Professional Documents
Culture Documents
code/004
code/004
Shagger City Adm. Lege Tafo Lege Dadi Sub City at the Back of Sub –City Office
በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማው ጽ/ቤት ጀርባ
011-86 84 024 0911-50 31 18 ,0913- 17 29 13, 0912- 11 95 12 Email. rehobot @gmail.com
የ 2015 ዓ.ም የ 8 ኛ ክፍል የአማርኛ ቋንቋ ትምህርት የሞዴል ፈተና
A. ፡ B. ፣
C. ፤ D. “ ”
11. አጭበርባሪ ሌባ ጥፋልኝ ወዲያ -----------------
A. ፡፡ B. ፤ C. ! D. ፣
1
Magaala Shaggar Kutaa Magaala Laga Xaafoo Laga Daadhii Waajjira Kutaa Magaalaa Duuba.
Shagger City Adm. Lege Tafo Lege Dadi Sub City at the Back of Sub –City Office
በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማው ጽ/ቤት ጀርባ
011-86 84 024 0911-50 31 18 ,0913- 17 29 13, 0912- 11 95 12 Email. rehobot @gmail.com
12. የአንቀጽን ዋና ሀሳብ ጠቅልሎ የሚይዘው ምን ይባላል?
13. የጉዞው ቀን መቆረጡን B.
A. ኃይለቃል ሰማችሁ
ዝርዝር? ለተሰመረበት
ዓ.ነገር አውዳዊ ፍቹ
C. ዋና አ.ነገር D. A እና C
A. መሰረዙን B. መራዘሙን C. መቅረቱን D. መወሰኑን
14. የዓ.ነገሩ ባለቤት ድርጊት ፈጻሚ የሚሆንበት ግስ ምን ይባላል?
A. ተገብሮ ግስ B. ገቢር ግስ C. ኃላፊ ግስ D. የዋህ ኃላፊ ግስ
15. ተቀመረ፣ ተመከረ፣ ተፈታ፣ ተከበረ… የሚሉት ምን አይነት ግሶች ናቸው?
16. A. የአሁን ጊዜ ግስ B. ገቢር ግስ C. ተገብሮ ግስ D. የትንቢት ጊዜ ግስ
ፈቀደ፣ ሰማ፣ አጠኑ፣ ሰበሰበች… የሚሉት ምን ዓይነት ግሶች ናቸው?
A. ገቢር ግስ B. ኃላፊ ግስ C. ተገብሮ ግስ D. የትንቢት ጊዜ ግስ
17. ቤካ ሳያሰልስ ጥናቱን ያጠናል፡፡ ለተሰመረበት አውዳዊ ፍቹ፡-
A. እያረፈ B. ሳያቋርጥ C. በፍጥነት D. በደቦ
18. በአሉታዊ አረፍተ ነገሮች ማሰሪያ አንቀጽ ላይ ያለው ቅጥያ የቱ ነው?
A. አል…ም B. አይ…ም C. አት…ም D. ሁሉም
19. የቃላት ተጨማሪ/ተደራቢ፣ ዘወርዋራ ፍቺ ምን ይባላል?
20. አቶ
A. ጉተማ
ፍካሬያዊየሰፈራችን
ፍቺ አስታራቂ ናቸው፡፡
B. እማሬያዊ ፍቺየተሰመረበትን የሚተካው ፍቺ ስም፡-
ተውላጠ
C. ዘወትራዊ D. ተለምዷዊ ፍቺ
A. እሱ B. እሳቸው C. አንተ D. እኛ
21. የማይጠብቅ ድምፅ ያለው የቱ ነው?
A. ጥጃ B. ላም C. በሬ D. ሰንጋ
22. ጥሩ ስራ ያልያዝኩት ጠንክሬ ባለመማሬ ነው፡፡ የዚህ ዓ.ነገር መንስኤ/ምክንያት፡-
23. A. ጥሩ ስራ አለመያዝ B. ጠንክሮ መማር C. ጠንክሮ አለመማር D. ጥሩ ስራ መያዝ
በርትታችሁ አጥኑ፡፡ ይህ ዓ.ነገር ምን ዓይነት ዓ.ነገር ነው?
A. ሐተታዊ B. አጋኗዊ C. ትዕዛዛዊ D. ጥያቄያዊ
24. በርትቼ ስላጠናሁ ለሚኒስትሪ ፈተና ዝግጁ ነኝ፡፡ የዚህ ዐ.ነገር አይነቱ፡-
A. አጋኗዊ B. ትዕዛዛዊ C. ጥያቄያዊ D. ሐተታዊ
25. መነሻ ቅጥያ ያለው ቃል የቱ ነው?
A. ከሄደ B. ልባም C. ቤቱ D. ሰው
26. ትክክለኛ ቅደም ተከተል የትኛው ነው?
A. ቡቃያ፣ እሸት፣ እምቡጥ፣ አበባ C. አበባ፣ እምቡጥ፣ ቡቃያ፣ እሸት
B. ቡቃያ፣ አበባ፣ እምቡጥ፣ እሸት D. እምቡጥ፣ ቡቃያ፣ አበባ፣ እሸት
2
Magaala Shaggar Kutaa Magaala Laga Xaafoo Laga Daadhii Waajjira Kutaa Magaalaa Duuba.
