Professional Documents
Culture Documents
Ebrahim Juanary Report Ebro
Ebrahim Juanary Report Ebro
2014
መግቢያ
የኢንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ ለመልካም አስተዳደር መጎልበትና ለኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዕድገት
ለሰው ልጅ የእለት ከዕለት እንቅስቃሴ ወሳኝ ግብዓትና አቅም ፈጣሪ መሆኑ ይታወቃል፡፡ አሁን አለም
በቴክኖሎጂ አንድ መንደር እየሆን በመጣችበት ዘመን የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ስራዎች በሰለጠነና በተደራጀ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቴክኖሎጂውን እንደዋንኛ መሳሪያ በመጠቀም ለዲሞክራሲያዊ ስርዓት
ግንባታና መልካም አስተዳደርን ለማስፈን ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የህብረተሰቡን ፍላጎት ለማርካት
መንግስት ለኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ትኩረት እየሰጠ ከመምጣቱ አንፃር እያንዳንዱን ተግባራት በቴክኖሎጂ
መረብ ስርዓት በማያያዝ ቀልጣፋና ውጤታማ ስራዎችን ለማከናወን እየተደረገ ያለውን ጥረት በማስፋፋት
ፍላጎት መነሻ በማድረግ በክፋለ ከተማችን በ 2012 በጀት አመት የሚከናወኑ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ
ተግባራትን ዕቅድ ለማዘጋጀት ተሞክሯል ዕቅዱ ቁልፍ ተግባር፣ አላማ፣ ዝርዝር፣ተግባር እንዲሁም ሊያጋጥሙ
2014
የእቅዱ አላማ፡-
በክፋለ ከተማችን የሚከናወኑ አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓት ቀልጣፋና በኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተደገፈ
የሪፖርቱ ዓላማ
በክፍለ ከተማ አስተዳደሩ ስር የሚገኙ የመንግስት ተቋማት በመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የተከናወኑትን
ተግባራት በመለየት የክፍለ ከተማችን ተቋማት ያሉበትን ትክክለኛ ገፅታ በማመላከት ቀጣይ የክትትልና ድጋፍ
የሪፖርቱ አስፈላጊነት
የመጀመሪያ ግማሽ ዓመት የበጀት ዓመቱ መጀመሪያ እደመሆኑ መጠን በመረጃና በቴክኖሎጂ የታገዘ ዘመናዊና
ቀልጣፋ አገልግሎት በመዘርጋት ተጨባጭ ተግባር የተሰሩትን የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን በማጠናቀቅ
የተግባር እና ለማጠቃለያ ምዕራፍ ስራዎች ለመተግበር አስተማማኝ መሰረት የተጣለ ስለመሆኑ በተገቢው
በመለየት የማስተካከያ እርምጃ እንዲወሰድ ለማድረግ ይህን ሪፖርት ማዘጋጀት አስፈላጊ ያደርገዋል፡፡
የሪፖርቱ ወሰን
ዋና ዋና አብይት ተግባራት፡-
መጫን
03 03 450
4 የፕሪንተር ጥገና ማከናወን 400 ብር
0 0
5 ፕሪንተር ማሰተዋወቅ 50
02 02 100 ብር
6 መለስተኛ የፎቶ ኮፒ ጥገና መስራት 500 ብር
0 0
7 ኮምፒዉተር ፎርማት ማድረግና 300 ብር
መያዝ
0 0
10 የኮምፒውተሮችን አቧራ ማጽዳት 100 ብር
03 03 300 ብር
11 ኔትዎርክ ጥገና 70 ብር
መጫን
03 03 450
4 የፕሪንተር ጥገና ማከናወን 400 ብር
0 0
5 ፕሪንተር ማሰተዋወቅ 50
02 02 100 ብር
6 መለስተኛ የፎቶ ኮፒ ጥገና መስራት 500 ብር
0 0
7 ኮምፒዉተር ፎርማት ማድረግና 300 ብር
21/06/2014 እስከ 23/07/2014 በነበሩት የስራ ቀናት ደግሞ በቂርቆስ ክፍለ ከተማ በወረዳዎች
ውስጥ የሚገኙ አጠቃላይ የተወገዱ የቢሮ ማሽኖች ላይ የጥገና ስራ ተሰርቷል፡፡በዚህም መሰረት የተበላሹና
መጠገን የሚችሉ ተጨማሪ የግዢ ፍላጎት የሌላቸውን ኮምፒውተሮች እንዲሁም የቢሮ ማሽኖች የመጠገን ስራ
ተሰርቷል፡፡እንዲሁም አገልግሎት የማይሰጡ ግን ተጨማሪ የግዢ እቃ ከተገዛ መጠገን የሚችሉትን የመለየት
እንዲሁም ከአሁን በኃላ አገልግሎት መስጠት የማችሉትን የማስወገድ ስራ ተሰርቷል፡፡