Professional Documents
Culture Documents
DTHSC 2015 Plann
DTHSC 2015 Plann
ደ/ታቦር- ኢትዮጵያ
ማውጫ
1. መግቢያ................................................................................................................................................................................................................................... 2
2. ተቋማዊ ዳሰሳና የእቅዱ መነሻ ሁኔታ........................................................................................................................................................................................... 3
3. የኮሌጁ ዓላማ ራዕይ እና ተልዕኮ....................................................................................................................................................................................................... 3
3.1 ዓላማ.................................................................................................................................................................................................................................... 3
3.2 የኮሌጁ ራዕይ.......................................................................................................................................................................................................................... 4
3.3 የኮሌጁ ተልዕኮ........................................................................................................................................................................................................................ 4
4. የኮሌጁ ጥንካሬ፣ ክፍተት፣ምቹ አጋጣሚና ስጋት (SWOT Analysis) ትንተና....................................................................................................................................4
4.1. ጠንካራ ጎን / Strength.......................................................................................................................................................................................................... 4
4.1.1 ቁልፍ ተግባር................................................................................................................................................................................................................... 5
4.1.2 መማማር ማስተማር........................................................................................................................................................................................................ 5
4.1.3 የበጀትና ፋይናንስ ዘርፍ..................................................................................................................................................................................................... 5
4.1.4 የሰው ሃይል እና አገልግሎት አሰጣጥ.................................................................................................................................................................................... 6
4.2. የነበሩ ድክመቶች/ Weakness /.............................................................................................................................................................................................. 6
4.3 ምቹ ሁኔታ / Opportunity /.................................................................................................................................................................................................. 7
