You are on page 1of 62

በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

መመሪያ ቁጥር 994/2016


የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት ቁጥጥር እና ግብይት መመሪያ

በአሇም ዓቀፍ ገበያ ተወዲዲሪ የሆነ በጥሬውና ዕሴት የጨመረ ቅመማ ቅመም ምርት በጥራትና
በከፍተኛ መጠን ቀይጣነት ባሇው አስተማማኝ ሁኔታ እንዱቀርብ የቅመማ ቅመም ግብይትና
ጥራት ቁጥጥር ስርዓት መዘርጋት በማስፈሇጉ፤
የቅመማ ቅመም ግብይትን ዘመናዊነት፣ ህጋዊነት እና ፍትሃዊነትን በማስፈን የቅመማ ቅመም
አምራቾች፣ የግብይት ተዋንያን እና የሃገሪቱ ተጠቃሚነት በሊቀ ዯረጃ ማሳዯግ የሚያስችሌ
የግብይት ስርዓት መዘርጋት አሰፈሇጊ ሆኖ በመገኘቱ፣
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ሌማትና ግብይት ባሇሥሌጣን ማቋቋሚያ የሚኒስትሮች ምክርቤት ዯንብ
ቁጥር 364/2008 አንቀጽ 14 በተሰጠው ሥሌጣን መሰረት የግብርና ሚኒስቴር ይህንን
“የቅመማ ቅመም ግብይትና ጥራት ቁጥጥር መመሪያ” አውጥቷሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 1
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ክፍሌ አንዴ
ጠቅሊሊ ዴንጋጌዎች

1. አጭር ርዕስ

ይህ መመሪያ “የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት ቁጥጥር እና ግብይት መመሪያ ቁጥር


994/2016” ተብል ሉጠቀስ ይችሊሌ፡፡

2. ትርጓሜ

የቃለ አገባብ ላሊ ትርጉም የሚያሰጠዉ ካሌሆነ በስተቀር በዚህ መመሪያ ውስጥ፡

1/ “ቅመማ ቅመም” ማሇት የተሇያየ ጠንካራ መዓዛ፣ የሚሰነፍጥና የሚሇበሌብ ባህሪ የያዘ
ከተሇያየ የእጽዋት ክፍልች የሚገኝ ሲሆንሇምግብ ማጣፈጫነት፣ ሇመዴሃኒትነት፣
ሇማቅሇሚያነት ወይም ሇኢንዯስትሪ ግብዓትነት እና ሇጥሩ መዓዛ ሰጪነት
የሚያገሇግሌ ነው፡

2/ “እርጥብ ዝንጅብሌ” ማሇት ከመሬት ዉስጥ ተቆፍሮ ከወጣ በኃሊ በውሃ ታጥቦ
የተዘጋጀ የዝንጅብሌ ምርት ነዉ፤

3/ “ዯረቅ ዝንጅብሌ” ማሇት ታጥቦ የተዘጋጀዉ ዝንጅብሌ በአወዴማ ወይም በማዴረቂያ


አሌጋ ሊይ ዯርቆ የተዘጋጀ የዝንጅብሌ ምርት ነዉ፤

4/ “የተፈጨ ዝንጅብሌ” ማሇት ዯርቆና ተፈጭቶ የተዘጋጀ የዝንጅብሌ ምርት ነዉ፤

5/ “የተሰነጠቀ ዝንጅብሌ” ማሇት ታጥቦና ተሰነጣጥቆ የዯረቀ ዝንጅብሌ ነዉ፤


6/ “እርጥብ ዕርዴ” ማሇት ከመሬት ዉስጥ ተቆፍሮ ከወጣ በኃሊ በውሃ ታጥቦ የተዘጋጀ
የዕርዴ ምርት ነዉ

7/ “ዯረቅ ዕርዴ” ማሇት ታጥቦና ተቀቅል የተዘጋጀዉ ዕረዴ በአወዴማ ወይም በማዴረቂያ
አሌጋ ሊይ ዯርቆ የተዘጋጀ የዕርዴ ምርት ነዉ፤

8/ “የተፈጨ ዕርዴ” ማሇት ተቀቅል፣ ዯርቆና ተፈጭቶ የተዘጋጀ የዕርዴ ምርት ማሇት
ነዉ፤

9/ “የተሰነጠቀ ዕርዴ” ማሇት ታጥቦና ተሰነጣጥቆ የዯረቀ ዕርዴ ነዉ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 2
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

10/ “ያሌተፈሇፈሇ ኮረሪማ” ማሇት ተቀሌቶ የተሇቀመና ከነሽፋኑ በማዴረቂያ አሌጋ ሊይ


ዯርቆ የተዘጋጀ የኮረሪማ ፍሬ ከእነ ዘሩ ነዉ፤

11/ “የተፈሇፈሇ ኮረሪማ” ማሇት ጥቁር ቀሇምና አነስተኛ መጠን ያሇዉ ሆኖ ከዯረቀ
የኮረሪማ ሽፋን ውስጥ ተፈሌፍል የወጣ ዘር ነው ፤

12/ “የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር” ማሇት ቅመማ ቅመም የተፈጥሮ ባህሪውንና
ጣዕሙን እንዯጠበቀ ሇተጠቃሚው ሇማቅረብ ከምርት መሰብሰብ ጀምሮ በግብይት፣
በምርት ዝግጅት፣ በአከመቻቸት፣ በማሸግና በማጓጓዝ ሂዯት በተፈቀዯው የአሠራር
ሥርዓት እና የጥራት ዯረጃ መስፈርት መሠረት ስሇመከናወኑ በየዯረጃው ባሇ
ሥሌጣን በተሰጠዉ አካሌ የሚፈጸም የቁጥጥር ተግባር ነው፤

13/ “የቅመማ ቅመም ግብይት” ማሇት ህጋዊ የግብይት ሥርዓትን በመከተሌ በመጀመሪያ
ዯረጃ ገበያ፣ በሁሇተኛ ዯረጃ ገበያ እና በውጪ ገበያ በቅመማ ቅመም አምራቾች፣
ጅምሊ ነጋዳዎች፣ ቸርቻሪዎች፣ ሊኪዎች፣ አቀናባሪዎች፣ በውጭ ሃገር
ገዢዎችመካከሌ የሚከናወን የቅመማ ቅመም ግዢና ሽያጭ ሂዯት ነው፤

14/ “የመጀመሪያ ዯረጃ ገበያ” ማሇት ሇቅመማ ቅመም መገበያያነት እንዱሆን አግባብ
ባሇው የክሌሌ አካሌ የተከሇሇ አዱስ ወይም ነባር ተሇምዶዊ የቅመማ ቅመም
መገበያያ ስፍራ ነው፤

15/ “ሁሇተኛ ዯረጃ ገበያ” ማሇት በኢትዮጵያ ምርት ገበያ፣ በቅመማ ቅመም ጅምሊ ነጋዳ
ወይም ህብረት ስራ ማህበር የቅመማ ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ቦታ የሚከናወን
የቅመማ ቅመም ግብይት ነው፤

16/ “አምራች” ማሇት አነስተኛ አምራች አርሶ አዯሮች፣ ህብረት ስራ ማህበራት፣ አሌሚ
ባሇሃብትን ጨምሮ ማንኛውንም ቅመማ ቅመም የሚያመርት ሰው ነው፤

17/ “የቅመማ ቅመም ጅምሊ ነጋዳ” ማሇት ከመጀመሪያ ዯረጃ ግብይት ማዕከሊት የገዛውን
የቅመማ ቅመም ሇሊኪዎች፣ አቀናባሪዎች እና ቸርቻሪዎች የሚሸጥ ቅመማቅመም
የብቃት ማረጋገጫና ህጋዊ ንግዴ ፈቃዴ ያሇዉ ሰው ነው፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 3
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

18/ “የቅመማ ቅመም አሌሚ ሊኪ” ማሇት ከራሱ ማሳ ያመረተውን ቅመማ ቅመም
ሇውጪ ገበያ በሚመጥን ዯረጃ አዘጋጅቶ ወዯ ውጪ የሚሌክ የብቃት ማረጋገጫና ህጋዊ
ንግዴ ፈቃዴ ያሇዉ ሰው ነው፤

19/ “የቅመማ ቅመም ሊኪ” ማሇት ቅመማ ቅመም ሇውጪ ገበያ በሚመጥን ዯረጃ
አዘጋጅቶ ወዯ ውጪ የሚሌክ የብቃት ማረጋገጫና ህጋዊ ንግዴ ፈቃዴ ያሇዉ
ሰው ነው፤

20/ “የቅመማ ቅመም አቀነባባሪ” ማሇት ቅመማቅመምን ሇኢንደስትሪ ተጠቅሞ እሴት


የተጨመረበት ምርት በማምረት ሇገበያ ሇማቅረብ የብቃት ማረጋገጫና ንግዴ
ፈቃዴ ያሇዉ ሰው ነው፤

21/ “የአቅርቦት ቅመማ ቅመም” ማሇት ከመጀመሪያ ዯረጃ ግብይት ማዕከሊት በመመሪው
በተፈቀዯሊቸው የግብይት ተዋንያን የተገዛ ወይም ከአምራች ወዯ ሁሇተኛ ዯረጃ
ግብይት ማዕከሊት የሚቀርብ ሇወጪ ገበያ ያሌተዘጋጀ የቅመማ ቅመም ምርት
ነዉ፤

22/ “የውጪ ገበያ ቅመማ ቅመም” ማሇት ሇውጪ ገበያ በሚመጥን ዯረጃ የተዘጋጀ
የቅመማ ቅመም ምርት ነው፤

23/ “የቅመማ ቅመም ሌማትና ግብይት ትስስር” ማሇት የቅመማ ቅመም አሌሚ
ባሇሀብት አነስተኛ ይዞታ ካሊቸው ቅመማ ቅመም አምራች አርሶአዯሮች ጋር
የቅመማ ቅመም ምርትን ሇመግዛት የተቀመጡ ግዳታዎችን በሟሟሊት የሚዯረግ
ዉሌ ስምምነት ነዉ፤

24/ “የቅመማ ቅመም ቸርቻሪ” ማሇት የቅመማ ቅመም ምርቶችን ከጅምሊ ነጋዳ ገዝቶ
በቀጥታ ሇተጠቃሚ የሚያቅርብ ህጋዊ የብቃት ማረጋገጫና የንግዴ ፈቃዴ ያሇዉ
ሰዉ ነዉ፤

25/ “ላልች ፈቃዴ የተሰጣቸው አካሊት” ማሇት አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ በሚሰጠው
ፍቃዴ መሰረት የቅመማቅመም ምርቶችን ከመጀመሪያ ዯረጃ ግብይት ማዕከሌ
በመግዛት ሇፍጆታ የሚጠቀሙ ተጠቃሚዎች ሲሆኑ የሚታወቁ የግሌ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 4
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ዴርጅቶችን፣የሸማች ህብረት ሥራ ማህበራትን፣ የመንግስት እና ላልች ተመሳሳይ


ተቋማትን ያካትታሌ፤

26/ “አገሌግልት ሰጪ” ማሇት የቅመማ ቅመም ምርትን በማዘጋጀት ወይም በማቀነባበር
ወይም በማከማቸት ወይም የምርት ጥራትና ምርመራ ወይም ማገበያየት
አገሌግልት ሊይ የተሰማራ ማንኛውም ህጋዊ ብቃት ማረጋገጫና ንግዴ ፈቃዴ
ያሇዉ ሰው ነው፤

27/ “ባሇስሌጣን” ማሇት የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ሌማትና ግብይት ባሇስሌጣን ነው፤

28/ ‘‘አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ’’ ማሇት የክሌሌ የቡናና ሻይ ባሇሥሌጣን ወይም
ተመሳሳይ ሥሌጣንና ተግባር የተሰጠው አካሌ ነው፤
29/ “ሚኒስቴር” ወይም “ሚኒስትር” ማሇት እንዯቅዯም ተከተለ የግብርና ሚኒስቴር
ወይም ሚኒስትር ነው፤
30/- “የምርት ዘመን” ማሇት ማንኛውም ቅመማ ቅመም ከተሰበሰበት ጊዜ ጀምሮ ቀጣዩ
ምርት እስከሚዯርስበት ያሇው ጊዜ ነው፤
31/ “ሰው” ማሇት ማንኛውም የተፈጥሮ ሰው ወይም በህግ የሰውነት መብት የተሰጠው
አካሌ ነው፤
32/ ማንኛውም በወንዴ ጾታ የተገሇጸው ሴትንም ይጨምራሌ፡፡

3. የተፈጻሚነት ወሰን

ይህ መመሪያ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገዴ ወዯ ውጪ በሚሊክ የቅመማ ቅመም


ምርት አምራች፣ ግብይትና ጥራት ቁጥጥር ዕሴት ሰንሰሇት ውስጥ በሚሳተፍ ማንኛውም
ሰው ሊይ ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 5
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ክፍሌ ሁሇት

የቅመማ ቅመም ምርት ዝግጅት፣ የጥራት ዯረጃ እና አጓጓዝ

ንዐስ ክፍሌ አንዴ

የዝንጅብሌ ምርት

4. የታጠበ እርጥብ ዝንጅብሌ አዘገጃጀት


የታጠበ እርጥብ ዝንጅብሌ አዘገጃጀት እንዯሚከተሇው መሆን አሇበት፡-
1) የዯረቀውን የሊይኛውን የዝንጅብሌ አካሌ ቀዴሞ በማንሳት ከ14 ቀናት ሊሌበሇጠ
ጊዜ ማቆየት፣

2) በምርት አሰባሰብ ወቅት በሚዯረግ ቁፋሮ ምክንያት በምርቱ ሊይ የመጨፍሇቅ


ጉዲት በማያዯርስ መቆፈሪያ በጥንቃቄ በመቆፈር መሰብሰብ፣

3) ምርቱ ከአፈር ውስጥ የሚሰበሰብ በመሆኑና አፈሩን በቀሊለ ሇማስሇቀቅ


እንዱቻሌ በተቻሇ መጠን ዝናብ በላሇበትና በዯረቅ ወቅት መሰብሰብ፣

4) ምርቱ ከዯረሰ በኋሊ በመሬት ውስጥ ረዥም ጊዜ በሚቆይበት ወቅት በውስጡ


ያሇ ጠቃሚ ንጥረ ነገሮች የሚቀንሱ በመሆኑ ምርቱ እንዯዯረሰ መሰብሰብ፣

5) ከማሳ የተሰበሰበው ዝንጅብሌ ሊይ የሚገኙ ትናንሽ (ቀጫጭን) ስሮችንና የዯረቀ


ግንዴ መሳይ ክፍልችን ማስወገዴ፣

6) ሇማጠቢያ በተዘጋጀው ስፍራ ሊይ በንፁህ ውሃ አፈሩ እስኪሇቅና ተፈጥሯዊ


የሆነውን ነጣ ያሇ ቢጫ ወይም ሮዝ ቀሊ ያሇ ሐምራዊ መሌክ እስኪይዝ
ማጠብ፣

7) ከታጠበ በኋሊም ከፕሊስቲክ ወይም ከእንጨት በተሠራ ሳጥን ውስጥ በማዴረግ


ማታ መከዘን፣

8) በዚህ መሌክ የተዘጋጀውን ርጥብ ዝንጅብሌ ሇገበያ አቅርቦ መሸጥ ወይም ወዯ


ዯረቅ ዝንጅብሌ ዝግጅት ሂዯት መቀጠሌ አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 6
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5. የዯረቀ ዝንጅብሌ አዘገጃጀት


1) የታጠበ የዝንጅብሌ አዘገጃጀት ዘዳ እንዯታጠበ ሳይሰነጠቅ ወይም በእጅ፣ በቢሊዋ
ወይም በቀሊሌ መሰንጠቂያ ማሽን ሇሁሇት እኩሌ ሰንጠቆ በማዴረቅ ማዘጋጀት፣
2) የታጠበውን ምርት በሲሚንቶ በተሰራ አውዴማ ወይም ሸራ፣ ወይም በአካባቢ
በሚገኝ ቁሳቁስ ከመሬት ከ1.0-1.2 ሜትር ከፍታ ስፋቱ እንዯምርቱ መጠን
ታሳቢ ባዯረገ ማዴረቂያ አሌጋ ሊይ በማዴረግ በፀሀይ ማዴረቅ፣ ወይም የተሇያዩ
ዘመናዊ ቴክኖልጂዎችን በመጠቀም ማዴረቅ፣
3) የተዘጋጀው ማዴረቂያ ቦታ እንዱሞቅ ሇማዴረግ ፀሐይ ከወጣ ከሁሇት ሰዓት
በኋሊ ማሰጣት፤
4) በላሉትና ማሇዲ ከሚፈጠረው ርጥበት ሇመከሊክሌ ማታ ማታ መሰብሰብና
ከፕሊስቲክ ወይንም ከእንጨት በተሠራ ሳጥን ማሳዯር፤
5) በማዴረቅ ሂዯቱ የሻጋታና በሽታ እንዲይፈጠር ቶል ቶል ማገሊበጥ፣እርጥበት
እንዲይነካውና ከባዕዴ ነገር ጋር እንዲይቀሊቀሌ ማዯረግ፤
6) የርጥበት መጠኑ በአማካይ 12 በመቶ እስኪሆን ዴረስ በፀሀይ ብርሃን መዴረቅ
አሇበት።
6. የተፈጨ ዝንጅብሌ ምርት አዘገጃጀት

1) ከማሳ የተሰበሰበው ዝንጅብሌ ሇማጠቢያ በተዘጋጀው ቦታ በንፁህ ውሃ አፈሩ


እስኪሇቅ ማጠብ፣
2) ትናንሽ (ቀጫጭን) ስሮችንና የዯረቀ ግንዴ መሳይ ክፍልችን ማስወገዴ፣
3) በእጅ፣ በቢሊዋ ወይም በቀሊሌ መሰንጠቂያ ማሽን በትናንሹ መሰንጠቅ፤
5) የእርጥበት መጠኑ በአማካይ 12 በመቶ እስኪዯርስ በፀኃይ ማዴረቅ፤
5) ሇዝንጅበሌ መፍጫ በተዘጋጀ ማሽን መፍጨት፤
6) የአሇም አቀፍ የምግብ ዯህንነት አስገዲጅ መስፈርቶችን በሚያሟለ የማሸጊያ
ቁሳቁሶች ማሸግና ሇገበያ ማቅረብ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 7
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

7. የዝንጅብሌ ምርት የጥራት መሇያ መስፈርቶች

የዝንጅብሌ ምርት የሚከተለትን የጥራት መሇያ መስፈርቶች ማሟሊት አሇበት፡-

1) በመሬት ውስጥ መቆየት ካሇበት ጊዜ በሊይ ያሌቆየ፤


2) ቀሇሙ ያሌዯበዘዘ ቀይ፣ ቢጫና ሮዝ ሐምራዊ ሆኖ በዯንብ ታጥቦ የዯረቀ፤
3) በዓይን ከሚታዩና ከማይታዩ ተባዮች፣ ሻጋታና የባዕዴ ሽታ የነጻ ፤
4) ሽታውና ጣዕሙ በመጠኑ ኃይሇኛ፣ የሚሇበሌብ፣ ትኩስና የልሚ ቃና ያሇው፤
5) ያሌተሰነጠቀም ሆነ የተሰነጠቀ ዝንጅብሌ የባዕዴ አካሊት መጠን ከ2 በመቶ እና
የርጥበት መጠኑ ከ12 በመቶ ያሌበሇጠ፤
6) የተፈጨ የዝንጅብሌ ምርት የርጥበት መጠን 11 በመቶ፤
7) ዕርጥበቱ የወጣሇት ዯረቅ ዝንጅብሌ ከ100 ግራም ቢያንስ 1.5 ሚሉ ሉትር
የተናኝ ዘይት መጠን ያሇው፤
8) ረጃጅም ያሌተሰባበሩ፣ ቀሇማቸው ነጣ ያለ አንዯኛ ዯረጃ፤ የተሰባበሩ ጠቆር ያሇ
ቀሇም ያሊቸው ሁሇተኛ ዯረጃ እንዱሁም የተጨማዯዯ፣ ጥቁር መሌክ እና
አነስተኛ መጠን ያሇው ምርት ዝቅተኛ ዯረጃ በሚሌ የተሇየ፤
9) የአስፈሊጊ ዘይት መጠን ከ1-2.5 በመቶ፣ በከፊሌ ጠጣር አስፈሊጊ ወይም ስባማ
ተዋጽኦ የያዘ ዘይት/የኦሌኦሬሲን/ መጠን ከ5-10 በመቶ መሆን አሇበት፡፡
8.የዝንጅብሌ ምርት አከመቻቸትና አጓጓዝ
የዝንጅብሌ ምርት በባህሪው በጥቂት ርጥበት የሚበሊሽና የሚሻግት በመሆኑ ምርቱ
በሚከማችበትና በጓጓዝበት ወቅት የሚከተለት ጥንቃቄዎች ሉዯረጉሇት ይገባሌ፡-

