. አስተዲዯራዊ እርምጃ አወሳሰዴ ስነ 1. set up detailed legal framework on


ስርአትን በተመሇከተ ዝርዝር የሆነ የህግ administrative measure taking
ማእቀፍ ሇማስቀመጥ፤ procedure;
2. set up legislative checks on the
2. ቁጥጥር በሚዯረግበት ምርት ወይም
appropriateness of administrative
ሰው ሊይ የሚወሰዴ አስተዲዯራዊ እርምጃ
አግባብ ያሇውን ህግ መሰረት ያዯረገ decision made against regulated
እነዱሆን የህግ ስነ ስርአት ሇማስቀመጥ፤ person or product in accordance
with applicable laws;
3. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው አግባብ 3. set up procedure where regulated
በላሊቸው አስተዲዯራዊ እርምጃ person have opportunity to
ምክንያት ያዯረበትን ቅሬታ ማቅረብ complain and get redress against
የሚችሌበትን እና ማስተካከያ
inappropriate administrative
የሚያገኝበትን ስነ-ስርአት ሇመዘርጋት፤
እና decision; and
4. promote transparency and
4. ባሇስሌጣኑ የሚወስዯው አስተዲዯራዊ accountability of the Authority
እርምጃ ግሌፅነትና ተጠያቂነትን የተሊበሰ while taking administrative
እንዱሆን ማዴረግ ነው፡፡ measure;

5. መርህ 5. Principle

1. የቁጥጥር ህግ አሇመከበር በሚከሰትበት 1. Whenever there is non-compliance


ጊዜ የህግ ጥሰት በፈጸመው ሰው ወይም with the law the Authority shall
ምርት ሊይ ባሇስሌጣኑ አግባብ ባሇው ህግ take all appropriate administrative
መሰረት አስፈሊጊውን አስተዲዯራዊ
measure against the vilating
እርምጃ መወሰዴ አሇበት፡፡
regulated person or product.
2. የጥፋቱን ሁኔታና ክብዯት ከግምት 2. Depending on the nature and
ውስጥ በማስገባት ባሇስሌጣኑ severity of non-compliance, the
አስተዲዯራዊ እርምጃ ሲወስዴ አግባብ Authority shall take in to
ያሇውን ህግ መሰረት በማዴረግ consideration all applicable laws
ይሆናሌ፡፡ when taking administrative
measure.
3. ባሇስሌጣኑ ስሇወሰዯው አስተዲዯራዊ 3. The Authority shall give written
እርምጃ እርምጃ ሇተወሰዯበት አካሌ evidence regarding measures taken
የጽሁፍ ማስረጃ ይሰጣሌ፡፡ to the violating person.
4. When violations are serious that
4. የተፈፀመው ጥፋት ከባዴ ሲሆንና may be subject to the criminal
በወንጀሌም የሚያስጠይቅ ሆኖ ሲገኝ justice system, the Authority shall
ባሇስሌጣኑ ማስረጃ በማሰባሰብና ጉዲዩን act promptly with a view to
በወንጀሌ እንዱታይ አስተያየቱን organizing evidences and preparing
ሇሚመሇከተው የፍትህ አካሌ ያቀርባሌ፡፡ recommendation for prosecution.
5. Regulated person who feel that the
5. ማንኛውም አስተዲዯራዊ እርምጃ administrative measure taken is
የተወሰዯበት ሰው እርምጃው አግባብነት inappropriate, not proportional, or
የሇውም" ከዴርጊቱ ጋር ተመጣጣኝ illegal may present the case to be
አይዯሇም ወይም ህገ ወጥ ነው የሚሌ reviewed by the Panel established
ሰው በዚህ መመሪያ መሰረት ሇተkkመው in accordance with this directive.
ፓናሌ ቅሬታውን ማቅረብ ይችሊሌ፡፡
6. The Panel established in
6. በዚህ መመሪያ መሰረት የተቋቋመው
accordance with this directive shall
ፓናሌ የባሇስሌጣኑንና ቁጥጥር
balance the interest of the
የሚዯረግበትን ሰው ጥቅም ሚዛናዊ በሆነ
Authority with regulated person.
ሁኔታ ያያሌ፡፡
ክፍሌ ሁሇት Part Two
አስተዲዯራዊ እርምጃዎች Administrative Measures

6. General provision
6. አጠቃሊይ
1. Where regulated person or product is
1. ማንኛውም ሰው ወይም ምርት የቁጥጥር found in deviation from regulatory
laws or standards, the Authority shall
ህጎችን ወይም ዯረጃዎችን ጥሶ ሲገኝ
take the appropriate administrative
ባሇስሌጣኑ ይህንን መመሪያ መሰረት
measure in accordance with this
በማዴረግ አግባብ ያሇው አስተዲዯራዊ
directive.
እርምጃ መውሰዴ አሇበት፡፡
2. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1)
እንዯተጠበቀ ሆኖ ባሇስሌጣኑ 2. Notwithstanding sub-article (1) of
የህብረተሰቡን ጤና ሇመጠበቅ ተገቢ ሆኖ this Article, the Authority may
ሲያገኘው የተሇያዩ አስተዲዯራዊ take combination of administrative
እርምጃዎችን በአንዴ ሊይ አጣምሮ ሉወስዴ measures when it is appropriate to
ይችሊሌ፡፡ protect the public health.

7. የቁጥጥር አገሌግልትን ስሇመከሌከሌ 7. Denying or delaying regulatory


ወይም ስሇማዘግየት services

1. ሇዚህ መመሪያ አተገባበር የብቃት 1 For the purpose of this directive,


ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን፣ ፈቃዴን፣ unduly delaying issuance of
የግብአት ምዝገባን፣ ሀገር ውስጥ ማስገቢያ certificate of competence, license,
ፈቃዴን፣ የሊብራቶሪ ውጤትን ወይም ላሊ product registration, import
በዯንበኛ የተጠየቀ የቁጥጥር አገሌግልትን permit, laboratory result and other
ካሇበቂ ምክንያት ከመጠን በሊይ ማዘግየት requested regulatory services by
የቁጥጥር አገሌግልትን እንዯመከሌከሌ clients for unjustifiable causes
ተቆጥሮ በዚህ መመሪያ ክፍሌ ሶስት shall be considered as denial and
መሰረት ሇተቋቋመው ፓናሌ አቤቱታ shall be appealable to the panel
ሉቀርብበት ይችሊሌ፡፡ established in accordance with
part three of this directive.
2. አስፈሊጊ ሰነዴ እና ፎርማሉቲ ከተሟሊ በኋሊ 2 Issuance of certificate of
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት፣ competence, license, product
ፈቃዴ፣ የምርት ምዝገባ፣ ሀገር ውስጥ registration, import permit,
ማስገቢያ ፈቃዴ፣ የሊብራቶሪ ውጤትን laboratory result or other
requested regulatory services shall
ወይም ላልች የተጠየቁ የቁጥጥር
be accomplished in accordance
አገሌግልት አሰጣጥ አግባብ ባሊቸው with applicable directives and
መመሪያዎች ወይም ጋይዴይኖች መሰረት guidelines once all required
መሆን አሇበት፡፡ documentations and formalities
are met.
3. ከባሇስሌጣኑ ቁጥጥር ውጭ በሆነ ምክንያት 3 When an application is delayed for
የቀረበው ማመሌከቻ ባሌተሇመዯ ሁኔታ unusually longer period of time
ከመጠን በሊይ ከዘገየ ሀሊፊነት ያሇበት because of reasons beyond the
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ ሲጠየቅ የቁጥጥር control of the Authority, the
አገሌግልቱ ሇምን እንዯዘገየ ሇአመሌካቹ responsible unit shall inform the
የማሳወቅ ግዳታ አሇበት፡፡ applicant, when requested, of the
reasons why the respective
regulatory service is unduly
4. የቁጥጥር አገሌግልትን መከሌከሌ አስፈሊጊ delayed.
ሆኖ ሲገኝ እርምጃውን የወሰዯው
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ ማመሌከቻው 4 Where it is appropriate to deny
ሇምን ተቀባይነት እንዲሊገኘ የሚከተለትን regulatory service, the measure
በማካተት ሇአመሌካቹ በጽሁፍ የመግሇጽ taking unit of the Authority shall
ግዳታ አሇበት፡- notify the applicant in writing and
thereby include:
ሀ/ አመሌካቹ ሇምን የቁጥጥር አገሌግልት
a) The reason and legal ground
ሉሰጠው እንዯማይገባ የሚያሳይ
why an applicant should not be
ምክንያትና የህግ መሰረት፤
granted regulatory service,
ሇ/ መሟሊት ያሇባቸው ነገሮች ካለና እነዚሁ
b) how the application can get the
ከተሟለ አመሌካቹ አገሌግልት
service if certain requirements
ማግኘት እንዯሚችሌ፤ እና
are fulfilled, if any, and
c) The opportunity to appeal to
ሐ/ በውሳኔው ካሌተስማማ ጉዲዩ
the Health Regulation Panel of
ሇባሇስሌጣኑ የጤና ቁጥጥር ፓናሌ
ቀርቦ እንዯገና ሉታይ እንዯሚችሌ
the Authority for the case to be
መግሇጽ አሇበት፡፡
reviewed.

8. Corrective Notification
8. የእርምት ማስታወቂያ
1 Corrective notification shall be
given at the discretion of
1. የእርምት ማስታወቂያ የሚሰጠው
responsible inspector of the
ሀሊፊነት ባሇው የባሇስሌጣኑ ተቆጣጣሪ
Authority when violations are not
የሚወሰን ሆኖ የህግ መተሊሇፉ
significant enough for issuance of a
ማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ሇመስጠት በቂ
ካሌሆነና ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው
warning letter and reasonable
ጥፋቱን ያስተካክሊሌ የሚሌ በቂ እምነት
expectation exist that the respective
ሲኖር ነው፡፡ ሀሊፊነት ያሇው የባሇስሌጣኑ regulated person will correct
ተቆጣጣሪ ይህ የእርምት ማስታወቂያ violations. The responsible
የቁጥጥር አሊማን እንዳት እንዯሚያሳካ inspector shall have reasonable
ምክንያት ሉኖረው ይገባሌ፡፡ ground why this notice could serve
regulatory interest.
2. የእርምት ማስታወቂያ የሚሰጠው 2 Corrective notification shall be
የኢንስፔክሽን ስራ እንዲሇቀ ወዱያውኑ given in a written form to be signed
ሲሆን ማስታወቂያው በጽሁፍ ሆኖ by responsible person of the
ቁጥጥር በሚዯረግበት ሰው እና regulated person and the inspector
በተቆጣጣሪው መፈረም አሇበት፡፡ right after completion of
አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ ከእርምት inspection. When appropriate, face-
ማስታወቂያ በተጓዲኝ የፊት ሇፊት to-face discussion, phone calls, or
ውይይት፣ ስሌክ፣ ወይም የኤላክትሮኒክ electronic communications might
ኮሚኒኬሽን ሉዯረግ ይችሊሌ፡፡ accompany the written notice.
3. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው የእርምት 3 If the responsible person of the
ማስታወቂያውን ሇመፈረም ካሌተገኘ regulated person is not available or
ወይም ሇመፈረም ፈቃዯኛ ካሌሆነ otherwise unwilling to sign the
ተቆጣጣሪው በዴርጅቱ በር ሊይ document, the inspector may
መሇጠፍን ጨምሮ በማንኛውም መንገዴ deliver the document by any means
ማስታወቂያውን ማዴረስ ይችሊሌ፡፡ including posting at its door.
4. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው በታዘዘው 4 It shall be the responsibility of the
የጊዜ ገዯብ መሰረት አስፈሊጊውን regulated person to take the
ማስተካከያ የማዴረግ እና ሇባሇስሌጣኑ necessary corrections within the
ሪፖርት የማቅረብ ሃሊፊነት አሇበት፡፡ time frame required and report to
the Authority.
5. የባሇስሌጣኑ ተቆጣጣሪ አስፈሊጊው 5 The inspectors shall take
ማስተካከያ መዯረጉን ሇማረጋገጥ appropriate follow up measures
ተገቢውን የክትትሌ ስራ መስራት with a view to check if necessary
አሇበት፡፡ corrective actions are taken.
6. በታዘዘው የጊዜ ገዯብ መሰረት 6 If corrective measures are not
አስፈሊጊውን ማስተካከያ በከፊሌ ሙለ partly or fully taken within the time
በሙለ ካሌተዯረገ በዚህ መመሪያ frame required, it shall constitute a
መሰረት ማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ሇመስጠት material ground to issue a warning
በቂ ምክንያት ይሆናሌ፡፡ letter in accordance with this
directive.
9. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ስሇመስጠት
9. Issuance of warning letter

1. ጥፋትን ሇማስተካከሌ ሲባሌ


1. When minor violations occurred
መሇስተኛ የህግ ጥሰት ተከስቶ ሲገኝ the responsible unit of the
ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ Authority shall issue written
ክፍሌ ቁጥጥር ሇሚዯረግበት ሰው warning letter to the responsible
የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ መጻፍ person with a view to correct the
አሇበት፡፡ violations.

2. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ 2. In determining where warning


ክፍሌ የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ letter is an appropriate means, the
አግባብነት ያሇው አስተዲዯራዊ unit issuing the warning letter
እርምጃ መሆኑን ሇመወሰን should consider whether the
የምርመራ ወይም የኢንስፔክሽን evaluation or inspection report
ሪፖርት ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው ህግ shows that a regulated person is in
እንዯጣሰ የሚያሳይ ሆኖ ጥፋቱ violation of the law and failure to
ወዱያውኑና በበቂ ሁኔታ ባይስተካከሌ achieve adequate and prompt
እገዲ፣ ስረዛ ወይም ላሊ ከባዴ correction may result in the
አስተዲዯራዊ እርምጃ የሚያስወስዴ authority‟s consideration of
እንዯሆነ እና ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው suspension, revocation or other
ጥፋቱን ሇማስተካከሌ ፈጣን የሆነ severe administrative measures;
ማስተካከያ እንዯሚወስዴ ግንዛቤ ውስጥ and there is a reasonable
ማስገባት አሇበት፡፡ expectation that the responsible
person will take prompt corrective
3. የሚመሇከተው የባሇስሌጣኑ የስራ action.
ክፍሌ ጥፋት እንዯተከሰተ ካወቀበት ጊዜ 3. Warning letter shall be issued
ጀምሮ ከአስር የስራ ቀን በማይበሌጥ ጊዜ within a reasonable period of time
ውስጥ የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤውን not exceeding ten working days of
መስጠት አሇበት፡፡ the knowledge of non-compliance
or knowledge of violation by the
respective unit of the authority.

10. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ይዘት እና የክትትሌ 10. Content of warning letter and
ስራ follow-up
1. The warning letter shall at least
1. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤው ሇምን include the reason why and the
አስተዲዯራዊ እርምጃ እንዯተወሰዯ legal ground why the measure in
የሚያሳይ ምክንያትና የህግ መሰረት፣ taken, the time frame within which
በምን ያህሌ ጊዜ የህግ ጥሰቱ መስተካከሌ
the vilation shall be corrected and
እንዲሇበት እና በውሳኔው ካሌተስማማ
ጉዲዩ ሇባሇስሌጣኑ የጤና ቁጥጥር ፓናሌ the opportunity to appeal to the
ቀርቦ እንዯገና ሉታይ እንዯሚችሌ Health Regulation Panel of the
መግሇጽ አሇበት፡፡ Authority for the case to be
reviewed.
2. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ በሚሰጥበት ጊዜ
2. While issuing letter the responsible
የህግ ጥሰቱን በምን ያህሌ ጊዜ
ማስተካከሌ እንዲሇበት ሇመወሰን
unit of Authority shall have due
ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ regard to the circumstance of
ክፍሌ ቁጥጥር የሚዯረግበትን ሰው regulated person and the public
ሁኔታ እና የህብረተሰቡን ጤና ግምት health in determining the time
ውስጥ ማስገባት አሇበት፡፡ frame within which violation shall
be corrected.
3. በማስጠንቀቂያ ዯብዲቤው መሰረት
የማስተካከያ እርምጃ የተወሰዯ መሆኑን 3. The responsible inspector shall take
ሇማረጋገጥ ሀሊፊነት ያሇበት the necessary follow up measures
የባሇስሌጣኑ ሰራተኛ አስፈሊጊውን
የክትትሌ ስራ መስራት አሇበት፡፡ with a view to check if corrective
actions are taken in accordance
4. በተፈሇገው የጊዜ ገዯብ ውስጥ with the warning letter.
አስፈሊጊው የማስተካከያ እርምጃ በከፊሌ
4. If corrective measures are not
ወይም በሙለ ካሌተወሰዯ በዚህ
መመሪያ መሰረት የእገዲ እርምጃ partly or fully taken within the time
ሇመውሰዴ በቂ ምክንያት ሉሆን frame required, it shall constitute a
ይችሊሌ፡፡ material ground to issue suspension
in accordance with this directive.

11. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ የማይሰጥበት ሁኔታ 11. Instances where warning letter may
not be issued
1. የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ከሚከተለት በአንደ
ወይም ከአንዴ በሊይ በሆኑ ምክንያቶች 1. Warning letter may not be issued
አይሰጥም፡- for one or more of the following
reasons:
a) the violation reflects a history of
ሀ/ የህግ ጥሰቱ ተዯጋጋሚ ወይም repeated or continual conduct of a
ቀጣይነት ያሇው ተግባርን የሚያሳይ
similar or substantially similar
ሆኖ ተመሳሳይ ባህሪ ባሇው የህግ
ጥሰት ከዚህ ቀዯም የማስጠንቀቂያ
nature during which time the
ዯብዲቤ ተሰጥቶት ከነበረ፤ regulated person has been
notified of a similar or
ሇ/ የህግ ጥሰቱ ታስቦ የተዯረገ ከሆነና substantially similar violation;
አንዳ ከሆነ በኋሊ የማይስተካከሌ b) the violation is intentional or
ከሆነ፤
flagrant that once having
occurred cannot be retracted;
ሐ/ የህግ ጥሰቱ በሰው ህይወት ወይም
ጤና ሊይ ጉዲት ሉያዯርስ ይችሊሌ c) the violation presents a
ተብል የሚገመት ከሆነ፤ ወይም reasonable possibility of injury or
death and
መ/ በላሊ መንገዴ ማስታወቂያ d) When notice has been given by
ተሰጥቶት ጥፋቱ ካሌተስተካከሇ other means and the violations
ወይም ከቀጠሇ፡፡
have not been corrected, or are
continuing.
2. Issuance of a warning letter in the
past may not preclude issuance of
2. የጥፋቱ አይነት እና ባህሪ እስከተሇወጠ an additional warning letter when
ዴረስ ከዚህ በፊት የተሰጠ የማስጠንቀቂያ the nature and cause of the
ዯብዲቤ ላሊ የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ violation have changed. However,
እንዲይሰጥ ምክንያት አይሆንም፡፡ ይሁን such warning letter shall not be
እንጂ በሶስት ተከታታይ አመታት ጊዜ issued more than two times within
ውስጥ ከሁሇት ጊዜ በሊይ የዚህ አይነት three consecutive years.
ማስጠንቀቂያ ሉሰጥ አይችሌም፡፡
12. እገዲ 12. Suspension

1. ኃሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ 1. The responsible unit of the


ክፍሌ አግባብ ባሇው ህግ ሊይ የተቀመጡ Authority shall suspend a license,
የእገዲ ምክንያቶች እንዯተፈጸሙ ካመነ certificate of competence or
ፈቃዴን፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር registration of product, import
ወረቀትን፣ የግብአት ምዝገባን፣ የገበያ permit or market authorization
ፈቃዴን ወይም ሀገር ውስጥ ማስገቢያ permit if it has reasonable ground
ፈቃዴን ማገዴ አሇበት፡፡ to believe that any of the ground
for suspension defined under
appropriate law exists.
2. ቁጥጥር የሚካሄዴበት ሰው 2. The responsible unit of the
የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ ተሰጥቶት Authority shall suspend a license,
ጥፋቱን ካሊስተካከሇ ወይም በሶስት certificate of competence or
ተከታታይ አመት ውስጥ ከሁሇት ጊዜ market authorization certificate if
በሊይ ዯብዲቤ ከተሰጠው ወይም በሶስት the regulated person failed to
አመት ውስጥ የማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ correct violation following
ተሰጥቶት ሇነበረ ተመሳሳይ የቁጥጥር issuance of warning letter or
መስፈርትን በዴጋሚ ጥሶ ሲገኝ ሀሊፊነት happen to get more than two
ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ warning letters within three
ፈቃደን፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር consecutive years or found to
ወረቀቱን፣ የግብአት ምዝገባን፣ የገበያ violate the same regulatory
ፈቃዴን ወይም ሀገር ውስጥ ማስገቢያ requirement within three
ፈቃደን ማገዴ አሇበት፡፡ consecutive years for which it has
been previously served with a
warning letter.
3. ምንም እንኳን አንዴ የህግ ጥሰት 3. Regardless of the fact that a
በማስጠንቀቂያ ዯብዲቤ የሚታሇፍ particular violation may be subject
ቢሆንም የህግ ጥሰቱ ታስቦና ሆን ብል to a warning letter, regulated
የተዯረገ ከሆነና ሇዚህም የባሇስሌጣኑ person shall be subjected to
ተቆጣጣሪ ተጨባጭ መረጃ ሲኖረው suspension where the said
ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው በእገዲ violation is intentional and the
መቀጣት አሇበት፡፡ responsible inspector has evidence
to that effect.
4. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ
4. The responsible unit of the
ክፍሌ የተጠረጠረ ህግ ወጥ ዴርጊት
Authority shall immediately
በህብረተሰብ ጤና ወይም ህይወት ሊይ
suspend a license, certificate of
ከባዴ አዯጋ ያመጣሌ ተብል የሚገመት
competence or market
ከሆነ ፈቃዴን፣ የብቃት ማረጋገጫ
authorization certificate when the
ምስክር ወረቀትን፣ የግብአት ምዝገባን፣
የገበያ ፈቃዴን ወይም ሀገር ውስጥ violation suspected is likely to
ማስገቢያ ፈቃዴን ወዱያዉኑ ማገዴ cause serious danger or threat to
አሇበት፡፡ the public health or life.

