Professional Documents
Culture Documents
/በመድረኩ ላይ ዩኒፎርም የለበሱ የሰ/ት/ቤት ተማሪዎች የክብ ግማሽ ቅርፅ ይዘው ይቆማሉ ከመሃል ላይ የጌታን ስነ-
ስቅለት ያሚያሳየው ስነ- ስዕል ይቀመጣል ሦስት ወንዶች ልጆች ይቆማሉ አንደኛው ሙሉ በሙሉ በስነ -ስዕሉ ይሸፈናል
(ጌታን ሆኖ የሚሰራው ማለት ነው ከአጠገቡ አንዲት ሴት ትቀመጣለች እመቤታችን ሆና ይምትሰራዋ ማለት ነው
ሁለቱም ሙሉ ለሙሉ በሥነ-ስዕሉ ይሸፈናሉ) ሁለቱ ዳርና ዳር ይቆማሉ (ፈያታዊ ዘየማንና ፈያትዊ ዘፀጋ) ከፈያታዊ
ዘየማን አጠገብ አንድ ወንድ ልጅ ይንበረከካል (ወንጌላዊው ዮሐንስ) ከዚያም ዩኒፎርም ለብሰው ግማሽ ክብ ይዘው
የቆሙት አባላት ብቻ የሚከተለውን መዝሙር ይዘምራሉ፡-
ዩኒፎርም የለበሱት፡-
ጌታ ተሠቃየ ተሠቀለ ወዮ
ፈያታዊ ዘፀጋ፡-
ፈያታዊ ዘየማን፡-
ጌታ፡-
ዩኒፎረም የለበሱት፡-
ጌታ ተሠቃየ ተሠቀለ ወዮ
/ዮሐንስ የእመቤታችንን ስነ-ሥዕል ይዞ ይመጣል ከጌታ ሥነ-ስዕል አጠገብ ያስቀምጣል ከውስጥ የሚከተለውን መዝሙር
በሚያሳዝን ድምፅ ትዘምራለች/
እመቤታችን፡-
ዩኒፍሮም የለበሱት፡-
ጌታ፡-
ዩኒፎርም የለበሱት፡-
የደብረ ናዝሬት ቅዱስ ዮሴፍ እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ -ክርስትያን ኆኅተ- ጥበብ ሰ/ት/ቤት