4.3.1 ፖለቲካዊ ሁኔታዎች......................................................................................................................................................................................................... 7
4.3.2 ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ........................................................................................................................................................................................................... 7
4.3.3 ማህበራዊ ሁኔታዎች........................................................................................................................................................................................................ 7
4.3.4 ቴክኖሎጃዊ ሁኔታ............................................................................................................................................................................................................ 8
4.3.5 አካባቢያዊ ሁኔታ.............................................................................................................................................................................................................. 8
0
4.3.6 ህጋዊ ሁኔታ..................................................................................................................................................................................................................... 8
4.4 ስጋቶች / Threats............................................................................................................................................................................................................ 8
5. የዕቅድ አፈፃፀም ስልቶች/ Implementation stratagies /...............................................................................................................................................................8
6. የኮሌጁ የባለድርሻ አካላት ትንተና (Stakeholders analysis):.........................................................................................................................................................0
7. የኮሌጁ ዋና ዋና ማነቆዎች ትንተና (Key bottle necks Identification)..........................................................................................................................................2
8. የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች................................................................................................................................................................................................... 3
9. የትኩረት አቅጣጫዎች.............................................................................................................................................................................................................. 3
9.1 ብቁ የሰው ሃብት ማፍራት (excellence in human resource development..............................................................................................................................3
9.2 የላቀ መሰረተ ልማትና ፋካሊቲ ልማት/infrasestructur and faculity development/.................................................................................................................4
9.3 የላቀ የጤና አመራርና የአሰራር ስርዓት ማለት/excellence in health system strengtning /........................................................................................................4
9.4 እስትራቴጃዊ የትኩረት መስክ ውጤቶች................................................................................................................................................................................... 4