13. ስሇ እገዲ እርምጃ አወሳሰዴ 13. Suspension procedures

1. እገዲ ተገቢ የሆነ አስተዲዯራዊ እርምጃ ሆኖ


1. When suspension is the appropriate
ሲገኝ ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ
administrative measure, the
ክፍሌ ፈቃዴን፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር
responsible unit of the Authority
ወረቀትን፣ የግብአት ምዝገባን፣ የገበያ
shall suspend a license, certificate
ፈቃዴን ወይም ሀገር ውስጥ ማስገቢያ
of competence or market
ፈቃዴን የሚያግዯው የኢንስፔክሽን ወይም
authorization certificate after
የግምገማ ሪፖርት ካገኘ በኋሊ መሆን
receiving the inspection or
አሇበት፡፡
evaluation report.
2. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ 2. Where the responsible unit of the
በመጨረሻ ፈቃዴን፣ የብቃት ማረጋገጫ Authority finally decides to
ምስክር ወረቀትን፣ የግብአት ምዝገባን፣ suspend license, certificate of
የገበያ ፈቃዴን ወይም ሀገር ውስጥ competence or market
ማስገቢያ ፈቃዴን ሇማገዴ ሲወስን authorization certificate, it shall
ውሳኔውን በመዯበኛ ዯብዲቤ ቁጥጥር deliver an official letter of its
ሇሚዯረግበት ሰው መስጠት አሇበት፡፡ ይህ decision to the regulated person.
ዯብዲቤ ቢያንስ እርምጃው ሇምን Such letter shall at least contain the
እንዯተወሰዯ፣ የህግ መሰረቱን፣ የእገዲ reason why this measure is taken,
ጊዜውን፣ ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው its legal basis, length of
ፈቃደን ሇሰጠው የባሇስሌጣኑ ክፍሌ በምን suspension, the time frame within
ያህሌ ጊዜ መመሇስ እንዲሇበት እና which the regulated person shall
ውሳኔውን ሇባሇስሌጣኑ የጤና ቁጥጥር return the same to the issuing unit
ፓናሌ ቀርቦ እንዯገና ሉታይ እንዯሚችሌ of the Authority and the possibility
መግሇጽ አሇበት፡፡ of appealing the decision to the
Health Regulation Panel of the
Authority.
3. እገዲን እንዯተገቢ አስተዲዯራዊ እርምጃ 3. While considering suspension
ሇመውስዴ ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ measure the responsible unit of the
የስራ ክፍሌ ቁጥጥር የሚካሄዴበትን ሰው Authority shall have due regard to
ሇማስተማር የእገዲውን የጊዜ እርዝመት the circumstance of the case and
ሇመወሰን የጉዲዩን ሁኔታ እና the interest of the public in
የህብረተሰቡን ጥቅም ግምት ውስጥ ያስገባ determining the length of
መሆን አሇበት፡፡ suspension required to discipline
regulated person.
4. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው የእገዲ ዯብዲቤ 4. The person shall have the
ከዯረሰው በኋሊ ፈቃዴን፣ የብቃት obligation to return license,
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን፣ የግብአት competence certificate, product
ምዝገባን፣ የገበያ ፈቃዴን ወይም ሀገር registration, market authorization
ውስጥ ማስገቢያ ፈቃዴን ፈቃደን በሰጠው or import permit within 3 working
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ እንዱቀመጥ days to be under the custody of the
በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ የመመሇስ issuing unit of the Authority during
ግዳታ አሇበት፡፡ the suspension term.
5. የእገዲ ጊዜው ካበቃ በኋሊ ሀሊፊነት ያሇበት 5. After having the suspension period
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ ፈቃዴን፣ የብቃት has elapsed, the responsible unit of
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን፣ የግብአት the Authority shall return the
ምዝገባን፣ የገበያ ፈቃዴን ወይም ሀገር license, certificate of competence
ውስጥ ማስገቢያ ፈቃዴን ቁጥጥር or market authorization certificate
ሇሚዯረግበት ሰው ይመሌሳሌ፡፡ to the regulated person.

6. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ 6. The responsible unit of the


የእገዲ እርምጃ ከተወሰዯ እገዲው መተግበር Authority shall take the necessary
ባሇበት ሁኔታ መፈጸሙን ሇማረጋገጥ follow up measures with a view to
ተገቢውን ክትትሌ ማዴረግ አሇበት፡፡ check if conditions of suspension
measure are taken in accordance
with the measure.
7. የእገዲ ሁኔታ በከፊሌ ወይም በሙለ
7. If conditions are not partly or
በእገዲው መሰረት ካሌተፈጸመ ሀሊፊነት
fully met in accordance with the
ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ የቁጥጥር
suspension, the responsible unit of
አሊማውን ሉያሳካ የሚችሌ ላሊ
the Authority shall consider other
እስተዲዯራዊ እርምጃ መውሰዴ አሇበት፡፡
administrative measure suitable to
achieve its regulatory purpose.
14. ስረዛ
14. Revocation
1. የሚመሇከተው የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ 1. The responsible unit of the
አግባብ ባሊቸው ህጎች ሊይ የተቀመጡ Authority shall revoke a license,
የስረዛ ምክንያቶች እንዲለ ካመነ certificate of competence or market
ፈቃዴን፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር authorization certificate if it has
ወረቀትን ወይም የገበያ ፈቃዴን መሰረዝ reasonable ground to believe that
አሇበት፡፡ እንዱሁም በባሇቤት ጥያቄ any of the ground for revocation
መሰረት ሉሰረዝ ይችሊሌ፡፡ defined under applicable law exists.
It will also be cancelled up on the
2. የቁጥጥር ህግ ጥሰት ታስቦ አሇመዯረጉ request of holder of a license.
ከተረጋገጠ ባሇስሌጣኑ እንዲስፈሊጊነቱ 2. If violations of regulatory law are
ስህተቱን ሇማረም ወይም ሇማስተካከሌ demonstrated not to be willful, the
ፈቃደን፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር Authority, when appropriate, may
ወረቀቱን ወይም የገበያ ፈቃደን ሇመሰረዝ provide a notice of intent to revoke
ጥብቅ ማስጠንቀቂያ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ በዚህ the certificate of competence or
አንቀጽ መሰረት አግባብ ያሇው ክፍሌ license with a view to demonstrate
ማስጠንቀቂያ ሇመስጠት የባሇስሌጣኑን or achieve compliance. In order to
የህግ አገሌግልት ማማከር እና ስምምነት give notice of intent to revoke the
ማግኘት አሇበት፡፡ responsible unit shall consult with
and reach in agreement with the
3. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (2) መሰረት legal servise unit of the Authority.
ፈቃደን ሇመሰረዝ ጥብቅ ማስታወቂያ 3. When notice of intent to revoke in
መስጠት አግባብ ያሇው አስተዲዯራዊ accordance with sub-article (2) of
እርምጃ ሆኖ ሲገኝ ሀሊፊነት ያሇበት this article is found to be an
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ በማስታወቂያው appropriate measure, the
መሰረት አስፈሊጊ ማስተካከያዎች responsible unit of the Authority
እንዯተዯረጉ ሇማረጋገጥ ክትትሌ ማዴረግ shall take the necessary follow up
አሇበት፡፡ measures with a view to check if
corrective measure is instituted.
4. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (2) በተሰጠው 4. If corrective actions are not taken
የጊዜ ገዯብ መሰረት አስፈሊጊ within the required time or partially
ማስተካከያዎች ካሌተወሰዯ ወይም በከፊሌ completed in accordance with sub-
ብቻ ከተሰራ ይህንን መመሪያ መሰረት article (2) of this article, the
በማዴረግ ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ responsible unit of the Authority
የስራ ክፍሌ ፈቃደን ይሰርዛሌ፡፡ shall issue revocation in accordance
with this directive.
5. የቁጥጥር መስፈርቶችን መተሊሇፉ ታስቦ
5. When violation is found to be
የተዯረገ ከሆነ አስፈሊጊ ማስተካከያዎችን
willful, the Authority shall move
ሇማዴረግ እዴሌ ሳይሰጥ ባሇስሌጣኑ
directly to revocation without
ፈቃደን ይሰርዛሌ፡፡
providing an opportunity to
6. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው በእገዲ ሊይ
demonstrate or achieve compliance.
እንዲሇ ከሰራ ወይም በሶስት ተከታታይ 6. The responsible unit shall revoke a
አመታት ውስጥ ከሁሇት ጊዜ በሊይ ከታገዯ license, certificate of competence
or market authorization if the
ወይም ከዚህ በፊት ታግድ በነበረበት regulated person happens to
ተመሳሳይ በሆነ ጥፋት በሶስት ተከታታይ involve in activities while in
suspension, or subjected to
አመት ውስጥ እንዯገና አጥፍቶ ሲገኝ suspension more than two times in
ሀሊፊነት ያሇበት የስራ ክፍሌ ፈቃዴን፣ three consecutive years; or found to
violate same regulatory
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን requirement within three
ወይም የገበያ ፈቃዴን ይሰርዛሌ፡፡ consecutive years for which it has
been previously served with
suspension order.
15. የህግ ክፍሌን ስሇማማከር 15. Review by legal service

1. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ ክፍሌ 1. Where the responsible unit of the


ስረዛን ወይም እገዲን እንዯ ተገቢ Authority is considering
አስተዲዯራዊ እርምጃ በሚያጤንበት recommendation for suspention or
ወቅት የውሳኔ ሀሳቡን በባሇስሌጣኑ የህግ revocation as an appropriate
አገሌግልት ክፍሌ ማሳየት አሇበት፡፡ measure it shall seek review of its
opinion by the legal service unit of
the authority.
2. የባሇስሌጣኑ የህግ አገሌግልት ክፍሌ 2. Where the legal service unit
ከውሳኔ ሀሳቡን ጋር ከተስማማ ሀሊፊነት concurs with the opinion, the
ያሇበት የባሇስሌጣኑ ክፍሌ በዚሁ መሰረት responsible unit of the Authority
እርምጃ ይወስዲሌ፡፡ shall take the appropriate measure
accordingly.
3. Where the legal service unit partly
3. የባሇስሌጣኑ የህግ አገሌግልት ክፍሌ
or wholly deviates with the
ከውሳኔ ሀሳቡን ጋር በከፊሌ ወይም
recommendation, the responsible
በሙለ ካሌተስማማ ሀሊፊነት ያሇበት
unit of the Authority shall forward
የባሇስሌጣኑ ክፍሌ ጉዲዩን አግባ ሊሇው
the case to the appropraite Deputy
የባሇስሌጣኑ ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር
Director General of the Authority.
ያቀርባሌ፡፡ የህግ አገሌግልት ክፍለ
The legal service unit shall list the
ከአስተያየቱ ጋር በከፊሌ ወይም በሙለ
reasons for the disapproval and
ያሌተስማማበትን ምክንያቶች በዝርዝር
provides other enforcement
ጠቅሶ እንዯ አግባቡ ላልች የህግ
options, if appropriate, to the
ማስፈጸም አማራጮችን መጠቆም
recommending unit. The Deputy
አሇበት፡፡ በዚሁ መሰረት የባሇስሌጣኑ
Director General shall decide
ምክትሌ ዋና ዲይሬክተር ውሳኔ ይሰጣሌ፡፡
accordingly.
16. ስሇ ስረዛ እርምጃ አወሳሰዴ
16. Revocation procedures
1. ስረዛ አግባብ ያሇው አስተዲዯራዊ
1. When revocation is appropriate
እርምጃ ሆኖ ሲገኝ እና ሀሊፊነት ያሇበት
having due regards to the
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ የጉዲዩን
circumstance of the case and the
ሁኔታ እና የህብረተሰቡን ጥቅም ግምት
interest of the public and the
ውስጥ ባስገባ ሁኔታ ፈቃዴ፣ የብቃት
Authority recommends revocation
ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት ወይም
of a license, certificate of
የገበያ ፈቃዴ እንዱሰረዝ ያቀረበው
competence or market
የውሳኔ ሀሳብ በህግ ክፍለ ዴጋፍ ካገኘ
authorization certificate and the
በዚሁ መሰረት ዉሳኔ ይሰጣሌ፡፡
legal service supports, it shall be
decided accordingly.
2. ፈቃዴ፣ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር 2. Where a license, certificate of
ወረቀት ወይም የገበያ ፈቃዴ ሇመሰረዝ competence or market
ሲወስን ውሳኔውን በመዯበኛ ዯብዲቤ authorization certificate is
ቁጥጥር ሇሚዯረግበት ሰው መስጠት revoked, official letter of decision
አሇበት፡፡ ይህ ዯብዲቤ ቢያንስ እርምጃው shall be delivered to the regulated
ሇምን እንዯተወሰዯ፣ የህግ መሰረቱን፣ person. Such letter shall at least
የእገዲ ጊዜውን፣ ቁጥጥር የሚዯረግበት contain the reason why this
ሰው ፈቃደን ሇሰጠው የባሇስሌጣኑ measure is taken, its legal basis,
ክፍሌ በምን ያህሌ ጊዜ መመሇስ the time frame within which the
እንዲሇበት እና ውሳኔውን ሇባሇስሌጣኑ regulated person shall return the
ቅሬታ ሰሚ አካሌ ማቅረብ እንዯሚችሌ same to the issuing unit of the
መግሇጽ አሇበት፡፡ Authority and the possibility of
appealing the decision to the
grievance handling organ of the
3. ቁጥጥር የሚዯረግበት ሰው የስረዛ authority.
ዯብዲቤ ከዯረሰው በኋሊ ፈቃዴን፣ 3. Regulated person shall have the
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን obligation to return the license,
ወይም የገበያ ፈቃዴን ሇባሇስሌጣኑ certificate of competence or
በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ የመመሇስ market authorization certificate
ግዳታ አሇበት፡፡ within 3 working days after
receiving the revocation letter to
the authority.
4. የቁጥጥር ህጉን መተሊሇፉ ሉያሰርዝ 4. The responsible unit of the
የሚችሌ ከሆነ ሀሊፊነት ያሇበት Authority may suspend a license,
የባሇስሌጣኑ ክፍሌ ወዱያኑ ፈቃዴን፣ certificate of competence or
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትን market authorization certificate
ወይም የገበያ ፈቃዴን ሇባሇስሌጣኑ within three working days after
በሶስት የስራ ቀናት ውስጥ የመመሇስ reciving the revocation letter to the
ግዳታ አሇበት፡፡ Authority when the regulatory law
violation suspected is likely to
result in revocation.