1) የዯረቀ ዝንጅብሌ በንፁህ ከቃጫ በተሰራ ጆንያ ተዯርጎ ወሇለ ከስሚንቶ እና


ግዴግዲው ከብልኬት በተሰራ ንፁህ፣ ዯረቅና ቀዝቃዛ አየር በሚያዝዋውር መጋዘን
ውስጥ፣ ከመሬት ከፍ ተዯርጎ በተሰራ ርብራብ ሊይ የቤት እንስሳት ንክኪ እና
አሊስፈሊጊ ሽታ የሚያስከትለ ኬሚካልች (ጋዝ፣ ዘይት፣ መዴኃኒት)፣ ቅቤ፣ ቆዲና
የመሳሰለት በላለበት ቦታ ማስቀመጥ ወይም ማከማቸት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 8
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) የዯረቀ የዝንጅብሌ ምርት መያዣ አዱስ፣ ንፁህ እና ወዯ ውስጥ እርጥበት


የማያስገባ እንዱሁም ተናኝ ንጥረ-ነገሮችን ወይም ሽታውን ወዯ ውጭ
የማያስወጣ ጆንያ መሆን አሇበት፤

3) የዯረቀ የዝንጅብሌ ምርት በክምችት ሊይ እንዲሇ በየጊዜው መፈተሽና አስፈሊጊ


ከሆነም ፀሀይ ሊይ በዴጋሚ በማስጣት ሻጋታ እንዲይፈጥር ማዴረግ ያስፈሌጋሌ፤

4) ዝንጅብሌ የሚጭን ተሸከርካሪ ስፖንዲው ንጽህ የሆነ፣ ሸራው ያሌተቀዯዯ ሆኖ


እና ከላልች ምርቶች ጋር እንዱሁም ዕርጥብና ዯረቅ ምርት አንዴ ሊይ መጫን
የሇበትም፡፡

ንዐስ ክፍሌ ሁሇት

የዕርዴ ምርት

9. የእርጥብ ዕርዴ ምርት አዘገጃጀት


1) ከ80 እስከ 90 በመቶ የሚሆነው የዕርዴ ቅጠሌ ወዯ ቢጫነት መሇወጥ ሲጀምር
መሰብሰብ አሇበት፤
2) በአፈር ውስጥ ያለት ሥሮች እንዲይሰባበሩና ጥራቱ እንዲይቀንስ ከመሰብሰቡ
በፊት የሊኛዉ አፈር በጥንቃቄ እንዱሊሊ መዯረግ አሇበት፤
3) ከመሬት ውስጥ ተቆፍሮ የወጣው ምርት በውሃ ታጥቦ ከተዘጋጀ በኋሊ በእርጥቡ
በንፁህ ጆንያ ተዯርጎ ሇገበያ ይቀርባሌ፡፡
10. የዯረቅ ዕርዴ ምርት አዘገጃጀት
1) ግንደና ቅጠለ ተቆርጦና አፈሩ ተራግፎ በውሃ ከታጠበ በኋሊ አናቱና ጣቶቹን
በመቀንጠስ ሇይቶ ሇየብቻ ከ45-60 ዯቂቃ ሇሚሆን ጊዜ መቀቀሌ፤
2) የተቀቀሇው ዕርዴ ከበርሜሌ እንዯወጣ በላሊ ማገሊበጫ ንፁህ ዕቃ እንዱቀዘቅዝ
ከተዯረገ በኋሊ ከአካባቢ ቁሳቁስ በተሠራ አሌጋ ሊይ ኬሻ በማዴረግ ወይም
ከሲሚንቶ በተሰራ አውዴማ ሊይ በፀሀይ ብርሃን ከ 10-12 ፐርሰንት የዕርጥበት
መጠን እስኪይዝ ዴረስ ማዴረቅ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 9
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

3) የዯረቀ የዕርዴ ምርት የሊይኛው አካሌ፣ ሥር መሳይ ነገሮች እና ከእጥበት የቀረ


አፈር መጠኑ አነስተኛ ከሆነ በእጅ፣ መጠኑ ከፍ ያሇ ከሆነ ዯግሞ በመቦረሻማሽን
ሇስሊሳና ብሩህ ቢጫ መሌክ እስኪይዝ ዴረስ መፋቅ፤
4) የተዘጋጀው ዯረቀ እርዴ ምርት በንፁህ ከቃጫ በተሰራ ጆንያ ተዯርጎ ወሇለ
ከስሚንቶ እና ግዴግዲው ከብልኬት በተሰራ ንፁህ፣ ዯረቅና ቀዝቃዛ አየር
በሚያዝዋውር መጋዘን ውስጥ፣ ከመሬት ከፍ ተዯርጎ በተሰራ ርብራብ ሊይ የቤት
እንስሳት ንክኪ እና አሊስፈሊጊ ሽታ የሚያስከትለ ኬሚካልች፣ ቅቤ፣ ቆዲና
የመሳሰለት በላለበት ቦታ ይከማቻሌ ወይም ሇገበያ ይቀርባሌ፡፡

11. የተሰነጠቀ ዕርዴ ምርት አዘገጃጀት

1) የመቀቀሌ ሂዯቱን ያጠናቀቀ የዕርዴ ምርት በቢሊዋ ወይም በቀሊሌ መሰንጠቂያ


ማሽን ይሰነጠቃሌ፤

2) ከአካባቢ ቁሳቁስ በተሠራ አሌጋ ሊይ ኬሻ በማዴረግ ወይም ከሲሚንቶ በተሰራ


አውዴማ ሊይ በፀሀይ ብርሃን ከ 10-12 ፐርሰንት የዕርጥበት መጠን እስኪይዝ
ዴረስ ማዴረቅ፤
3) ታጥቦና ተሰነጣጥቆ የዯረቀ ዕርዴ ምርት በንፁህ ከቃጫ በተሰራ ጆንያ ተዯርጎ
ወሇለ ከስሚንቶ እና ግዴግዲው ከብልኬት በተሰራ ንፁህ፣ ዯረቅና ቀዝቃዛ አየር
በሚያዝዋውር መጋዘን ውስጥ፣ ከመሬት ከፍ ተዯርጎ በተሰራ ርብራብ ሊይ የቤት
እንስሳት ንክኪ እና አሊስፈሊጊ ሽታ የሚያስከትለ ኬሚካልች ቅቤ፣ ቆዲ እና
የመሳሰለት በላለበት ቦታ ይከማቻሌ ወይም ሇገበያ ይቀርባሌ፡፡
12. የተፈጨ ዕርዴ ምርት አዘገጃጀት

1) በእጅ፣ በቢሊዋ ወይም በቀሊሌ መሰንጠቂያ ማሽን መሰንጠቅ፤


2) የእርጥበት መጠኑ በአማካይ 12 በመቶ እስኪዯርስ በፀኃይ ማዴረቅ፤
3) ሇእርዴ መፍጫ በተዘጋጀ ማሽን መፍጨት፤
4) የአሇም አቀፍ የምግብ ዯህንነት አስገዲጅ መስፈርቶችን በሚያሟለ የማሸጊያ
ቁሳቁሶች ማሸግና ሇገበያ ማቅረብ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 10
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

13. የእርዴ የጥራት መስፈርት


1) የርጥበት መጠኑ ከ 10 በመቶ ያሊነሰ ከ12 በመቶ ያሌበሇጠ፤

2) የመቁሰሌ አዯጋ ያሌዯረሰበት፣ በዯረጃ የተሇየና ብሩህ ቢጫ መሌክ የያዘ፤

3) የዯረቀ የዕርዴ ምርት ስጨብጡት ዴምጽ የሚሰጥና በቀሊለ የሚሰበር፤


4) የዯረቀ ዕርዴ የሊይኛው አካለ ሊይ የሚገኙ ሥርና የመሳሰለት የተፋቀ፤
5) ከራሱ የተፈጥሮ ቀሇም ውጭ በላሊ ማነኛውም ነገር ያሌተቀባ መሆን፤
6) አስፈሊጊ ዘይት መጠን 2-6 በመቶ፣ በከፊሌ ጠጣር አስፈሊጊ ወይም ስባማ
ተዋጽኦየያዘ ዘይት መጠኑ ከ8-10 በመቶ፤
7) ምርት በምዴብ የቀሇም ኃይሌ እንዯ curcuminoids ይዘት መጠኑ ዝቅተኛ 2
በመቶ፤
8) የተፈጨ ምርት ርጥበት መጠን ቢበዛ 10 በመቶ፡፡

14. የእርዴ አከመቻቸት እና አጓጓዝ


1) ያሌተፈጨም ሆነ የተፈጨ ምርት ንፁህ፣ ዯረቅና ከከባቢ የአየር ርጥበት
በማይስብ እንዱሁም ተናኝ ጠቃሚ ዘይትን በማያስወጣበንፁህ ጆንያ ተዯርጎ
መቀመጥ አሇበት፤

2) ወሇለ ከስሚንቶ እና ግዴግዲው ከብልኬት በተሰራ፣ ዯረቅና ርጥበት በላሇበት፣


አየር በሚገባ በሚዘዋወርበት ንፁህ የማከማቻ መጋዘን ውስጥ መቀመጥ
አሇበት፤

3) የዯረቀ የዕርዴ ምርት በክምችት ሊይ እንዲሇ በየጊዜው መፈተሽና አስፈሊጊ


ከሆነም ፀሀይ ሊይ በዴጋሚ በማስጣት ሻጋታ እንዲይፈጥር ማዴረግ ያስፈሌጋሌ፤

4) በንፁህ ጆንያ ተዯርጎ ስፖንዲው ንጹህ በሆነ ተሽከርካሪ ዝናብ በማያስገባ ሸራ


ተሸፍኖ ከላልች ነገሮች ሳይዯባሇቅ ሇብቻው መጓጓዝ አሇበት፤

5) እርጥብ እና ዯረቅ የዕርዴ ምርት በአንዴ ማጓጓዣ ሊይ መጫን የሇበትም፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 11
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ንዐስ ክፍሌ ሶስት


የበርበሬና ሚጥሚጣ ምርት
15. የበርበሬና ሚጥሚጣ ምርት አዘገጃጀት

1) የበርበሬ ዛሊ ሙለ በሙለ ከቀሊና ውሃውን መጥጦ ሲጨረሰ ነገር ግን ከመዴረቁ


በፊት በእጅ ሲጨበጥ መተጣጠፍ በሚችሌበት ዯረጃ ሲዯርስ መሇቀም አሇበት፤
2) በስብሰባ ወቅት ተመሳሳይ መጠን ያሊቸውን ዛሊዎች ከነመቀንጠቢያው መሰብሰብ
አሇበት፤
3) ሇመሌቀሚያነት እንዯ ካርቱን ፣ የፕሊስቲክ ሣጥን፣ ቅርጫትና የመሳሰለ
ቁሳቁሶችን በመጠቀም በጥንቃቄ መሰብሰብ አሇበት፤
4) በተባይና በበሽታ ምክንያት የጠወሇጉ፣ የበሰበሱና ቀሇማቸዉን የቀየሩ ዛሊዎችን
መወገዴ አሇባቸው፤
5) በምርት ስብሰባ ጊዜ በአያያዝ ጉዴሇት ምክንያት የተሰባበሩ ዛሊዎች ካለ ሇብቻ
መሇየት ይገባሌ፤
6) ከመሬት 50 ሳንቲ ሜትር ከፍታ ያሇው አሌጋ ወይም የእንጨት ርብራብ
በመስራትና በሊዩ ሊይ ኬሻ ወይም ሸራ ወይም ሰላን ወይም ሳጠራ በማንጠፍ
በስሱ አስጥቶ መዴረቅ አሇበት፤
7) የዕርጥበት መጠኑ ከ10 እሰከ 11 በመቶ እስኪሆን ዛሊውን በማገሊበጥ ማዴረቅ፣
ከዯረቀ በኋሊ በመጠንና በቀሇማቸው በዯረጃ መሇየት አሇባቸው፡፡
16. የበርበሬና ሚጥሚጣ የጥራት መስፈርት

1) ከዯረቀ በኋሊ በአያያዝ ጉዴሇት ወይም በሰው ሰራሽ ምክንያት መሌሶ ያሌረጠበ፣
2) ትክክሇኛ የዝርያውን ቀሇም የያዘ፣ ሻጋታ የማይታይበት ወይም የሞተ የነፍሳት
ቅሪት ያማይታይበት፤
3) ያሌበሰሇ ወይም ያሌቀሊ ዛሊ በክብዯት ከ2 በመቶ ያሌበሇጠ፤
4) የተሰባበረና ወጥ መሌክ የላሇው በክብዯት ከ2 እስከ 2.5 በመቶ ያሌበሇጠ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 12
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5) በነፍሳት የተጎዲ መጠን በክብዯት ከ1 በመቶ ያሌበሇጠ፤


6) የዯረቅ በርበሬ አጠቃሊይ የአሽ ወይም ብናኝ መጠኑ በክብዯት ከ8 በመቶ
ያሌበሇጠ፤
7) የተጎዲና መሌኩን የቀየረ በክብዯት ከ4 በመቶ ያሌበሇጠ፤መሆን አሇበት፡፡

17. የበርበሬና ሚጥሚጣ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) በአግባቡ ዯርቆ በዯረጃ የተሇዬን ምርት በጆንያ ተዯርጎ ዯረቅና ነፋሻ በሆነ
መጋዘን ወይም ዛሊው ሳይረገጥና ሳይጠቀጠቅ በጎተራ ወይም ከ30 እስከ 40
ሳ.ሜ ከመሬት ከፍ ብል በተሰራ ርብርብ ቆጥ ሊይ ከግዴግዲና ከጣራ ሳይጠጋ
መቀመጥ አሇበት፤
2) በተፈጥሮው በአካባቢው የሚገኝ ላሊ ሽታን ስሇሚስብና ምግብ ወሇዴ በሽታ
ሇሚያስከትለ መርዛማ ጀርሞች ስሇሚጋሇጥ ፣ ሽታ ካሇው ላሊ ማንኛውም
ዓይነት ምርትም ሆነ ቁሳቁስጋር መቀመጥ የሇበትም፤
3) የማከማቻው ቦታው ሇቀጥተኛ የፀኃይ ብርሃን ያሌተጋሇጠ መሆን አሇበት፤
4) የበርበሬ ወይም ሚጥሚጣ ምርት ሳይጠቀጠቅና አንዯኛው ጭነት በላሊው ሊይ
ከመጠን ያሇፈ ጫና በማይፈጥርበት ሁኔታ በጥንቃቄ መጓጓዝ አሇበት፤
5) በተሇየው የጥራት መሰረት መጠኑ ከ20 እስከ 30 ኪል ግራም ወይም አንዴ
ፈረሱሊ ሉይዝ በሚችሌ የፕሊስቲክ ወይም የጣውሊ ሳጥን ወይም ቅርጫት
መዯረግ አሇበት፤
6) ዛሊውን የያዘው ሳጥን ወይም ቅርጫት የአየር ዝውውርን እንዲያስተጓጉሌና
አዴርጎ መዯርዯር ይገባሌ፤
7) በጉዞ ሊይ ምርቱ ዕርጥበት እንዲይስብ አስተማማኝ በሆነ የዝናብ መከሊከያ
መሸፈን አሇበት፤
8) ከተጫነበት ሊይ በጥንቃቄ አውርድ ዯረቅና ቀዝቃዛ መጋዘን ውስጥ መዯርዯር
ያስፈሌጋሌ፤
9) የበርበሬ ወይም ሚጥሚጣጭነት መወርወር፣ ማንከባሇሌ፣ መጎተት እና ውሃ
መርከፍከፍ የሇበትም፡፡

ንዐስ ክፍሌ አራት


የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 13
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

የጥቁር አዝሙዴ ምርት


18. የጥቁር አዝሙዴ ምርት አዘገጃጀት

1) የሰብለ መሌክ ከአረንጓዳ ወዯ ቢጫነት ሲሇወጥ መታጨዴ አሇበት፡፡


2) ሰብለ ከመሰብሰቡ በፊት በበሽታ የተጠቁ የቁንድ በርበሬ ተክልች ተነቅሇው
መወገዴ አሇባቸው፡፡
3) የጥቁር አዝሙዴ ምርት መሰብሰብ ከዘገየና ፀሐያማ ከሆነ በቀሊለ የሚበተን
በመሆኑ የአጨዲው ጊዜ በወቅቱ ጧት ወይም በማታ ብዙ ነፋስ በላሇበት
ወቅት መሆን ይኖርበታሌ፡፡
4) ሰብለን ከሥሩ በመንቀሌ ንፁህ ቦታ ወይም ንጽህናው በተጠበቀ አውዴማ
በመከመርና በማስጣት እንዱዯርቅ ከተዯረገ በኋሊ መወቃት አሇበት፡፡

19. የጥቁር አዝሙዴ የጥራት መስፈርት

1) በዯንብ የተጣራ፣ ገሇባ የላሇውና የዴርቀት መጠኑ 7 በመቶ፤


2) ከላሊ የሰብሌ ምርትም ሆነ ከላልች ባዕዴ ነገሮች ጋር ያሌተቀሊቀሇ፤
3) ከተጨማዯደ፣ የተሰባበሩና በነፍሳት ከተጎደ ፍሬዎች የነጻ፤
4) የሚጠበቀውን የጠቃሚ ዘይትና የተናኝ ንጥረ ነገር መጠን የያዘ፤
መሆን አሇበት፡፡
20. የጥቁር አዝሙዴ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) ምርቱን ሇማስቀመጥ የምንጠቀመው የማዲበሪያ ቀረጢትን ሲሆን ውስጡ


በሊስቲክ የተሸፈነ አየር የማያስገባ መሆን አሇበት፤
2) ሇመከማቸት ምርቱ በዯንብ የተጣራ፣ ገሇባ የላሇውና የዴርቀት መጠኑን
የጨረሰመሆን አሇበት፤
3) ከማንኛውም ባዕዴ ነገር ጋር መከማቸትየሇበትም፤
4) ምርቱ ውስጡ በሊስቲክ በተሸፈነ አየር በማያስገባ ከረጢት ውስጥ በማዴረግ
ንጽህናው በተጠበቀ ቦታ ወይም መጋዘን ውስጥ ማከማቸት አሇበት፡፡
5) ምርቱን ሇማጓጓዝም የምንጠቀመው የማዲበሪያ ቀረጢት ሆኖ ውስጡ
በሊስቲክ የተሸፈነ አየር የማያስገባ መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 14
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ንዐስ ክፍሌ አምስት


የነጭ አዝሙዴ ምርት
21. የነጭ አዝሙዴ አዘገጃጀት

1) ሰብለ ከመሰብሰቡ በፊት በበሽታ የተጠቁት የነጭ አዝሙዴ ተክልች


ተነቅሇው መወገዴ ይገባቸዋሌ፤
2) የነጭ አዝሙዴ ምርት ከስሩ በመንቀሌ ወይም መታጨዴ አሇበት፡፡
3) እንዯታጨዯ በትንሽ በትንሹ አንዴ ሊይ በማዴረግ በንጹህ አውዴማ ሊይ
በማስጣት በዯንብ መዴረቅ አሇበት፤
4) ዴርቀቱን ከጨረሰ በኋሊ በቀሊለ ፍሬውን በደሊ በመቸብቸብ አሌያም ክምሩ
ሊይ በእግር በመረማመዴ ፍሬው በቀሊለ እንዱሊቀቅ ከተዴረገ በኃሊ በማናፈስ
ፍሬው መጥራት አሇበት፡
22. የነጭ አዝሙዴ ጥራት ዯረጃ

1) በዯንብ የተጣራ፣ ገሇባ የላሇውና የዴርቀት መጠኑ ከ10 በመቶ በታች፤


2) ከላሊ የሰብሌ ምርትም ሆነ ባዕዴ ነገሮች ጋር ያሌተቀሊቀሇበት፤
3) ከተጨማዯደና እንጭጭ ፍሬዎች ሌዩ ጥራት ሊሇው ከ1.5 ሇመዯበኛ
መስፈርት ከ3 በመቶ ያሌበሇጠ፤
4) የተጎደ ፍሬዎች መጠን ሌዩ ከሁሇት በመቶ እና መዯበኛ 4 በመቶ
ያሌበሇጠ፤
5) በውስጡ የባዕዴ ነገሮች መጠን ሌዩ ከ2 በመቶ እና መዯበኛ ከ5 በመቶ
ያሌበሇጠ፤
6) የሚጠበቀውን የጠቃሚ ዘይትና የተናኝ ንጥረ ነገር መጠን የያዘ፤መሆን
አሇበት፡፡

23. የነጭ አዝሙዴ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) ሇክምችትም ሆነ ሇማጓጓዝ በዯንብ የተጣራና ገሇባ የላሇው፤


የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 15
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) የዴርቀት መጠኑ ከ10 በመቶ ያሌበሇጠና ባዕዴ ነገር ጋር ያሌተቀሊቀሇበት፤


3) ሇማከማቸትም ሆነ ሇማጓጓዝ ውስጡ በሊስቲክ በተሸፈነ አየር በማያስገባ
ከረጢት ውስጥ በማዴረግ ንጽህናው በተጠበቀ ቦታ ወይም መጋዘን ውስጥ
የተከማቸ፤መሆን አሇበት፡፡