Shagger City Adm. Lege Tafo Lege Dadi Sub City at the Back of Sub –City Office
በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማው ጽ/ቤት ጀርባ
011-86 84 024 0911-50 31 18 ,0913- 17 29 13, 0912- 11 95 12 Email. rehobot @gmail.com
A. ! B. ፡፡ C. ፡- D. ፤
32. ስለ- ባህል- ኣችን የሚለው ተያይዞ ሲጻፍ፡-
36. በጣም ብልህ A. ስማዊ ሀረግ B. ቅፅላዊ ሀረግ C. ግሳዊ ሀረግ D. መስተዋድዳዊ ሀረግ
37. ታታሪ ሰው A. ግሳዊ ሀረግ B. መስተዋድዳዊ ሀረግ C. ቅፅላዊ ሀረግ D. ስማዊ ሀረግ
ብዙ ጊዜ አድመው እየተማማሉ
A. 8 B. 4 C. 6 D. 16
39. የግጥሙ ስንኝ ብዛት ስንት ነው?
A. 10 B. 8 C. 9 D. 16
A. ቀሩ B. ሩ C. ሉ D. ጠፍተው ቀሩ
A. ስለ እውነት አሸናፊነት B. ስለ ሀሰት አሸናፊነት C. ስለእውነተኞች መሟሟት D. ስለጥበበኞች ጥንካሬ
41. ግጥሙ ስለምን ይገልፃል?
3
Magaala Shaggar Kutaa Magaala Laga Xaafoo Laga Daadhii Waajjira Kutaa Magaalaa Duuba.
Shagger City Adm. Lege Tafo Lege Dadi Sub City at the Back of Sub –City Office
በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማው ጽ/ቤት ጀርባ
011-86 84 024 0911-50 31 18 ,0913- 17 29 13, 0912- 11 95 12 Email. rehobot @gmail.com
በእርሻው አቅራቢያ ፈረስ፣ ላምና በግ የሚግጡበት መስክ ነበር፡፡ ግን ፈረሱ ከነዚህ ጓደኞቹ ጋር እንደማይሰማራ ኮርቶ “ጌታዬን
በጀርባዬ እምሸከም እኔ ክብር የለኝምን ወይስ የጌታዬን ልጆች በሰረገላ ይዤ አልሄድምን ?” በማለት ከባልደረቦቹ ተለይቶ ራሱን
ከፍ ከፍ አደረገ፡፡
ላሚቱ ደግሞ እንደዚሁ በኩራት ከበጊቷ እንዳትበላ በማሰብ “የሚጠጣውን ወተት ለጌታዬ አልሰጥምን ወይስ ከወተቴ ቅቤና አይብ
አይገኝምን?” አለች፡፡ በጊቱም ራሳቸውን ከፍ ከፍ ያደረጉትን የሁለት ባልንጀሮቿን ከቁም ነገር አላስገባችውም፡፡ ይልቁንም ራሷን
ከሁለቱ አብልጣ ጌታዋን እንደምትጠቅም አሳወቀች፡፡ “ ለጌታዬ ለሙቀት የሚሆነውን ጠጉር የብርድ ልብሱን፣ ስጋጃውን
አልሰጥምን? በክረምት ፈረስ ላይ ባይቀመጡ ወተት ሳይጠጡ እንደምንም ብለው ይኖራሉ፡፡ የሚሞቅ ልብስ ግን ከሌላቸው
በጤንነት መኖር አይሆንላቸውም” ብላ ተናገረች፡፡
A. ፈረስ B. በግ C. ላም D. ፈረስና ላም
46. የጌታዬን ልጆች በሰረገላ ይዤ አልሄድምን በሚለው አ.ነገር የተሰመረበት ትርጉሙ
4
Magaala Shaggar Kutaa Magaala Laga Xaafoo Laga Daadhii Waajjira Kutaa Magaalaa Duuba.
Shagger City Adm. Lege Tafo Lege Dadi Sub City at the Back of Sub –City Office
በሸገር ከተማ አስተዳደር ለገጣፎ ለገዳዲ ክፍለ ከተማ ክፍለ ከተማው ጽ/ቤት ጀርባ
011-86 84 024 0911-50 31 18 ,0913- 17 29 13, 0912- 11 95 12 Email. rehobot @gmail.com
54. ነጠላ ውጤት፣ ቁጥብነት፣ ጥድፊያ፣ ተውኔታዊነት የምን መለያ ባህሪያት ናቸው?
A. የረጅም ልቦለድ B. የግጥም C. የተውኔት D. የአጭር ልቦለድ
55. አበበ እንደ ንብ ታታሪ ነው፡፡ የሚለው በምን ዓይነት ዘይቤ የቀረበ ነው?
A. በለዋጭ B.በአነፃፃሪ C. በምፀት D. በእንቶኔ
56. የአንድ ልቦለድ ታሪክ መልዕክት (ዋና ፍሬ ነገር) ምን ይባላል?