10. ተቋማዊ የዕይታ መስኮች.............................................................................................................................................................................................................. 6
10.1 የተቋማዊ የእይታ መስኮች ቅደም ተከተል................................................................................................................................................................................ 6
11. የ 2015 በጀት ዓመት የበጀት እቅድ.......................................................................................................................................................................................... 8
12. የ 2015 ዓ.ም የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር (activity plan).......................................................................................................................9
13. የድጋፍ፣ ክትትልና ግምገማ ስርዓት......................................................................................................................................................................................... 17
1
1. መግቢያ
የደ/ታቦር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግት በደ/ጎንደር ዞን በደ/ታቦር ከተማ የሚገኝ ሲሆን የክልላዊ መንግስቱ ከ 9-14 ዲግሪ ሰሜን ኬክሮስና ከ 36-
40 ዲግሪ ምስራቅ ኬክሮስ ሃሳባዊ መስመሮች መካከል የሚገኝ ሲሆን 161 ሽህ 828.4 ካሬ ኪሎ ሜትር ስፋት አለው፡፡ ክልሉ ከጠቅላላው የአገሪቱን የቆዳ ስፋት 15 በመቶ
የሚሆነውን ይሸፍናል፡፡ ክልሉ በሰሜን ትግራይ፣በምስራቅ አፋር፣በደቡብ ከኦሮሚያ፣በምዕራብ ከቤንሻንጉል ጉምዝ ክልልና ከሱዳን
የደ/ታቦር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ም/ቤት በአዋጅ ቁጥር 31/1997 ዓ/ም ከተቋቋሙት በጤና ቢሮ ስር ከሚገኙት አምስት መንግስታዊ
ኮሌጆች ውስጥ አንዱ ሲሆን ኮሌጁ የሚገኘውም በደ/ጎንደር መስተዳደር ዞን ዋና ከተማ ደ/ታቦር ሲሆን ኮሌጁ ከአዲስ አበባ በ 667 ኪሎ ሜትር ከባህርዳር 103 ኪሎ ሜትር
ርቀት ላይ ይገኛል፡፡
የደ/ታር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ተልዕኮውንና ራዕዩን ከግብ ለማድረስ በስነ-ምግባር የታነፁ በሙያ ብቃታቸው የተካኑ ጤና ሙያተኞችን ለማፍራት ከ 1973 ዓ/ም ጀምሮ
የክልላችንና የአጎራባች ክልሎችን የጤና ሙያተኞች ዕጥረት በመቅረፍ የበኩሉን አስተዋፆ ለማበርከት የተቋቋመ ነው፡፡ኮሌጁ ስራ ከጀመረበት ከ 1973 ዓ.ም ጀምሮ እስከ
2012 ዓ.ም ድረስ በተለያዩ የጤና ሙያ ስያሜዎች እና ደረጃዎች እያሰለጠነ የመጣ ሲሆን፡-
ከመለስተኛ ክሊኒካል ነርስ ወደ ክሊኒካል ነርስነት በዲፕሎማ ደረጃና በመደበኛ ክሊኒካል ነርሶችን አሰልጥኖ ለአብክመ ጤና ጥበቃ ቢሮ እያስረከበ ይገኛል፡፡
ከ 1998 ዓ/ም ጀምሮ በሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኒሻንነት ሙያ በቀንና በማታው ክፍለ ጊዜ ከማሰልጠን በተጨማሪ በክሊኒካል ነርስ ተማሪዎችን በማታው ክፍለ ጊዜ
/extention/ ተቀብሎ አሰልጥኗል ፡፡ የማስልጠን አቅሙን በማሳደግ እና የማስፋፋት ተልዕኮውን ለማሳካት የሚድዋይፍ ዲፓርትመንት በ 2002 ዓ.ም በመክፈትና
ሌሎችንም አጫጭር ስልጠናዎች እንደ ICT ያሉ ስልጠናዎችን እየሰጠ ሲሆን ከ 2003 ዓ.ም ጀምሮ የገጠር ጤና ኤክስቴሽን ባለሙያዎች በመደበኛ፣ በማታውና በክረምት
2
መርሃ ግብር በማሰልጠን ላይ ይገኛል፡፡ ከ 2005 ዓ/ም ጀምሮ HIT እና የተፋጠነ ሚድዋይፈሪ ዲፓርትመን ከፍቶ ስልጠናውን በተሳካ መልኩ እየሰጠ ይገኛል በተጨማሪም
አዳዳዲስ የስልጠና ዘርፎችን በመክፈት ፋርማሲ፤ ሰመመን ሰጭ እና የአካባቢ ጤና አጠባበቅ የሙያ ዘርፎች ከ 2009 ዓ.ም ጀምሮ ስልጠና እየሰጠ ይገኛል::
በዲግሪ ደረጃም በደ/ታቦር ዩኒቨርስቲ ጋር በትብብር ስልጠና ፕሮግራም/Affilation/ በጤና መረጃ እና ሰመመን ሰጭ የትምህርት ዘርፍ ስልጠናሰጥቷል ፡፡
የህክምና ራዲዮግራፊ እና ኢመርጀንሲ ሜዲካል ቴክኒሻል ስልጠና ከ 2010 ዓ.ም እስከ 2011 ዓ.ም ድረስ ለአንድ ዙር በደረጃ 4 ተሰጥቶ ስልጠናው ተቋርጧል ፡፡
ስለዚህ በ 2015 ዓ/ም ተግባራትን ለማከናወን ያሉንን ውስን ሃብት ፣ጊዜ፣ገንዘብ ማቴሪያል እና የሰው ሃይል በመጠቀም ለልማት አብቃቅቶ በመጠቀም የዓመቱን እቅድ
ከግብ ለማድረስ ቢያንስ አጥጋቢ ደረጃና በላይ ኮሌጁን ለማስቀመጥ ከተልዕኮ አንፃር የሚደርስበትን ግብ የሚያሳይ፣ሰፊ ዕቅድ በማቀድ የጤና ልማት ሰራዊትን
ተግባራዊ እንቅስቃሴ የሚያረጋግጥ የማስፈፀሚያ ስልቶችን በመንደፍ የመነሻና መድረሻ ውጤቶችን በግልፅ በማመልከት ከ 2014 ዓ/ም ዕቅድ ክንውን እና ከዛ በተገኘ
ግባት ከታዩት ዕጥረቶች በመማር ጥንካሬዎችን ትልቅ መሰረት ወይም ሀብት አድርጎ በመውስድ የ 2015 ዓ/ም ዓመታዊ እቅድ እንደሚከተለው ተዘጋጅቷል፡፡