ንዐስ ክፍሌ ስዴስት


የዴንብሊሌ ምርት
24. የዴንብሊሌ አዘገጃጀት

1) የዴንብሊሌ ፍሬ ሳይበስሌ ከተሰበሰበ መጥፎ ሽታ ስሇሚፈጥር እና ዘግይቶ


ከተሰበሰበ ዯግሞ ፍሬው ስሇሚበተን በትክክሇኛ ወቅት ጧት ወይም ወዯ
ማታ መሰብሰብ አሇበት፤
2) ምርቱ ከተሰበሰበ ሇሁሇት ቀናት በፀሐይ ብርሃን የርጥበት መጠኑ 11.5
በመቶ እስኪዯርስ መዴረቅ አሇበት፤
3) ምርቱ ከዯረቀ በኋሊ በመቸብቸብ ወይም በመውቃት ፍሬውን ከገሇባው
በነፋስ ኃይሌ ወይም በወንፊት መሇየት አሇበት፡፡
25. የዴንብሊሌ የጥራት መስፈርት

1) ምርቱ ሌዩ የሆነ ጠረንና ጣዕም ያሇው ከሻጋታ ጠረን፣ ከሸጋታና ነፍሳት


የነጻ፤
2) በውስጡ ባለ ባዕዴ ነገሮች፣ በተሰነጣጠቁና በተጎደ ፍሬዎች፣ ትክክሇኛ
መሌካቸውን ባጡ፣ በተጨማዯደ እና በነቀዙ ፍሬዎች መነሻ በሶስት
የተመዯበ፤
3) በዯንብ የተጣራ፣ ገሇባ የላሇውና የዴርቀት መጠኑ11.5 በመቶ፤
4) ከላሊ የሰብሌ ምርትም ሆነ ላልች ባዕዴ ነገሮች ጋር ያሌተቀሊቀሇ፤
5) ከተጨማዯደ፣የተሰባበሩ፣ በነፍሳት ከተጎደና ትክክሇኛ መሌካቸውን ካጡ
ፍሬዎች የነጻ፡
6) የሚጠበቀውን የጠቃሚ ዘይትና የተናኝ ንጥረ ነገር መጠን የያዘ፤መሆን
አሇበት፡፡
26. የዴንብሊሌ አከመቻቸትና ማጓጓዝ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 16
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

1) የዴብሊሌ ምርት ቀዝቃዛና ዯረቅ ቦታ ወይም መጋዘን ውስጥ መቀመጥ


አሇበት፤
2) የሚቀመጥበት ዕቃ በንፁህ፣ ጤናማና ርጥበት የማያስገባና ርጥበት
የማያስወጣ መሆን አሇበት፡፡
3) ምርቱን ሇማጓጓዝም የምንጠቀመው የማዲበሪያ ቀረጢት ሆኖ ውስጡ
በሊስቲክ የተሸፈነ አየር የማያስገባ መሆን አሇበት፡፡
4) በጉዞ ሊይ ምርቱ ርጥበት እንዲይስብ አስተማማኝ በሆነ የዝናብ መከሊከያ
መሸፈን አሇበት፤ ፡
5) የሚጫንበት ተሽከርካሪ ስፖንዲ ንፁህ መሆኑ መረጋገጥ ይገባሌ፡፡

ንዐስ ክፍሌ ሰባት


የአብሽ ምርት
27. የአብሽ አዘገጃጀት

1) ቅጠለና ግንደ ሲጠወሌግ፣ ፍሬው ከአረንጓዳነት ወዯ ቢጫነት ሲቀየርና


ከፍተኛ የሆነ የአብሽ ሽታ በአካባቢው ሲፈጠር በጠዋት ወይም በማታ ጊዜ
መሰብሰብ አሇበት፤
2) የምርት ስብሰባው ከዘገየ ፍሬው የሚይዙት ቀረጢቶች በዴርቀት
ስሇሚከፈቱና ስሇሚበተኑ በወቅቱ መሰብሰብ አሇበት፤
3) ጊዜው ሳይዯርስ የተሰበሰበ ዯግሞ ምርቱ በሚዯርቅበት ጊዜ ፍሬው
ስሇሚጨማዯዴ፣ በፍሬው ቀሇምና መጠን እንዱሁም በጥራቱ ሊይ ከፍተኛ
ጉዲት ስሇሚያዯርስ ወቅቱ ሲዯርስ መሰብስብ አሇበት፡፡
4) የብስሇት ዯረጃዉን ያጠናቀቀ የአብሽ ተክሌ ከስሩ በማጨዴ በትንሽ በትንሹ
አንዴ ሊይ በማዴረግ መሰብሰብ አሇበት፡፡
5) የተሰበሰበው ምርት በንጹህ አውዴማ ሊይ በመከመር የርጥበት መጠኑ 11
በመቶ እስኪዯርስ መዴረቅ አሇበት፡፡
6) በዯንብ የዯረቀ አብሽ በቀሊለ ከዛሊው ስሇሚሊቀቅ በደሊ በመቸብቸብ፣በእጅ
በማሸት፣ወይም የተሻሻሇ ኮምባይነር በመጠቀም መወቃት አሇበት፡፡
28. የአብሽ የጥራት መስፈርት
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 17
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

1) ፍሬው ያሌተጨማዯዯ፣ ትክክሇኛ የአብሽ የፍሬ ቀሇምና መጠን የያዘ፤


2) የዯረቅ ምርት የርጥበት መጠኑ 11 በመቶ፤
3) ትሌሌቅ ፍሬ፣ ያሌተሰባበሩ አንዴ ዓይነት ቀሌም ያሊቸውን አንዯኛ ዯረጃ
ቀሪዎቹን ዯግሞ መካከሇኛና መጥፎ ብል በዯረጃ የተሇየመሆን አሇበት፡፡
29. የአብሽ አከመቻቸትና አጓጓዝ

1) ንጽህናው በተጠበቀ ማዲበርያ ማከማቸት ወይም በቀጥታ ሇገበያ መቅረብ


አሇበት፤
2) በጉዞ ሊይ ምርቱ ርጥበት እንዲይስብ አስተማማኝ በሆነ የዝናብ መከሊከያ
መሸፈን አሇበት፤ ፡
3) የሚጫንበት ተሽከርካሪ ስፖንዲ ንፁህ መሆኑ መረጋገጥ ይገባሌ፡፡
4) ቀዝቃዛና ዯረቅ ቦታ ወይ መጋዘን ውስጥ መቀመጥ አሇበት፤
5) የሚቀመጥበት ዕቃ በንፁህ፣ ጤናማና ርጥበት የማያስገባና ርጥበት
የማያስወጣ መሆን አሇበት፡፡

ንዐስ ክፍሌ ስምንት


የኮረሪማ ምርት
30. የኮረሪማ ምርት አዘገጃጀት

1) ፍሬው ሙለ በሙለ ዯማቅ ቀይ በሚሆንበት ወቅት መሰብሰብ አሇበት፤


2) ከፍሬው ተጠግቶ ከተቆረጠ በሚዯርቅበት ወቅት ስሇሚሰነጠቅና ከውስጥ
ያለትን የኮረሪማ ዘሮች ሇነፋስ ስሇሚያጋሌጣቸውና በውስጡ ያሇውን ማዓዛና
ቃና በትነት ስሇሚጠፋ በጥንቃቄ መቆረጥ አሇበት፤
3) የተሰበሰበው የኮረሪማ ምርት በርጥበትነቱ በመብሳት በሲባጎ በመሰካት
በማነኛውም ቦታ ወይም በጭስ ሊይ መዴረቅ የሇበትም፤
4) የኮረሪማ ምርት የጥራት ዯረጃ የሚያጓዴለ ባዕዴ ነገሮች /አፈር፣ ዴንጋይ/፣
ጤነኛ ያሌሆኑ የተጨማዯደና የተሰነጠቁ ፍሬዎችን ማስወገዴ ይገባሌ፤
5) ከአካባቢ ቁሳቁስ በተሠራ አሌጋ ሊይ ኬሻ በማዴረግ ወይም ከሲሚንቶ
በተሰራ አውዴማ ሊይ በፀሀይ ብርሃን መዴረቅ አሇበት፡፡
31. የኮረሪማ የጥራት መስፈርት
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 18
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

1) ተበስቶም ሆነ ሳይበሳ በጭስ ሊይ ያሌዯረቀ፤


2) ከሻጋታ ነጻ የሆነ፣ ያሌተጨማዯዯ፣ የውስጥ ፍሬው ሇነፋስ ያሌተጋሇጠ፤
3) ሳይበስሌ ያሌተሇቀመና ቀሇሙ ነጣ ያሇ ወይም ጥቁር ቡናማ፤
4) የርጥበት መጠኑ ከ10 በመቶ ያሊነሰ ከ12 በመቶ ያሌበሇጠ፤
5) የመዓዛማ ዘይትና ኦሉዮረሲን ይዘት መጠን መሆን አሇበት፡፡

32. የኮረሪማ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) ከቃጫ በተሰራ ጆንያ ተዯርጎና ተሰፍቶ በቀዝቃዛና በቂ የአየር ዝውውር


ባሇበት ንፁህ መጋዘን ውስጥ መከማቸት አሇበት፤
2) የሚከማችበት መጋዘን ተባይ፣ የቤት እንስሳትና አይጥ በማይዯርሱበት
መሆን አሇበት፤
3) ከቃጫ በተሰራ ጆንያ ተዯርጎና ተሰፍቶ ከላሊ ምርት ጋር ሳይቀሊቀሌ መጓጓዝ
አሇበት፡
4) በጉዞ ሊይ ምርቱ ርጥበት እንዲይስብ አስተማማኝ በሆነ የዝናብ መከሊከያ
መሸፈን አሇበት፡፡
5) የሚጫንበት ተሽከርካሪ ስፖንዲ ንፁህ መሆኑ መረጋገጥ ይገባሌ፡፡

ንዐስ ክፍሌ ዘጠኝ


የቁንድ በርበሬ ምርት
33. የቁንድ በርበሬ አዘገጃጀት

1) የቁንድ በርበሬ ምርት ጠዋት ወይም ፀሃይ ሳይወጣ መሰብሰብ ይኖርበታሌ፤


2) ሇጥቁር ቁንድ በርበሬ ዝግጅት ፍሬው ዯማቅ አረንጓዳ ሲሆን ሶስት እግር
መሰሊሌ በመጠቀም ከነዛሊው መሰብሰብ አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 19
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

3) በስል የተሰበሰበዉን አረንጓዳ ዛሊ በጆንያ ወይም በንጹህ ጨርቅ ወይም ሰላን


ሊይ ተዯርጎ ፀሀይ ሊይ በማስጣት የርጥበት መጠኑ ከ11-12% እና መሌኩ
ጥቁር ወይ ጥቁር ቡናማ እስኪሆን ዴረስ መዴረቅ አሇበት፤
4) ሇነጭ ቁንድ በርበሬ ዝግጅት ፍሬው ቀይ ሲሆን ሶስት እግር መሰሊሌ
በመጠቀም ከነዛሊው መሰብሰብ አሇበት፤
5) እንዯተሰበሰበ በጆንያ ተዯርጎ ከ7-10 ቀናት በንፁህ ውሃ ዘፍዝፎ በእጅ
በማሸት አጥቦ በፀሐይ ብርሃን የርጥበት መጠኑን ከ11-12 በመቶ እስኪዯርስ
መዴረቅ አሇበት፡፡
34. የቁንድ በርበሬ የጥራት መስፈርት

1) በዓይን ሲታይ ንፁህን፣ ከባዴ ነገሮች ያሌተቀሊቀሇበት፤


2) ቀሇሙ እንዯ አዘገጃጀቱ ዓይነት ጥቁር ወይም ጥቁር ቡናማ ወይም ነጭ፤
3) መዓዛው ጥሩ ወይም የሚስብ ሽታ ጥሩ የመሇብሇብ ኃይሌ ያሇው፤
4) በዝግጀትና ክምችት ወቅት መጥፎ ሽታ ካሊቸው ጋር ያሌተነካካ፤ ሻጋታና
ተባይ የላሇው፤
5) በሚፈሇገው መጠን የመዓዛማ ዘይት( ኦሉዮረሲን) ይዘት ያሇው፤ መሆን
አሇበት።

35. የቁንድ በርበሬ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) ወዯ ክምችት ከመሄደ በፊት በሚገባ የዯረቀ መሆኑን ማረጋገጥ ይገባሌ፤


2) ጥቁርም ሆነ ነጭ ቁንድ በርበሬ የሚከማችበት መጋዘን የውስጥ ክፍሌ ነፋሻ
ቀዝቃዛ፣ በቂ የአየር ዝውውር ያሇው እና ዯረቅ መሆን አሇበት፤
3) ቀጥተኛ የፀሀይ ብርሃን እንዲያገኘው ተዯርጎ መቀመጥ ወይ መከማቸት
አሇበት፤
4) መጋዘኑ ርጥበትና ሙቀት ያሇበት ከሆነ ምርቱ ሊይ ሻጋታ ስሇሚፈጥር
ጥንቃቄ መዯረግ አሇበት፤
5) በክምችት ወቅት መጥፎ ሽታ ካሊቸው ነገሮች ጋር መነካካት የሇበትም፤
6) ርጥበት የበዛበትና ሞቃታማ የአየር ሁኔታ ካሇ የቁንድ በርበሬ ጥራት
የሚቀንሱ ሻጋታና ተባዮች ስሇሚፈጥር ጥንቃቄና ክትትሌ መዯረግ አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 20
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

7) ሇማጓጓዝ በወፍራምና ጠንካራ ሊስቲክ መታሸግ አሇበት፤


8) በጉዞ ሊይ ምርቱ ርጥበት እንዲይስብ አስተማማኝ በሆነ የዝናብ መከሊከያ
መሸፈን አሇበት፤
9) የሚጫንበት ተሽከርካሪ ስፖንዲ ንፁህ መሆኑ መረጋገጥ አሇበት፤

ንዐስ ክፍሌ አስር


የሄሌ ምርት
36. የሄሌ አዘገጃጃት

1) የፍሬው ቀሇም ከአረንጓዳ ወዯ ቢጫነት መሇወጥ ሲጀምር መሰብሰብ


አሇበት፤
2) በጣምም ሳይበስሌ በጣምም ጮርቃ ሳይሆን መጠነኛ ቢጫ አረንጓዳ ሲሆን
የበሰሇውን ፍሬ ብቻ እያንዲንደን ፍሬ በመቁረጥ መሰብሰብ አሇበት ፤
3) የፍሬው አበሳሰሌ ተሇያይነት ያሇው በመሆኑ ክትትሌ በማዴረግ ቢያንስ ከ2-
3 ዙር መሇቀም አሇበት፤
4) በፀሐይ የዯረቀ እና ነጭ አሇበት፤
5) የበሰሇው የሄሌ ፍሬ ከተሇቀመና ከታጠበ በኋሊ በሽቦ ወይም በጆንያ ሊይ ቀን
አስጥቶ ማታ ወዯ ቤት በማስገባት ከ3-5 ቀን ዴረስ የርጥበት መጠኑ 13
በመቶ እስኪዯርስ መዴረቅ አሇበት፡፡

37. የሄሌ የጥራት መስፈርቶች

1) በመሌኩ ነጭ፣ የተፈጥሮ ጣዕምና ሽታ ያሇውና ከማነኛው የባዕዴ ሽታ የነጻ፤


2) የርጥበት መጠኑ ከ 13 በመቶ ያሌበሇጠ፣
3) ሻጋታ ጥራቱ ሙለ በሙለ ሲሇሚያበሊሽ ሇሻጋታ ሇሚያጋሌጡ ነገሮች
ያሌተጋሇጠ፤
4) የሚጠበቀውን ያህሌ የመዓዛማ ዘይት(ኦሉዮረሲን) ይዘት መጠን ያሇው
መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 21
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

38. የሄሌ አስተሻሸግ፣ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) ሇማከማቸት የርጥበት መጠኑ የተስተካከሇ እና ከባዕዴ ነገሮች የፀዲ መሆን


አሇበት፤
2) ፍሬው የተፈሇፈሇ ከሆነ ዯግሞ ሽታውን በቀሊለ ስሇሚያጣ በጣሳ ወይም
አየር በማያስገባ ፕሊስቲክ ታሽጎ መቀመጥና መጘጘዝ ይኖርበታሌ፤
3) የሚመረተው ነጭ ሄሌ በንፁህ እና ዯረቅ የቡና ጆንያ ታሽጎ መቀመጥ
አሇበት፤
4) ቀዝቃዛ፣ ንፅህናዉ የተጠበቀ፣ በቂ የአየር ዝውውር ያሇው ክፍሌ ውስጥ
እንዯ አይጥ፣ላልች ተባዮችና የቤት እንስሳት በማይዯርሱበት ቦታ
መከማቸት አሇበት፤
5) የተሇያየ ጠረን ወይም ሽታ ካሊቸው ነገሮች ጋር በአንዴ መጋዘን ውስጥ
መቀመጥ የሇበትም፡፡

ንዐስ ክፍሌ አስራ አንዴ


የናና ምርት
39. የናና አዘገጃጀት

1) የመጀመርያ ምርት ከተተከሇ ከ90-95 ባለት ቀናት ውስጥ ሁሇተኛው ዙር


ከመጀመሪያ ዙር ሇቀማ በኋሊ ከ50-60 ቀናት በኋሊ መሰብሰብ አሇበት፤
2) የምርት ስብሰባው በፀሐይ ወቅት መከናወን የሚገባው ሲሆን ከምርት
ስብሰባው አንዴ ሳምንት በፊት ማሳውን ውህ ማጠጣት መቆም አሇበት፤
3) ከ2-4 ሰዓት በማሳው ውስጥ ፀሐይ ሊይ በማቆየት በትናንሹ አስሮ በሽቦ ሊይ
በመስቀሌ ጥሊ ሊይ መንጠሌጠሌ አሇበት፤
4) ከምርት ስብሰባ በኋሊ በየትኛው አሰራር የምርት ጥራትን ማሻሻሌ
ስሇማይቻሌ በስብሰባ ወቅት ከፍተኛ ጥንቃቄ መዯረግ አሇበት፡፡
40. የናና የጥራት መስፈርት

1) ከተገቢው የመሰብሰቢያ ወቅት ቀዴሞም ሆነ ዘግይቶ ያሌተሰበሰበ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 22
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) የሚጠበቀውን ያህሌ ዘይት ምርት ጥራት እና የዘይት መጠን ያሇው መሆን


አሇበት፡፡

41. የናና አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) የሚቀመጥበት ቦታ ተሇዋዋጭ ከሆነ በምርቱ ሊይ ጤዛ የማዠት ሁኔታ


ስሇሚፈጥር ተሇዋዋጭ ባሌሆነ ውስን ሙቀት ባሇው ማቀዝቀዣ ውስጥ
መቀመጥ አሇበት፤
2) ከዚህ ቅመም የሚወጣ የዘይት ምርት ጥቅም ሊይ እስኪውሌ ዴረስ
በቀዝቃዛና ዯረቅ ቦታ ሊይ መከማቸት ያሇበት፤
3) ቅጠለ ሇሀገር ውስጥ ሽያጭ ሇማዋሌ ሲፈሇግ ርጥበቱን ሇመጠበቅ
በፕሊስቲክ ማሸጊያ መታሸግ አሇበት፣
4) ምርቱን ሇማሸግ፣ ሇማከማቸትና ሇማጓጓዝ በወይራ ዘይት የተሇበጠ፣
በፍልረሰንት የተሰራ ፕሊስቲክ እና በዚንክ የተነከረ በርሜሌ መጠቀም
ይገባሌ፡፡

ንዐስ ክፍሌ አስራ ሁሇት


የሥጋ መጥበሻ ምርት
42. የሥጋ መጥበሻ አዘገጃጀት

1) የመጀመርያው ምርት ስብሰባ ከተተከሇ 8 ወራት በኋሊ መሰብሰብ አሇበት፤


2) ምርቱን ሇመሰብሰብ አበባ ከማበቡ በፊት ወይም 50 በመቶ ሲያብብ
መከናወን አሇበት፤
3) በተተከሇ በመጀመሪያ ዓመት ምርት አንዴ ጊዜ የሚሰበሰብ ሲሆን ከዛ በኋሊ
ግን በየ100-120 ቀናት ሌዩነት በዓመት ከ2-5 ጊዜ መከናወን አሇበት፤
4) ከሊይ ከንዐስ 1-4 የተቀመጠው እንዯተጠበቀ ሆኖ ሇስሊሳና ያሌጠነከሩት
ሙለ ብስሇት ሊይ ያለትን ሇዱስቲላሽን መርጦ መሰብሰብ አሇበት፤
5) ቅጠልችና የአበባው ጫፍ ተሰብስቦና ሳይዯርቅ ሇምርት ዝግጀት መዋሌ
አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 23
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

