Professional Documents
Culture Documents
4
4
2013 ዓ.ም
1
ምዕራፍ አራት
ሥርዓተ ጸሎት
2
1ጸሎት ምንድን ነው
ሀ /ጸለየ ለመነ ከሚለው ቃል የተገኘ ሲሆን ትርገሙ ልመና
እና ምስጋና ማለት ነው
3
ለ/ ጸሎት ንግግር ነው
‹‹ ሰው ከእግዚአብሔር ጋር የሚነጋገርባት መንገድ ናት››
ፍትሐ ነገስት 14
ማር ይስሐቅ
4
ሐ/ ቅጽር ነው
ፊልክዮስ
መ/ እስትንፋስ ነው
‹‹ መተንፈስ ያቆመ ሰው የሞተ እንደሆነ መጸለይ ያቆመ ሰውም
እንደዛ ነው ›› ቅ.ዮሐንስ አፈወርቅ
6
2 ለመጸለይ ምን ያስፈልጋል
ሀ/ እምነት
ሐ/ ይቅር ባይነት
‹‹ የቂመኛ ሰው ጸሎት በእሾህ መካከል እንደወደቀ ዘር ነው ›› መጽሐፈ መነኮሳት
9
3.2 በጸሎት ጊዜ
ሀ/ ብርሃን ባለበት ቦታ መቆም ወይም ማብራት
ለ/ መቆም
‹‹ በማለዳ በፊትህ እቆማለው እታይህማለው ›› መዝ 5፡-3
- ቀጥ ብሎ መቆም
- ወደ ምሥራቅ መቆም
10
ሐ/ እጅን መዘርጋት
‹‹ በለሊት በቤተ መቅደስ ውስጥ እጆቻችሁን አንሡ
እግዚአብሔርን ባርኩ ›› መዝ 133፡-2
ሠ/ ከዕንባ እና ስግደት ጋር
11
4 የጸሎት ክፍሎች
ሀ/ስዕለት
- የተቀበሉትን የጸጋ ሥጦታ ላለማጣት
- ያጡትን ለማግኘት
12
ለ/ አስተብቁዓት
- ስለ ኃጢአት ስለ በደል የሚጸለይ ጸሎት
- ስለ ሞቱ ሰዎች ፣በአካለ ስጋ ስላሉ ሰዎች እና ስለ ራስ ሊጸልዩት
ሊያጸልዩት ይችላሉ
13
ሐ/ ምስጋና
- ስለ ተሰጠን ስጦታ
14
5 የጸሎት ጊዜያት
- ሰባት የጸሎት ጊዜያት አሉን
‹‹ ስለ ጽድቅህም ፍርድ ሰባት ጊዜ አመሰገንከው ››
መዝ 118፡-6
1 ነግህ
- ጠዋት 12 ሰዓት
- ሔዋን የተፈጠረችበት
16
3 ቀትር (የስድስት ሰዓት ጸሎት)
- ጸሐይ የምትበረታበት እኛም የምንዝልበት ሰዓት ነውና ለመበርታት
19
ምን እንጸልይ
- ቀኖና ሎዶቅያ አንቀጽ 19
የት እንጸልይ
በመኖሪያ ቤት ፡- የሠልስት የቀትር የተሰዓት የንዋም እና የመንፈቅ
3ቀሌምንጦስ አንቀጽ 47
- ለችግር ጊዜ ብቻ መጸለይ
22
2 የሀሳብ መበትን
ሀ/ አዘውትሮ መጸለይ
ለ/ አለመቸኮል
‹‹ በጸለይክ ጊዜ አትቸኩል ›› ሲራ 7፡-10
23
ሐ /ከማስተዋል ጋር መጸለይ
መ/ ዲያቢሎስን መቃወም
ሠ/ ተስፋ አለመቁረጥ