በስራቸው የሚገኙት ሠራተኞች የሚሰጡት አገልግሎት ቀልጣፋና ውጤታማ ለማድረግ እና ከአጋር ድርጅቶችና ባለድርሻዎች ጋር ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር
የሚያስችል የምዘና ሥርዓት ለመዘርጋት ነው፡፡በክልሉ ውስጥ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልትን በመንደፍ የህብረተሰቡን የጤና ችግር
መቅረፍ የሚችሉ የጋራ አሰራሮችን የሚከተሉ ብቃት ያላቸውና በሙያና በስነ-ምግባር የታነፁ የመካከለኛ ደረጃ ጤና ባለሙያዎችን ማፍራት፡፡
3
3.2 የኮሌጁ ራዕይ
የጤና ሳይንስ ኮሌጁ ራዕይ በመከላከል ላይ ያተኮረ ሁሉን አቀፍ የጤና አገልግሎት መስጠት የሚችሉ መካከለኛ ደረጃ ጤና ሙያተኞችን እጥረት በክልሉ ውስጥ
ተቀርፎ ማየት፡፡
መቻሉ
4
4.1.2 መማማር ማስተማር
በክልሉ በሚገኙ ለደ/ታቦር ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ክላስተር የሆኑ ዞኖች ተማሪዎችን በመመልመል በተመረጡ የፈተና ማዕከላት ፈተና ከመፈተን እስከ ውጤት
በክልሉ ባሉ በተመረጡ የመንግስት የጤና ድርጅቶች ጋር ለትብብር ስልጠና የቅድመ አሰሳ/ MOU/ የስምምነት ዉል በመፈረሙ ተማሪዎች ወደ ጤና ድርጅት ሲላኩ
-የሰው ኃይል ከማሟላት አንጻር የአካዳሚክም ሆነ የአስተዳደር ስራተኞችን በሰኔ ወር በጀት በማስፈቀድ ለማሟላት ተችሏል
-ያሉትን ተሸከርካሪዎች የሶስተኛ ወገን የውል እድሳት ፤ አመታዊ ምርመራ/ቦሎ/እንዲሁም ሰርቪስ ተደርጎላቸዋል፡፡
-የውስጥ ገቢን ለማሳደግ የተለያዩ የገቢ ማስገኛ ዘዴወችን በመጠቀም ገቢን ለማጎልበት ተችሏል፡፡ ለምሳሌ፡-የአዳራሽ ኪራይ፤የሳር ሽያጭ፤ከአገለገሎ እቃወች
ሽያጭ፤ከብቃት ምዘና ክፍያ፤ከዲፕሎማና ከኦፊሻል ተራንስክሪፒት ክፍያ፤ እንዲሁም ከተለያዩ ቅጣቶች በሚገኝ ገንዝብ፤
-ክልሉ ከመደበልን የስራ ላይ ስልጠና ከተጠቀምንበት በጀት ዉስጥ 10% ገቢ መሰብሰብ መቻላችን፡
5
4.1.4 የሰው ሃይል እና አገልግሎት አሰጣጥ
-የመማር ማስተማሩን ስራ በተሟላ መልኩ ለማስቀጠል የሰው ኃይል በውቅቱ በቅጥር እና በዝውውወር እንዲሟላ መደረጉ
-በሚፈለገው መጠን የሰርቶ ማሳያ ክፍሎች ከስራ ሰዓት ውጭ ክፍት አለመሆንና በስራ ስዓትም የመሸራረፍ ሁኔታ መኖሩ
-አንዳንድ መምህራን የትብብር ስልጠና በሚወጡበት ጊዜ ተገቢ መልእክት ይዞ ባለመዉጣት ለተማሪወች ተገቢ የሆነ እዉቅና አለመፍጠር እና በልምምድ ቦታዉ
-ለትብብር ስልጠና የተመደቡ አንዳንድ መምህራን ከቦታው መጥፋትና ተማሪዎችም ተከተለው የመጥፋት ችግር መታየቱ
-ተማሪዎች ቤተ-መጽሃፍት አዘውትረው እንዲጠቀሙ በማደረግ በኩል የመምህራን ተከታታይነት ያለው የምክር አገልግሎት አናሳ መሆኑ
6
-በመመሪያዎች ላይ የግልፀኝነት ውስንነት መኖር፡፡
7
4.3.5 አካባቢያዊ ሁኔታ
አካባቢው (ክልሉ) ካለው የተፈጥሮ ሃብትና የልማት አመችነት አንፃር ከፍተኛ የልማት ተነሳሽነት ያለውን ሰፊ አርሶ አደር የጤና እጦት ሊታደግ የሚያስችል የጤና
ተቋም በእያንዳንዱ ቀበሌ ጤና ኬላን ተደራሽ በማደረግ በወረዳ ደረጃ ባሉ ንኡስ ወረዳዎች 25 ሽህ ህዝብን ማዕከል ያደረገ የጤና ጣቢያ እና መሰረተ ልማት
ግንባታ እንዲሁም ባለሙያ እና የህክምና መሳሪያዎች አቅርቦት በማሟላት ትርጉም ያለው ለውጥ ለማምጣት የሚያስችል መሰረት መጣሉ፡፡
2. ለኮሌጅ ሰራተኞች የተሻለ አሰራር ተሞክሮ ከሌሎች ኮሌጆች እንዲያገኙ የልምድ ልውውጥ ማድረግ፡፡
8
6. የኮሌጁ የባለድርሻ አካላት ትንተና (Stakeholders analysis):
ተ. ባለድርሻ የባለድርሻ አካላት ፍላጎት ከባለድርሻ አካላት ጠቀሜታ የሚገጥሙ ችግሮች የግንኙነት ሁኔታ ተቋማዊ ምላሽ
ቁ አካላት የሚጠበቁ
1 የፌደራል ጤና ብቃትና ስነምግባር የተላበሰ የሙያና ግብዓት ድጋፍ ብቃትያላቸው የሚፈለጉ ሙያተኞችን በተዘዋዋሪና ፖሊሲና
ሙያተኛ ማግኘት መስጠት ሙያተኞች ማፍራት በብዛትና በጥራት በቀጥታ ስትራቴጅዎችን
ጥቃ ሚኒስተር
አለማግኘት መፈፀምና
ማስፈፀም
2 የአብክመ ጤና የአፈፃፀም አቅሙ የተገነባ በቂ በጀት እንዲሁም ስልጠናው በአግባቡ ስልጠናው ተጨባጭና በቀጥታ መመሪያና
ኮሌጅ ማግኘት የሰው ሃይል መመደብና እንዲሰጥ ማድረግ ውጤታማ ሳይሆ ስትራቴጅዎችንመ
ጥበቃ ቢሮ
ድጋፍና ክትትል መቅረት ፈፀምና ማስፈፀም
ማድረግ
3 የሙያ ብቃት ገበያው የሚፈልገውን የጤና ስርዓተ ትምህርትና ገበያ ተኮር የሙያ በገበያ ፍላጎት በተዘዋዋሪና ጥራትና ብቃት
ባለሙያ ማግኘትና የሙያ ብቃት መመዘኛ ብቃት ያሟሉ ጤና ያልለተመሰረተ ስልጠና በቀጥታ ያለው ሙያተኛ
ምዘና ኤጀንሲ
ብቃትን ማስጠበቅ መስፈርቶች ላይ ሙያተኞችን ማግኘት እና ብቃትን ያላሟሉ ማፍራት
ሙያዊ ድጋፍ ማድረግ ሰልጣኞች መኖር
4 መንግስታዊ የኮሌጁ ስልጠና ጥራት የስልጠናና የግባት ብቃትያላቸው በትምህርት ጥራት ላይ በተዘዋዋሪና ጥራትና ብቃት
አንዲሻሻል ማገዝ ክፍተቶች መሙላት ሙያተኞች ማፍራት ተፅኖ ያሳድራል በቀጥታ ያለው ሙያተኛ
ያልሆኑ
ማፍራት
ድርጅቶች
5 ዞን ጤና ተመልምለው የተላኩ ሰልጣኞችን ሰልጣኞች በወቅቱ ወደ የስልጠናው ጊዜ በተዘዋዋሪና ቅንጅታዊ አሰራርን
ሰልጣኞች በብቃትና መመልመልና ዝርዝር ኮሌጁ አንዲገቡ ና መጓተትና የጥራ ችግር በቀጥታ መከተል
መምሪያዎችና
በጥራት ስልጥነው ማየት በወቅቱ አንዲላክ ወቅቱን የጠበቀ ስልጠና መኖር እንዲሆም
ጤና ጥበቃ ማድረግና ለትብብር እንዲሰጥ ማድረግ መቋረጥ
ስልጠና እገዛ ማድረግ
ጽ/ቤቶች
6 አቻ ጤና በኮሌጆች ደረጃ ተመሳሳይ መልካም ተሞክሮዎችን ስራ በአግባቡ እንዲሰራ የስራ ጥራት ጉደለትና በተዘዋዋሪና ጥራት ያለው
0
ሳይንስ ኮሌጆች ስልጠና እንዲሰጥ መቀያየር እና የተማሪ እና ማህበራዊ ችግር ተማሪዎች በቀጥታ ትምህርት መስጠት
የእርስ በዕርስ ዝውውር መፍታት ትምህርታቸውን
እንዲኖር ማደረግ ማቋረጥ
7 ሆስፒታልና ሰልጣኞች ለተግባር ሰልጣኞችን በኃላፊነት ሰልጠናው በተግባር ሰልጣኞች ከምረቃ በተዘዋዋሪና ጥራትና ብቃት
ልምምድ ሲወጡ መምህራን ተቀብለው ማሰልጠን የተደገፈና ጥራቱን በኋላ በስራ ላይ በቀጥታ ያለው ሙያተኛ
ጤና ጣቢያዎች
አብረው እንዲገኙና የጠበቀ እንዲሆን ይቸገራሉ ማህበረሰቡ ማፍራት
