You are on page 1of 1

የህብረት መረዳጃ እድር በህይወት የመረዳዳት ህገ-ደንብ

1. የእድራችን የህብረት መረዳጃ እድር ከዚህ ቀደም አባላቱን አስከሬን ከቤት አዉጥተን አፈር መልሰን
ሀዘንተኛውን በማፅናናት ከሞታ በኃላ የሚከፈል እንደነበር ይታወቃል፡፡
ሆኖም ይህ መልካም መሆኑ የሚደገፍ ቢሆንም የእድሩ አባላት እየተበራከቱ ና ሀብት እያፈራ ስለሚገኝ
ተጨማሪ አገልግሎት መስጠት አገልግሎት መስጠት አስፈላጊ ሆኖ ስለተገኘ ከዚህ ቀደም ከሞት ቡኃላ ይከፈል
የነበረውን በእክል/ጉዳት/ ወቅት በብድር መልክ ሰቶ ጉዳት የደረሰበት ሰው እንዲያገግም ለማድረግ ታስቦ
ለመስራት ተነስተናል፡
2. እድርተኛው ጉዳት በደረሰበት ሰዓት ለህመሙ መድሀኒት መግዣ፤ ለትራንሰፖረት ወዘተ የገንዘብ ድጋፍ
እነድሆን ታስቦ ነው፡፡
3. እድሩ የሚረዳው የጉደት አይነቶች
3.1. በበሽታ መጎዳት
3.2. ለመኪና አደጋ

እነዚህ የጉዳት አይነቶች በእድርተኛው ላይ ተከስተው 2 ወር ወይም 3 ወር ከስራ ሲቀር በቤት

ይም በሆስፒታል ተኝቶ አልያም ተመላልሶ ሲታከም እና ባጣሪ ኮሚቴ እና የእድሩ ስራ አስፈጻሚ ሲታመንበት ነው
ድጋፍ የሚደረገው ፡፡

4. በዚህ ጉዳት ወይም ገጠመኝ ውስጥ የሚረዱ እና የማይረዱ፡፡


4.1. በዚህ ጉዳት ገጠመኝ ወስጥ የሚ ረዱ
4.1.1. በመዝገቡ የሚገኝ አባል
4.1.2. የእድርተኛው ባል ወይም ሚስት
4.1.3. የሚረዱት አባላት አዲስ አበባ ውስጥ ላሉ ብቻ ነው
4.2. በዚህ ጉዳት ውስጥ የማይረዱ
4.2.1. ልጅ አባት እናት እህት ወንድም ሌሎች ዝምዲና ያላቸው አይ ረዱም
4.2.2. ማንኛውም እድርተኛ የብር ችግር ቢገጥመው ቢጠይቅም አይሰጥም
4.2.3. ይህ ብድር ክፍያ ላላጠናቀቀ እዳ ላለበት እንዲሁም ወርሃዊ ክፍያ ለሶስት ወር ላልከፈለ
አይሰጥም፡፡
5. የእርዳታው አይነት
5.11. የገንዘብ ብድር

You might also like