17. ማቆየት፣ መያዝ እና ማስወገዴ 17. Detention, seizure and disposal

1. Whenever regulated products are


1. ቁጥጥር የሚዯረግባቸው ግብአቶች
found to be in violation of
የቁጥጥር ህጎችን ጥሰው ሲገኙ በአዋጁ
አንቀጽ 48 (2) መሰረት የህብረተሰቡን regulatory laws, the responsible
ጥቅም ሇማስከበር ሲባሌ ባሇስሌጣኑ unit of Authority in accordance
ግብአትን ማቆየት፣ መያዝን ማስወገዴን with Article 48 (2) of the
ጨምሮ ማናኛውንም አግባብ ያሇው proclamation shall have the power
እርምጃ ሇመውሰዴ ስሌጣናና ሀሊፊነት and responsibility to take every
አሇበት፡፡ essential measure in the public
interest including detention, seizing
and disposing products.
2. የባሇስሌጣኑ ኢንስፔክተር ህግን የጣሱ 2. Inspector of the Authority shall be
ግብአችን ሲያቆይ፣ ሲይዝ ወይም in compliance with this directive
ሲያስወግዴ ይህንን መመሪያና ላልች
and other applicable laws when
አግባብ ያሊቸው ህጎችን ማክበር አሇበት፡፡
detaining, seizing and disposing
illegitimate products.
3. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ ሰራተኛ 3. Responsible officers of the
እንዯ አግባቡ ከላልች የመንግስትና authority, when necessary, shall
የግሌ ተቋማት ጋር መስራት አሇበት፡፡ work together with other public and
private institutions.
4. Inspector of the Authority shall
4. የባሇስሌጣኑ ኢንስፔክተር በኢንስፔክሽን order the detention of any article of
ወይም በምርመራ ጊዜ ምግብ ወይም food or medicine that is found
መዴኃኒት ሇህብረተሰቡ ጤና ከባዴ
during an inspection, examination
ወይም የሞት ጉዲት ሉያዯርስ
or investigation if the inspector has
እንዯሚችሌ ተጨባጭ መረጃ ሲኖረው
credible evidence indicating that
ምግቡን ወይም መዴሀኒቱን እንዱቆይ
ማዘዝ አሇበት፡፡ the article of food or medicine
presents a threat of serious adverse
health consequences or death.
5. የባሇስሌጣኑ ኢንስፔክተር ቁጥጥር 5. The inspector of the Authority shall
የሚዯረግበት ሰው መዯበኛ የስራ ሂዯት be responsible to make sure all
እንዲይስተጓጎሌ አስፈሊጊ ጥንቃቄዎችን necessary precautions not to
የማዴረግ ሀሊፊነት አሇበት፡፡ hamper normal business operations
of the regulated person.
6. የባሇስሌጣኑ ኢንስፔክተር ግብአት 6. Inspector of the Authority shall be
እንዱቆይ እርምጃ ሇመውሰዴ በቂ deemed to have sufficient reasons
ምክንያት እንዲሇው የሚቆጠረው to order administrative detention
የስሜት ህዋሳትን፣ የመዴሀኒት when the quality, safety or efficacy
አዴቨርስ ሪአክሽን ሪፖርት፣ ከምግብ of any products is suspicious
መመረዝ ጋር በተያያዘ የሚቀርብ including through organo-leptical
መረጃን ወይም ከሊብራቶሪ ምርመራ
test, adverse Drug Reaction reports,
ውጭ ግብአቱ ህጋዊ እንዲሌሆነ በአግባቡ
and information from food poison
የሚሇይበትን ላሊ መንገዴ በመጠቀም
outbreak; if the product can be
የምግቡ ወይም መዴሀኒቱ ጥራት፣
ዯህንነት ወይም ፈዋሽነት አጠራጣሪ identified as illegal without further
ሲሆን ነው፡፡ laboratory test.
7. የዚህ አንቀጽ ንኡስ ቁጥር (6) 7. Without prejudice to sub-article 6
እንዯተጠበቀ ሆኖ አጠራጣሪ ግብአት of this Article, when inspector is
ኖሮ የምርቱ ጥራት፣ ዯህንነት ወይም encountered with suspicious
ፈዋሽነት ያሇ ሊብራቶሪ ምርመራ products whose quality, safety or
efficacy cannot be readily
ውጤት የማይታወቅ ከሆነ
determined withoutout laboratory
ኢንስፔክተሩ ግብአቱን በማቆየት
test, inspectors shall detain such
የግብአቱን ናሙና ሇሊብራቶሪ ይሌካሌ፡፡
products and sent sample to
አስተዲዯራዊ እርምጃው የሚቀጥሇው
laboratory. However, the laboratory
የሊብራቶሪ ውጤቱ ከሀያ ቀናት ባሌበሇጠ result for the continuity of this
አግባብ ባሇው ጊዜ ውስጥ መዴረስ administrative measure shall be
አሇበት፡፡ የሊብራቶሪ ምርመራ የማቆየት available within a reasonable
እርምጃው ሇተወሰዯባቸው ግብአቶች period of time not exceeding
ቅዴሚያ መሰጠት አሇበት፡፡ twenty days. Detained products
shall be given priority for
laboratory test.
8. የሊብራቶሪ ምርመራ ከታወቀ በኋሊ 8. After the laboratory result is known
ወይም የመጨረሻ ምርመራ ሪፖርት or final inspection report is made,
ከተገኘ፣ አግባብ ያሇው የባሇስሌጣኑ the concerned unit of the Authority
የስራ ክፍሌ ቁጥጥር ሇሚካሄዴበት ሰው shall notify the regulated person
የመጨረሻ ውሳኔውን ከአንዴ የስራ ቀን whose product is detained
ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ ማሳወቅ አሇበት፡፡ regarding the final decision within
a reasonable period of time not
exceeding one working day.
9. ሀሊፊነት ያሇበት የባሇስሌጣኑ የስራ 9. The responsible unit of the
ክፍሌ የማቆያ ትእዛዙን የሚሰጠው Authority shall issue the detention
ምግቡ ወይም መዴኃኒቱ የሚገኝበት order to the owner or agent in
charge of the place where the
ቦታ ሊይ ሊሇው ባሇቤት ወይም ተወካይ
article of food or medicine is
ይሆናሌ፡፡ የማቆያ ትእዛዙ ቢያንስ
located. The detention order shall
አስተዲዯራዊ እርምጃው ሇምን
contain a brief, general statement of
እንዯተወሰዯ እና ሇምን ያህሌ ጊዜ the reasons for the detention and
እንዯሚቆይ መግሇጽ አሇበት፡፡ state for how long the product is
going to be under detention.
10. በዚህ አንቀጽ ንኡስ ቁጥር (9) መሰረት 10. The notice prepared in accordance
የተዘጋጀው የማቆያ ትእዛዝ በጽሁፍ with sub-article (9) of this article
ሆኖ ግብአቱ እንዯተያዘ ወይም ወዯ shall be in writing and state
ንግዴ ተመሌሶ ሉገባ እንዯሚችሌ whether the product under
መግሇጽ አሇበት፡፡ ግብአቱ በገበያ ሊይ detention is seized or if the product
እንዲይውሌ ከተወሰነ በባሇቤቱ ወጪ is free to make its way back to the
እንዱወገዴ ወይም ወዯ መጣበት ሀገር market. In respect of seized
እንዱመሇስ ይዯረጋሌ፡፡ products, the product shall be
disposed or send it back to its
origin at the expense of its owner.
11. ምግቡ ወይም መዴኃኒቱ እንዱቆይ 11. If the article of food or medicine is
የተዯረገው በተሸከርካሪ ሊይ ወይም ላሊ detained in a vehicle or other
ማጓጓዣ ሊይ ሲሆን ሀሊፊነት ያሇበት carrier used to transport the
የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ የማቆያ product, the responsible unit of
ትእዛዙን ግብአቱን ሇሚያንቀሳቅሰው Authority shall provide a copy of
ሰው ወይም ማንነቱ የሚታወቅ ከሆነ the detention order to the operator
of the article or the owner of the
ሇምግቡ ወይም መዴኃኒቱ ባሇቤት
food or medicine, if their identities
መስጠት አሇበት፡፡
can be readily determined.
12. The period of the detention must be
12. የማቆያ ጊዜው ከ 20 ቀናት ያሌበሇጠና
for a reasonable period, not to
ምክንያታዊ ሆኖ ግብአቱን ሇመያዝ
exceed 20 days. However, the
ወይም ሇማስወገዴ አስፈሊጊ ሆኖ ሲገኝ
period may be extended up to a
የማቆያ ጊዜው እስከ 30 ቀናት ሉራዘም total of 30 days, if necessary to
ይችሊሌ፡፡ provide sufficient time to institute a
seizure or disposal of the product.
13. የማቆያ ትእዛዝ ማቋረጫ የማቆያ 13. The Detention Termination Notice
ትእዛዝ ሇተሰጠው ሰው ወይም ሇተወካዩ shall be delivered to the person(s)
መሰጠት አሇበት፡፡
who received the detention notice,
or his agent or representative.
14. ማንኛውም ቁጥጥር የሚዯረግበት እና
14. Any regulated product unfit for use
ጥቅም ሊይ የማይውሌ ግብአት አግባብ
shall be disposed off in accordance
ባሇው ህግ መሰረት መወገዴ ወይም
with the applicable laws or be sent
ወዯመጣበት ሀገር እንዱመሇስ መዯረግ to back to its origin at the expense
አሇበት፡፡ of its owner.

18. Movement and transfer of


18. የማቆያ ትእዛዝ የተሰጠበት ወይም የተያዘ
detained or seized products
ግብአት ዝውውር

1 It shall be a prohibited act to move


1. የማቆያ ትእዛዝን በሚጻረር መሌኩ
detained product in violation of a
በማቆያ ትእዛዝ ስር ያሇን ግብአት
detention order or to remove or
ማዘዋወር ወይም በማቆያ ትእዛዙ
ግብአቱን ሇመሇየት የሚዯረግ alter any mark or label required by
ምሌክትን ወይም ገሊጭ ጽሁፍን a detention order that identifies the
ማስወገዴ ወይም መቀየር የተከሇከሇ product as detained.
ነው፡፡
2. የዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) 2 Notwithstanding to sub-article (1)
እንዯተጠበቀ ሆኖ ባሇስሌጣኑ በማቆያ of this article, the Authority may
ትእዛዝ ስር ያሇን ግብአት እንዱዘዋወር direct to move detained product to
ሲፈቅዴ፣ ግብአቱ እንዱወገዴ፣ a secure facility, to destroy the
የግብአቱ ጥራትና ዯህንነት እንዱጠበቅ product; to maintain or preserve
ወይም ማንኛውም አግባብ ሊሇው the integrity or quality of the
ምክንያት እንዱዘዋወር ሉያዯርግ product or for any other purpose
ይችሊሌ፡፡ that the Authority believes is
appropriate in the case.
3. አግባብ ባሊቸው ምክንያቶች በማቆያ
3 Where the Authority approves a
ትእዛዝ ስር ያሇ ግብአት እንዱዘዋወር
request based on good causes for
ሲጠየቅና ባሇስሌጣኑ ሲፈቅዴ ግብአቱ
modification of a detention order
ከመዘዋወሩ በፊት፣ በሚዘዋወርበት to allow the product to be moved,
ጊዜ እና ከተዘዋወረ በኋሊ በማቆያ the product may be transferred but
ትእዛዝ ስር ሆኖ ሉዘዋወር ይችሊሌ፡፡ remains under detention before,
during, and after the transfer.
4. የማቆያ ትእዛዙ በህግ ካሌተቋረጠ 4 No person may transfer a detained
በስተቀር ማንኛውም ሰው በማቆያ product within or from the place
ትእዛዝ ስር ያሇ ግብአትን እንዱቆይ where it has been ordered to be
ከታዘዘበት ቦታ ወይም በታዘዘበት ቦታ detained, or from the place to
ውስጥ ወይም ከተዘዋወረበት ቦታ which it was removed, until the
ማዘዋወር የተከሇከሇ ነው፡፡ detention order is legally
terminated.

