Professional Documents
Culture Documents
Amharic Gr.8
Amharic Gr.8
ወረቀት ላይ አጥቁር(ሪ)
1. አልባሌ
A. የማይባል C. ያልታሰበ
B. የማይረባ D. የሚያስቸግር
2. ዱካ
A. ኮቴ C. መጠን
B. ጫካ D. ዱር
3. ጭምት
A. ግትር C. አመለኛ
B. ክልፍልፍ D. ሠራተኛ
4. እክል
A. አጋማሽ C. ተጨማሪ
B. ጠንቅ D. ጉዳት
5. ዝንባሌ
A. ፍላጎት C. ጉጉት
B. ዕቅድ D. አመለካከት
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 1
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ ሁለት፡- ከጥያቄ 6 እስከ ጥያቄ 10 ድረስ ለቀረቡ ቃላት ተቃራኒ ይሆናሉ
ወረቀት ላይ አጥቁር(ሪ)
6. ዕድገት
A. ውፍረት C. ውድቀት
B. ህብረት D. ስልጣኔ
7. ባላንጣ
A. ባለጋራ C. ደመኛ
B. ወዳጅ D. ነገረኛ
8. ናረ
A. ረከሰ C. አሻቀበ
B. ቆመ D. ከበረ
9. መፈንደቅ
A. መፍነክነክ C. መፍለቅለቅ
B. መሞላቀቅ D. መተከዝ
10.ለጋስ
A. ቸር C. ሰጪ
B. ንፉግ D. መፅዋች
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 2
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ ሦስት፡- ከዚህ በታች ለቀረቡት ፈሊጣዊ አነጋሮች ትክክለኛውን ፍች
11. ውኃ ወቀጣ
12. ሣር ቅጠሉ
A. ወጣ ገባው C. ክምሩ
B. አገር ምድሩ D. መኖ
13.ቃል አባይ
A. አውደላዳይ C. ዋሾ
B. መሰሪ D. ጠንካራ
14. ረጋ ሰራሽ
B. እውቅ ሥራ D. ጠንካራ ሥራ
15. ሞተ ገባ
A. የሞተ ሰው C. ሞት ቤት የገባ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 3
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ ሦስት፡- በጅምር የቀሩትን ምሳሌያዊ አነጋገሮችና ትርጉም የሚያሟሉትን አባባሎች
A. አቡኪው C. አምጪው
B. አስፈጪው D. ጋግሪው
A. በአውዳመት C. ለጥምቀት
B. በሰንበት D. ለጥቅምት
A. ማገር C. እሾህ
B. ቋሚ D. ወራጅ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 4
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
22. ፈሪ ከውኃ ውስጥ --------፡፡
A. ይዋኛል C. ይፈራል
B. ያልበዋል D. ይንቀዠቀዣል
A. በ C. ና
B. ባ D. አ
25. በፅሑፍ ከሰው የተወሰደ አባባልን ለይቶ ለማሳየት የሚያገለግል የሥርዓተ ነጥብ
ዓይነት
A. በላው C. በቀለ
B. አለ D. መጣ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 5
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
27. የበግ ልጅ ግልገል ______ ሚባል ሁሉ የአህያ ልጅ ውርንጭላ ይባላል፡፡ባዶ ቦታው
A. ስለ C. እንደ
B. ከ D. የ
A. ተቀባ C. ቀረበ
B. ነበረ D. ተቃረበ
A. ገራችው C. አሟሸችው
B. አሰለጠነችው D. ጠመደችው
A. አወጣ C. ቀዳ
B. መዘዘ D. ቆረጠ
A. ኃይለቃል C. ምህፃረቃል
B. ስንኝ D. ሃረግ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 6
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
33. ከሚከተሉት ቃላት መካከል ባለ ኣንድ ምዕላድ የሆነው
A. ጥይት C. ጠመንጃዬ
B. ቅናተኛ D. ላሞች
A. -ቻችን C. -ኦች
B. -ኣችን D. -ን
A. ወሰድን C. ወሰደች
B. ወሰደ D. ውሰድ
A. አፃፃፍ C. ፀሐፊ
B. ፅሑፍ D. ፅህፈት
C. ልጁ ዳቦውን ቆረጠመው፡፡
A. ግስ C. አንቀፅ
B. አረፍተነገር D. ሃረግ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 7
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
39. ከድርሰት ዓይነት በቋንቋ አጠቃቀሙ መስታወታዊ በመባል የሚታወቀው የትኛው ነው?
A. አከራካሪ C. ሥዕላዊ
B. ገላጭ D. ተራኪ
A. በጉ C. ወፎች
B. ቤት D. አልመጣ
A. ጭብጥ C. መቼት
B. ትልም D. ታሪክ
A. በትልቅ C. ትላልቅ
B. በትልቅነት D. ትልቅነት
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 8
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ አምስት ፡- በሚከተሉትን አረፍተ ነገሮች ውስጥ የተሰመረባቸውን ቃል ወይም ሃረግ
A. ሲጫወቱ C. ሲሰለፉ
B. ሲሮጡ D. ሲተራመሱ
A. አጋሯ C. ወዳጅዋ
B. ጠላቷ D. ምንጭዋ
A. ሥም የለሽ C. ጥልቅ ባይ
A. ጨመሯል C. ረክሷል
B. ቀንሷል D. አልረባም
A. መዳሰስ C. ውይይት
B. ማዳመጥ D. መፃፍ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 9
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ ስድስት፡- የሚከተለውን ግጥም መሰረት በማድረግ ለቀረቡት ጥያቄዎች
(ዮሐንስ አፈወርቅ፣39)
A. ስድስት C. ሰባት
B. ሦስት D. አምስት
A. መብለጥ C. በለጠ
B. በላጭ D. ብልጥ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 10
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
53. የግጥሙ አንጓ ብዛት ስንት ነው ?
A. ስድስት C. ሰባት
B. ሦስት D. አምስት
C. እንደፈቀዱ መሆን
A. ለመንዳት C. ለመቅዳት
B. ለማበጠር D. መፍጠር
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 11
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
መመሪያ ሰባት ፡- የሚከተለውን ምንባብ በጥንቃቄ በማንበብ በምንባቡ መሰረት
ወረቀት ላይ አጥቁር(ሪ)
56.“በእልህ ” ሲል ምን ማለቱ ነው ?
A. በቁጭት C. በብስጭት
B. በንዴት D. በደስታ
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 12
1 በ2010 ዓ.ም የ8ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና 1
57.“አስረዝሞ የቆረጠና በሽማግሌ የታረቀ ፀፀት የለውም” የሚለው ምን ያሳየናል ?
58. የዕድሜ ባለፀጎች ለችግሮች መፍትሄ ከሚያገኙባቸው መካከል ያልሆነው የትኛው ነው?
A. ስለ ባህላችን C. ስለታሪካችን
የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት ፈተና (የአፍ መፍቻ ቋንቋ ለሆናቸው) ኦሮሚያ ትምህርት ቢሮ 13