6) ሊሌዯረቀ የሥጋ መጥበሻ ዝግጀት የሚውሇው የቅጠሌ መሌክ ከጫፉ ግራጫ


አረንጓዳ የታችኛ ክፍሌ ዯግሞ ነጫማና ሇስሊሳ ሽፋን ያሇው መሆን አሇበት፤
7) ሇዯረቅ የሥጋ መጥበሻ ዝግጅት የሚውሌ ከሆነ ቅጠለ ከርጥብ ዝግጅት
በተሇየ መሌኩ በጥቂቱ ዝቅ ያሇ ቀሇም ያሇው መሆን አሇበት፤
8) የዯረቀ የሥጋ መጥበሻ በተሇየ መሌኩሽታ፣ ጣዕሙ በጣም ማዕዛማና
አስዯሳች እንዱሁም በጥቂቱ የሚመር ዓይነት መሆን አሇበት፤
9) ቅጠልችና ቅርንጫፎች ከዯረቁ በኋሊ ሇዘይት ማዘጋጃ ሉውሌ ይችሊሌ፤
10)ከተሇያዩ በህሊዊ ማዴረቂያ ዘዳዎች ውስጥ ነፋሻማ በሆነ ቤት ውስጥ
መዴረቅ አሇበት፡፡

43. የሥጋ መጥበሻ የጥራት መስፈርት

1) የዯረቀ የሥጋ መጥበሻ በተሇየ መሌኩ ሽታ፣ ጣዕሙ በጣም ማዕዛማና


አስዯሳች እንዱሁም በጥቂቱ የሚመር ዓይነት መሆን አሇበት፤
2) የዯረቀ የሥጋ መጥበሻ ህይወት ካሊቸው ነፍሳትና በተጨባጭ ከሻጋታ፣
ከሞቱ ነፍሳት፣ ከአይጥ ንክኪና ከመሳሰለት ነጻ መሆን አሇበት፤
3) የዓሇም አቀፍ የጥራት ዯረጃ መስፈርት ያሟሊ እንዱሆን ከሥጋ መጥበሻ
ተክሌ ጋር ከማይመዯቡ እና አጠቃሊይ ባዕዴ ነገሮች ማሇትም ከእንስሳት፣
አትክሌትና ሚኒራሌ የነጻ መሆን አሇበት፤
4) በዯረቀ የሥጋ መጥበሻ ውስጥ አጠቃሊይ የባዕዴ ነገሮች መጠን ከሁሇት
በመቶ ያሌበሇጠ መሆን አሇበት፤
5) የተሰባበሩ የዯረቀ ሥጋ መጥበሻ እንጨቶች መጠን ከ 3 በመቶ መብሇጥ
የሇበትም፤
6) የርጥበት መጠኑ ከ11 በመቶ ያሌበሇጠ መሆን አሇበት፡፡

44. የሥጋ መጥበሻን ማሸግና ማጓጓዝ

1/ የዯረቀ የሥጋ መጥበሻ አስተሻሸግ ንፁህ፣ ተቀባይነት ያሇው፣ ርጥበትን


የማያስገባርጥበትንና ተናን ነገሮችን የማያስወጣ መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 24
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ንዐስ ክፍሌ አስራ ሶስት


የበሶብሊ ምርት
45. የበሶብሊ አዘገጃጀት

1) ሇጠቃሚ ዘይት ዝግጅት ሙለ በሙለ ሲያብብ መሰብሰብ አሇበት፤


2) ብዛትና ጥራት ያሇው ምርት ሇማግኘት በፀሐይ ወቅት መሰብሰብ
ያስፈሌጋሌ፤
3) ከመሬት ከ15-20 ሴንቲ ሜትር በሊይ መቆረጥ አሇበት፤
4) ሇምርት ዝግጅት የሚውሇው አበባውና ቅጠለ ስሇሆነ በአንዴ ሊይ መሰብሰብ
አሇበት፤
5) ቅጠለ በሚገባ መታጠብና ከአረም ነጻ መሆን አሇበት፤
6) ምርቱ እንዯተሰበሰበ እዛው መስክ ሊይ ከአንዴ እስከ ሶስትቀናትዴረስ መዴረቅ
አሇበት፡፡

46. የበሶብሊ የጥራት መስፈርት

1) በምርቱ ውስጥ ያሇው ክልሮፊሌና የዘይት መጠን እንዲይቀንስ ሇብዙ ጊዜ


መቆየት የሇበትም፤
2) አበባውና ቅጠለ በአንዴ የተሰበሰበና ከአረም ወይም ከላልች ተክልች ጋር
ያሌተቀሊቀሇ፤
3) ከአበባው የሚገኝው ምርት ከላልች ክፍሌ የተሻሇ ጥራት ያሇው በመሆኑ
ከነአበባው የተዘጋጀ መሆን አሇበት፡፡

ንዐስ ክፍሌ አስራ አራት


የጦስኝ ምርት

47. የጦስኝ አዘገጃጀት

1) በተሇያየ የእዴገት ዯረጃ መሰብሰብ የሚቻሌ ቢሆንም ሇተሻሇ ጥራት ከማበቡ


በፊት መሰብሰብ አሇበት፤ ፡፡
2) የምርት ስብሰባው የዓየሩ የሙቀት መጠን ዜሮ ዱግሪ ሴንቲግሬዴ ሊይ
መሆን አሇበት፤
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 25
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

3) የርጥበት መጠኑ ከ8-10 በመቶ እስኪዯርስ በጥንቃቄ በፀሐይ ብርሃን


መዴረቅ አሇበት፡፡

48. የጦስኝ የጥራት መስፈርት

1) የዯረቀ ምርት የርጥበት መጠን ከ8-10% ፤


2) ከተዘጋጀ በኋሊ የቆየበት ጊዜ ከተዘጋጀ ከ3-4 ሳምንት ያሌበሇጠ፤
3) ግንዴ መሰሌ ቅርንጫፎች ከቅጠለ እኩሌ በአግባቡ የዯረቁ መሆን አሇበት፡፡

49. የጦስኝ አከመቻቸት እና አጓጓዝ

1) የመቆያ ጊዜውን ሇማራዘም በቀዝቃዛ፣ ዯረቅና የፀሐይ ብርሃን በማያገኘው


እና ከ18 ዱግሪ ሴንቲ ግሬዴ ያሌበሇጠ ሙቀት ባሇበት ቦታ መቀመጥ
አሇበት፤
2) የምርት ማሸጊያው አየር የማስገባና የማያስወጣ መሆን አሇበት ፤
3) ምርቱ በንጹህ ቅርጫቶች፣ዯረቅ ከረጢቶች፣ ተጎታቾች ወይም በላልች
በዯንብ በተያዙ ዕቃዎች ውስጥ መቀመጥ እና ወዯ ዝግጅትና ቦታዎችና
ሇገበያ መወሰዴ አሇበት ፡፡

ንዐስ ክፍሌ አስራ አምስት


የሰናፍጭ ምርት
50. የሰናፍጭ ምርት አዘገጃጀት

1) ከቢጫው ሰናፍጭ ዘር በስተቀር ላልች ዝርያዎች ሇመሰብሰብ ሲዯርሱ


የመራገፍ ባህሪ ስሊሊቸው ትክክሇኛውን ወቅት ተከታትል በመጠበቅ
መሰብሰብ ያስፈሌጋሌ፤
2) በእጅ የሚሰበሰብ ከሆነ በነቀሊ ወይም ማጭዴ በመጠቀም ከመሬት ከፍ
አዴርጎ በማጨዴ መሰብሰብ አሇበት፤
3) የምርት ስብሰባው ሰዓት ጥዋት ሊይ ወይም ወዯ ማታ ቢሆን ምርቱን
ከመራገፍና ብክነት ሇመጠበቅ ያስችሊሌ፤
4) ምርት የሚሰበሰብበትን ወቅት በቅርብ ሆኖ ቶል ቶል መከታተሌ
ያስፈሌጋሌ፤
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 26
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5) የከሇር ሇውጥ ሲያመጣና ተክለ በጣም ሳይዯርቅ ምርቱ መሰብሰብ አሇበት፤


6) ምርት ሲሰበሰብ በተሇይ ከፍተኛ እርጥበት እንዱሁን አመዲይና ጤዛ
በሚበዛበት ጊዜ ባይሆን ምርቱ ከመሰብሰቡ በፊት እንዲይራገፍ ይረዲሌ፡፡
7) ሲሰበሰብ ከመጨረሻው የዘር ፍሬ(ፖዴ) ስር መታጨዴ አሇበት፡፡
8) ሇመውቃት በሚገባ በተሰራ የሲሚንቶ አውዴማ ሊይ መሆን ይገባዋሌ፡፡
9) ከተወቃና ምርቱ ከእንክርዲደ በሚገባ ከተሇየ በኋሊ ዯረጃውን በጠበቀ ጆንያ
ማከማቸት፤
10) በተቻሇ መጠን ምርቱ ከ4 -10 ቀናት በፀሀይ ሊይ በሚገባ የዯረቀ መሆን
አሇበት፡

51. የሰናፍጭ የጥራት መስፈርትና አከመቻቸት

1) የዕርጥበት መጠኑ 10 እና ከዛ በታች ሲሆን ወዯ መጋዘን ይገባሌ፤


2) ከፍተኛ የዘይት መጠን ስሊሇውና ሇብሌሽት ተጋሊጭ ስሇሆነ የዕርጥበት
መጠኑ ከላልች የጥራጥሬ ሰብልች ባነሰ ሁኔታ ተስተካክል መከማቸት
አሇበት፤
3) መጋዘን የገባው ምርት የመሰባበርና የመባከን ባህርይ ስሊሇው በጥንቃቄ
መቀመጥ አሇበት፤
4) ሇረጅም ጊዜ የሚቀመጥ ምርት (ከ 5 ወራት በሊይ) ከሆነ ሻጋታንና
የነፍሳትን መራባት ሇመቀነስ የዕርጥበት መጠኑ ከ9 ፐርሰንት በታች
የሙቀት መጠን 18ºC መሆን አሇበት፤
5) በመጋዘን ውስጥ ምርቱ ህይወት ያሇውና ኦክስጂን የመሳብና ካርቦን
ዲይኦክሳይዴ ስሇሚያስወጣ የመታመቅ ፔሬዴ ይኖረዋሌ፤
6) ምርቱ የሚከማችበት መጋዘን ንጹህና አፈር ዴንጋይና መሰሌ ነገሮች
የላሇበት መሆን አሇበት፤
7) ከላልች ምርቶች በፍርጣሜው ጠንከር የሚሌ በመሆኑ በፍሬው ውስጥ
የአየር ዝውውሩ ዝግ ስሇሚሌ የመጋዘን አየር ዝውውር ሙቀትከ 65ºC
(150 ºF) እንዱሁም የዘሩ ሙቀት 45ºC (113ºF) መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 27
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ክፍሌ ሶስት
የአቅርቦትና ሇውጭ ገበያ የሚውለ የቅመማ ቅመም
ምርቶች አዘገጃጀት
52. የአቅርቦት ቅመማ ቅመም ምርት አዘገጃጀት

1) የቅመማ ቅመም ምርት የጥራት ዯረጃውን፣የተፈጥሮ ቀሇሙን በጠበቀ እና


የዘር መጠን በተስተካከሇ ሁኔታ መዘጋጀት አሇበት፤
2) የቅመማ ቅመም ምርቶች በሚዘጋጁበት ወቅት የእርጥበት መጠናቸዉ
እንዯየቅመማ ቅመም ዓይነቶች ከተቀመጠው ዯረጃ መብሇጥ የሇበትም፤
3) የቅመማ ቅመም ምርቶች በሚዘጋጁበት ጊዜ ከምርቶቹ ባህሪ ጋር
የማይስማሙ እና የምርቶቹን ይዘት ከሚቀይሩ ከማንኛዉም ባዕዴ ነገሮች
የፀደ መሆን አሇባቸዉ፤
4) የቅመማ ቅመም ምርቶች በሚዘጋጅበት ጊዜ በጥራት ዯረጃቸዉ እና
በባህሪያቸዉ የተሇያዩ፣ የአንደን አካባቢ ምርት ከላሊ አካባቢ ምርት፣
የአንደን ምርት ዘመን ከላሊዉ ምርት ዘመን ጋር ሳያቀሊቀሌ መዘጋጀት
አሇባቸዉ፡፡

53. ሇውጭ ገበያ የሚውለ የቅመማ ቅመም ምርቶች አዘገጃጀት

1) የቅመማ ቅመም ምርቶች በማሽን ወይም በእጅ ሇቀማ መዘጋጀት


አሇባቸዉ፤
2) የቅመማ ቅመም ምርቶች ሇውጭ ገበያ በማሽን የሚዘጋጅ ከሆነ አግባብ
ባሇዉ አካሌ በተረጋገጠ ማዘጋጃ ኢንደስትሪ መዘጋጀት አሇበት፤
3) የቅመማ ቅመም ምርቶች ሇውጭ ገበያ በሚዘጋጁበት ወቅት ተመሣሣይ
ባህሪና ዓይነት ካሊቸው የቅመማ ቅመም ምርቶች ውጭ የአንደን አካባቢ
ምርት ከላሊ አካባቢ ምርት፣እንዱሁም የአንዴን ምርት ዘመን ከላሊው ምርት
ዘመን ሳይቀሊቅለ ተሇይተዉ መዘጋጀት አሇባቸዉ፤
4) የተዘጋጁ የቅመማ ቅመም ምርቶቸ ወዯ ውጭ እስከ ሚሊኩ ዴረስ አግባብ
ባሇዉ አካሌ ብቃቱ በተረጋገጠ የቅመማ ቅመም ማከማቻ መጋዘን መከማቸት
አሇባቸዉ፤
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 28
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5) ሇውጭ ገበያ የተዘጋጀ የቅመማ ቅመም ምርት አዘገጃጀት በተገቢዉ የጥራት


ዯረጃ መዘጋጀቱን በተዘጋጀሇት ማዘጋጃ ኢንደስትሪ መረጋገጥ አሇበት፤
6) ሇውጪ ገበያ የተዘጋጀ የቅመማ ቅመም ምርት ዯረጃዉን በጠበቀ ማሸጊያ
ታሽጎ አጠቃሊይ የምርት ሁኔታ የሚገሌጽ መረጃ መታተም ይኖርበታሌ፡፡

ክፍሌ አራት

የብቃት ማረጋገጫ የቴክኒክ መስፈርቶች እና የምስክር ወረቀት አሰጣጥ

ንዐስ ክፍሌ አንዴ

የብቃት ማረጋገጫ የቴክኒክ መስፈርቶች


54. የቅመማ ቅመም ማከማቻ መጋዘን ማሟሊት የሚገባው መስፈርት

የቅመማ ቅመም ምርት ማከማቻ መጋዘን የሚከተለትን መመዘኛዎች ያሟሊ ሉሆን


ይገባሌ፡

1) ቅመማ ቅመምን ሇማከማቸት የሚያገሇግሌ መጋዘን ግዴግዲው በብልኬት


ወይም በአካባቢ ተስማሚ በሆኑ ቁሳቁሶች የተሰራ ሆኖ ስፋቱ 8 ሳ.ሜ በ6
ሳ.ሜ የሆነበግዴግዲውና በጣራው መካከሌ ከ50 ሳ.ሜ ያሊነሰና ሇአየር
ማስገቢያ ወንፊት ሽቦ የተገጠመሇት መሆን አሇበት፤
2) በመጋዘኑ ወይም ቅመማ ቅመም የሚቀመጥበት ቦታ ከቤት እንስሳት
መኖሪያና መዋያ የተቀራረበ መሆን የሇበትም፤
3) ጥራትን ሉያጓዴለ ከሚችለ ኬሚካልች (ጋዝ፣ዘይት፣ፀረ ተባይ) እና ቅቤ፣
ቆዲ የመሳሰለት ከቅመማ ቅመም ጋር መከማቸት የሇበትም መሆን
የሇበትም፣
4) አየር በዯንብ የሚዘዋወርበት መሆን አሇበት፤
5) ወዯ መጋዘኑ የሚያስገባና የሚያስወጣ ምቹ መንገዴ ያሇው መሆን አሇበት፤
6) የመብራት የውሃ አገሌግልት ያሇው መሆን አሇበት፤
7) ሇመጋዘን ሠራተኞች አገሌግልት የሚውሌ ቢሮ ያሇው መሆን አሇበት፤
8) ሇሠራተኞች አገሌግልት የሚውሌ የመፀዲጃ ቤት እና ንጽህና መጠበቂያ
ያሇው መሆን አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 29
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

9) ሇሰውና ሇመጫኛ መሣሪያ እንቅስቃሴ የሚሆን በቂ የመዘዋወሪያ ቦታ ያሇው


መሆን አሇበት፤
10) የእሳት አዯጋ መከሊከያ መሳሪያ ያሇው መሆን አሇበት፤
11) አግባብ ባሇው የመንግስት አካሌ የተረጋገጠ የምዴር ሚዛን ያሇው መሆን
አሇበት
12) ከእንጨት ወይም ከፕሊስቲክ የተሰራ የቅመማ ቅመም መዯርዯሪያ ያሇው
መሆን አሇበት፡፡

55. የወጪ ገበያ ቅመማ ቅመም ማዘጋጃ የቴክኒክ መስፈርቶች

የወጪ ገበያ ቅመማ ቅመም ማዘጋጃ ኢንደስትሪ፡-

1) የወጪ ቅመማ ቅመም ምርትን ሇማዘጋጀት የሚያስችሌ በቂ ስፍራና በዚህ መመሪያ


የተጠቀሰውን የቴክኒክ መስፈርት የሚያሟሊ መጋዘን ያሇው መሆን አሇበት፤
2) የቅመማ ቅመም ምርት ሇውጪ ገበያ ሇማዘጋጀት የሚያስችሌ:-

ሀ) ሇጥቁር አዝሙዴ፣ነጭ አዝሙዴ፣አብሽና ዴንብሊሌ ምርቶችን የማበጠሪያ


ወይም የማዘጋጃ ማሽን ያሇው መሆን አሇበት፤

ሇ) ሇዝንጅብሌ፣ በርበሬ፣ ሚጥሚጣ፣ ኮረሪማና ጥምዝ በሰው ሃይሌ ሇማዘጋጀት


የሚያስችሌ መሌቀሚያና መገሌገያ ቁሳቆሶችን ያሟሊ መሆን አሇበት፤

ሐ) የእርዴ ምርትን ሇገበያ ሇማዘጋጀት መሊጫ ቁሳቁስና ጥራት ያሇው በቂ ማስጫ


ቦታ ያሇው መሆን አሇበት፤

መ) ወዯ ማዘጋጃው የሚያስገባና የሚያስወጣ ምቹ መንገዴ ያሇው መሆን አሇበት፤

ሠ) የመብራት የውሃ አገሌግልት የተሟሊሇት መሆን አሇበት፤

ረ) ሇሠራተኞች አገሌግልት የሚውሌ ቢሮ ያሇው መሆን አሇበት፤

ሰ) ሇሠራተኞች አገሌግልት የሚውሌ የመፀዲጃ ቤት እና ንጽህና መጠበቂያ ያሇው


መሆን አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 30
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ሸ) ሇሰውና ሇመጫኛ መሣሪያ እንቅስቃሴ የሚሆን በቂ የመዘዋወሪያ ቦታ ያሇው


መሆኑን መረጋገጥ አሇበት፤

ቀ) የእሳት አዯጋ መከሊከያ መሳሪያ ያሇው መሆን አሇበት፤

በ) አግባብ ባሇው የመንግስት አካሌ የተረጋገጠ ሚዛን ያሇው መሆን አሇበት፤

3) የቢሮ እና የሰው ኃይሌ አዯረጃጀቱ የሚከተሇው ነው፡-


1) ቢሮው ሇባሇሙያዎች የተሇየ ቦታ ያሇው፣ የጽህፈት ጠረጴዛ፣ፋይሌ ማዯረጃ
ሼሌፍ፣ ስሌክ እና ኮምፒውተር ከነፕሪንተር ያሟሊ መሆን አሇበት፤
2) በዴርጅቱ ስም የሚከተለትን 3 ሠራተኞችን በቋሚነት ያሠማራ መሆን
አሇበት፤

ሀ/ የቅመማ ቅመም ጥራት ባሇሙያ በግብርናና ተዛማጅ የትምህርት


ዝግጅት ቢያንስ በዱፕልማ የተመረቀ/ች፤

ሇ/ የቢሮ ፀሐፊ ቢያንስ በሰክሬትያሌ ሳይንስና ተዛማጅ ትምህርቶች


በዱፕልማ የተመረቀ/ች፤

ሐ/ የሒሳብ ሰራተኛ በአካዉንቲንግ ቢያንስ በዱፕልማ የተመረቀ/ች፡፡

56. የቅመማ ቅመም ዕሴት ጭመራና ማቀነባበሪያ ኢንደስትሪ ቴክኒክ መስፈርቶች

የቅመማ ቅመም ዕሴት ጭመራና ማቀነባበሪያ ኢንደስትሪ የሚከተለትን የቴክኒክ


መስፈርቶች ማሟሊት ይኖርበታሌ፡-

1) ራሱ ወይም ከሶስተኛ ወገን በኪራይ ዉሌ መሰረት ማቀነባበሪያ ማሽን ያሇው


2) ምርት ሇማከማቸት የሚያስችሌ ወሇለ ከስሚንቶ የተሠራ መጋዘን፣
3) ሇማቀነባበሪያ ኢንደስትሪው ሇሚሠሩ ሠራተኞች ሇሥራው የሚያገሊግሌ
ተስማሚ የሥራ ሌብስ ያዘጋጀ፣
4) ምርት በማዘጋጀት ሂዯት በተፈጥሮ አካባቢ፣ በአካባቢው በሚገነን ማህረሰብ
ወይም በግሇሰብ ጤንነት ሊይ ጉዲት በማያስከትሌ አኳኋን ቆሻሻን ሇማስወገዴ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 31
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