19. ግብአት እንዱሰበሰብ ስሇማዴረግ 19. Recall

1. ባሇስሌጣኑ ሇአንዴ ግብአት መጋሇጥ 1. The Authority may order medicine or


ወይም ግብአቱን መጠቀም የጤና food institutions to recollect their
ችግር ወይም ሞት እንዯሚያስከትሌ distributed products and to
ምክንያት ካሇው የመዴኃኒት ወይም immediately cease distribution of the
ምግብ ተቋማት ያሰራጩትን ግብአት product when it has a reason to
እንዱሰበስቡና ግብአቱን ማከፋፈሌ believe that the use or exposure to the
እንዱያቆሙ ማዘዝ አሇበት፡፡ product will have adverse health
consequences or would result in
2. ባሇስሌጣኑ ግብአት እንዱሰበሰብ death.
ትእዛዝ የሚሰጠው ውሳኔው 2. Recall order by the Authority shall
እርምጃውን በሚወስዯው የባሇስሌጣኑ be supported by evidences to the
የስራ ክፍሌ ተቀባይነት ባሇው በቂ satisfaction of the measure taking
ማስረጃ የተዯገፈ ሆኖ በገበያ ሊይ ያሇው unit that the marketed product is a
ግብአት ሇጤና ወይም ህይወት አዯጋ
threat to public health and life and
መሆኑ ሲረጋገጣና የመጨረሻው
ትእዛዝ በባሇስሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር final order shall be approved by
ሲጸዴቅ ነው፡፡ the Director General of the
3. የመዴኃኒት ወይም የምግብ ንግዴ Authority.
ተቋማት ሇአንዴ የተወሰነ ባች (batch)
ግብአት መጋሇጥ ወይም ግብአቱን 3. When medicine or food trade
መጠቀም ተቃራኒ የጤና ችግር ወይም institutions have the information
ሞት እንዯሚያስከትሌ መረጃ ካሊቸው that use or exposure to a particular
batch of product is likely to have
በራሳቸው ጊዜ ግብአቱን የመሰብሰብና
adverse health consequences or
ወዱያውኑ ሇባሇስሌጣኑ በራሳቸው
would result in death, they shall
ስሇወሰደት እርምጃ የማሳወቅ ግዳታ recollect their marketed products
አሇባቸው፡፡ ባሇስሌጣኑም የመሰበሰብ in their own and immediately
ስርአቱን መከታተሌና አስፈሊጊ notify the Authority of the self-
እርምጃዎችንም የመውሰዴ ሀሊፊነት initiated actions and the Authority
አሇበት፡፡ should follow the recall procedure
4. በባሇስሌጣኑ ተጠይቆ ግብአትን and take appropriate action.
ሇመሰብሰብ ፈቃዯኛ ያሌሆነ ተቋም
ወይም ተቋሙ የምርት መሰብበቡን 4. When an institution refuses to
ተግባር በተገቢው ጊዜ ካሊጠናቀቀ recall after being requested to do
ወይም ባሇስሌጣኑ የስብሰባው ስሌት so by the Authority or the
ተፈሊጊውን ውጤት እንዯማያስገኝ institution fails to complete a
recall in a timely fashion or the
ምክንያት ካሇው ባሇስሌጣኑ ላሊ
Authority has reason to believe
የቁጥጥር እርምጃ በተቋሙ ሊይ that a recall strategy is not
መውሰዴ አሇበት፡፡ effective; the Authority shall take
5. የሚሰበስበው ተቋም ግብአቱን such other regulatory actions
ማከፋፈሌ በማቆም ወዱያውኑ against the institution.
መሰብሰብ መጀመር ሲኖርበት 5. The recalling institution shall halt
የሚሰበሰበውን ግብአት በሙለ distribution, start collecting
ማስታወቂያ ከተሰጠበት ቀን ጀምሮ immediately and collect the entire
በሃያ ቀናት ውስጥ ግብአቱን recalled product within 20 days
መሰብሰብ አሇበት፡፡ እንዱሁም from the date of notification and
ስሇወሰዯው እርምጃ የምርት report action taken to the
መሰብበቡን ተግባር ካከናወነ በኋሊ Authority within five working
በአምስት ቀናት ውስጥ ሇባሇስሌጣኑ days after recollection is
completed. However, it shall make
ማሳወቅ ይኖርበታሌ፡፡ የሚሰበሰበውን
sure to immediately notify to halt
ግብአት በሚመሇከት ወዱያውኑ ሇገበያ distribution of the product from
እንዲይቀርብ በስሌክ ወይም ላሊ being marketed through telephone
መንገዴ ማሳወቅ አሇበት፡፡ and other means of
6. በዚህ መመሪያ መሰረት የተሰበሰበ ግብአት communication.
እንዯአግባቡ በተቋሙ ወጪ እንዱወገዴ 6. Recalled products in accordance
ወይም ወዯ አምራቹ ወይም አከፋፋዩ with this directive shall be
ሀገር ተመሌሶ እንዱሊክ ተዯርጎ disposed of or sent back to the
ባሇስሌጣኑ ክትትሌ በማዴረግ manufacturer or supplier at the
አስፈሊጊውን እርምጃ ይወስዲሌ፡፡ expense of the institution and the
Authority shall follow up all
7. ባሇስሌጣኑ፣ በአምራቹ ወይም necessary measures are taken.
በአስመጪው ሲጠየቅ፣ ግብአቱን
የመሰብሰብ አስተዲዯራዊ እርምጃ ሇምን 7. The Authority, up on request by
እንዯተወሰዯበት ማስረጃ መስጠት the manufacturer or importer, shall
አሇበት፡፡ give the reason why recall
measure has been taken.

8. ሁለም ባሇዴርሻ አካሊት ስሇተወሰዯው 8. The Authority shall make sure all
የመሰብሰብ እርምጃ ማወቃቸውን concerned stakeholders are
ባሇስሌጣኑ ያረጋግጣሌ፡፡ informed regarding the recall.

20. ሇወንጀሌ ክስ ስሇመምራት 20. Recommendation for prosecution

1. በዚህ መመሪያ መሰረት ቀሊሌ ያሌሆነ 1 Unless violations are minor as


የህግ ጥሰት ሲከሰት ይህንኑ በወንጀሌ defined under this directive, the
ሉያስጠይቅ እንዯሚችሌ ሇማየት አግባብ relevant unit of the Authority shall
ያሇው የባሇስሌጣኑ የስራ ክፍሌ report violating cases to the legal
ወዱያውኑ ሇባሇስሌጣኑ የህግ አገሌግልት service unit for an appropriate
ክፍሌ ሪፖርት ማዴረግ አሇበት፡፡ consideration of the case and its
implication with the criminal
2. የህግ አገሌግልት ክፍለ በዚህ አንቀጽ justice system.
ንዐስ-አንቀጽ (1) መሰረት የተሊከሇትን 2 If the legal service unit has a reason
ጉዲይ የወንጀሌ ህግን ጥሷሌ ብል to believe that the case forwarded
ሲያምን መረጃ ሇማጠናቀርና የወንጀሌ to it in accordance with the sub-
ክስ እንዱመሰረት ሇመምራት አግባብ article (1) of this article may violate
ካሊቸው የባሇስሌጣኑ ክፍልች ጋር criminal provisions, it shall work
በጋራ ይሰራሌ፡፡ with relevant units of the Authority
in organizing evidences and
eventually to institute
recommendation for prosecution.
3. የባሇስሌጣኑ ህግ አገሌግልት ክፍሌ
3 The legal service unit of the
የተሊከሇትን ጉዲይ በአግባቡ ከመረመረ
Authority after having duly
በኋሊ የወንጀሌ ህግ እንዯተጣሰ
considered cases forwarded to it
ሲያምንና ጉዲዩን በፍርዴ ቤት shall recommend prosecution on
ሇመዯገፍ ማስረጃ ሲኖረው ማንኛውም any person to the concerned
ሰው ክስ እንዱመሰረትበት አግባብ regional or federal prosecutors
ሊሇው የክሌሌ ወይም ፌዳራሌ አቃቤ when a violation of criminal law
ህግ ያስተሊሌፋሌ፡፡ has been established and it has
evidence in support of the case in
court.
4. የህግ አገሌግልት ክፍለ ሁለንም 4 The legal service unit shall closely
ጉዲዮች በመከታተሌ ከፖሉስና አቃቤ follow all cases and work closely
ህግ ጋር በቅርበት ይሰራሌ፡፡ with police and prosecutor.

5. የህግ አገሌግልት ክፍለ የመጨረሻ 5 The legal service unit shall notify
የፍርዴ ቤት ውሳኔን አግባብ ሊሊቸው final decision of court to relevant
units of the Authority.
የባሇስሌጣኑየስራ ክፍልች
ያስታውቃሌ፡፡
6 Record of final decision of the
6. የመጨረሻ የፍርዴ ቤት ውሳኔ ሬከርዴ
court shall be kept on file for
አስተዲዯራዊ እርምጃ አወሳሰዴ regulatory purposes.
እንዱረዲ በአግባቡ መቀመጥ አሇበት፡፡

Part three
ክፍሌ ሶስት Complaint Handling
ስሇ ቅሬታ አቀራረብ

21. Establishment of grievance


21. ስሇቅሬታ ሰሚ አካሌ መቋቋም
hearing body

1. በአዋጁ አንቀጽ 49(1) በተሰጠው ሥሌጣን


መሠረት ባሇሥሌጣኑ የጤናና ጤናነክ 1 In accordance with the power
bestowed by Article 49 (1) of the
ቁጥጥር ቅሬታ ሰሚ ፓናሌ (ከዚህ በኋሊ
proclamation the Authority hereby
ፓናሌ እየተባሇ የሚጠራ) በዚህ መመሪያ established the Health and Health
አቋቁሟሌ፡፡ Related Regulation Grievance
Hearing Panel (hereinafter referred
to as "the panel").
2. ፓናለ ተጠሪነቱ ሇባሇሥሌጣኑ ዋና 2 The Panel shall be accountable to
ዲይሬክተር ይሆናሌ፡፡ the Director General of the
3. ባሇሥሌጣኑ እንዯአስፈሊጊነቱ ፓናለን Authority.
3 The Authority may establish such
በየቅርንጫፍ ጽ/ቤትም ሉያቋቁም
organ at Branch Office level as it
ይችሊሌ፡፡ deems necessary.

22. ዓሊማ 22. Objective

የፓናለ ዓሊማ በባሇሥሌጣኑ ሌዩ ሌዩ የሥራ The objective of the panel shall be to


review complaints lodged against
ክፍልች የተወሰደ አስተዲዯራዊ እርምጃዎች ሊይ administrative measures taken by
various responsible units of the
የሚቀርቡ አቤቱታዎችን በማየት፣ ሕጋዊና Authority, review its legality and
fairness and submit recommendation to
ፍትሃዊ ውሳኔ እንዱሰጥ የውሳኔ ሀሳብ
the Director General.
ሇባሇስሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር ማቅረብ ነው፡፡

23. አዯረጃጀት 23. Organization of the panel

1. ፓናለ፡- 1. The panel shall have:


a) chairperson and a deputy
ሀ) ሰብሳቢና ምክትሌ ሰብሳቢ፣ chairperson
ሇ) አባሊት፣ እና b) members, and
ሐ) ፀኃፊ ይኖሩታሌ፡፡ c) a secretariat.