ሰልጣኞች በስነ ምግባር ያስችላል የሚፈልገውን
የተላበሱ እንዲሆኑ አገልግሎት አያገኝም
ማሰልጠን
8 መምህራን ስልጣኞች በእቅወት፤በአመለካከት ስልጠናው በገበያ ፍላጎት በቀጥታ ጥራትና ብቃት
በእቅወት፤በአመለካከትና ና በክህሎት የተገነቡ በእቅወት፤በአመለካከት
ያልለተመሰረተ ስልጠና ያለው ሙያተኛ
በክህሎት ታንፀው ማየት ስልጣኞችን ማፍራት ና በክህሎት የታገዘእና ብቃትን ያላሟሉ ማፍራት
እንዲሆን ሰልጣኞች መኖር
9 የአስተዳደር ስልጣኞች አስፈላጊው ግባቶች ጥራትና ብቃት ያለውበገበያ ፍላጎት በተዘዋዋሪና ጥራትና ብቃት
በእቅወት፤በአመለካከትና በወቅቱ ተሟልተው ሙያተኛ ያልለተመሰረተ ስልጠና ቀጥታ ያለው ሙያተኛ
ሰራተኞች
በክህሎት ታንፀው ማየት ስልጠናው በጥራት እና ብቃትን ያላሟሉ ማፍራት
እንዲሰጥ ማደረግ ሰልጣኞች መኖር
10 ሰልጣኝ በተግባር የተደገፈና የኮሌጁን ህግና ደንብ በጤናው መስክ ብቁ የትምህርት ጥራት በቀጥታ በእቅወት፤በአመለካ
ያልተቆራረጠ ትምህርት አክብረው መሰልጠን ባለሙያ ሆነው መገኘት መጓደል ከትና በክህሎት
ተማሪዎች
ማግኘት የተገነቡ ስልጣኞችን
ማግኘት
ቁ
1 የኮሌጁ G+2 ህንፃ መሰነጣጠቅ ወቅቱን የጠበቀ እድሳት በለመደረጉ እድሳት ማደረግ ጤና ቢሮውና ኮሌጁ
1
2 ለጥናትና ምርምር በቂ በጀት አለመመደብ ትኩረት ማነስ በቂ በጀት መመደብና መፈፀም ጤና ቢሮውና ኮሌጁ
3 የጸደቀ ስትራቴጅክ እቅድ አለመኖር በጤና ቢሮው በኩል ትኩረት ማነስ ጤና ቢሮው ቢሮው ጤና ቢሮውና ክ/ም/ቤቱ
እንዲያፀደቅ ማደረግ
4 የተሸከርካሪ እጥረት መኖር የበጀት እጥረትና በቂ የሆነ ያጋር አካላት አገዛ የሚመለከተውን አካል መጠየቅ ጤና ቢሮውና ኮሌጁ
አለመኖር
5 Updated የሆነ ስልጠና አለመሰጠት ልመሳሌ የበጀት እጠረት እና ትኩረት ማነስ የሚመለከተውን አካል መጠየቅ ጤና ቢሮውና ኮሌጁ
የ DHIS2 ስልጠና አለመሰጠቱ በመማር
ማስተማሩ ላይ አሉታዊ ውጤት መኖሩ
6 መተዳደሪያ ደንብ አለማሻሻል በጤና ቢሮውና በክ/ም ቤቱ በኩል ትኩረት ማነስ የሚመለከተውን አካል መጠየቅ ጤና ቢሮውና ክ/ም/ቤቱ
7 የበጀት እጥርት ሀገራዊ የኢኮኖሚና የፖለቲካዊ ችግር ውስጥ ገቢን ማሳደግና አጋር ጤና ቢሮውና ኮሌጁ
አካላትን ማፈላለግ
8 ኮሌጁ ወደ ዩኒቨርሲቴ ኮሌጅ አለማደግ በጤና ቢሮውና በክ/ም ቤቱ በኩል ትኩረት ማነስ የሚመለከተውን አካል መጠየቅ ጤና ቢሮውና ክ/ም/ቤቱ
8. የትራንስፎርሜሽን አጀንዳዎች
በኮሌጁ የመማር ማስተማሩን ስራዓት ጥራት እና ፍትሃዊነት ትራንስፎርም ማድረግ
የመረጃ አብዮት
2
9. የትኩረት አቅጣጫዎች
ስትራቴጅአዊ የትኩረት መስክ የተቋሙን ዋና ተግባር የሚገልፅና የትኩረት አቅጣጫን የሚያመለክቱ የስኬት አምድ ሲሆኑ
ማኔጅመንቱ የተቋሙን ራዕይ ለማሳካት በቅድሚያ ሊፈፀሙ ይገባልብሎ የሚያምንባቸዉ ናቸዉ፡፡
በመሆኑም የኮሌጁን ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክ ለመምረጥ ወይም ለመወሰን የሚከተሉት ነጥቦች መሰረት በማድረግ
ተከናውኗል፡፡
1. ከተቋሙ ጥንካሬ፣ድክምት ፣መልካም አጋጣሚና ስጋት ትንተና ከተገኙ መረጃዎች ቁልፍ ጉዳዩችን በመለየት፣
2. ከደንበኞችና ከባለድርሻዎች አካላት ፍላጎት ትንተና በስትሬቴጅው ዘመን የሚፈቱ ቁልፍ ጥያቄዎችን አውጥቶ
ቅደም ተከተል በማስያዝ
3. የኮሌጁን ተልዕኮ መሰረት በማድረግ በስትራቴጅው ዘመን ትኩረት የሚሻቸውን የኮሌጁን ወሳኝ ተግባራት በመለየት
እና ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ጉዳዩችን በማስቀመጥ ፤
4. የኮሌጁን ራዕይ መሰረት በማድረግ ወደ ራዕይ ሊያደርሱ የሚችሉ ነገር ግን በስትራቴጂው እቅድ ዘመን ውጤት
ሊያስገኙ የሚችሉ የመካከለኛ ደረጃ ጤና ባለሙያ ስልጠና ስትራቴጂያዊ የትኩረት አቅጣጫዎችን ለይቶ
በማስቀመጥ
5. ኮሌጁ ከቢሮው የተሰጠውን የፖሊሲ አቅጣጫ መሰረት በማድረግ የሚሰጣቸውን የጤና ባለሙያ ስልጠና ወሳኝ
ጉዳዩችን ትንተና በማካሄድ የትኩረት መስኮች ተለይተዋል፡፡
9.1 ብቁ የሰው ሃብት ማፍራት (excellence in human resource development
ብቁ የሰው ሃይል ማፍራት ማለት በመጠንና በጥራት ብቁ የሆነና ቀጣይነት ያለው የጤና አገልግሎት የሚሰጡ
የመካከለኛ ደረጃ የጤና ባለሙያዎችን ማሰልጠን ማለት ነው፡፡
9.2 የላቀ መሰረተ ልማትና ፋካሊቲ ልማት/infrasestructur and faculity development/
የላቀ የመሰረተ ልማትና ፋካሊቲ ልማት ማለት፡- ሰልጣኞች ለመማር ማስተማር ምቹ በሆኑና
ደረጃቸውን፣ጥራታቸውን በጠበቁ በአግባቡ በተደራጁ በጤና ኮሌጆች የጤና ስልጠና እንዲያገኙ ለማስቻል የሚረዳ
የመሰረተ ልማትና የመምህራን አቅም ማሳደግ ማለት ነው፡፡
ይህ የትኩረት መስክ ከሚያካትታቸው ዋና ዋና ተግባራት፡-
3
9.3 የላቀ የጤና አመራርና የአሰራር ስርዓት ማለት/excellence in health system strengtning /
አመራርና አስተዳደር የፖሊሲ አቅጣጫዎችን ፣በቅንጅትና በጋራ የተዘጋጁ እቅዶችን ፣የክትትልና የግምገማ ስርዓቱን
በመጠቀም በመረጃ ላይ የተመሰረት ውሳኔን ለማስተላለፍ፣የተዘረጋው የጤና ባለሙያዎች ስልጠና ስርዓት በሚገባ እያሰራ
መሆኑን ለመከታተልና የማስተካከያ እርምጃዎችን ለመውሰድ ወሳኝነት ሚና አለው፡፡
ይህም አካል በዋና ነት ትኩረት የሚሰጥባቸው አሁን ያለውን የስትራቴጅክ ፖሊሲ ማዕቀፎች ከተቀመጡ ግቦች ጋር
መተሳሰራቸውን፣ከባለድርሻ አካላት ጋር ትስስር መፍጠርን ፣አግባብነት ያላቸው ደንቦችና የተለያዩ የማትጊያ ስልቶች
መኖራቸውን፣ምቹ የአሰራር ስርዓት አንዲኖር ትኩረት መስጠትም፣ተጠያቂነት የሚያሰፍን የጤና ፖሊሲዎች በአግባቡ
መተግበራቸውን ይከታተላል፡፡
በዚህ የትኩረት መስክ ውስጥ የተካተቱ የአመራርና አስተዳደር ዋና ዋና ተግባራት የሚከተሉት ናቸው፡-
4
የጤና ኮሌጁ ስትራቴጂያዊ የትኩረት መስክ እና ስትራቴጂያዊ ውጤቶች ዝርዝር ሰንጠረዥ፣
5
10. ተቋማዊ የዕይታ መስኮች
10.1 የተቋማዊ የእይታ መስኮች ቅደም ተከተል
ዜጎች/ተገልጋይ
በጀት/ፋይናን
ውስጥ አሰራር
መማርና ዕድገት
6