የሚያስችሌ አሰራር ያሇዉ መሆኑ በህግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ


የተረጋገጠሇት መሆኑ፣
5) ከማቀነባበሪያ ኢንዯስትሪዉ የሚወጣዉን ቆሻሻ ማሰወገጃ ስርዓት ያሇዉ፣
6) በአንቀፅ 55 (1) እና (2) የተጠቀሰዉን መስፈርት የሚያሟሊ የቢሮ እና
የማቀነባበሪያ ማሽኑን የሚያንቀሳቅስና ጥራቱን የሚያረጋግጥ ባሇሙያ ያሇው
7) አግባብ ባሇዉ አካሌ ብቃቱ የተረጋገጠ የጥራት ማረጋገጫ ሊብራቶሪ ያሇዉ፣
8) የተቀነባበሩ ምርቶችን ሇማሸግ የሚያስችሌ ማሸጊያ መሳሪያ ያሇዉ፣
9) ወዯ ማቀነባበሪያ ኢንዯስትሪዉ የሚያስገባ መንገዴ ያሇው፣ ዉሃና የመብራት
አቅርቦት ያሇዉ፣
10) ሇሰራተኞቹ የሚሆን በጾታ የተሇየ የንጽህና መጠበቂያና መጸዲጃ ቤት ያለት፤
እና
11) የእሳት አዯጋ መከሊከያ መሳሪያ ያሇዉመሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡

ንዐስ ክፍሌ ሁሇት

የቅመማ ቅመም ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት አሰጣጥ


57. መርህ

ማንኛውም በቅመማ ቅመም ዝግጅት፣ ክምችት፣ ግብይት እና ተያያዥ አገሌግልት


ሰጪነት ሊይ የሚሰማራ ሰው ከውጪ ገበያ ቅመማ ቅመም ጋር ሇሚያያዙት የስራ
ዘርፎች ከባሇሰሌጣኑ እንዱሁም ከአቅርቦት ቅመማ ቅመም ጋር ሇሚያያዙ የስራ
ዘርፎች አግባብ ካሇው የክሌሌ አካሌ፣ በዚህ መመሪያ ወይም በላልች ህጎች መሰረት
የተሰጠ የብቃት ማረጋገጫ መያዝ አሇበት፡፡
58. የቅመማቅመም ሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ መስፈርት

የቅመማ ቅመም ምርትን ገዝቶ ሇመሊክ የሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ ሇማግኘት፡-

1) የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂዉ ባሇቤት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ የስራ


አስኪያጁ የነዋሪነት መታወቂያ/ፓስፖርት ያሇው፣

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 32
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) የንግዴ ማህበር ከሆነ በሚመሇከተዉ የመንግስት አካሌ የተረጋገጠ የመመስረቻ


ፅሁፍና የመተዲዯሪያ ዯንብ ማቅረብ የሚችሌ፣
3) የአቅርቦት ምርት ሇዉጪ ገበያ አዘጋጅቶ ሇመሊክ ሚገሇገሌበት በባሇቤትነት
የያዘዉ የባሇቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ወይም በኪራይ ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ
ወገን ያገኘዉ እንዯሆነ የኪራይ ወይም አገሌግልት ውሌ በሚመሇከተው በህጋዊ
ተቋም አዋዋይ የተረጋገጠ እና በአንቀፅ 55 1(ሀ) እና (ሇ) ሊይ የተጠቀሱትን
የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ የቅመማ ቅመም ማከማቻና ማዘጋጃ
የሚጠቀም/ያሇው፣
4) ነባርና በላልች የስራ መስክ ሊይ ሲሰራ የቆዬ ዴርጅት ከሆነ ሇሥራው በቂ
ካፒታሌ ቢያንስ 1,000,000 (አንዴ ሚሉዬን) ብር ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ
ቢያንስ 1,500,000 (አንዴ ነጥብ አምስት ሚሉዬን) ብር ስሇመኖሩ የስዴስት
ወር የፋይናንስ እንቅስቃሴ የሚያሳይ/Financial statement/ ከሚመሇከተው
ባንክ የተረጋገጠ የሰነዴ ማስረጃ የማቅረብ፣
5) በላልች የስራ መስክ ያሌተሰማራና አዱስ ዴርጅት ከሆነ ሇሥራው በቂ ካፒታሌ
ቢያንስ 100,000 (መቶ ሺህ) ብር ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ ቢያንስ
250,000 (ሁሇት መቶ ሃምሳ ሺህ) ብር ስሇመኖሩ ከሚመሇከተው ባንክ
የተረጋገጠ የሰነዴ ማስረጃ የማቅረብ፣
6) የግብር ከፋይ መሇያ ቁጥርና ዋና የንግዴ ምዝገባ ፈቃዴ ማቅረብ የሚችሌ፣
7) ነባርና በላልች የስራ መስክ ሊይ ሲሰራ የቆዬ ዴርጅት ከሆነ አስፈሊጊውን
አገሌግልት ሇመስጠት በሚያስችሌ መሌኩ የተዯራጀ ቢሮ በዚህ መመሪያ
በአንቀፅ 55 (1) እና (2) ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ፣
8) በላልች የስራ መስክ ያሌተሰማራና አዱስ ዴርጅት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ
ህጋዊ የመኖሪያ አዴራሻ የሚገሌጽ ሰነዴ ከማመሌከቻው ጋር ማቅረብ የሚችሌ፣
9) ከክሌሌ ሇኤክስፖርት/ሊኪነት ሇሚያመሇክቱ አመሌካቾች የማዘጋጃና ማከማቻ
ኢንደስትሪን ግምገማን በተመሇከተ ከሚመሇከተው የክሌለ የቡናና ሻይ
ባሇስሌጣን ወይም ግብርና ቢሮ አማካይነት በዚህ መመሪያ አንቀፅ 55 ሊይ
የተቀመጡትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ ስሇመሆኑ ታይቶ የዴጋፍ ዯብዲቤ
ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 33
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

59. የቅመማቅመም አሌሚ ሊኪነት የብቃት ማረጋገጫ መስፈርት

የቅመማ ቅመም ምርትን ሇመሊክ የአሌሚ ሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ ሇማግኘት፡-

1) የቅመማ ቅመም አሌሚ ስሇመሆናችው የሚገሌጽ ከሚመሇከተው የፌዳራሌ/ክሌሌ


መንግስት ተቋም /ከኢንቨስትሜንት ኮሚሽን/ቢሮ የኢንቨስትመንት የማምረት ፈቃዴና
የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ ማቅረብ የሚችሌ፤
2) የአቅርቦት ምርት ሇዉጪ ገበያ አዘጋጅቶ ሇመሊክ የሚገሇገሌበት የባሇቤትነት ይዞታ
ማረጋገጫ ወይም በኪራይ ወይም የአገሌግልት ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ ወገን
ያገኘዉ እንዯሆነ ሕጋዊ የኪራይ ወይም የአገሌግልት ውሌ በሚመሇከተው በህጋዊ
ተቋም አዋዋይ የተረጋገጠ እና በአንቀፅ 55 ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ
መስፈርቶችን ያሟሊ የቅመማ ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ የሚጠቀም/ያሇው፣
3) ምርት በማዘጋጀት ሂዯት በተፈጥሮ አካባቢ፣ በአካባቢው በሚገኝ ማህረሰብ ወይም
በግሇሰብ ጤንነት ሊይ ጉዲት በማያስከትሌ አኳኋን ቆሻሻን ሇማስወገዴ የሚያስችሌ
አሰራር ያሇዉ በሆኑ በህግ ሥሌጣን በተሰጠዉ አካሌ የተረጋገጠሇት መሆኑ፣
4) በምርት ዘመኑ በክሌለ ጉዲዩ ከሚመሇከተው የክሌሌ ቢሮ የተረጋገጠ የምርት
መጠን ግምት መረጃ ማቀርብ የሚችሌ፣
5) በምርት ዘመኑ ያመረተዉን ምርት አዘጋጅቶ ወዯ ውጭ ሇመሊክ የሚስማማ፣
6) በዚህ የስራ ዘርፍ የሚሰማራ ወይም የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂው ዴርጅት/አክሲዮን
ወይም የዴርጅቱ ባሇቤት/ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይም በህጋዊ ውክሌና የተሰጠው
ማንኛውም ሰው የማንነት መታወቂያ/ፓስፖርት ኮፒ ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ፣
7) የግብር ከፋይ መሇያ ቁጥር ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችሌ፣
8) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 55 (1) እና (2) ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን
ያሟሊ ቢሮ ያሇው መሆኑ እና
9) ከክሌሌ ሇኤክስፖርት/ሊኪነት ሇሚያመሇክቱ አመሌካቾች የቢሮ፣ የማዘጋጃና
ማከማቻ ግምገማን በተመሇከተ አግባብ ያሇው የክሌሌ አከሌ አማካይነት በዚህ
መመሪያ አንቀፅ 55 ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ ስሇመሆኑ
ታይቶ የዴጋፍ ዯብዲቤ ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ መረጋገጥ ይኖርበታሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 34
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

60. የቅመማቅመም አምራች የገበሬዎች ሕብረት ሥራ ማህበር ወይንም ዩኒየን ሊኪነት ስሇ


ሚሰጥ የብቃት ማረጋገጫ

የቅመማ ቅመም ምርትን በህብረት ሥራ ማህበራት ወይንም ዩኒዬን አማካይነት ወዯ


ዉጪ ሇመሊክ የሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ ሇማግኘት፡-

1) የገበሬዎች ሕብረት ሥራ ማህበራት/ዩኒየን የመመስረቻ እና መተዲዲሪያ ፁሑፍ


የማቅረብ፣
2) የአቅርቦት ምርት ሇዉጪ ገበያ አዘጋጅቶ ሇመሊክ የሚገሇገሌበት በባሇቤትነት
የያዘዉ የባሇቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ወይም በኪራይ ወይም የማዘጋጃና
ማከማቻ አገሌግልት ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ ወገን ያገኘዉ እንዯሆነ ሕጋዊ
የክራይ ወይም የማዘጋጃና ማከማቻ አገሌግልት ውሌ በሚመሇከተው ተቋም
አዋዋይ የተረጋገጠ እና አንቀፅ 55 ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን
ያሟሊ የቅመማ ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ያሇው፣
3) ምርትን በማዘጋጀት ሂዯት በተፈጥሮ አከባቢ፣በአከባቢው በሚገኝ ማህበረሰብ
ወይም በግሇሰብ ጤንነት ሊይ ጉዲት በማያስከትሌ አኳኋን ቆሻሻን ሇማስወገዴ
የሚያስችሌ አሰራር ያሇው መሆኑ በሕግ ሥሌጣን በተሰጠው አካሌ
የተረጋገጠሇት መሆኑ፣
4) የቅመም ቅመም አምራች የሕብረት ሥራ ማህበራት ወይም ዩኒየን ሆኖው
ስሇመመዝገባቸው ከክሌሌ የማህበራት ማዯረጃ ኤጄንሲ እና ከፌዯራሌ የሕብረት
ሥራ ኤጄንሲየተሰጠ ህጋዊ ሰዉነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ማቅረብ
የሚችሌ፣
5) በምርት ዘመኑ የሕብረት ሥራ ማህበራት ወይም ዩኒየኑ ከአባሊቱ የሚሰበስበው
አጠቃሊይ የምርት መጠን ግምት መረጃ አግባብ ካሇዉ የክሌሌ አካሌ ማቅረብ
የሚችሌ፣
6) የሕብረት ሥራ ማህበራቱ/ዩኒየኑ የመስሪያ ቢሮን በሚመሇከት በክሌለ ቢሮ
ምርታቸውን በሚሰበስቡበት ወይም አዱስ አበባ ሊይ የራሳቸው ወይም ከሦስተኛ
ወገን በኪራይ ውሌ ያገኙ ሕጋዊ የክራይ ውሌ በሚመሇከተው በህጋዊ ተቋም
አዋዋይ የተረጋገጠ ማስረጃ የማቅረብ የሚችሌ መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 35
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

61. የቅመማ ቅመም አነስተኛ ይዞታ ሊሊቸዉ አምራቾች ስሇሚሰጥ የሊኪነት የብቃት
ማረጋገጫ

አነስተኛ የመሬት ይዞታ ያሊቸዉ አምራች አርሶ አዯሮች ያመረቱትን ምርት በቀጥታ ወዯ
ዉጪ ሇመሊክ ፡-
1) በክሌለ ነዋሪ መሆኑን የሚገሌጽ የቀበላ መታወቂያ ማቅረብ የሚችሌ፣

2) በአንዴ ምርት ዘመን ሇዉጪ ገበያ በሚመጥን ዯረጃ አዘጋጅቶ ሇመሊክ የሚችሌ
እና ሇዚህም ማረጋገጫ ከሚመሇከተዉ የክሌሌ አካሌ የምርት መጠን ግምት
ማቅረብ የሚችሌ፣

3) የመሬት ይዞታ ማረጋገጫ ዯብተር ያሇው፣

4) የባንክ ሂሳብ መክፈቱን የሚያረጋግጥ ሰነዴ ማቅረብ የሚችሌ፣፡

62. የቅመማ ቅመም ምርትን አቀነባብሮ ወዯ ውጭ ሊኪነት የብቃት ማረጋገጫ

የቅመማ ቅመም ምርትን አቀነባብሮ ወዯ ዉጭ ሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ የሚሰጠዉ


አመሌካቹ፡-
1) በዚህ የስራ ዘርፍ የሚሰማራ ወይም የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂው
ዴርጅት/አክሲዮን ባሇቤት/ባሇቤቶች ባሇቤት/ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይም በህጋዊ
ውክሌና የተሰጠው ማንኛውም ሰው የማንነት መታወቂያ/ፓስፖርት ኮፒ ማቅረብ
የሚችሌ፣
2) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 55 ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ
በባሇቤትነት የያዘው ወይም አግባብ ባሇው አካሌ የኪራይ ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ
ወገን ያገኘው የምርት ማቀነባበሪያ ኢንዯስትሪ ያሇው፣
3) አስፈሊጊዉን አገሌግልት ሇመስጠት በሚያስችሌ መሌኩ የተዯራጀ በዚህ መመሪያ
አንቀፅ 55 (1) እና (2) ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ ቢሮ
ያሇው፣
4) የምርት ጥራትን ሇማስጠበቅና ላልች ተያያዥ ሥራዎችን ሇማከናወን በቂ
ዕዉቀት ያሇው የጥራት ባሇሙያ እንዱሁም ላልች ባሇሙያዎችን በቋሚነት
ያሰማራ፣
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 36
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5) ሇዉጪ ገበያ በሚመጥን ዯረጃ ያዘጋጀውን የቅመማ ቅመም ምርት ወዯ ዉጪ


ሇመሊክ የተስማማ፤ እና
6) ንግዴ ምዝገባ ፈቃዴና የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ
ሲረጋገጥ ነው፡፡
63. የዉጪ ገበያ ቅመማ ቅመም ምርት ማከማቻ መጋዘን እና ማዘጋጃ ኢንደስትሪ
አገሌግልት ሰጪነት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት

ሇቅመማ ቅመም ምርት ማከማቻ እና ማዘጋጃ ኢንዯስትሪ አገሌግልት ሰጪነት የብቃት


ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚሰጠዉ አመሌካቹ ፡-
1) የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂዉ ባሇቤት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ የስራ
አስኪያጁ የነዋሪነት መታወቂያ ወይም ፓስፖርት ያሇው፣
2) የንግዴ ማህበር ከሆነ በሚመሇከተዉ የመንግስት አካሌ የተረጋገጠ የመመስረቻ
ፅሁፍና የመተዲዯሪያ ዯንብ ማቅረብ የሚችሌ፣
3) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 55 ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን ያሟሊ
በባሇቤትነት የያዘዉ ወይም በኪራይ ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ ወገን ያገኘዉ ምርት
ማከማቻ መጋዘን ወይም ማዘጋጃ ኢንዯስትሪ ያሇው መሆኑ፣
4) የተሇያዩ ባህሪ ወይም ዯረጃ ያሊቸውን የቅመማ ቅመም ምርቶች ሇመሇየት
የሚያስችሇዉ አሰራር ያሇው መሆኑ፣
5) የምርት መያዣ ከረጢትና ላልች አሰፈሊጊ መሣሪያዎች ያለት መሆኑ፣
6) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 55 (1) እና (2) ሊይ የተጠቀሱትን የቴክኒክ መስፈርቶችን
ያሟሊ ቢሮ ያሇው መሆኑ፣
7) ምርት በማዘጋጀት ሂዯት በተፈጥሮ አካባቢ፣ በአካባቢው በሚገኝ ማህረሰብ
ወይም በግሇሰብ ጤንነት ሊይ ጉዲት በማያስከትሌ አኳኋን ቆሻሻን ሇማስወገዴ
የሚያስችሌ አሰራር ያሇዉ በሆኑ በህግ ሥሌጣን በተሰጠዉ አካሌ የተረጋገጠሇት
መሆኑ እና
8) የግብር ከፋይ መሇያ ቁጥር ማቅረብ የሚችሌመሆኑ ሲረጋገጥ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 37
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

64. የቅመማ ቅመም ጅምሊ ነጋዳነት የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት

የጅምሊ ነጋዳነት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የሚሰጠው አመሌካቹ፡-


1) የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂዉ ባሇቤት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ የስራ አስኪያጁ
የነዋሪነት መታወቂያ/ፓስፖርት ያሇው፣

2) አግባብ ያሇዉ የክሌሌ አካሌ የሚያወጣውን የቴክኒክ መስፈርቶች የሚያሟሊ


በባሇቤትነት ወይም በኪራይ ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ ወገን ያገኘዉ የምርት
ማዘጋጃና ማከማቻ መጋዘን ፣ የምርት መያዣ ከረጢቶችና ላልች አስፈሊጊ
መሳሪያዎች ያለት መሆኑ፣

3) በሚመሇከተዉ አካሌ የተመሰከረሇት በባሇቤትነት የያዘው ወይም በኪራይ ዉሌ


መሰረት ከሶስተኛ ወገን ያገኘው የምዴር ሚዛን ያሇው መሆኑ፣

4) አስፈሊጊውን አገሌግልት ሇመስጠት በሚያስችሌ መሌክ የተዯራጀ አገሌግልት


መስጫ ቢሮ ያሇው መሆኑ፣

5) ከቅመማ ቅመም ምርት በተያያዘ በቂ ዕውቀት ያሇዉ የጥራት ባሇሙያ በቋሚነት


የሚያሰማራ መሆኑ፣

6) ከመጀመሪያ ዯረጃ ግብይት ማዕከሊት የገዛውን ቅመማ ቅመም ሇሊኪ፣ ሇአገር


ውስጥ ጅምሊ ነገዳና አቀነባበሪ የመሸጥና በመጋዘን የቀረውን የምርት ክምችት
በዓይነትና በመጠን ሇይቶ ቢያንስ በየወሩ መጨረሻ ሊይ አግባብ ሊሇው የክሌሌ
አካሌ የሚያሳውቅበት የመረጃ ፍስት ስርዓት የዘረጋ፤ እና

7) ንግዴ ምዝገባ ፈቃዴና የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ


ሲረጋገጥ ነዉ፡

65. የሀገር ውስጥ ቅመማ ቅመም ምርት አቀነባባሪ የብቃት ማረጋገጫ

የሀገር ውስጥ ቅመማ ቅመም አቀናባሪነት ብቃት ማረጋገጫ የሚሰጠዉ አመሌካቹ፡-


1) የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂዉ ባሇቤት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ የስራ
አስኪያጁ የነዋሪነት መታወቂያ/ፓስፖርት ያሇው፣

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 38
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የሚያወጣውን የቴክኒክ መስፈርት የሚያሟሊ


በባሇቤትነት የያዘው ወይም በኪራይ ዉሌ መሰረት ከሶስተኛ ወገን ያገኘዉ
የምርት ማቀነባበሪያ ኢንዯስትሪና ማከማቻ መጋዘን ያሇዉ መሆኑ፣
3) አስፈሊጊዉን አገሌግልት ሇመስጠት በሚያስችሌ መሌኩ የተዯራጀ አገሌግልት
መስጫ ቢሮ ያሇዉ መሆኑ፣

መ/ የምርት ጥራትን ሇማስጠበቅና ላልች ተያያዥ ሥራዎችን ሇማከናወን በቂ


ዕወቀት ያሇዉ የጥራት ባሇሙያ እንዱሁም ላልች ባሇሙያዎችን በቋሚነት
ያሰማራ መሆኑ፣

ሠ/ ምርት በማዘጋጀት ሂዯት በተፈጥሮ አካባቢ፣ በአካባቢው በሚገኝ ማህረሰብ


ወይም በግሇሰብ ጤንነት ሊይ ጉዲት በማያስከትሌ ሁኔታ ቆሻሻን ሇማስወገዴ
የሚያስችሌ አሰራር ያሇዉ በሆኑ በህግ ሥሌጣን በተሰጠዉ አካሌ የተረጋገጠሇት
መሆኑ፤ እና