2. The chairperson of the panel shall


2. የፓናለ ሰብሳቢ ከአባሊቱ መካከሌ
be appointed from members by the
በባሇስሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር ይሰየማሌ፡፡ Director General of the Authority.
3. ምክትሌ ሰብሳቢው በአባሇቱ አብዛኛ 3. The Deputy Chairperson shall be
ዴምጽ ይመረጣሌ፡፡ elected with simple majority from
members by the panel.
4. የባሇሥሌጣኑ የሕግ አገሌግልት ክፍሌ
4. The legal unit of the Authority
የፓናለ ዋና ፀኃፊ ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡ shall serve as the panel‟s
secretariat.

24. Members of the panel


24. የፓናለ አባሊት
1. Members of the panel shall be
1. የፓናለ አበሊት ስብጥር ከእያንዲንደ composed from each technical units of
የቴክኒክ ሥራ ክፍሌ የተውጣጣ the Authority.

ይሆናሌ፡፡
2. Notwithstanding sub-article (1) of
2. በዚህ አንቀጽ ንዐስ-አንቀጽ (1)
this article, the unit that took the
የተዯነገገው ቢኖርም በፓናለ
administrative measure shall not be
የሚታየውን ቅሬታ ያስከተሇውን
considered as a member of the
አስተዲዯራዊ እርምጃ የወሰዯው የቴክኒክ
panel during the review process of
ሥራ ክፍሌ ሇዚሁ ቅሬታ ምርመራ
the particular complaint.
ሂዯት ብቻ በአባሌነት ሉሳተፍ
አይችሌም፡፡ 3. Each member of the panel shall be
3. የእያንዲንደ አባሌ ተጠሪነት ሇፓናለ accountable to the panel.
ይሆናሌ፡፡
4. The legal unit, Ethics and Anti-
4. የህግ ክፍሌ፣ የፀረ ሙስና እና የሇውጥ corruption Reform unit of the
Authority shall be a non-voting
ትግበራ የሥራ ክፍሌ በዴምጽ አሌባነት
member of the panel.
የፓናለ አባሊት ይሆናለ፡፡ 5. The assigned individual from the
5. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) መሠረት legal unit in accordance with sub-
ከሕግ አገሌግልት የተሰየመ ባሌዯረባ article (4) of this article shall also
serve as a permanent secretary of
የፓናለ ቋሚ ፀሐፊ ሆኖ ያገሇግሊሌ፡፡
panel.
6. የባሇሥሌጣኑ የሕግ አገሌግልት በፓናለ 6. The legal unit of the Authority shall
በሚቀርቡሇት ጉዲዮች ሊይ አስፈሊጊውን provide legal advice to the panel
when necessary.
የሕግ ምክር ይሰጣሌ፡፡

25. የፓናለ ተግባርና ኃሊፊነቶች 25. Power and duties of the panel

ፓናለ የሚከተለት ተግባርና ኃሊፊነቶች The panel shall have the power and
responsibility to:
ይኖሩታሌ፡-
1. የተወሰዯውን አስተዲዯራዊ እርምጃ 1. to notify and give copy of the
ሊጸዯቀው የሥራ ክፍሌ የቀረበበትን ቅሬታ complaint to the unit that approved
the administrative measure and
እንዱያውቀውና ሇቀረበው ቅሬታ በጽሁፍ
give order to the same unit to
መሌስ እንዱያቀርብ ያዯርጋሌ፤ come up with response with
2. በማንኛውም የባሇሥሌጣኑ የሥራ ክፍሌ supporting documentations;
2. hear, review and recomend on
በተወሰዯ አስተዲዯራዊ እርምጃ የቀረበ
complaints made against any
ቅሬታንይሰማሌ፣ይመረምራሌ፣የውሳኔሀ administrative measure taken by
ሳብ ያቀርባሌ፤ unit of the authority;
3. የቀረበሇትን ቅሬታ መርምሮ ውሳኔሀሳብ
3. give order for the presentation of

ሇመስጠት የሚያስፈሌጉትን ማንኛውንም documents, evidences or witness,

የሰነዴ፣ ማስረጃ ወይም ምስክር እንዱሁም including inspection report and

የኢንስፔክሽን ሪፖርት እንዱቀርብሇት inspector, necessary for the

ያዯርጋሌ፤ determination of a case submitted

4. ፓናለ የሚቀርብሇትን ማንኛውም ቅሬታ to it;

መርምሮ ውሳኔ ሀሳብ ሇመስጠት 4. in reaching final disposition on a


particular case the Panel shall give
አግባብነት ካሊቸው አዋጅ፣ ዯንብና
due regard to applicable
መመሪያ ጋር በማገናዘብ ተገቢውን proclamation, regulations and
ትኩረት በመስጠት ይሰራሌ፤ directives;
5. በውሳኔ ሀሳቡ የአስተዲዯራዊ እርምጃ 5. Uphold, modify or reverse any
administrative measures as well as
ውሳኔ ሉያፀና፣ ሉያሻሽሌ ወይም
give further consequential order
ሉሇውጥና ሇውሳኔ አሰጣጥ አስፈሊጊ የሆነ necessary for the final disposition
ተያያዥነት ያሇው ትዕዛዝ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ of the case. In doing so the panel
shall state in its decision, the legal
ፓናለ የባሇስሌጣኑን የስራ ክፍሌ ውሳኔ
basis upholding, modifying or
ሇማጽናት፣ ሇማሻሻሌ ወይም ሇመሇወጥ reversing the earlier decision made
የተጠቀመበትን የሕግ መሰረት by unit of the Authority;
በውሳኔሀሳቡ ውስጥ ማመሌከት አሇበት፤
6. ፓናለ የሰጠውን የውሳኔ ሀሳብ ሇዋና 6. serve Director General with a
ዲይሬክተር ያቀርባሌ፤ copy its recomendation;

7. የባሇሥሌጣኑ የተሇያዩ የሥራ ክፍልች 7. advise the Director General of the


በሚወስደት አስተዲዯራዊ እርምጃ Authority on matters of repeated
devaition from appropraite
የሚፈጽሙትን የተዯጋገመ ስህተትና ከባዴ
regulations and grave faults of
የአሠራር ግዴፈት በተመሇከተ units of the Authority while taking
ሇባሇሥሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር ተገቢውን administrative measures;
ምክር ይሰጣሌ፤
8. የራሱን የአሰራር ሥነ-ሥርዓት ዯንብ 8. adopt its own rules of procedures;
ያወጣሌ፤እና and

9. ከሊይ የተመሇከቱትን ተግባርና ኃሊፊነቶች 9. Exercise other incidental and


ሇመተግበር አስፈሊጊ የሆኑ ላልች necessary activities to achieve the
abovementioned powers and
ሥራዎችን ያከናውናሌ፡፡ responsibilities.

26. የፓናለ ስነ-ምግባር 26. Ethics of the panel

1. ፓናለ የቀረበሇትን ቅሬታ ከአዴል ነፃ ሆኖ


1. The panel shall excersie its power
ማየት አሇበት::
impartially;
2. ማንኛውም የፓናለ አባሌ ሚስጢራዊ የሆነ
መረጃን ሶስተኛ ወገን እንዱያውቅ 2. No member of the panel may
disclose confidential information to
ማዴረግ የሇበትም::
third party.
3. ማንኛውም የፓናለ አባሌ ከቀረበው ጉዲይ
ጋር በተገናኘ የጥቅም ግጭት ሉኖረው 3. No member of the panel should
አይገባም፡፡ have any conflict of interest over
4. የጥቅም ግጭት ያሇው አባሌ ጉዲዩን the case.
4. A member who has an interest over
ሇሰብሳቢው በማሳወቅ ራሱን ከአባሌነት
a case should resign by
ማግሇሌ ይኖርበታሌ:: communicate with the chairperson
of the panel.

27. Powers and duties of the


27. የስብሳቢው ተግባርና ኃሊፊነቶች
chairperson

The chairperson of the panel shall have


የፓናለ ሰብሳቢ የሚከተለት ተግባርና the following powers and duties:-
ኃሊፊነቶች ይኖሩታሌ፡-
1. to preside over meetings of the
panel;
1. የፓናለን ስብሰባዎች በሰብሳቢነት
2. to assign individual member of the
ይመራሌ፤
panel to do the preliminary review
2. የፓናለን አባሌ በቀረቡ ቅሬታዎች ሊይ of complaints and come up with
የቅዴመ ምርመራ ተግባራትን concrete legal reasons for the
panels consideration;
እንዱያከናውን በመምረጥ ፓናለ ማጤን
ያሇበትን ተጨባጭ የህግ ምክንያቶች ሊይ 3. to delegate part of his powers and
እንዱሰራ ያዯርጋሌ፤ duties to the Deputy chairperson
3. ከሥሌጣንና ተግባራቱ በከፊሌ ሇምክትሌ or other members of the panel;

ሰብሳቢው ወይም ሇላልች የፓናለ አባሊት


4. to represent the panel and made
ሉሰጥ ይችሊሌ፤ communication, when necessary,
4. ፓናለን በመወከሌ አስፈሊጊ ሲሆን ከዋና with the Director General of the
Authority;
ዲይሬክተሩ ጋር ግንኙነቶችን ያዯርጋሌ፤
5. to report final decisions of each
5. ማንኛውም በፓናለ የሚታዩ ጉዲዮች cases up on determination to the
እንዯተወሰኑ ሇዋና ዲይሬክተሩ ሪፖርት Director General; and
ያቀርባሌ፡፡ 6. To prepare bi-annual report to the
Director General.
6. በየ 6 ወሩ ጊዜ አጠቃሊይ ሪፖርት ሇዋና
ዲይሬክተሩ ያቀርባሌ፡፡
28. የጸሀፊ ተግባርና ኃሊፊነቶች 28. Power and duties of secretariat of
the panel

የፓናለ ጸሀፊ የሚከተለት ተግባርና ኃሊፊነቶች


ይኖሩታሌ፡- The secretariat shall have the power
and responsibility to:
1. ከፓናለ ሰብሳቢ ጋር በመመካከር የፓናለን
መዯበኛና አስቸኳይ ስብሰባዎችን 1. coordinate
regular and urgent
ያስተባብራሌ፤ meetings of the panel in
consultation with the chairperson of
2. የቅሬታ ሰነድችን፣ ቃሇ ጉባኤ፣ የፓናለን
the panel;
ውሳኔዎች እና ላልች ሰነድችንም በአግባቡ 2. provide all administrative support
መያዝን ጨምሮ ሇፓናለ አስፈሊጊ የሆኑ necessary to the panel including
keeping complaint records,
አስተዲዯራዊ ስራዎችን በተመሇከተ ዴጋፍ
minuets, panel‟s decision and other
ያዯርጋሌ፤ documents on file;
3. የሚቀርቡ ቅሬታዎችን በመቀበሌ 3. receive complaints and make sure
ሇሰብሳቢው ከማሳወቁ በፊት የአቀራረብ necessary compliant formalities are
met before notifying the
ፎርማሉቲዎችን ያሟለ መሆናቸውን
chairperson about the compliant
ያረጋግጣሌ፣ አስፈሊጊ ሆኖ ሲያገኘውም and communicate amendment order
የቀረበው ቅሬታ ማሻሻያ እንዱዯረግበት to the complainant, where
necessary;
ሉያዝ ይችሊሌ፤
4. አስፈሊጊ መስፈርቶችን ያሟለ ቅሬታ 4. accept complaints where it satisfies
ሲቀርቡ ይህንኑ በማረጋገጥ የቀረበው ቅሬታ the necessary requirement and
በቀጥታ ሇሰብሰባቢው ያሳውቃሌ፤ እና notify the complaint to the
chairperson of the panel; and
5. በፓናለ የተሰጡ ላልች አስፈሊጊ
5. Perform such other duties as may
ሀሊፊነቶችን ይወጣሌ፡፡ be assigned by the panel.