የዕይታዎችና የስትራቴጂያዊ ትስስር
7
10. የ 2015 በጀት ዓመት የበጀት እቅድ
2015 ዓ/ም የውስጥ ገቢ እቅድ
በ 2014 እስከ
በ 2013 ስራ የ 2014 ዓመታዊ ለ 2015 የጥያቄው
የወጪ ርዕስ በ 2013 የተመደበ በ 2014 የተመደበ የካቲት 30 ስራ
ላይ የዋለ የወጪ ግምት የተጠየቀ ማብራሪያ
ላይ የዋለ
በየቀኑ ገበያ
6211 0 0 50000 0 0 50000 ስለሚጨምር
6212 90000 0 50000 0 0 80000
6213 0 0 10000 0 0 0
6214 200000 25337.55 10000 0 0 80000
6215 0 0 0 0 0 40000
6216 0 0 0 0 23000
6217 80000 15936.05 50000 4623.5 3000 40000
6218 70000 0 20000 0 0 20000
6219 0 0 10000 0 0 10000
6231 600000 463431.75 60000 በ 16428 ዓ.ም 60000 100000
6232 70000 5590.20 780 780 10000 20000
6241 160000 0 80000 0 0 50000
6243 20000 6350 0 0 0 0
6244 60000 11500 40000 0 0 30000
6251 200000 2050 0 0 0 0
6253 12000 3000 0 0 0 0
6255 6000 300.00 0 0 5000
6256 10000 3592.84 2500 2500 2500 10000
6257 80000 4710.74 30000 0 0 30000
6258 40000 11252.41 40000 0 0 40000
6259 20000 8810.40 20000 0 0 10000
6271 300000 122599.89 0 0 0
6311 0 0 0 0 0
6313 120000 0 68720 0 0 165000
6314 70000 0 0 0 0 0
6323 1617959 እ.ኤ.አ 143795.45 1650000 0 2348080.24 0
8
6324 0 0 0 0 0 0
6326 30000 0 30000 0 30000 0
6419 40000 5581 2000 0 0 10000
ስራ ማስኬጃ ድምር 3895959 833838 2224000 24331.5 2453580.24 790000
9
የ 2015 ዓ/ም የመደበኛ በጀት እቅድ
የ 2014
በ 2013 በ 2013 ስራ ላይ በ 2014 በ 2014 እስከ የካቲት
የወጪ ርዕስ ዓመታዊ የወጪ ለ 2015 የተጠየቀ የጥያቄው ማብራሪያ
የተመደበ የዋለ የተመደበ 30 ስራ ላይ የዋለ
ግምት
6211 220000 228335 5000 4140 250000 1956900 በየቀኑ የገበያ ሁኔታ
6216 0 0 0 0 0
6221 0 0 0 0 0 0
6222 0 0 0 0 0 0
10
1149783
6241 400000 392104.49 44783 እ.ኤ.አ 548831 እ.ኤ.አ 1500000
እ.ኤ.አ
6243 80000 142759.83 0 0 31000 50000
6245 0 0 0 0 0 0
6251 0 0 0 0 0 80000
6252 0 0 0 0 0 10000
6311 0 0.00 0 0 0 0
451583
6313 707141.95 0 2300 602300 900000
እ.ኤ.አ
6314 80000 0 0 0 0 160000
6323 0 0 0 0 0 0
6324 0 0 0 0 0 0
6326 0 0 0 0 0 0
11
6412 0 100000.00 0 0 0 0
አማራጭ ሁለት ፡-
የወጪ በ 2013 የተመደበ በ 2013 ስራ ላይ በ 2014 የተመደበ በ 2014 እስከ የካቲት የ 2014 ዓመታዊ የወጪ ለ 2015 የተጠየቀ የጥያቄው
ርዕስ የዋለ 30 ስራ ላይ የዋለ ግምት ማብራሪያ
12
6211 220,000.00 228,335.00 5,000.00 4,140.00 250,000.00 1,723,850.00 በየቀኑ የገበያ ሁኔታ
በ 2014 ዓ/ም
6213 30,000.00 25,973.20 - 6,261.00 20,000.00 50,000.00
የተመደበ
6216 - - - - -
6221 - - - - - -
6222 - - - - - -
6245 - - - - - -
6251 - - - - - 80,000.00
13
6252 - - - - - 40,000.00
6311 - - - - - -
6323 - - - - - -
6324 - - - - - -
6326 - - - - - -
6412 - 100,000.00 - - - -
ማሳሰቢያ ራሳቸውን ችሎ ቅጽ ከረባለቸው ውጪ ያሉ በጀቶችን ከላይ በቀረቡት መንገድ ወይም ይህን ሊተካ በሚችል መንገድ ማቅረብ ይቻላል
14
ከላይ ከቀረቡት የሂሳብ መደቦች ውጭ መጠየቅ የማይቻል ሲሆን በጀት የማይዙበት የሂሳብ መደብ ካለ 0 ማስገባት የግድ ይሆናል፡፡
1.3. የ 2015 በጀት ዓመት የተጠየቀ በጀትና የአለፉ ዓመታት በጀት ድልድል ንጽጽር በዝርዝር ቅ/መ/ቤቶች፣ ደመወዝና ስራ ማስኬጃ - ከመንግስት ግ/ቤት
ከመንግስት ግ/ቤት
የእናት መ/ቤቱና
ተ. የቅርንጫፍ ለ 2015 የተጠየቀው ከ 2014 ከተመደበው ለ 2015 ከመ/ቤቱ
የበጀት ዓይነት በ 2014 በ 2014 የወጪ
ቁ መ/ቤቶች ስም በ 2015 የተጠየቀ ጋርሲነጻጸርልዩነት የውስጥ ገቢ የተመደበ
በዝርዝር የተመደበ ግምት
በገንዘብ በመቶኛ
ደመወዝ 11520771.00 11520771.00 11912947 390175 3.38%
1 ደ/ታ/ጤ/ሳ/ኮሌጅ ስራ ማስኬጃ 5208352.00 5208352.00 18176700 12968348 790000
ድምር 16729123.00 16729123.00 30089647 25546521
12. የ 2015 ዓ.ም የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት የድርጊት መርሃ ግብር (activity plan)
እይታዎች ተ. ስትራቴጅካዊ ግቦች ተግባር መለኪያ አሁን ዒላማ ምርመራ
/2015/
ቁ ያለበት
ተገልጋይ 1 ሙያውና ስነ ምግባሩ ዓመታዊ የኮሌጅ ሰልጣኝ ቅበላ አቅም በቁጥር 737 737
በሚጠይቀው መሰረት
ብቃት ያለው ባለሙያ
ማፍራት
15
ዓመታዊ የአስተዳዳር ስራተኞች ፍላጎት በቁጥር 42 42
16
እቅድ ክትትልና ግምገማ ባለሙያ 1 1
በቁጥ
የሚዲካል ግብዓቶች ስቶር ባለሙያ በቁጥር 0 1
ነርስ ሁለተኛ ድግሪ በቁጥር 11 11
ድግሪ በቁጥር 7 7
ድፕሎማ በቁጥር 1 1
ሚድዋይፈሪ ሁለተኛድግሪ በቁጥር 5 5
ድግሪ በቁጥር 6 6