6/ ንግዴ ምዝገባ ፈቃዴና የግብር ከፋይ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሌ መሆኑ


ሲረጋገጥ ነዉ::

66. የቅመማ ቅመም ቸርቻሪ ነጋዳ የብቃት ማረጋገጫ

የቅመማ ቅመም ቸርቻሪነት የብቃት ማረጋገጫ የሚሰጠዉ አመሌካቹ፡-


1) የብቃት ማረጋገጫ ጠያቂዉ ባሇቤት ወይም የንግዴ ማህበር ከሆነ የስራ
አስኪያጁ የነዋሪነት መታወቂያ/ፓስፖርት ያሇው፣
2) በመዯብሩ ዉስጥ ሇቅመማ ቅመም ማስቀመጫ የሚሆን የተሇየ ቦታ ያሇዉ
መሆኑ፣
3) ቅመማ ቅመም ሇመቸርቸር ግዳታዉን የተቀበሇ መሆኑ እና
4) ከጅምሊ ነጋዳ የገዛውን፣ የሸጠውንና በክምችት ያሇዉን የቅመማ ቅመም መረጃ
አግባብ ባሇው አካሌ ሲጠየቅ ሇመስጠት የተስማማ ሲረጋገጥ ነዉ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 39
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

67. የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሇማግኘት ስሇሚቀርብ ማመሌከቻ

1/ አመሌካቹ የጠየቀውን የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሇማግኘት በዚህ


መመሪያ የተጠቀሱት መስፈርቶች መሟሊታቸዉን የሚያሳዩ ኦሪጅናሌና ኮፒ
ማሰረጃዎችን አያይዞ ማቅረብ አሇበት፤
2/ ከተሞሊው ቅጽ ጋር በዯንቡ የተገሇጹትን መስፈርቶችና በዚህ መመሪያ
የተገሇጹትን መስፈርቶች ስሇሟሟሊቱ የሚያሳዩ ማስረጃዎችን አያይዞ ማቅረብ
አሇበት፤
3/ በባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ባሇው የክሌሌ አካሌ የብቃት ማረጋገጫ የሚሰጠው
ክፍሌ የቀረበውን ማመሌከቻ ተቀብል የቴክኒክ መስፈርቱ መሟሊቱን በአካሌ
ተገኝቶ ማረጋገጥ አሇበት፤
4/ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሇማግኘት የሚፈሌግ ማንኛዉም ሰዉ
ማመሌከቻዉን አግባብነት ሊሇዉ ወይም የወጪ ቅመማ ቅመም ግብይትን
በሚመሇከት ሇባሇሥሌጣኑ ማቅረብ አሇበት፤
5/ ባሇሥሌጣኑ ወይም አግባብነት ያሇው የክሌሌ አካሌ ማመሌከቻው ከዯረሰው ጊዜ
ጀምሮ በ 3 የሥራ ቀናት ውስጥ አጣርቶ በቀረበበት ጥያቄ ሊይ ውሳኔ መስጠት
ይኖርበታሌ፤
6/ ባሇሥሌጣኑ ወይም አግባብነት ያሇው የክሌሌ አካሌ አመሌካቹ የብቃት
ማረጋገጫው የማይገባው መሆኑን በወሰነ ጊዜ የክሌከሊውን ምክንያት በውሳኔው
ሊይ በዝርዝር በማስቀመጥ ሇአመሌካቹ በጹህፍ ማሳወቅ ይኖርበታሌ፤
68. የቅመማ ቅመም ብቃት ማረጋገጫ ስሇማሳዯስ

1) በዚህ መመሪያ መሠረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠው


ማንኛውም ሰው በየዓመቱ በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ የብቃት ማረጋገጫ
የምስክር ወረቀቱን ማሳዯስ ይኖርበታሌ፤
2) የብቃት ማረጋገጫዉ የሚታዯሰዉ በየዓመቱ ከጥር 01 እስከ 30 ባለት የሥራ
ቀናት ብቻ ሲሆን የጊዜ ገዯቡን አሳሌፎ የሚመጣ የቅጣቱ መነሻ 500 ብር ሆኖ
በየወሩ 500 እየጨመረ ከፍል ይታዯስሇታሌ፤
3) የብቃት ማረጋገጫ አመሌካቹ የወቅቱን የግብር ክሉራንስና የታዯሰ ንግዴ ፍቃዴ
ማቅረብ አሇበት፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 40
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

4) ዓመታዊ የስራ አፈጻፀም ሪፖርት ማቅረብ አሇበት፡፡አሳማኝ ምክንያት ካሌቀረበ


በስተቀር በ2 ዓመት ጊዜ ውስጥ ወዯ ስራ ያሌገባ ሰው ሇሶስተኛ ዓመት ብቃት
ማረጋገጫ ማሳዯስ አይችሌም፤
5) በግብይት ሂዯት ህገ-ወጥ ዴርጊት ፈጽሞ የተገኘ ሰው አይታዯስሇትም፡፡

ንዐስ ክፍሌ ሶስት

የቅመማ ቅመም ብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስሇማገዴ እና መሰረዝ

69. የቅመማ ቅመምብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ስሇማገዴ


በዚህ መመሪያ መሠረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጠው ማንኛውም
ሰው፡
1) የምስክር ወረቀቱ የተሰጠባቸውን መስፈርቶች አጓዴል ሲገኝ፣
2) በተቀመጠው የጊዜ ገዯብ ውስጥ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱን
ያሊሳዯሰ እንዯሆነ፣
3) የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች ተሊሌፎ ሲገኝ፡-
ሀ/ ባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ ጉዴሇቶቹን ተገቢ በሆነና
ተሇይቶ በተገሇጸ የጊዜ ገዯብ እንዱያስተካክሌ ማስጠንቀቂያ ይሰጠዋሌ
ሇ/ በዚህ የማስጠንቀቂያ ጊዜ የተወሰዯ የማስተካከያ እርምጃ ከላሇ ያግዲሌ፣
ሐ/ በፊዯሌ ተራ ሇ/ በተሰጠ የእግዴ ጊዜ የወሰዯ የማስተካከያ እርምጃ ከላሇ
ብቃት ማረጋገጫው ይሰረዛሌ፡፡
70. የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ወዱያውኑ የሚያሰርዝ ተግባር
1) በዚህ መመሪያ መሠረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የያዘ ሰው፣
የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀቱን ያገኘው ሀሰተኛ ማስረጃ በማቅረብ ሆኖ
ከተገኘ ወይም
2) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 69 ሊይ የተዘረዘሩትን የተከሇከለ ተግበራትን ፈጽሞ
ከተገኘ፣
የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀቱ በባሇስሌጣኑ ወይም አግባብነት ባሇው የክሌሌ አካሌ
ሉሠረዝ ይችሊሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 41
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

71. የእግዴ ወይም የመሠረዝ ውጤት


1) በዚህ መመሪያ አንቀፅ 69 እና 70 መሠረት የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት የታገዯበት ወይም የተሰረዘበት ሰው በዕገዲው ወይም በመሰረዙ ሊይ
የቀረበው ይግባኝ በመታየት ሊይ እያሇ ቢሆንም በቅመማ ቅመም ግብይት
ወይም በአገሌግልት ሰጪነት ሊይ ሉሠማራ አይችሌም፤
2) የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የታገዯበት ወይም የተሰረዘበት ሰው
በዚህ መመሪያ የተቀመጠውን መስፈርት የሚያሟለ መገሌገያዎቹን፣
መሳሪያዎቹንና ዕቃዎቹን የጸና የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ያሇው
ላሊ ሰው እንዱጠቀምባቸው ሉፈቅዴ ይችሊሌ፡፡

ክፍሌ አምስት

የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር እና ግብይት አሰራር

72. የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር አሰራር

1) ባሇስሌጣኑ የግብይት ተዋንያን እና ባሇዴርሻ አካሊትን በማሳተፍ ሇግብይት


የሚውለ ቅመማ ቅመሞች የጥራት ዯረጃ ያወጣሌ፣
2) በባሇስሌጣኑ የቅመማ ቅመም የጥራት ምርመራ ብቃት ማረጋገጫ የሚያኙ
ማዕከሊት የጥራት ምርመራ አገሌግልት ሉሰጡ ይችሊለ፣
3) በአቀነባባሪ፣ ሊኪ እና ጅምሊ ነጋዳ ማዘጋጃ እና ማከማቻ ኢንደስትሪዎች ሊይ
የቅመማ ቅመም ዝግጅት፣ የጥራት ዯረጃ፣ ክምችት እና አጓጓዝን በተመሇከተ
የጥራት ቁጥጥር ይዯረጋሌ፤
4) በመጀመሪያ ፣በሁሇተኛ እና በወጪ ንግዴ ገበያ የቅመማ ቅመም ዝግጅት፣
የጥራት ዯረጃ፣ ክምችት እና አጓጓዝን በተመሇከተ የጥራት ቁጥጥር ይዯረጋሌ፡፡
5) በተሇያዩ ዯረጃዎች በሚሰጡ የሽኝት አሰራሮች ሊይ የቅመማ ቅመም የጥራት
ዯረጃና አጓጓዝን በተመሇከተ የጥራት ቁጥጥር ይዯረጋሌ፡፡
73. የቅመማ ቅመም ግብይት አሰራር

የቅመማቅመም ግብይት በመጀመሪያ እና በሁሇተኛ ዯረጃ ገበያ ሊይ በተፈቀዯ ቦታና


ሕጋዊ ፈቃዴ በተሰጣቸው አካሊት መካከሌ ይካሄዲሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 42
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

1/ የመጀመሪያ ዯረጃ ገበያ

ሀ) በአምራቹ አካባቢ ተሇይተው በሚቋቋሙ የመጀመሪያ ዯረጃ ቅመማቅመም ገበያ


ቦታዎች በአምራቹ እና በቅመማቅመም ጅምሊ ነጋዳ፣በሕብረት ሥራ
ማህበራት፣በአቀነባባሪ፣ ሊኪ እና ላልች ፈቃዴ በተሰጣቸው አካሊት መካከሌ
ይካሄዲሌ፡፡
ሇ) ከሊይ በፊዯሌ ተራ “ሀ” የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ አምራች፡-

1) በቅመማቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ኢንደስትሪ አቅርቦ ሇቅመማቅመም


ጅምሊ ነጋዳ ወይም አቀነባባሪ ወይም ሊኪ ሉሸጥ ይችሊሌ፤

2) እንዯ ምርቱ ሁኔታ አግባብ ባሇው የክሌሌ አካሌ በተሇዩ የሊኪ ወይም
የጅምሊ ነጋዳ መረከቢያ ቦታ አቅርቦ ሉሸጥ ይችሊሌ፤

3) ያመረተውን ምርት ሇውጪ ገበያ አዘጋጅቶ ሉሌክ ይችሊሌ፤

4) ሇሊኪ ወይም ሇአቀነባባሪ ወይም ሇጅምሊ ነጋዳ የትስስር ውሌ በመፈጸም


እና በውለ ሊይ በተገሇጸው የርክክብ ቦታ መሸጥ ይችሊሌ፤

5) በአካባቢው በቅመማቅመም ሌማት ከተሰማራ አሌሚ ባሇሃብት ጋር


የሌማትና ግብይት ትስስር ውሌ በሚፈጽሙት መሰረት በውለ
በተገሇጸው የርክክብ ቦታ ማስረከብይችሊሌ፤

ሐ) የሕብረት ሥራ ማህበራት በመጀመሪያ ዯረጃ ቅመማቅመም ገበያ


የሚፈጹሙት ግብይት ከአባሌ አምራች አርሶአዯሮች ብቻ መሆን አሇበት፡፡

2/ ሁሇተኛ ዯረጃ ግብይት

ሀ/ በዚህ ዯረጃ የሚካሄዴ የቅመማ ቅመም ገበያ በቅመማቅመም ጅምሊ


ነጋዳ ወይም ሕብረት ሥራ ማህበር እና በቅመማቅመም ሊኪ ወይም
አቀናባባሪ ወይም ቸርቻሪ ነጋዳ ወይም ላሊ የተፈቀዯሊቸው አካሊት
መካከሌ ግብይት በተፈጸመበት መጋዘን ወይም በገቡት ውሌ መሰረት
በውለ ውስጥ በተገሇጸው የርክክብ ቦታ ግብይቱ ይከናወናሌ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 43
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ሇ/ ከሊይ በተሩ ፊዯሌ ሀ የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ በኢትዮጵያ ምርት


ገበያ አምራች አርሶ አዯር፣ አሌሚ ባሌሃብት፣ ጅምሊ ነጋዳ እና
በቅመማ ቅመም ሊኪ ነጋዳ፣ አቀነባባሪ ኢንደስትሪ እና በተፈቀዯሊቸው
ላልች አካሊትመካከሌ የቅመማ ቅመም ግብይት ይፈፀማሌ፤

ሐ) ቅመማቅመም ሊኪ ወይም አሌሚ ሊኪ ወይም አቀነባባሪ ከወጪ ንግዴ


ወይም እሴት ጭመራ ተርፎ የቀረ የቅመማቅመም ምርት ሇላሊ ሊኪ፣
ወይም አቀነባባሪ ወይም ሇተፈቀዯሊቸው ላልች አካሊት ወዯ ኢትዮጵያ
ምርት ገበያ ወይም በዚህ አንቀጽ ንዐስ አንቀፅ 1 መሰረት በማቅረብ
ሉሸጥ ይችሊሌ፤

መ) በተራ ፊዯሌ ሇ እና ሐ የተገሇጸው እንዴተጠበቀ ሆኖ በተሇያዩ


ምክንያቶች ወዯ ውጪ ተሌኮ የተመሇሰ ምርት በሚመሇከተው አካሌ
ጥራቱ ተምርምሮ ሇምግብነት መዋሌ አሇመዋለ ሳይረጋገጥ ገበያ ሊይ
አይውሌም፡፡

3/ የውጭ ገበያ የቅመማ ቅመም ምርት ግብይት

ሀ) የወጪ ገበያ ቅመማ ቅመም ግብይት በአምራች ሊኪ፣ በአሌሚ ሊኪ፣


በሕብረት ሥራ ማህበር፣ በአቀነባባሪ ሊኪ፣ በሊኪ እና በዉጭ ሃገር
ገዢ መካከሌ በወጪ ንግዴ ሽያጭ ውሌ ይከናወናሌ፤

ሇ) ሇወጪ ገበያ የተዘጋጀ የቅመማ ቅመም ምርት የገዢ ፍሊጎት የጥራት


ዯረጃ ማሟሊቱን በባሇስሌጣኑ ተረጋግጦ ሰርተፊኬት ሲሰጠው ወዯ
ወዯብ ይሸኛሌ ፤-

ሐ) የወጪ ንግዴ ሽያጭ ውለ የተዋዋይ ወገኖችን ሙለ ሥም እና


አዴራሻ፣ የምርት መጠንና ዋጋ በውጪ ምንዛሪ እንዱሁም ውለ፣
የርክክብ ቦታ፣ የሚፈጸምበት ጊዜና ላልች መሰረታዊ የውሌ ቃልች
በግሌጽ የያዘ መሆን አሇበት፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 44
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

መ) የወጪ ንግዴ ሽያጭ ውለ በተፈረመ በ24 ሰአት ውስጥ በንግዴ


ባንኮች መመዝገብ ይኖርበታሌ፡፡ ሊኪው ኮንትራቱ በንግዴ ባንኮች
በተመዘገበ በ72 ሰአት ውስጥ ሇኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን
ማሳወቅ ይኖርበታሌ፤

ሠ) የወጪ ንግዴ ሽያጭ ውለ እንዱፈጸም በተቀመጠሇት የጊዜ ሰላዲ


ውስጥ መፈጸም ይኖርበታሌ፤

ረ) በውሌ ሰጪ እና ውሌ ተቀባይ የጋራ ስምምነት አሳማኝ በሆኑ


ምክንያቶች ውለ እንዱራዘም ስምምነት ሊይ ከተዯረሰ ውለ መፈጸም
ከነበረበት አንዴ ወር በፊት ይህንኑ የሚገሌጽ ሰነዴ በዯብዲቤ በማቅረብ
መራዘም ይቻሊሌ፤

ሰ) የቅመማ ቅመም ምርት ከውጪ ሀገር ማስገባት የሚቻሇው


የተመረተበት ሃገር የተገሇጸ እና ሀገራዊ የእፀዋት ጤና ማረጋገጫ
መስፈርት ማሟሊቱ ሲረጋገጭ ብቻ ነው፡፡

74. የመጀመሪያ ዯረጃ ገበያ ስፍራዎች አወሳሰንና አስተዲዯር

1) አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የቅመማቅመም መገበያያ ስፍራዎችን ብዛትንና


ስርጭትን ይወስናሌ፣ ይከሌሊሌ፣ የአስተዲዯር ስርዓት ይዘረጋሌ፡፡
2) አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የመገበያያ ስፍራዎችን፣ ብዛትና ስርጭት
ሲከሌሌ ከዚህ በፊት በተሇምድ የቅመማቅመም ግብይት በነባር ቦታም ሆነ
አዱስ ሇሚዯራጁ ገበያዎች፡ -
ሀ) የቅመማቅመም አምራች አርሶ አዯሮችና አሌሚዎች ብዛት፣
ሇ) የቅመማቅመም ምርት መጠን፣
ሐ) ሇአምራች አርሶ አዯሮች ምርታቸውን ሇማቅረብ ያሊቸውን አንጻራዊ
ቀረቤታና ሇተገበያዮቹ የግብይት እንቅስቃሴ አመቺነት፣
መ) ጥራትን ሇማስጠበቅ የሚኖራቸውን አስተዋጽኦ፣
ሠ) ምርት ሇሚገዙ የግብይት ተዋንያን የመገበያያ መጠሇያ ያሇው መዯብ፣
ረ) ዯረጃው የተረጋገጠ ሚዛን፤ እና

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 45
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ሰ) ዕሇታዊ የምርት ዋጋ ማሰወቂያ ሰላዲመሰረት በማዴረግ ያዯራጃሌ፡፡


3) አምራች አርሶ አዯር የተሻሇ ዋጋ በሚያስገኝሇት የገበያ አማራጭ መርጦ
መሸጥ ይችሊሌ፤
4) ከዚህ በሊይ በንዐስ አንቀፅ 1 የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ አግባብ ያሇው
የክሌሌ አካሌ የመገበያያ ስፍራዎች በጥራትና ግብይት ሂዯቱ ሊይ አለታዊ
ተፅዕኖ ከሚያሳዴሩ ነገሮች ነፃ መሆናቸውን ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፣
እርምጃ ይወስዲሌ፡፡

ክፍሌ ስዴስት

የግብይት ተሳታፊ መብትና ግዳታዎች


75. የቅመማ ቅመም ግብይት ተሳታፊ ጠቅሊሊ መብትና ግዳታዎች

ማንኛውም በቅመማ ቅመም ግብይት ሥራ የተሰማራ ሰው፣

1) በተፈቀደና ዕውቅና በተሰጣቸው የግብይት ቦታዎች የቅመማ ቅመም


ግብይት የማካሄዴ መብት አሊቸው፤
2) ባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የሚያወጣዉን የቴክኒክ
መስፈርት መሠረት አዯርጎ የሚሰጠውን የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀት
እና የንግዴ ፈቃዴ የመያዝ ፤
3) በዚህ መመሪያ በተዯነገገው የቴክኒክ እና የግብይት አሠራር መሠርት
በጥራት የማዘጋጀት፣ የማከማቸት እና የማጓጓዝ፤
4) ቅመማቅመም ሇአቅርቦት ወይም ሇወጪ ወይም ሇሀገር ውስጥ ገበያ
ከመጫኑ በፊት የተሽከርካሪውን የቴክኒክ መስፈርት አሟሌቶ መቅረቡን
የማረጋገጥ፤
5) ሇጥራት ምርመራ አገሌግልት የሚውሌ በተሇያየ የግብይት ዯረጃ ያሇው
የቅመማ ቅመም ናሙና እንዱሰጥ ሲጠየቅ ወካይ ናሙና የመስጠት ወይም
የማቅረብ፤
6) ቅመማቅመም ከግብይት ከተፈፀመበት ወረዲ ወዯ ላሊ አካባቢ ሇማጓጓዝ
አግባብ ካሇዉ የመንግስት አካሌ መሸኛ የመያዝ ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 46
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

7) የየዕሇቱን የምርት ዝግጅት፣ ግዥና፣ ሽያጭ እና ክምችት መጠን መረጃ


የመያዝና በሚመሇከተዉ የመንግስት አካሌ ሲጠየቅ የምስጠት፣ እንዱሁም
ዴርጅቱን በአካሌ ተገኝቶ ሇመጎብኘት ወይም ክምችቱን ሇማወቅ ሲፈሇግ
የመተባበር፤
8) የሃገሪቱን የቅመማ ቅመም ግብይት ሥርዓት የሚያዛቡ ወይም የጥራት
ዯረጃ የሚጎደ ማንኛዉንም ህገወጥ ዴረጊት ከመፈጸም የመቆጠብ፤ እና
9) ይህንን መመሪያ ተከትል የሚወጡ ተጨማሪ የቴክኒካውና የአሰራር
ሥርዓቶችን የማክበርና የመፈፀም ግዳታ አሇበት:

