Professional Documents
Culture Documents
Canada
Diploma Program
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ማውጫ
ክፍል አንድ: - ክርስትያናዊ ስነ-ምግባር (Biblical Ethics)
I. የስነ-ምግባር ታሪክ
II. ስነ-ምግባርና ማህበረሰብ
III. የስነ - ምግባር አማራጮች
IV. ክርስትያን ከባህል ጋር ያለው ግንኙነት
V. የክርስትያናዊ የስነምግባር መሠረቶች
VI. የስነምግባር ጉዳዮች (Ethical Issues)
VII. ክርስትያንና ፓለቲካ
VIII. የስራ ባህል
IX. መዝናኛና ስነ ምግባር
X. ጋብቻ (Marriage)
XI. ክርስትያንና ተፈጥሮ (Christians & Nature)
ክፍል :- ክርስትያናዊ ባለአደራነት
I. የባለአደራነት ትርጉም
II. ባለአደራነት በመጽሓፍ ቅዱስ እይታ
III. የባለአደራ ሐላፊነት
IV. የባለአደራነት መሥፈርት
V. ባላደራነት ኃላፍነት
Page 2
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ክፍል አንድ
ክርስትያናዊ ስነ-ምግባር (Biblical Ethics)
I. የስነ - ምግባር ታሪክ
ስነ-ምግባር የሚል ቃል ኢቲክ ከሚል የግሪክ ቃል ጋር እኩል ትርጉም ያለው ሲሆን ስለሰው
ባህርይና ፀባይ፣ ስለ ውስጣዊ ማንነት የሚያጠና የፍልስፍና ክፍል ነዉ፡፡ ስነምግባር ፍፁምና
ልማድ እንዲሁም የአኗኗር ዘይቤ የሚቀረፅ መለኪያ ሲሆን ከግብረገብ ፈጽሞ የተለየ ትርጉም
ያለው ነው፡፡ ስነምግባር የእውነት ገጽታ ጋር የሚዛመድ ሲሆን በተለያየ ጊዜ በተለያዩ
አስተምህሮዎችና ፍልስፍናዎች ጫና ደርሶበት ያደገና አሁንም ያለ ትምህርት ነው፡፡
Page 3
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 4
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 5
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
2. ባህሪያዊ (Behaviorism)
ይህ አመለካከት ደግሞ ግብረገብነት ወይም የስነ ምግባር አስተምህሮ ወይም መለኪያ ለግለሰቡ
ተጠያቂነት ሊያደርገው እንደማይችል፣ ግለሰቡ የሚያደርገው ድርጊት በማህበረሰቡ ተፅዕኖ
የአካባቢው ወይም የዘር ውጤት እንጂ የራሱ አይደለም፡፡
ፍፁም የሆኑ የስነ ምግባር ገፅታ
ይህ አመለካከት ለማንኛውም የግብረገብና መልካምነት ስነምግባር ፍፁም መለክያ አለ በማለት
መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ እግዚአብሔር ያስቀመጠው መለክያ የሚያስቀምጡ ናቸው፡፡ ከነዚህም
የመጽሐፍ ቅዲስ እውነቶች፤
1. እግዚአብሔር በቃሉ የገለጠው ግብረገብ የባህሪው ነፀብራቅ፡፡
2. የእግዚአብሔር የግብረገብ መመሪያዎች በውጫዊ ድጋፍ ላይ ከመስራት ይልቅ በውስጥ
ተነሳሽነት ፣ በግል አስተሳሰብ ላይ ይመሰረታል፡፡
3. የእግዚአብሔር የሰዎች እሴት የሚወሰንበት ፍፁም መለኪያ ሰጥቷል፡፡
Page 6
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 7
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ፅንስ ማስወረድ የራሱ የሆነ መመሪያ በግልፅ ባያስቀምጥም እንኳ ከልደት
በፊት ያለ ህይወት ልክ እንደተወለደ ህፃን ተቀባይነት ያለው በመሆነ፣ ፅንስ የእግዚአብሔር
ሉዓላዊ ኃይል የሚገለጥበት በመሆኑ ማህፀንን የሚዘጋና የሚከፍት እግዚአብሔር ብቻ
በመሆኑ እንደ ነውርና እንማደይፈቀድ ያስተምራል፡፡ ሌሎች ከመፅሐፍ ቅዱሳዊ ዕይታ ውጪ
የሆኑ የፅንስ ማስወረድን የሚቃወሙ ሀሳቦች ቢኖሩም የቤተክርስትያን ሞላሽ መሆን ያለበት