ድፕሎማ በቁጥር 2 2
2 ኛዲግሪ በቁጥር 3 3
ኢንቫሮሜንታል ሄልዝ
ዲግሪ በቁጥር 3 3
ድፕሎማ በቁጥር 0 1
2 ኛዲግሪ በቁጥር 5 5
ጤና መረጃ 3 3
ዲግሪ በቁጥር
ድፕሎማ በቁጥር 0 1
17
6 6
2 ኛዲግሪ በቁጥር
ሚዲካል ላብራቶሪ
ዲግሪ በቁጥር 2 2
ድፕሎማ በቁጥር 3 3
2 ኛዲግሪ በቁጥር 1 1
ፋርማሲ
ዲግሪ በቁጥር 6 6
ድፕሎማ በቁጥር 1 1
18
ደረጃ 3 ህክም ላቦራቶሪ በቁጥር 34 34
19
ደረጃ 4 ፋርማሲ በቁጥር 48 48
ቤተ መጽሀፍት በቁጥር 1 1
20
እይታዎች ተ. ስትራቴጅካዊ ግቦች ተግባር መለኪያ አሁን ያለበት ዒላማ ምርመራ
/2015/
ቁ
ለመማርማስተማርየሚያገለግሉመሳ
ፋይናንስ
የበጀት/ፋይናንስ አጠቃቀምንና ሪያዎችንና ቁሳቁሶች አቅርቦት ታህሳስ እና ታህሳስ እና
4 በጊዜ
ውጤታማነትን ማሳደግ እንዲሟላ በወቅቱ የቀረበ ጥያቄ ሚያዚያ ሚያዚያ
በወራት
የመስክ ላይ ልምምድ ለማካሄድ
የሚያስችሉ ግብዓቶችን ማሟላት በ% 95 100
በ%
የተማሪዎችን ወርሃዊ ቀለብ
እያረጋገጡ እንዲከፈላቸው በቁጥር 1 1
ማድረግ በወር
አጫጭር ስልጠና የሚገኙ
በቁጥር 55 75
መምህራን ብዛት በቁጥር
የሥልጠናጥራትንማሳደግ በስርአተትምህርትዝግጅት፣በማስተ በ% 95 95
ማርስነ-ዘዴወዘተ.
21
ዙሪያየክህሎትብቃታቸውየተረጋገጠ
መምህራንበ%
በትብብር ስልጠና የሚደገፉ በ%
100 100
ሰልጣኞች በ%
የጥራት ማስጠበቂያ ሰንድን
በ% 0 100
(HERQA) ማስረፅ በ%
ለተመራቂ ተማሪዎች ምረቃ ጊዜማ
በጊዜ 1 1
መቻቸት በጊዜ
ለተመራቂ ተማሪዎች መረጃ 283
በቁጥር 738
መስጠት በቁጥር
22
አቅም ማሻሻል፣የተግባራዊ ምርምር %
አሠራርን ማሻሻል፣ የለውጥ አስተግባሪ አደረጃጀቶች በ%
80 95
ውጤታማነት በ%
የሰልጣኞችን የግል ማህደር አያያዝና በ%
75 90
አጠቃቀምን ማሻሻል በ %
የሚከሰቱ የዲሲፒሊን ግድፈቶችን በ%
100 100
በወቅቱ መፍታት በ%
ሰራተኛዉማግኘትየሚገባዉንጥቅማ በ%
100 100
ጥቅምበጊዜውእንዲያገኝማድረግበ%
23
ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ በ%
የኮሌጁ ድህረ ገጽ ፌስቡክ እና በ%
50 100
ኢሜል መክፈት በ%
ግልጽ በሆኑ መስፈርቶች ተለይተው በቁጥር
ተሞክሮበመቀመርናበማስፋትውጤታማነት
10 የተሸለሙ ታታሪ ሰራተኞች ብዛት 0 5
ንማሳደግ
በቁጥር
በልማ ትየተሸለ ውጤት ያስመዘገቡ በቁጥር
ሰልጣኞችን የማበረታቻ ሽልማት 0 5
ያገኙ ብዛት በቁጥር
ከጠቅላላ ሴት ተማሪዎች በቁጥር
በስነምግባራቸዉ ለሌሎች አርያ
0 6
ለሆኑ የተሰጠ የማበረታቻ ሽልማት
ብዛት በቁጥር
የርስበርስና ከአቻ ተቋማት (ኮሌጁ ) በቁጥር
ጋርተገቢና ጠቃሚ ተሞክሮ
ናየልምድልውውጥ ያከናወነ የስራ 0 4
ሂደት ( ትምህርት ክፍሎች ) ብዛት
በቁጥር
አጠቃላይየኮሌጁንስራሪፖርትማድረ
በቁጥር 4 4
ግበሩብዐመት
የማህበረሰብ አቀፍ የጤና አገልግሎት ዓመታዊ እቅድ፣ የገንዘብ ማሰባሰብ እና የትምህርት ጥራት ኦዲት ዩኒት
1. መሠረተ ልማት (ጥገና)
ሰር. እንቅስቃሴዎች በመቶ/ የጊዜ ገደብ ኃላፊነት ያለው አካል በጀት
አይ ቁጥር (ኤት.ብር)
1 የኤሌክትሪክ እንደገና መጫን 100% ኤፕሪል - ግንቦት 30 ቀን 2014 የጥገና ሰው፣ CFEQA 500,000
ዓ.ም
2 ሻወር እና መጸዳጃ ቤት 100% ከመጋቢት 1 እስከ ኤፕሪል 30 የጥገና ሰው፣ CFEQA 300,000
ቀን 2014 ዓ.ም
24
3 የውሃ ፍሳሽ ማስወገጃ ስርዓት 100% ከመጋቢት 1 እስከ ግንቦት 30 ቀን የጥገና ሰው፣ CFEQA 700,000
2014 ዓ.ም
4 የእጅ መታጠቢያ ገንዳ 100% ከመጋቢት 1 እስከ ግንቦት 30 ቀን የጥገና ሰው፣ CFEQA 150,000
2014 ዓ.ም
5 የአስተዳደር ሰራተኞች እገዳ 80% ከመስከረም 1 እስከ ጁን 30 ቀን ዲን፣አድሚ ዲን፣ CFEQA 1,500,000
2015 ዓ.ም
ንዑስ ጠቅላላ 3,150,000
ጠቅላላ 36,800,000
2. የኮሌጅ ግቢ ልማት
ሰር. እንቅስቃሴዎች በመቶ/ የጊዜ ገደብ ኃላፊነት ያለው አካል በጀት/ሀብቶች
አይ ቁጥር
1 የንባብ አካባቢ ግንባታ 50% ማርች 2014 ጁን 2015 አስተዳዳሪ ዲን ፋይናንስ, ንብረት 800,000
ክፍል
2 አበባ እና ሌሎች የእፅዋት ተክሎች 33% ኤፕሪል 2014-ፌብሩዋሪ አትክልተኞች, HR, ፋይናንስ 300,000
2017
3 አረንጓዴ አካባቢ ልማት እና እንክብካቤ 33% የቀጠለ አትክልተኞች፣ HR 200,000
25
4 አጥር ተክሎች 100% ህዳር 2015 አትክልተኞች, የንብረት ክፍል 150,000
5 ሆርቲካልቸር 33% በየአመቱ ሰኔ Merdaja, አትክልተኞች 100,000
6 ንጹህ እና ደህንነቱ የተጠበቀ ውህድ 100% ፌብሩዋሪ 2014 - የካቲት Envat, Dept, የጽዳት 200,000
ይፍጠሩ 2017 ሠራተኞች
7 ለደረቅ ቆሻሻ አቧራ ጥድ ያስቀምጡ 100% ኤፕሪል 2014-ፌብሩዋሪ ማጽጃ እና envt. ዲፕ 100,000
2017
8 የአካባቢ ጽዳትና ንፅህና አጠባበቅ 100% ፌብሩዋሪ 2014 - የካቲት ማጽጃ እና envt. ዲፕ 50,000
2017
9 ለመስኖ የሚሆን የቧንቧ መስመር 100% ሰኔ 2014 ጥገና 400,000
መትከል
ጠቅላላ 2,300,000
26
12 የሰራተኞችን ዝውውር ይቆጣጠሩ እና 2 በዓመት ሁለት ጊዜ የሰው ኃይል እና CFEQA 10,000
ይገምግሙ
13 CRC ስርጭት 2 በጥቅምት 2015 የሰለጠነ ሰው 200,000
ጠቅላላ 3,535,000
27
9 በትምህርት ላይ የኢንተር ዲፓርትመንት 2 በዓመት ሁለት ጊዜ Aca፣ Dept & CFEQA 30,000
መድረክ ያዘጋጁ
10 የተማሪ ቡድን ወይም የኔትወርክ 100% ፌብሩዋሪ 20, 2014-ፌብሩዋሪ ዲፕት, የተማሪ ጉዳይ 5,000
ምስረታ/1 እስከ 10/ 30, 2014
11 በትምህርት አፈጻጸም ላይ የመሠረት 1 መጋቢት - ኤፕሪል 30, 2014 CFEQA፣ EDC፣ Dept 30,000
መስመር ግምገማ
12 በመነሻ መስመር ግኝት ላይ የተመሰረተ 1 ከግንቦት 1 እስከ ግንቦት 15 ቀን CFEQA፣ EDC፣ Dept 3,000
የድርጊት መርሃ ግብር አዘጋጅ 2014 ዓ.ም