76. የቅመማ ቅመም አምራች መብትና ግዳታዎች


ማንኛውም የቅመማ ቅመም አምራች፡

1) ከራሱ ማሳ ያመረተውን የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት ሳያጓዴሌ በማንኛውም


ሇቅመማ ቅመም ግብይት በተፈቀዯሇት ቦታ በማንኛውም የአዘገጃጀት ዯረጃ
የመሸጥ መብት አሇው፤
2) አነስተኛ ይዞታ ካሊዉ አርሶ አዯር በስተቀር ከሚመሇከተዉ የመንግስት አካሌ
የተሰጠ የጸና የብቃት ማረጋገጫና የኢንቨስትመንት ፈቃዴ የመያዝ፤
3) ከራሱ ማሳ አምርቶ ያዘጋጀውን ቅመማ ቅመም በቀጥታ ወዯ ዉጪ ሲሌክ
የሃገሪቱን የጥራት ዯረጃ የማሟሊት፤
4) አነስተኛ ይዞታ ያሇው አርሶ አዯር ከሆነ ከባሇስሌጣኑ ወዯውጪ የመሊክ ሌዩ
ፍቃዴ የመያዝ፤
5) አሌሚ ባሇሃብት ከሆነ ከአመራች አርሶአዯሮች ጋር በሌማትና ግብይት ትስስር
የመፍጠርና ቅመማ ቅመም የመግዛት መብት ያሇው መሆኑና እንዱሁም
ሇአምራቾቹ የኤክስቴንሽን አገሌግልትና የቴክኖልጂ አቅርቦት ዴጋፍ የማዴረግና
ሇመምርታቸው ከአካባቢው የወቅቱ ገበያ የተሻሇ ዋጋ የመክፈሌ ግዳታ አሇበት፤
6) በራሱ ወይም በአከባቢው ወይም በሃገሪቱ የሚታወቅ አስገዲጅ ሁኔታ
ካሌገጠመው በስተቀር ያመረተዉን የቅመማ ቅመም ምርት በምርት ዘመኑ
የመሸጥ ግዳታ አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 47
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

77. የጅምሊ ነጋዳ መብትና ግዳታዎች

ማንኛዉም የቅመማ ቅመም ጅምሊ ነጋዳ፤-

1) ከመጀመሪያ ዯረጃ የቅመማ ቅመም ገበያ ወይም ሇራሱ በተፈቀዯ የቅመማ


ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ኢንደስተሪ የመግዛት መብት አሇው፤
7) ከሚመሇከተዉ አካሌ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትና የንግዴ ፍቃዴ
የመያዝ፤
2) የቅመመ ቅመም አዘገጃጀት፣ አከመቻቸት እና አያያዝ የቴክኒክ መስፈርት
በተከተሇ ሁኔታ የማዘጋጀት፣ የማከማቸት እና ማጓጓዝ፤
3) ሇሊኪ ወይም ሇእሴት ጨማሪ/ ምርት አቀነባባሪ/ በተፈቀዯ ቦታ ጥራቱን ጠብቆ
የመሸጥ መብት አሇው፤
4) ከመጀመሪያ ዯረጃ ገበያ የገዛውን ምርት መሌሶ ወዯ መጀመሪያ ዯረጃ ግብይት
ማዕከሊት ያሇማቅረብ ፤
5) በራሱ ወይም በአከባቢው ወይም በሃገሪቱ የሚታወቅ አስገዲጅ ሁኔታ
ካሌገጠመው በስተቀር የገዘውን የቅመማ ቅመም ምርት በምርት ዘመኑ የመሸጥ
እና
6) የሃገሪቱን የቅመማ ቅመም ግብይት ሥርዓት የሚያዛቡ ወይም የጥራት ዯረጃ
የሚጎደ ማንኛዉንም ህገወጥ ዴርጊት ከመፈጸም የመቆጠብ ግዳታ አሇበት፡፡.

78. የሊኪ መብትና ግዳታዎች


ማንኛዉም የቅመማ ቅመም ሊኪ፡-

1) አግባብ ካሇዉ የመንግስት አካሌ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀትና የንግዴ


ፍቃዴ የማግኘት መብት አሇው፤
2) ከመጀመሪያ ዯረጃ ወይም ከሁሇተኛ ዯረጃ ወይም በትስስር ውሌ የቅመማ
ቅመም ምርት የመግዛት መብት አሇው፤
3) ሀ/ ወዯ ዉጪ የሚሌከዉን ቅመማ ቅመም በሃገሪቱ የጥራት ዯረጃ የቴክኒክ
መስፈርት ወይም በገዢዎች ፍሊጎት መሠረት አዘጋጅቶ የመሊክ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 48
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

4) የዉጪ ቅመማ ቅመም ሽያጭ ውሌ ስምምነት ሲፈጸም ሇባሇሥሌጣኑ በሶስት


የሥራ ቀናት ውስት የማሳወቅ፤
5) ከህጋዊ ጅምሊ ነጋዳ ወይም አምራች ወይም ማኅበራት የገዛውን ቅመማቅመም
አዘጋጅቶ በምርት ዘመኑ የመሊክ፤
6) ወዯ ውጪ የሚሊከውን ቅመማ ቅመም የጥራት ዯረጃ እና የምግብ ዯህንነት
ምርመራ የማስዯረግና የምርመራ ውጤት የመያዝ፤
7) በአሳማኝ ምክንያት በባሇሥሌጣኑ ተረጋግጦ ካሌተራዘመ በስተቀር ከገዢ ጋር
የገባውን ውሌ በዉለ የጊዜ ገዯብ ውስጥ የመፈጸም እና
8) በራሱ ወይም በአከባቢው ወይም በሃገሪቱ የሚታወቅ አስገዲጅ ሁኔታ
ካሌገጠመው በስተቀር የገዘውን የቅመማ ቅመም ምርት በምርት ዘመኑ የመሊክ
ግዳታ አሇበት፡

79. የቸርቻሪ ነጋዳ መብትና ግዳታዎች


ማንኛዉም የቅመማ ቅመም ቸርቻሪ ነጋዳ፡-

1) የገዛውን የቅመማ ቅመም ምርት ሇተጠቃሚ የመሸጥ መብት አሇው፣


2) ከሚመሇከተው የመንግስት አካሌ የብቃት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት እና
የችርቻሮ ንግዴ ፈቃዴ የማግኘት መብት አሇው፣
3) ሇተጠቃሚ የሚያቀርበዉን ቅመማቅመም በአካባቢዉ ፈቃዴ ከተሰጠዉ ጅምሊ
ጋዳ፣ ሊኪ ወይም አቀናባሪ ብቻ የመግዛት፤
4) አስገዲጅ ሁኔታ ካሌገጠመው በስተቀር የችርቻሮ መዯብሩን አሇመዝጋት፤
5) በማንኛውም ጊዜና ወቅት በመዯብሩ ሇሸማች ህብረተሰብ ግሌጽ በመሆነ መንገዴ
የየዕሇቱን የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ የመሇጠፍና የመሸጥ፤
6) ሇተጠቃሚው ህብረተሰብ የሚያቀርበው ምርት ጥራቱንና የምግብ ዯህንነቱን
የመጠበቅ፤
7) የኤክስፖርት ሽያጭ ውሌ ከተፈራረሙ በኋሊ በ 72 ሰዓታት ውስጥ
ባሇሥሌጣኑን የማሳወቅ፤
8) የተሇያየ ጥራት ዯረጃ ያሇውን ምርት ባዕዴ ነገሮችን ሳያዯባሌቅ የመሸጥ እና

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 49
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

9) በአካባበው ያሊስፈሊጊ ምርት እጥረት እንዱፈጠርና ሰው ሰራሽ የዋጋ ንረት


እንዱከሰት አሇማዴረግ ወይም አሇመተባበር፣

ግዳታ አሇበት፡፡
80. የአቀነባባሪ መብትና ግዳታዎች

ማንኛዉም የቅመማ ቅመም አቀነባባሪ፡

1) የቅመማ ቅመም አቀነባባሪነት ህጋዊ የብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትና


የማቀነባበር ንግዴ ፈቃዴ የማግኘት መብት፣
2) ሇአቀነባባሪ በተፈቀዯ የግብይት ስፍራ ቅመማ ቅመም የመግዛትና ከአምራች
አካባቢዎች ምርት ወዯ ማቀነባባሪያ ኢንደስትሪ ሲያጓጉዝ መሸኛ ሰነዴ
የመያዝ፤
3) አግባብ ያሇው የመንግስት አካሌ የሚያወጣቸዉን የቅመማ ቅመም የማቀነባበር፣
የማሸግና ምሌክት የመሇጠፍ የቴክኒክ መስፈርቶችና አሰራሮች የማክበርና
የመፈጸም፤
4) ወዯ ዉጪ የሚሊክ የተቀነባበረ የቅመማ ቅመም በሃገሪቱ የጥራት ዯረጃ
መሠረት ወይም ሀገሪቱ በተቀበሇቻቸዉ ዓሇም አቀፍ እና የገዢ ሃገራት የጥራት
ዯረጃዎችን መሠረት አዴረጎ የማቀናበርና የማዘጋጀት፤
5) እሴት የተጨመበት ቅመማ ቅመም ሇሀገር ውስጥም ሆነ ሇወጪ ገበያ
ሲያቀርብ የመጠቀሚያ ጊዜ፣የምርት መጠን፣ የምርት ጥራት መስፈርት እና
ከኢትዮጵያ የተሠራ መሆኑን በእሽጉ የመሇጠፍ፤
6) የተቀነባበረ የዉጪ ቅመማ ቅመም ሽያጭ ዉሌ ስምምነት ሲፈጸም
ሇባሇሥሌጣኑ በ72 ሰዓት ውስጥ የማሳወቅ፤
7) በአሳማኝ ምክንያት በባሇሥሌጣኑ ተረጋግጦ ካሌተራዘመ በስተቀር ከገዢ ጋር
የገባውን ዉሌ በዉለ የጊዜ ገዯብ ውስጥ የመፈጸም፤ እና
8) የሀገሪቱን የቅመማ ቅመም ግብይት ሥርዓት፣ እሴት ጭመራ የሚያዛቡ ወይም
የጥራት ዯረጃ የሚጎደ ማንኛዉንም ህገወጥ ዴረጊት ከመፈጸም የመቆጠብ፣
ግዳታ አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 50
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

81. የአገሌግልት ሰጪ መብትና ግዳታዎች

ማንኛዉም አገሌግልት ሰጪ ፡-

1) አገሌግልትን መሸጥና ሇሰጠው አገሌግልት ክፍያ የማግኘት መብት፣


2) ከሚመሇከተው የመንግስት አካሌ የአገሌግልት ሰጪነት ብቃት ማረጋገጫና
ንግዴ ፈቃዴ የመያዝ፤
3) አግባብ ባሇው የመንግስት አካሌ እንዯ የአገሌግልቱ አሰጣጥ የሚያወጣቸዉን
የቴክኒክ መስፈርቶችንና አሰራሮችን የማክበርና የመፈጸም፤
4) የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት የሚቀንስ ማንኛውንም ዴረጊት ከመፈጸም
የመቆጠብ፤
5) ቅመማ ቅመምን ከአምራች አካባቢዎች ወዯ ላሊ ቦታ ሲያጓጉዝ መሸኛ ሰነዴ
የመያዝ፤
6) ሇሚሰጠው አገሌግልት ሇተገሌጋዮቹ ግሌጽ የሆነ አሠራር ዘርግቶ የመተግበር
እና
7) የተሇያዩ የቅመማ ቅመም ምርት ዓይነቶችን እንዯ የባህሪያቸዉ የማዘጋጀት፣
የማሸግ፣የማከማቸትና የማጓጓዝ ግዳታ አሇበት::

ክፍሌ ሰባት

የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት እና ግብይት ተቆጣጣሪዎች

ንዐስ ክፍሌ አንዴ

የቅመማ ቅመም ምርት ጥራት ተቆጣጣሪዎች


82. የጥራት ተቆጣጣሪ አመዲዯብ

1) ባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የቅመማቅመም ጥራት


ተቆጣጣሪ ይመዴባሌ፤
2) በንኡስ አንቀፅ 1 መሰረት የሚመዯብ ተቆጣጣሪ በቅመማ ቅመም ምርት
ዝግጅት፣ ክምችትና አጓጓዝ አሰራሮች እና ዯረጃዎች ሊይ በቂ ዕውቀት፣
ክህልትና መሌካም ስነምግባር ያሇው መሆን አሇበት፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 51
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

83. የጥራት ተቆጣጣሪ ሥሌጣንና ተግባር

1/ የቅመማ ቅመም ማቀነባበሪያ ኢንደስተሪዎች በመገኘት የምርት ጥራትን


ይከታተሊሌና ይቆጣጠራሌ፤
2/ ወቅታዊ በሆኑ የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር አሰራሮች ሊይ የተጠቃሚዎችን
ግንዛቤን፣ ዕውቀትንና ክህልትን ሇማሳዯግ የሚረደ ማንዋልችን፣ በራሪ
ጽሁፎች፣ ፖስተሮችና መጽሄቶች ያዘጋጃሌ ሥሌጠና ይሰጣሌ፤

3/ ወዯ ማንኛውም የቅመማ ቅመም መጋዘን፣ የቅመማ ቅመም ማዘጋጃ ኢንደስትሪ


ወይም የአገሌግልት ሰጪ መሥሪያ ቦታ ከፍትህ አካሊት ጋር በመተባበር በሥራ
ሰዓት ሇመግባትና የቅመማ ቅመም ናሙና ወስድ ያጣራሌ፤

4/ በቅመማ ቅመም ማዘጋጃ እና ማከማቻ ኢንደስትሪዎች ውስጥ የምርት


አከመቻቸትና አያያዝን በተመሇከተ ጥራቱ እንዱጠበቅ ክትትሌና ቁጥጥር
ያዯርጋሌ፤
5/ በቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር ሥራዎች ያጋጠሙ ችግሮችን በመሇየት
ወቅታዊ መረጃ በማሰባሰብ መፍትሄ እንዱሰጥበት ሀሳብ ያቀርባሌ፤
6/ የቅመማ ቅመም በተፈቀዯና በንፁህ መያዣ መዯረጉን፣ የሚጭነው ተሽከርካሪ
ከመጫኑ በፊት የስፖንዲውን ንፅህና፣ ንጹህና ዝናብ የማያስገባ ሸራ ያሇው
መሆኑን ያረጋግጣሌ፤
7/ የተዘጋጀና የተሊከ የቅመማ ቅመም ምርት መጠን መረጃ በጥራት ዯረጃ ሇይቶ
ያዘጋጃሌ፣ ሇሚመሇከታቸው እንዱተሊሇፍ ያዯርጋሌ፤
8/ የጥራት ጉዴሇት በታየባቸው የግብይት ተሳታፊዎች ተገቢውን እርምት
እንዱወሰዴ ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፣ አፈጻፀሙን ይከታተሊሌ፤
9/ በዚህ መመሪያ የተዯነገገውን የሽኝት አሰራር መሰረት በማዴረግ እንዯሚከተሇው
የቅመማቅመም ሽኝት ያከናውናሌ፤
ሀ) በሀገር ውስጥ የሽኝት ተግባር የሚፈጽሙ የጥራት ተቆጣጣሪዎች
በነጋዳው ስም ቀዴሞ የተሸኘ ቅመማ ቅመም ካሇ በትክክሌ መዴረሱን
አረጋግጦ አዱስ ሇሚሸኘው ምርት በሕጋዊ መንገዴ መገዛቱን፣ በተፈቀዯ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 52
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ማሸጊያ መሆኑን፣ የጭነት ተሸከርካሪ ጥራትና የተሸፈነበት ሸራ አይቶና


ፈትሾ በመሸኛ ሰነዴ መሰረት ሽኝት ይፈጽማሌ፤
ሇ) ወዯ ውጪ የሚሊክ ቅመማቅመም ሽኝት የሚፈጽሙ የጥራት
ተቆጣጣሪዎች በቡና ጥራት ምርመራና ሰርተፊከሽን ማዕከሌ ወይም
በላሊ ህጋዊ አካሌ በሚሰጠው ምርመራ መስፈርት መሠረት የገዥ
አገራት የሚጠይቁትን አስገዲጅ የጥራት መስፈርት ያሟሊ ሰርቲፊኬት
መያዙን፣ሇመጫን ፈቃዴ በተሰጠው ተሸከርካሪ መጫኑን፣የባንክ የጭነት
ፈቃዴ፣ የትራንዚት ሰነድች፣ ከጉምሩክ ኮሚሽን የሽኝት ሰነድች
ማሟሊቱን፣በአውሮፕሊን የሚጫን ከሆነ በአውሮፕሊን ሇመጫን ፈቃዴ
የተሰጠው ኮንቴይነር ወይም ማሸጊያ ካርቶን ወይም ጆንያ ያሟሊ
መሆኑን ፣ከኢትዮጵያ አየር መንገዴ ወይም በላልች አየር መንገዴ
የካርጎ ወይም የጭነት ጉዞ ትኬት ያሇው መሆኑን በማረጋገጥ የሽኝት
ሰነዴ ይሰጣሌ፤
ሐ) ሇቅመማ ቅመም መሸኛ የተዘጋጀ ሰነዴ፣ መጨፍሇቂያና የርጥበት
መሇኪያን በጥንቃቄ ይይዛሌ፣ ሇህገ-ወጥ ተግባር እንዲይውሌ ኃሊፊነትን
ይወስዲሌ፤
መ) የጥራት ቁጥጥር ስራዎችን በሚመሇከት መረጃ ያዲራጃሌ ሇሚመሇከተው
አካሌ ሪፖርት ያዯርጋሌ፤
ሠ) በቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥር ሊይ ከሚሰሩ ላልች ባሇዴርሻ አካሊትና
መንግሥታዊ ካሌሆኑ ዴርጅቶች ጋር በመቀናጀት ይሰራሌ፤
ረ) ጥራትን አስመሌክቶ የተከሇከለ ተግባራት ተብል በተገሇጸው አንቀጽ ሥር
የተቀመጡትን ክሌከሊዎች መተግበራቸውን ይቆጣጠራሌ፡፡

ንዏስ ክፍሌ ሁሇት


የቅመማ ቅመም ምርት ግብይት ተቆጣጣሪዎች
84. የቅመማ ቅመም ምርት ግብይት ተቆጣጣሪ አመዲዯብ

1) ባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ የቅመማቅመም ግብይት


ተቆጣጣሪ ይመዴባለ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 53
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) በተራ ፊዯሌ ሀ መሰረት የሚመዯብ ተቆጣጣሪ በቅመማቅመም ዝግጅት፣


ክምችት እና ግብይት ሊይ በቂ ዕውቀት፣ ክህልትና መሌካም ስነምግባር ያሇው
መሆን አሇበት:;

85. የቅመማ ቅመም ምርት ግብይት ተቆጣጣሪ ስሌጣንና ተግባር

1) በመጀመሪያ፣ሁሇተኛ እና ወጪ ንግዴ ገበያ ብቃት ማረጋገጫ በተሰጣቸው


የቅመማ ቅመም ግብይት ተዋንያን መካከሌ ሕጋዊ ግብይት መፈጸሙን
ይከታተሊሌ፣ይቆጣጠራሌ፡
2) ወዯ ማንኛውም የቅመማ ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ኢንደስትሪ በሥራ ሰዓት
መግባትና የግዥ፣ክምችትና ሽያጭ ቁጥጥር ያዯርጋሌ፤
3) የቅመማ ቅመም ጅምሊና ችርቻሮ ንግዴን ይከታተሊሌ፣ይቆጣጠራሌ፡፡
4) የወጪ ቅመማ ቅመም ሽያጭ ኮንትራት አፈጻጸም ይከታተሊሌ፣ ይቆጣጠራሌ፡

5) የግብይት አሰራር ጉዴሇት በታየባቸው የግብይት ተሳታፊዎች ተገቢዎን
እርምት እንዱወሰዴ ሇሚመሇከተው አካሌ ያሳውቃሌ፣ አፈጻጸሙን
ይከታተሊሌ፡፡
6) የቅመማ ቅመም ግብይት ቁጥጥርን በሚመሇከት መረጃ ያዯራጃሌ
ሇሚመሇከተው የበሊይ አካሌ ወቅታዊ ሪፖርት ያቀርባሌ፡፡
7) ግብይትን አስመሌክቶ የተከሇከለ ተግባራት ተብል በተገሇጸው አንቀጽ ሥር
የተቀመጡትን ክሌከሊዎች መተግበራቸውን ይቆጣጠራሌ፡፡

ክፍሌ ስምንት
የቅመማ ቅመም ሽኝት አሰራር፣ የናሙና አወሳሰዴ እና አፈቃቀዴ

86. የቅመማ ቅመም ሽኝት አሰራር


ሇአቅርቦት፣ ሇወጪ ገበያ፣ ሇሀገር ውስጥ በጥሬውም ሆነ ተቀነባብሮ ወይም እሴት
ተጨምሮ የሚዘጋጅ ቅመማ ቅመም ሽኝት በሚከተለት ቦታዎች ይፈጸማሌ፡-
1) ግብይት ከተፈጸመባቸው ወረዲዎች ወዯ ላልች በክሌለ ወዯሚገኙ ቅመማ
ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ ኢንደስትሪዎች ወይም ማቀነባባሪዎች፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 54
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