29. የፓናለ ስብሰባዎች


29. Meetings of the panel
1. ከፓናለ አባሊት ውስጥ ከግማሽ በሊይ
የሚሆኑት በስብሰባው ሊይ ከተገኙ ምሌዓተ 1. There shall be a quorum where
simple majority of the members of
ጉባኤ ይሆናሌ፡፡
the panel are present at its
2. ፓናለ በቀረቡ ቅሬታዎች ሊይ ውሳኔ meeting.
የሚሰጠው በአብዛኛው ዴምጽ ሲሆን ዴምጽ 2. The Panel shall give
recomendation on complaints by a
እኩሌ ሇእኩሌ ከተከፈሇ ሰብሳቢው ያሇበት
majority vote; in case of a tie, the
ወገን ዴምጽ የበሊይነት ይኖረዋሌ፡፡ chairperson of the panel shall have
3. የማንኛውም የፓናለ አባሌ የተሇየ ሃሳብ a casting vote.
በውሳኔው ሊይ በግሌጽ ይቀመጣሌ፣ የፓናለ
3. Dissenting opinion of any member
ጸሀፊ የሃሳብ ሌዩነቶችን በአግባቡ መዝግቦ shall be stated in the decision
thereof. The secretariat shall be
የመያዝ ኃሊፊነት አሇበት፡፡
responsible to keeping dissenting
4. ፓናለ በዚህ መመሪያ መሰረት የሚቀርብ opinions on file.
ቅሬታን ሇመመርመር በየሳምንቱ
4. The panel shall meet periodically
ይሰበስባሌ፡፡ every one week to review
5. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (4) ቢኖርም
complaints lodged in accordance
with this directive.
አስተዲዯራዊ እርምጃው የዴርጅትን ስራ
ሙለ በሙለ የሚያጓትት ከሆነ ሰብሳቢው 5. Notwithstanding sub-article (4) of
this article, where a particular
ሇጉዲዩ ቅዴሚያ በመስጠት አስቸኳይ ስብሰባ administrative measure is likely to
በመጥራት በተቻሇ መጠን በአጭር ጊዜ fully hamper the business, the
chairperson may call an urgent
ውስጥ ውሳኔ እንዱሰጥበት ሉዯርግ meeting with a view to prioritize
ይችሊሌ፡፡ the case at hand and reach into
final decision within reasonable
time.
30. ስሇ ቅሬታ አቀራረብ

30. Complaint submission


1. ቅሬታ ሉቀርብ የሚችሇው በባሇ ፈቃደ
1. Complaints may be submitted by
ወይም በዴርጅቱ ባሇቤት ወይም በባሇፈቃደ the licensee, owner of the business
ውክሌና በተሰጠው ሰው ይሆናሌ፡፡ or a duly authorized agent of the
2. ማንኛውም ቅሬታ በጽሁፍ ተዘጋጀቶ owner or licensee.
2. Complaints shall be made in
ሇፓናለ ጸሃፊ መቅረብ አሇበት፡፡ ቅሬታው
writing and submitted to the
የሚቀርበው ውሳኔ ከተሰጠበት ቀን በኋሊ secretariat of the panel. The
ባለ 3ዏ ቀናት ጊዜ ውስጥ ይሆናሌ፡፡ complaint shall be submitted
within 30 days from the time when
3. በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (2) መሠረት
decision is rendered.
የሚቀርብ ቅሬታ ቢያንስ ባሇሥሌጣኑ 3. The complaint prepared in
እርምጃውን የወሰዯበት ምክንያቶች፣ accordance with sub-article (2) of
this article shall, at least, state the
የባሇሥሌጣኑን ውሳኔ እና አመሌካቹ
authorities‟ alleged reason to take
አስተዲዯራዊ እርምጃው አግባብነት የሇውም the measure, decision of the
ወይም ትክክሌ አይዯሇም የሚሌበትን authority, reasons of the
ምክንያቶች በዝርዝር ሁኔታ መግሇጽ complainant why he/she believes
the measure is unjustifiable or
አሇበት፡፡
inappropriate and shall be signed
4. ሇፓናለ የሚቀርብ ቅሬታ ሇቅሬታው አስረጂ and dated by the complainant.
ይሆናለ የሚሊቸውን የሰነዴ ማስረጃዎች 4. The complainant may also provide
እና ምስክር ይሆናለ የሚባለ ምስክሮችን appropriate documentary
evidences and attach list of
ስም ዝርዝር በአባሪነት አያይዞ ማቅረብ
witnesses relevant to the case
አሇበት፡፡ when necessary.
5. ከሊይ የተገሇፁትን መስፈርቶች አሟሌቶ
5. Where the complaint fulfills the
የሚቀርብ ቅሬታን የፓናለ ጸሀፊ ተቀብል
above mentioned requirements,
ቅሬታው ከቀረበሇት ጊዜ ጀምሮ ባለት the secretariat shall receive the
ከሶስት የሥራ ቀናት ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ complaint and notify the chair
ሇሰብሳቢው ማሳወቅ አሇበት፡፡ person within a reasonable time no
later than three working days after
6. በዚህ መመሪያ የተመሇከቱ መስፈርቶችን
receiving the complaint.
ያሊሟሊ ቅሬታ የቀረበ እንዯሆነ የፓናለ 6. Where a complaint is rejected for
ጸሀፊ የቀረበው ቅሬታ ያሇበትን ጉዴሇቶች reason of not fulfilling
requirements in accordance with
ሇይቶ በማውጣት አቅራቢው ተገቢውን
this directive, the secretariat shall
ማስተካከያ በማዴረግ እንዯገና እንዱያቀርብ inform in writing the complainant
በጽሁፍ ያሳውቃሌ፡፡ to correct the submission
accordingly and re-submit the
complaint.
7. ቅሬታ አቅራቢው መስፈርቶችን ያሟሊ ነው
የሚሌ ከሆነና ጸሀፊው መስፈርቶችን 7. Where the complainant believes
በአቋሙ ከፀና ቅሬታ አቅራቢው ይህንኑ its complaint fulfilled the
requirements of the law and if the
በተመሇከተ ያሇውን አቤቱታ ሇባሇሥሌጣኑ
secretariat insists that the
ዋና ዲይሬክተር ማቅረብ ይችሊሌ፡፡ application is not fulfilled, the
complainant may appeal the case
8. የባሇሥሌጣኑ ዋና ዲይሬክተር ጉዲዩን to the Director General of the
Authority.
በመመርመር አግባብነት ያሇውን ውሳኔ
8. The General Director of the
ይሰጣሌ፡፡ Authority shall see in to the case
and render the appropriate
decision.
31. የቅሬታ ማስታወቂያ እና ምሊሽ

1. የፓናለ ሰብሳቢ የቀረበሇትን ቅሬታ 31. Complaint notice and response


እርምጃውን ሇወስዯው የሥራ ክፍሌ ካሳወቀና 1 The chair person shall notify and
ቅጂውም ምክንያታዊ በሆነና ከሶስት የሥራ serve with copy of the complaint
ቀናት ባሌበሇጠ ጊዜ ውስጥ እንዱዯርስ ካዯረገ within a reasonable period not to
በኋሊ እርምጃ የወሰዯው ክፍሌ በቀረበው exceed three working days to the
ቅሬታ ሊይ ምሊሽ ከ3 የሥራ ቀናት ባሌበሇጠ measure taking unit and require the
same to respond to the complaint in
ጊዜ ውስጥ በጽሁፍ እንዱያቀርብ ያዯርጋሌ፡፡
writing within reasonable period of
2. በዚህ አንቀጽ ንኡስ አንቀጽ (1) መሠረት time not to exceed three working
የሚሰጥ ምሊሽ ቢያንስ አቤቱታ የቀረበበትን days.
2 The response to be prepared in
እርምጃ ሕጋዊነት የሚያሳይ እና የቀረበው
accordance with sub-article (1) of
ቅሬታም አግባብነት የሇውም የሚባሌበትን this article shall, at least, include
ምክንያት የሚገሌጽ መሆን አሇበት፡፡ the reasons why it is legal to take
3. እርምጃውን የወሰዯው የሥራ ክፍሌ the challenged measure and why
the complaint should not be
አግባብነት አሊቸው የሚሊቸውን የሰነዴ
acceptable for any reasonable
ማስረጃዎችና የምስክሮችን ዝርዝር አያይዞ ground.
ማቅረብ አሇበት፡፡ 3 The measure taking unit shall
provide copies of relevant
4. እርምጃውን የወሰዯው ክፍሌ በዚህ አንቀጽ
evidences supporting its decision
ንዐስ አንቀጽ (3) መሰረት ምሊሽ ሳይሰጥ ከቀረ and may list witnesses with the
ክፍለ በሁሇት የሥራ ቀናት ውስጥ ምሊሽ response.
4 Where the measure taking unit fails
እንዱሰጥ ሰብሳቢው በጽሁፍ እንዯገና
to respond in accordance with sub-
ሉጠይቀው ይችሊሌ፡፡ በሰብሳቢው article (1) of this article the
የሚጻፍሇትን ዯብዲቤንም የሥራ ክፍለ ምሊሽ chairperson may request in writing
የማይሰጥ ከሆነ ጉዲዩ በላሇበት የሚታይ the measure taking unit again to
respond in two working days. This
መሆኑን የሚገሌጽ ሲሆን በግሌባጭም ዋና
letter shall state the case will be
ዲይሬክተሩ እንዱያውቀው ይዯረጋሌ፡፡ reviewed in the absence the
5. ሇሁሇተኛ ጊዜ በተጻፈሇት ዯብዲቤ measure taking unit if it fails for
the second time to respond and it
እርምጃውን የወሰዯውና ቅሬታ የቀረበበት
shall be copied to the Director
የሥራ ክፍሌ ምሊሽ ሳይሰጥ የቀረ እንዯሆነ General of the Authority.
ሰብሳቢው ጉዲዩ ሇፓናለ ቀርቦ ሙለ በሙለ 5 Where the measure taking unit fails
እንዱታይ ያዯርጋሌ፡፡ to respond for the second time the
chair person shall present the case
to full panel review.
32. የቅሬታ ምርመራ ሥነ ሥርዓት
32. Review procedure
1. ፖናለ ቅሬታው እውነተኛና መሰረታዊ ፍሬ
ነገር ከላሇው ቅሬታው ተቀባይነት የሇውም 1 The panel has the Authority to deny
ብል ሊሇመመርመር ስሌጣን አሇው፡፡ review when the complaint raises
no genuine and substantial issue of
2. ፖናለ የቀረበሇትን ቅሬታ አሊይም ብል fact and application of regulatory
requirements.
የሚወስነው የዚህን መመሪያ አንቀጽ 29
2 The decision not to review the
መሠረት በማዴረግ ይሆናሌ፡፡ complaint shall be made in
3. ፖናለ የቀረበሇትን ቅሬታ መመርመር accordance with Article 29 of this
አግባብነት ያሇው መሆኑን ሲወስን የውሣኔ directive.
3 Where, the panel decides to review
አሰጣጡ ከዚህ በሚከተለት ሥነ ሥርዓት
the complaint it shall review the
መሠረት የሚመራ ይሆናሌ፣ complaint in accordance with the
following procedures፡
ሀ) ከዚህ በሊይ በተመሇከቱት ዴንጋጌዎች
a) When the panel believes that the
መሠረት የቀረበሇት ቅሬታና መሌስ
complaint and response
መሰረት በማዴረግ ጉዲዩን ሇማየት በቂ submitted in accordance with the
ሆኖ ሲያገኘው ፓናለ ተከራካሪ previous articles are sufficient to
conduct review of the compliant,
ወገኖቹን መስማት ሳያስፈሌገው
it may undertake the same
የቅሬታ ማጣራት ሥራውን አከናውኖ without granting hearing and
ውሳኔ ሉሰጥ ይችሊሌ፡፡ decide the case accordingly.
ሇ) ሇውሣኔ አሰጣጥ ላልች የሰነዴ
b) When additional documentation
or evidences are necessary to
ማስረጃዎች አስፈሊጊ ሆነው ሲያገኛቸው
decide on the case the panel may
እነዚሁ ተከራካሪዎቹ ወገኖችን request the same from parties
እንዱቀርብሇት በማዴረግ ከተከራካሪ and decide the case without
hearing the parties.
ወገኖቹን መስማት ሳያስፈሌገው ውሣኔ
ይሰጣሌ፡፡ c) When additional documentation
ሐ) በቀረበው ቅሬታ ሊይ ውሣኔ ሇመስጠት or evidences are necessary to
decide on the case the panel may
አስፈሊጊ ነው ብል ካመነበት ፖናለ
also request the same from third
ስሇተከራካሪዎቹ ከሚያውቁት ሶስተኛ party with the knowledge of the
ወገኖችም ማናቸውም ተጨማሪ ሠነዴ parties.
ወይም ማስረጃ ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
መ) መስማት አስፈሊጊ ሲሆን ፖናለ
d) Where hearing the parties and
ሇተከራካሪዎቹ ወገኖች እና witnesses is necessary the panel
ምሥክሮች ይህንኑ ያሳውቃሌ፡፡ may grant hearing and notify
parties and witnesses
የፓናለ ጸሀፊም የተከራካሪ ወገኖች
accordingly. The secretariat shall
እና ምሥክሮች ሇመሰማት be responsible to serve parties
እንዱቀርቡ መጥሪያው ያዯርሳሌ፡፡ and witnesses with summon to
appear for a hearing.
ሠ) የመሰማት ዕዴሌ ሲሰጥ ፖናለ ግሌጽ
e) When hearing is granted, the
ያሌሆኑ ነጥቦችን ግሌጽ ሇማዴረግ panel may question parties or
ተከራካሪ ወገኖች ወይም ምሥክሮች witnesses in order to clarify
issues of doubt.
ሉጠይቅ ይችሊሌ፡፡
ረ) ክርክር ሊይ ያለ ጭብጦችን ግሌጽ f) The panel shall be free to
ሇማዴረግ ፓናለ የመሰማት ሂዯቱን undertake the hearing in
እንዯአግባቡ ሉያዯርግ ይችሊሌ፡፡ appropriate manner that is
helpful to clarify the issue under
ሰ) ፖናለ ጉዲዩን ከመረመረ በኋሊ በዚህ
litigation.
መመሪያ አንቀጽ 29 መሠረት g) After hearing the case, the panel
የውሣኔ ሀሳብ ይሰጣሌ፡፡ shall dispose and recommend on
the case in accordance with
ሸ) የውሳኔ ሀሳቡ በግሌፅ የተፃፈና የሁለም
Article 29 of this directive.
የፓናለ አባሊት ፊርማ ያረፈበት h) The recommendation shall be
ሆኖ ቃሇጉባኤውም ተያይዞ መቅርብ clearly written, all panel
ይኖርበታሌ:: members shall sign it and
minutes shall be attached with
ቀ) ፖናለ የውሣኔ ሀሳቡን ሇባሇሥሌጣኑ
the recommendation.
ዋና ዲይሬክተር እንዱዯርስ
i) After deciding on the case the
ያዯርጋሌ፡፡
panel shall serve copy of its
recommendation to the Director
General of the Authority.
33. የዋና ዲይሬክተር ሥሌጣን