13 የውስጥ ክትትል ግምገማ 2 በየሩብ ዓመቱ CFEQA፣ EDC፣ Dept 6,000
14 ለዲግሪ መርሃ ግብር ፍላጎት ግምገማ 1 ከጁላይ 1 - ኦገስት 30, 2014 CFEQA እና አካዳሚክ 15,000
ያካሂዱ
15 የችሎታ ላብራቶሪ በእጅ ዝግጅት 50% ኦገስት, 2014 - ነሐሴ 2015 EDC፣Dept፣የላብ ቴክኒሻን 10,000
16 ተግባራዊ የጣቢያ ግምገማን ማመቻቸት 1 በየዓመቱ አድም እና አካድ እና ዲፕ 100,000
17 ለክሊኒካዊ ቦታ ትምህርት ደረጃውን 100% መጋቢት 2014 ዓ.ም ኢዲሲ፣ ዲፕ 30,000
የጠበቀ የግምገማ ቅጽ ያዘጋጁ
18 TTP ተግብር 1 በየዓመቱ መጨረሻ ላይ ኢዲሲ፣ ዲፕ 50,000
19 COC አፈጻጸምን ማሳደግ/90%/ 90% በየዓመቱ መጨረሻ ላይ መዝጋቢ ፣ አካዳሚ 50,000
20 የተማሪ ምዝገባ/አይነት/ ጨምር 1 በየዓመቱ መጨረሻ ላይ ሬጅስትራር፣ የአካዳሚክ ዲን 100,000
ጠቅላላ 699,000
5. የማህበረሰብ ጤና አገልግሎት
ሰ.አ እንቅስቃሴዎች በመቶ/ የጊዜ ገደብ ኃላፊነት ያለው አካል በጀት/ሀብቶች
ይ ቁጥር
1 የማህበረሰብ ጤና ፍላጎት ግምገማ 2 በዓመት ሁለት ጊዜ CFEQA፣ HiT Dept 2,000,000
2 የጤና ተቋማት ጥራት ግምገማ 1 ታህሳስ 30 ቀን 2015 ዓ.ም CFEQA፣ HIT Dept፣ የዞን 1,000,000
28
ኤች/ዲፕት፣ ዲ/ቲ ሆስፒታል
3 የኢንፌክሽን ቁጥጥር ፕሮቶኮልን ለጤና 100% ጥር 2015 CFEQA፣ HIT Dept፣ የነርስ 500,000
ተቋም ያዘጋጁ ዲፕት ዞን ኤች ዲፕት፣ ዲ/ት
ሆስፒታል
4 የአካባቢ ጽዳትና ንፅህናን ያቅርቡ 75% ሰኔ 2014 - መጋቢት 2017 CFEQA፣ HIT Dept፣፣ ዞን ኤች 100,000
ዲፕት፣ ዲ/ት ሆስፒታል
5 የጤና ትምህርት በትምህርት ቤት፣ በእስር 3 የቀጠለ CFEQA፣ ሁሉም ክፍል 60,000
ቤት፣ በስደተኞች ካምፕ፣ በቤተ ክርስቲያን፣
በጤና ተቋም
6 የምክር አገልግሎት 1 የካቲት 2014 ማርች 2017 CFEQA፣ ዲን 1,000,000
7 የመጀመሪያ እርዳታ አገልግሎት ያቅርቡ 100% የካቲት 2014 የነርስ ዲፕት 150,000
8 መሰረታዊ & የድርጊት ጥናት 100% በዓመት ሦስት CFEQA፣ EDC 1,500,000
9 የፕሮጀክት ልማት 100% በዓመት ሁለት CFEQA፣ EDC 1,000,000
10 የምንጭ ውሃ ልማት 1 ሰኔ፣2014-ፌብሩዋሪ 2015 CFEQA፣ envt ዲፕ 1,500,000
11 የማህበረሰብ ፋርማሲ አገልግሎትን ማቋቋም 1 ሰኔ 2014 - ሰኔ 2016 CFEQA፣ Pharma 2,000,000
እና ማካሄድ
ጠቅላላ 10,810,000
6. የገንዘብ ማሰባሰብ
ሰ.አ እንቅስቃሴዎች በመቶ/ቁጥር የጊዜ ገደብ ኃላፊነት ያለው አካል በጀት/ሀብቶች
ይ
1 የቁጠባ ሀብት አጠቃቀም 100% ያለማቋረጥ ሁሉም ሰራተኞች 10,000
2 የውስጥ ገቢን ይጨምሩ 20% ሰኔ 2014-የካቲት 2017 CFEQA, ፋይናንስ 15,000
3 የገንዘብ ማሰባሰብያ ፕሮፖዛል ማዘጋጀት 3 መጋቢት 2014-ፌብሩዋሪ CFQA፣ RHB፣ NGOs፣ Govt 60,000
2017 org
4 የፕሮጀክት ልማት 3 መጋቢት 2014-ፌብሩዋሪ CFEQA፣ RHB፣ NGOs፣ Govt 60,000
2017 org
5 የውስጥ እና የውጭ ሀብቶችን ማሰባሰብ 80% መጋቢት 2014-ፌብሩዋሪ CFEQA, አስተዳዳሪ ዲን 100,000
29
2017
6 በአገር አቀፍ እና በአለም አቀፍ ደረጃ 75% መጋቢት 2014-ፌብሩዋሪ CFEQA፣ RHB፣ ሌሎች ባለድርሻ 100,000
ተገቢውን አጋርነት ይፍጠሩ 2017 አካላት
ጠቅላላ 345,000
7. ድርጅታዊ ልማት
እንቅስቃሴዎች %/ኑ የጊዜ ገደብ ኃላፊነት ያለው አካል በጀት/እሱ
1 ለኮሌጁ ስትራተጂክ እቅድ አውጣ 1 ጁላይ 2014 ዲኖች፣ ሬጅስትራር፣ HR፣ Dept, Plan Officer, 100,000
CFEQA
2 ለኮሌጁ የአጭር ጊዜ እቅድ ማውጣት 1 ኦገስት 2014 ሶስት ዲኖች፣ ሬጅስትራር፣ HR፣ Dept, Plan 50,000
Officer, CFEQA
3 KIEZEN ትግበራ 1 Feb2014-ቀጣይ የሰለጠኑ ሰው፣ HR፣ አስተዳዳሪ ዲን 50,000
በኮሌጅ/መደብር/ቤተመጽሐፍት እና
ሬጅስትራር/
4 የኮሌጆች መድረክን ማመቻቸት 1 በየዓመቱ ሶስት ዲን ፣ ፋይናንስ ፣ CFEQA 400,000
5 ከ 6 የውጭ ድርጅቶች የቴክኖሎጂ ሽግግር 100% ሴፕቴምበር 2015-የካቲት CFEQA፣ መታ 2,000,000
ያቅርቡ 2017
6 የተማሪዎችን ምክር ቤት ማጠናከር 100% መጋቢት 2014-ፌብሩዋሪ Stu ጉዳይ, Depts 5,000
2017
30
7 የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን በየጊዜው 2 በየሩብ ዓመቱ ዲፕተሮች ፣ ዲን 10,000
መከታተል/ዝርዝር ማጣራት/
8 Org አፈጻጸም ኦዲት 1 በዓመት ዲን፣ CFEQA 10,000
9 የኮሌጅ ግምገማ ስብሰባ 1 በየሩብ ዓመቱ ሶስት ዲን ፣ CFEQA 800,000
10 አርማ ማዘመን እና ማጽደቅን ያመቻቹ 100% ሴፕቴምበር 2015 ዲን፣ CFEQA 30,000
Total 3,455,000
Grand total 57,944,000
4. በዕቅድ ክንውን የተገኘውን ለውጥና ውጤት ለመመዘን የዕቅድ ክንውን የክትትልና ግምገማ ስርዓት
ስለሚያስፈልግ፣
5. በተግባር እንቅስቃሴ ላይ ሲታይ እቅዱ ሰፊና ከችግር የሚያወጣ አለያም ባለህበት እርገጥ መሆኑን
31
14. ማጠቃለያ (CONCLUSION):
እቅዱ ዋና ዋና የሚባሉ አገልግሎቶች ና አሰራሮችን የዳሰሰና በእቅድ መካተት ያለባቸውን ለማስገባት እና ለመዳሰስ ተሞክሯል፡፡
ይህንን የ 2015 ዓ.ም እቅድ ለማሳካት ሁሉም የስራ ክፍሉ ሰራተኞች እና አመራሮች በቁርጠኝት የሚሰሩትና የሚያከናውኑት መሆኑን
በክልሉ ውስጥ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል ስልትን በመንደፍ የህብረተሰቡን የጤና ችግር መቅረፍ
የሚችሉ የጋራ አሰራሮችን የሚከተሉ ብቃት ያላቸውና በሙያና በስነ-ምግባር የታነፁ የመካከለኛደረጃ ጤና ባለሙያዎችን
ለማፍራትና እቅዱን ለማሳካት ሁሉም በየድርሻው በትጋት እና በወኔ መስራት ይገባል፡፡
32