2) በንዐስ አንቀፅ 1 የተገሇፀው እንዯተጠበቀ ሆኖ ከቅመማ ቅመም አምራች


ወረዲዎች ወዯ ፌዳራሌ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን ሽኝት ጣቢያዎች፣
3) በአምራች አካባቢዎች ከሚገኙ የፌዯራሌ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን ሽኝት ጣቢያዎች
ወዯ ላልች አካባቢዎች ወዯሚገኙ ቅመማ ቅመም ማዘጋጃና ማከማቻ
ኢንደስትሪዎች ወይም ማቀነባባሪዎች፣
4) ከቅመማ ቅመም ጥራት ምርመራና ሰርቲፊኬሽን ማዕከሌ የጥራት ዯረጃ
የወጣሇትን የወጪ ገበያ ዯረጃ ቅመማ ቅመም ወዯ ወዯብ፣
5) ከሊይ የተጠቀሱት እንዯተጠበቀ ሆኖ በማኝኛውም መሌኩ ተሸከርካሪው
የመገሌበጥ ወይም የቴክኒክ ብሌሽት ካጋጠመው በቦታው በሚገኝ በወረዲው
በሚገኝ የቡናና ሻይ ወይም ግብርና ጽ/ቤት ይሸኛሌ፤
6) ከሊይ ከንዐስ አንቀፅ 1-5 ከተጠቀሱት ስፍራዎች የሚሸኝ ቅመማቅመም መጠን፣
ዓይነት፣ ባሇቤት፣ ቅመማ ቅመም የሚሸኝበትን ክሌሌ/ከተማ፣ ቅመማ ቅመም
የሚጓጓዝበትን መስመር፣ መነሻ ቀንና ሰዓት፣ የሚገሌጽ ሰነዴ ሇባሇቤቱ ወይም
ህጋዊ ወኪሌ ፈርሞ ሕጋዊ ማህተም በማሳረፍ መስጠት አሇበት፡፡
87. የናሙና አወሳሰዴ
1) በወረዲ ዯረጃ የጥራት ተቆጣጣሪው ምርት ከመሸኘቱ በፊት 250 ግራም ናሙና
በመውሰዴ የዕርጥበትና የጥራት ጉዴሇት መርምራ በማዴረግ ናሙናውን
ሇባሇቤቱ ይመሌሳሌ፣
2) በኢትዮጵያ ምርት ገበያ ምርቱ ሇግብይት የሚቀርብ ከሆነ ሇጥራት ምርመራ
አንዴ ጊዜ 250 ግራም ሇግብይት ከቀረበው ጭነት ተወስድ ዯረጃ ከወጣሇት በኃሊ
ቀሪ ናሙናው ሇዋቢ ማመሳከሪያነት በማዕከለ ይቀመጣሌ፣
3) ወዯ ውጪ የሚሊክ ቅመማ ቅመም በጥራት ምርመራ ማዕከሌ 250 ግራም ወካይ
ናሙና በመውሰዴ ይመረመራሌ፣ናሙናው ሇዋቢ ማመሳከሪያነት በማዕከለ
ይቀመጣሌ፡

88. የናሙና አፈቃቀዴ

1/ ሇቅዴመ ሽያጭ የሚሊክ የቅመማ ቅመም ናሙና አፈቃቀዴ፡-


ሀ) ሊኪዎች ሇሚሸጡት ቅመማ ቅመም ሇዉጭ ሀገር ገዢ ዯንበኛቸው ከሽያጭ ውሌ
በፊት እና በኋሊ ይሁንታ ሇማግኘት ሇአንዴ ገዢ በየቅመማ ቅመም አይነቱ እና
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 55
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ዯረጃ እስከ 1 ኪ/ግ ናሙና በራሱ ወይም ማንኛውንም የመሌዕክት መሊኪያ


ተቋማትን ተጠቅሞ መሊክ ይችሊሌ፤
ሇ) ማንኛውም ሊኪ የቅመማ ቅመም ናሙና ሇቅዴመ ሽያጭ ሇመሊክ የወቅቱን
የታዯሰ ብቃት ማረጋገጫ መያዝ አሇበት፤
ሐ) ማንኛውም ሊኪ የሽያጭ ዉሌ ከፈጸመ በኃሊ የቅዴመ ጭነት ናሙና ሇመሊክ
የተዋዋሇበትን ሰነዴ ማቅረብ ይኖርበታሌ፤
መ) ሇአንዴ የቅመማ ቅመም ዓይነትና ጥራት ዯረጃ ሇሚፈጸም ሽያጭ ኮንትራት
የሚዯረግ የናሙና ምሌሌስ ዴግግሞሽ ከሁሇት ጊዜ በሊይ ሉሆን አይገባም፤
ሠ) ሊኪዎች በፖስታ ቤት የቅመማ ቅመም ናሙና ሇመሊክ ሲቀርቡ ፖስታ ቤቶቹ
የሊኪውን የዘመኑን የታዯሰ የብቃት ማረጋገጫ፣ የቅመማ ቅመም ናሙናው
በዓይነትና በጥራት ዯረጃው መሠረት እስከ 1 ኪል ግራም ዴረስ በናሙና
መሊኪያ ታሽጎ ስሇቅመማ ቅመሙ ምንነት የሚገሌጽ፣ የገዢ ኩባንያ ስም እና
አዴራሻ በትክክሌ የያዘ መሆኑን አረጋግጠዉ ማስተናገዴ ይኖርባቸዋሌ፡፡
2/ ቅመማ ቅመምን ሇማስተዋወቅ ስሇሚዯረግ የቅመማ ቅመም ናሙና አፈቃቀዴ
ሀ) ሊኪዎች እና ቅመማ ቅመምን ሇማስተዋወቅ የሚፈሌጉ መንግሥታዊና
መንግስታዊ ያሌሆኑ ዴርጅቶች በታወቁ ኢግዚቢሽንና ኮንፍረንስ ሊይ ሲሳተፉ
ቅመማ ቅመምን በተዘጋጀ ወይም ባሌተዘጋጀ መሌክ ከባሇስሌጣኑ በሚያገኙት
ፍቃዴ ይዘዉ መዉጣት ይችሊለ፤
ሇ) ማንኛውም በቅመማ ቅመም ኤግዚቢሽን ኮንፈረንስ ተሳታፊ ሇባሇስሌጣኑ
የተሳትፎ ዝርዝር መረጃ በማቅረብ በአጠቃሊይ ከየቅመማ ቅመም ዓይነቶች
በተናጠሌ እስከ 4 ኪል ግራም ቅመማ ቅመም ይዞ መውጣት ይችሊሌ፤
ሐ) በተራ ፊዯሌ ሇ እንዯተጠበቀ ሆኖ በዓሇም አቀፍ የቅመማ ቅመም ንግዴ
ትርኢትና ባዛር ሇመሳተፍ የትእይንት ቦታ ሇተከራዩ ሊኪዎች በአጠቃሊይ
ከሁለም የቅመማ ቅመም ዓይነትና ዯረጃ የኩነቱ ስፋት እና ፋይዲ ታሳቢ
ተዯርጎ እስከ 25 ኪል ግራም ቅመማ ቅመም ይዞ መውጣት ሉፈቀዴ ይችሊሌ፤
መ) ቅመማ ቅመም በአሇም ዓቀፍ መዴረኮች የሚያስተዋውቁ መንግሰታዊና
መንግስታዊ ያሌሆኑ ተቋማት በአጠቃሊይ ከሁለም የቅመማ ቅመም ዓይነትና

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 56
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

ዯረጃ እስከ 5 ኪል ግራም ቅመማ ቅመም በባሇስሌጣኑ ፍቃዴ ይዞ መውጣት


ይችሊለ፤
ሠ) ከሊይ በተራ ቁጥር መ) የተጠቀሰው እንዯተጠበቀ ሆኖ ማንኛው በቅመማ ቅመም
ኤግዚቢሽንና ኮንፈረንስ ተሳታፊ ሇባሇስሌጣኑ ጥያቄ አቅርቦ ሇማስፈቀዴ የታዯሰ
የቅመማ ቅመም ሊኪነት ብቃት ማረጋገጫ ያሇው መሆን አሇበት፤
ረ) ማንኛውም ሊኪ የቢዝነስ ትስስሩን ሇማጠናከር የቢዝነስ ጉብኝት ሇማካሄዴ ወዯ
ገዢ ሀገራት ሇሚያካሄዯው ጉዞ በአጠቃሊይ እስከ 5 ኪል ግራም ዴረስ
ሇባሇሥሌጣኑ ጥያቄ አቅርቦ በማስፈቀዴ ይዞ መዉጣት ይችሊሌ፡፡

ክፍሌ ዘጠኝ
ሌዩ ሌዩ ዴንጋጌዎች

89. የባሇሥሌጣኑ ሥሌጣንና ተግባራት


በላልች ህጎችና በዚህ መመሪያ የተሰጠዉ ሥሌጣንና ተግባራት እንዯተጠበቀ ሆኖ
ባሇሥሌጣኑ፡

1) አግባብ ካሊቸው የክሌሌ አካሊት ጋር በመተባበር የቅመማ ቅመም ግብይትና


ጥራት መከታተያና መቆጣጠሪያ ቦታዎችን በጥናት የመሇየት፣ ተቆጣጣሪ
የመመዯብ የማስተዲዯር ወይም ውክሌና የመስጠት፣
2) በቅመማ ቅመም ግብይት ወጪ ንግዴ ተሳታፊዎች የብቃት ማረጋገጫ የምስክር
ወረቀት የመስጠት፣ የመከታተሌና የመቆጣጠር፣
3) ወዯ ውጭ ሇሚሊክ ቅመማ ቅመም የጥራትና ዯረጃ ምርመራ፣ የሽኝት
አገሌግልት እና የምርት ሀገር ሰርተፊኬት የመስጠት፣
4) የቅመማቅመም ጥራት ሉያጓዴለ ይችሊሌ የተባለ ነገሮች ሲታዩ ባሇስሌጣኑ
ወይም የክሌሌ አካሌ ናሙና በመውሰዴ የማረጋገጥ፣
5) ሇቅዴመ ሽያጭ ናሙና ወይም ሇንግዴ ትርኢት ወይም ሇላልች ጉዲዮች ከሀገር
ውጪ ሇሚወጡ የቅመማ ቅመም ምርቶች ፍቃዴ የመስጠጥት፣ ስሌጣንና
ተግባር ይኖረዋሌ፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 57
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

90.ከቅመማ ቅመም ጥራት ጋር ተያይዞ የተከሇከለ ተግባራት

ማንኛውም በቅመማ ቅመም ዝግጅት፣ ማቀነባበር፣ ግብይትና አግሌግልት ሰጪነት


የተሠማራ፡

1) በዯረቀ የበርበሬ ምርት ሊይ ውሃ ማርከፍከፍ ወይም መሌሶ እንዱረጥብ


ማዴረግ፣ ሇሻጋታ ማጋሇጥ፣ የተዘበራረቀ መሌክ እንዱይዝ ማዴረግ፣ በዯረጃ
አሇመሇየት እና ባዕዴነገሮች መቀሊቀሌ፤
2) መሰብሰቢያ ወቅት ሳይዯርስ የተሰበሰበና ከገሇባው በአግባቡ ያሌተሇየ፣አፈር
የተቀሊቀሇበት፣ የሻገተ ጥቁርና ነጭ አዝሙዴ እና የዴንብሊሌ ምርት መሸጥም
ሆነ መግዛት፤
3) በአፈር የታሸ፣ የሻገተ እና ላልች ባዕዴ ነገሮች የተቀሊቀሇበት፣ በዯረጃ ያሌተሇየ
የዝንጅብሌ ምርትን ማዘጋጀት፣ መሸጥም ሆነ መግዛት፤
4) ሳይበስሌ የተሰበሰበ፣ የተበሳ፣ በጭስ የዯረቀ፣ ሇመፈሌፈሌ ሲባሌ በውሃ
የተዘፈዘፈና መሌሶ የረጠበ ምርት ማዘጋጀት፣ መግዛትም ሆነ መሸጥ፤
5) ንፁህና የጎዯሇው ከባዕዴ ነገሮች የተቀሊቀለበት ፍሬው የተሸራረፈ ወይም
የተሰባበረ፣ የሻገተ እና ጥሩ ሌብሊቤ የላሇው የቁንድ በርበሬ ምርት ማዘጋጀት፣
መግዛትም ሆነ መሸጥ፤
6) የመሰብሰቢያ ጊዜው ሳይዯርስ የተሰበሰበና የተጨማዯዯ፣ የተሰባበሩ ፍሬዎች
ያለበት፣ ወጥ የሆነ ቀሇም የላሇውና ባዕዴ ነገሮች የተቀሊቀሇበት የአብሽ
ማዘጋጀት፣ መግዛትም ሆነ መሸጥ፤
7) መሌኩ ነጭ ያሌሆነ፣ የተፈጥሮ ጣዕሙንና ሽታውን ያሌጠበቀ፣ ከባዕዴ ሽታ ነጻ
ያሌሆነ እና የሻገተ የሔሌ ቅመም ማዘጋጀት፣ መግዛትም ሆነ መሸጥ፤
8) ውጪ ገበያ ከተሊከ በኋሊ በተሇያዩ የጥራት ጉዴሇቶች ወዯ ሀገር የሚመሇስ
ማነኛውም የቅመማ ቅመም ምርትን በሚመሇከተው የመንግስት ተቋም ተፈትሾ
ማረጋገጫ ሳይሰጥ መሸጥ፤
9) ባሌተፈቀዯ መያዣ፣ ንፁህ ባሌሆነ የተሽከርካሪ ስፖንዲ፣ ንፁህ ባሌሆነና ውሃ
በሚያስገባ ሸራ ጭኖ ማጓጓዝ፤

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 58
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

10) ከተፈቀዯው ቅመማ ቅመም አመራረት፣ አዘጋጃጀት፣ አከመቻቸት፣ አቀነባበር፣


አስተሻሸግ የቴክኒክ መሥፈርት ወይም ምክረ-ሀሳብ ወጪ መፈፀም፣
11) ንጽህና ባሌተጠበቀ የጭነት ተሸከርካሪ ወይም የጭነት ተሸከርካሪ ተጎታች
ወይም በተሽከርካሪ ሊይ የሚጫን ኮንቴነር ሊይ መጫን ወይም ማጓጓዝ ወይም
ሇዚሁ መሸኛ መስጠት፣
12) ሆን ብል ቅመማ ቅመም በገበያ ሊይ እጥረት እንዱከሰት የቅመማ ቅመም
ክምችት መያዝ ወይም መዯበቅ እና
13) የህብረተሰቡን ወይም የሸማቹን ጤና በሚጎዲ መሌኩ ቅመማ ቅመም ማዘጋጀት
ወይም ማከማቸት ወይም ማሸግ ወይም መሸጥ ወይም ማከፋፈሌየተከሇከሇ
ሲሆን

ከነዚህ የተከሇከለ ተግባራት አንደን ፈጽሞ የተገኘ ሰው ባሇስሌጣኑ ወይም የሚመሇከተው


የክሌሌ አካሌ የሰጠውን ፍቃዴ ያግዲሌ ወይም ይሰርዛሌ፡፡

91. ከቅመማ ቅመም ግብይት ጋር ተያይዞ የተከሇከለ ተግባራት

1) ማንኛውም ሰው ሇግብይት ያቀረበው የቅመማ ቅመም ምርት በሰው ጤና ሊይ


ጉዲት ያዯረሰ እንዯሆነ፣ በላልች ህጎች የተዯነገጉ ቅጣቶች ተፈጻሚ ይሆናለ፣

2) ከአርሶአዯር በስተቀር ማንኛውም ሰው ያሇ ብቃት ማረጋገጫ ምስክር ወረቀትና


የጸና ንግዴ ፈቃዴ በቅመማ ቅመም ዝግጅት፣ ክምችት እና ግብይት ሊይ
ተሰማርቶ ሲሰራ ከተገኘ በላልች ህጎች የተዯነገጉ ቅጣቶች ተፈጻሚ ይሆናለ፣

3) ማንኛውም ሰው በባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ባሇው የክሌሌ አካሌ ከተፈቀዯ


የግብይት ማዕከሌ ወይም አካሌ ወይም ስፍራ ውጪ ቅመማ ቅመም ሲገዛናሲሸጥ
ከተገኘ በላልች ህጎች የተዯነገጉ ቅጣቶች ተፈጻሚ ይሆናለ፣

4) ማንኛውም ሰው የቅመማ ቅመም ምርት ያሇ መነሻና መዴረሻ መሸኛ ወይም


ይሇፍ ሲያንቀሳቅስ ከተገኘ በላልች ህጎች የተዯነገጉ ቅጣቶች ተፈጻሚ ይሆናለ፣

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 59
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

5) ማንኛዉም ሰዉ አሊግባብ ጥቅም ሇማግኘት ወይም ሇማስገኘት ሆን ብል በቅመማ


ቅመም ጥራትም ይሁን ግብይት ሊይ አሳሳች ዴርጊት ፈጽሞ ከተገኘ በላልች
ህጎች የተዯነገጉ ቅጣቶች ተፈጻሚ ይሆናሌ፡፡

92. ስሇ ቅሬታ አቀራረብና ውሳኔ አሰጣጥ

1) ማንኛውም ሰው ከዚህ መመሪያ ጋር በተያያዘ በሚሰጠው አስተዲዯራዊ ውሳኔ


በባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ባሇው የክሌሌ አካሌ የስራ ክፍሌ በተሊሇፈበት ውሳኔ
ቅር ከተሰኘ በአስተዲዯር ስነስርዓት አዋጅ ቁጠር 1183/2012 መሰረት ቅሬታ
ሉያቀርብ ይችሊሌ፡፡

2) ቅሬታው የቀረበሇት የባሇስሌጣኑ ቅሬታ ማስተናገጃ ክፍሌ ቅሬታውን መርምሮ


በሚያቀርበው የውሳኔ ሃሳብ መሰረት የባሇስሌጣኑ የበሊይ ኃሊፊ በ15 የስራ ቀናት
ውስጥ ውሳኔውን በጽሁፍ ያሳውቃሌ፡፡

3) በንዐስ አንቀፅ (2) መሰረት በሚሰጠው ውሳኔ ቅር ከተሰኘ ጉዲዩ እንዱከሇስሇት


ሇከፍተኛው ፍርዴ ቤት አቤቱታ ማቅረብ ይችሊሌ፡፡

93. ተፈጻሚነት የማይኖራቸው ህጎች

የዚህን መመሪያ ዴንጋጌዎች የሚቃረን ማንኛውም መመሪያ ወይም ሌማዲዊ አሠራሮች


በዚህ መመሪያ በተመሇከቱት ጉዲዮች ሊይ ተፈጻሚነት አይኖራቸውም፡፡

94. የመሸጋገሪያ ዴንጋጌዎች


1) ይህ መመሪያ ከመውጣቱ በፊት የተሠጠ የብቃት ማረጋገጫ ሠርተፍኬት
በባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ ያሇው የክሌሌ አካሌ በሚሰጠው አዱስ የብቃት
ማረጋገጫ ሠርተፍኬት መመሪያው ጸዴቆ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስዴስት ወራት
ውስጥ ያሇምንም ተጨማሪ መስፈርት ይሰጣሌ፡፡

2) ይህ መመሪያ ከወጣ ከአንዴ ዓመት በኋሊ ማንኛውም የቅመማ ቅመም ንግዴ


ያሇብቃት ማረጋገጫ ወረቀት መሥራት አይችሌም፡፡

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 60
በኢትዮጵያ ቡናና ሻይባሇስሌጣን

95. የመተባበር ግዳታ

1) ማንኛውም ሰው ይህን መመሪያ በማስፈጸም ረገዴ ከባሇስሌጣኑ ወይም አግባብ


ካሇው የክሌሌ አካሌ ጋር የመተባበር ግዳታ አሇበት፡፡

2) የቅመማ ቅመም ግብይት ተቆጣጣሪ ህገወጥ ዴርጊት የተፈጸመበትን ቅመማ


ቅመም ምርት ሇመያዝ በሚያዯርገው እንቅስቃሴ በየዯረጃው የሚገኙ የጸጥታ
አካሊት እንዱሁም የሚመሇከታቸዉ የመስተዲዴር አካሊት የመተባበር ግዳታ
አሇባቸው፡፡

96. መመሪያ የሚፀናበት ጊዜ

ይህ መመሪያ በፍትህ ሚኒስቴር ተመዝግቦ በሚኒስቴሩ ዴህረ ገፅ ከተጫበት ጊዜ ጀምሮ


የፀና ይሆናሌ፡፡

ግርማ አመንቴ(ድ/ር)

የግብርና ሚኒስቴር ሚንስትር


መጋቢት 2016 ዓም

አዱስ አበባ

የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባሇስሌጣን የቅመማ ቅመም ጥራት ቁጥጥርና ግብይት የአፈጻጸም መመሪያ ገጽ 61

You might also like