33. Power of Director General


1. ዋና ዲይሬክተሩ በፓናለ የቀረበሇትን
የውሳኔ ሀሳብ ተቀብል ካፀዯቀው 1. Where the Director General
የባሇስሌጣኑ የመጨረሻ ውሳኔ ይሆናሌ፡፡
approves recommendation of the
panel, it shall be deemd to be the
final decision of the Authority.
2. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀፅ (1) እንዯተጠበቀ
ሆኖ ዋና ዲይሬክተሩ የፓናለን የውሳኔ 2. Without prejudice to sub-article
(1) of this article the Director
ሀሳብ ሉቀይር፣ ሉያሻሽሌ ወይም በዴጋሚ
General may ammend, vary, or
እንዱታይ ወዯ ፓናለ ሉመሌስ send back to the panel to revise the
የሚችሇው:- case if ፡-
ሀ). ጉዲዩ የታየው የመጨረሻ ውሳኔውን
a) the case is reviewed without
ሉያስቀይሩ የሚችለ አግባብነት
proper consideration of
ያሊቸው መረጃዎችን እና ተጨባጭ relevant evidences and
ሁኔታዎችን በአግባቡ ግምት ውስጥ examination of factual
ባሊስገባ መሌኩ ከሆነ፤ circumstances which could
affect the out come of the final
ሇ). የወሳኔ ሀሳቡ ከባሇስሌጣኑ ህግ ጋር decision;
ሲገናዘብ አግባብነት ወይም ፍትሀዊነት b) the recommendation is found
የጎዯሇው ከሆነ፤እና improper or unfair in
accordance with the laws of
ሐ). የፓናለን አዴልአዊነት የሚያሳይ መረጃ
the Authority; and
ካሇ ይሆናሌ፡፡ c) There is evidence which show
the partiality of the panel.
3. የባሇስሌጣኑ የመጨረሻው ውሳኔ
የተፃፈና የዋናዲይሬክተሩን ፊርማ
3. The final decision should be in
የያዘ ሆኖ በወሳኔው ቅር የተሰኘ አካሌ written form, have signature of the
ስሌጣን ሊሇው ፍርዴ ቤት ይግባኝ Director General, and state
የማሇት መብቱ የተጠበቀ እንዯሆነ
complaints have a right to appeal
the case to ordinary court.
የሚገሌጽ መሆን አሇበት::

ክፍሌ አራት
Part four
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች
Miscellaneous
34. ሪከርዴን ስሇመጠበቅና ማስታወቅ
34. Record keeping and notification
1. በዚህ መመሪያ መሰረት የተወሰዯ
ማንኛውም አስተዲዯራዊ እርምጃ
1 Every administrative measure taken in
እርምጃውን በወሰዯው የባሇሥሌጣኑ የስራ accordance with this directive shall be
ክፍሌ ሪከርዴ ውስጥ መያዝ አሇበት፡፡ kept on file by the measure talking unit
2. ማንኛውም አስተዲዯራዊ እርምጃ በተቻሇ of the Authority.
መጠን በባሇስሌጣኑ ቁጥጥር በሚካሄዴበት 2 Every administrative measure, as
ሰው ወይም ግብአት መዝገብ ውስጥ አብሮ much as possible, shall be kept
መቀመጥ አሇበት፡፡ ይህ መዝገብ together with primary dossier of
እርምጃውን በወሰዯው የባሇሥሌጣኑ የስራ regulated person or product
ክፍሌ ከላሇ የእርምጃው ግሌባጭ available with the Authority. If
መዝገቡን ሇሚይዘው የስራ ክፍሌ ተሰጥቶ such dossier is not available with
ከመዝገቡ ጋር አንዴ ሊይ ተያይዞ መቀመጥ
አሇበት፡፡ the measure taking unit copy of this
measure shall be delivered to the
3. በዚህ መመሪያ መሰረት የተወሰዯ unit in charge of keeping the file
ማንኛውም አስተዲዯራዊ እርምጃ ግሌባጭ and shall be kept together.
አግባብ ሊሊቸው የባሇሥሌጣኑ የስራ 3 The measure taken in accordance
ክፍልች ሁለ ማወቅ አሇባቸው፡፡ with this directive shall be
communicated to relevant units of
35. ስሇአገሌግልት ክፍያ the Authority.

1. ቅሬታ አቅራቢው ቅሬታው እንዱታይሇት 35. Service fee


በባሇሥሌጣኑ መመሪያ መሠረት
1 The complainant for his complaint to
የአገሌግልት ክፍያ መክፈሌ አሇበት፡፡ be reviewed shall pay service fee in
2. ቅሬታው እንዱጣራሇት አቤቱታ accordance with the Authority‟s
directive.
የሚያቀርበው ሰው የአገሌግልት ክፍያውን
2 The fee payable by a complainant
የሚፈጸመው ቅሬታውን በሚያቀርብበት who gives notice of a request for
ጊዜ ይሆናሌ፡፡ review will be payable at the time
3. ቅሬታ አቅራቢው ቅሬታው ከመታየቱ በፊት of filing the complaint.

አቤቱታውን ካነሳ ባሇሥሌጣኑ ሇአቤቱታ


3 The Authority will refund to the
አቅራቢው የክፍያውን 5ዏ% ተመሊሽ complainant 50% of that fee if the
ያዯርጋሌ፡፡ complainant withdraws the notice
before review of the case.
4. የአቤቱታ አቅራቢው ውሳኔ ይቀየርሌኝ
ጥያቄ በመጨረሻ ተቀባይነት ካገኘ 4 Where the complainant‟s request
ባሇሥሌጣኑ የተቀበሇውን ክፍያ በሙለ for a change of decision in the
ሇአቤቱታ አቅራቢው ተመሊሽ ያዯርጋሌ፡፡ authority‟s administrative measure
is accepted the Authority shall
fully refund the amount paid for
36. ሇሕብረተሰቡና ሇሚዴያ ስሇማሣወቅ service fee.

1. አስተዲዯራዊ እርምጃ በሕዝቡ ወይም 36. Public and media disclosure


በሚዴያ እንዱታወቅ ሉዯረግ የሚችሇው
1 Disclosure of administrative measure
ውሣኔ ከተሰጠበት ከ3ዏ ቀናት በኋሊ ወይም
shall only be allowed after 30 days of
ጉዲዩ በቅሬታ አፈታት ሥነ-ሥርዓት the decision by the Authority or if the
ውስጥ ከሆነ ሂዯቱ ከተጠናቀቀ ብቻ case is under complaint procedure
after the final decision on the
ይሆናሌ፡፡ complaint by the panel.
2. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) ዴንጋጌ
ቢኖርም እርምጃን አሇማሳወቅ በህብረተሰብ 2 Notwithstanding sub-article (1) of
ጤና ሊይ አዯጋ ሉያመጣ ከቻሇ ባሇስሌጣኑ this article, the Authority may
publicize administrative measures
እርምጃው እንዱታወቅ ያዯርጋሌ፡፡
where failure to publicize would
3. የዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀጽ (1) መሰረት result public health risk.
የሚዯረግ ማሳወቅ በባሇሥሌጣኑ ዋና
3 Publication in accordance with
ዲይሬክተር መፈቀዴ አሇበት፡፡
sub-article (2) of this article shall
be approved by the Director
37. የተሻሩ ህጎች ሕጏች General of the Authority

1. የአስተዲዯራዊ እርምጃና ቅሬታ 37. Repealed laws


1 Administrative measure taking and
አቀራረብ መመሪያ ቁጥር 8\2005
compliant handling directive no
በዚህ መመሪያ ተሽሯሌ:: 8\2012 is here by repealed.
2. ከዚህ መመሪያ ዴንጋጌዎች ጋር
2 Any directive which is inconsistent
የማይጣጣም ማንኛውም መመሪያ በዚህ
with this directive shall not be
መመሪያ ውስጥ በተካተቱ ጉዲዮች ሊይ applicable with respect to those
ተፈጻሚነት አይኖረውም፡፡ matters provided for in this directive.
38. መመሪያው የሚጸናበት ጊዜ
3 Effective date
ይህ መመሪያ ከ ህዲር 9 \2007 ቀን
This directive shall enter into force
ጀምሮ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡ as of date 18 November, 2014.

የሁለ ዯነቀው
የኢትዮጵያ የምግብ የመዴኃኒትና የጤና Yehulu Denekew
ክብካቤ አስተዲዲርና ቁጥጥርና Director General
Ethiopian Food, Medicine and
ባሇሥሌጣን
Healthcare Control and
Administration Authority

You might also like