እንደ የህይወት መታደግ፣ ስለ ሌሎች መፀለይ፣ ለሌሎች መደገፉ የመሳሰሉት ነው፡፡
Page 8
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
በእስራኤላውያን ዘንድ ጽንስ ማስወረድ የማይታሰብ እና ከባድ ድርጊት ተደርነጐ ይወሰድ ነበር፡፡
ምክንያቱም፡ -
1. ልጆች የእግዚአብሔር ስጦታ መሆናቸው ስለሚታወቅ - መዝ 127፥3
2. ማህፀን የሚከፍትና የሚዘጋ እግዚአብሔር ስለሆነ - ዘፍ 29፥ 31 1ሳሙ 1፥14-20
3. ልጅ ማጣት እንደ እርግማን ይቆጠር ስለነበር - ዘዳ 25፥6 ሩት 4፥5
ግብረ - ሰዶማዊነት
ምንም እንኳ ግብረ ሰዶማዊነት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ቢመጣም መጽሐፍ ቅዲስ
እንደሚያስተምረን ግን ግብረ ሰዶማዊነት የእግዚአብሔር ሓሳብና ፈቀድ አለመሆኑ ፣
እግዚብሔር ከሰዎች ለጋብቻ ውስጥ መጣመር ያለባቸው በተቃራኒ ፆታ ብቻ መሆን
እንዳለባቸው፣ ወንድ አባቱንና እናቱን እንደሚለው፣ አንድ ስጋ እንደሚሆኑና እንደሚጣበቁ
ይናገራል፡፡ በጋብቻ ውስጥ የሚደረግ ግብረ ወሲብ ተቀባይነት ያለው ፣ በግብረሰዶማዊነት
የእግዝአብሔር የድቅ ፍርድ እንደሚመጣና ከመፅሐፍ ቅዱሳዊ ንፁህ ትምህርት እንደሚቃረን
ይናገራል፡፡
Page 9
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 10
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ክርስትያን ለፓለቲክ ውስጥ የፅድቅ ተፅዕኖ ለማሳደር ህይወት ክቡር መሆኑ ታሳቢ ለማድረግ፣
ለሃይማኖታዊ ዕጩ የሚቃወም ስርዓት በመቃወም ፍትህና ቅድስና (ፅድቅ) በማስፈን
ታደኝነት፣ ትዕግሥት፣ ተጠያቂነት የመሳሰሉትን በማስፋፋትና በመተግባር ድርሻው መውጣት
አለበት፡፡
Page 11
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
አንድ ክርስትያን ማድረግ ያለበት የመፅሐፍ ቅዱስ መርሆዎች ማለት የጊዜ ባለአደራነት
መርህ፣ ራስን የመግዛት መርህ፣ የሞራላዊነትና ንፅህና መርህ፣ የማነፅ መርህና የእግዚአብሔር
ክቡር መሰረት ለማድረግ መሆን አለበት፣ ስለዚ ሰው መዝናኛ የማድረግ ሞርጨ በማድረግ ላይ
ንቁ በመሆን፣ የቤተሰብ መዝናኛዎች በመሞረድ፣ ዝርዝር ፕሮግራሞች በጥንቃቄ ማንበብ፣
የገንዘብ የመዝናኛ ወጪ ማስላት፣ ቴሌቭዥን ማጥራት መለማመድ ወዘተ ማድረግ አለበት፡፡
X. ጋብቻ (Marriage)
በክርስትያኖች መካከል ለክርስትያናዊ ጋብቻ መካከል ባለው መረዳት የተለያየ ሲሆን ለጋብቻ
ጋብቻ ሊያደርገው የሚችል ጉዳይ የጋብቻ መፍረስ ጉዳይ ለጋብቻ የቤተክርስትያን ኃላፊነት
መሆን ያለበት ምንድነው ለሚሉ ዙነያ ላይ የተለያየ አመለካከት አለባቸው፡፡ ጋብቻ ለአንድ
ወንድና ሴት መካከል የሚደረግ ዘላቂነት ያለው የህይወት ዘመን ትስስር ነው፡፡ ስለዚ
የእግዚአብሔር ኃሳብ እግዚአብሔር ራሱ ያጣመረውን ማንም አይፈታው ከሚል ጋር
ስለሚቃረን ፍቺ የእግዚአብሔር ፈቃድና ሐሳብ እንዳይደለ እንረዳለን፡፡ በተለያየ ግዜያት
የተለያዩ ሙሁራኖች የተለያየ አመለካከታቸውን አስፍረዋል፡፡
በካቶሊክ ቤተክርስትያን ጋብቻ ምስጥር እንደ ሆነና የጋብቻ መፍረስ የማይቻል አጀንዳ እንደ
ሆነ ስታስተምር የነበረች ስትሆን የተሃድሶ አራማጆች የሆኑት ግን በአንፃሩ ጋብቻ ምስጥር
Page 12
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ነገር ግን ስለዚህ ነገር ሁሉ ክርስትያናዊ መሰረት ያደረገ ዕይታ ሲኖረን ማስተካከል የሚችል
ሐሳብ እስከሆነ ድረስ ስለ እግዚአብሔር ስለ ፍጥረት ሚዛናዊና መፅሐፍ ቅዱሳዊ አለካከት
ሊኖረን እንዲሁም ስለፍጥረትና ሰውልጅ ግንሀኑነት ትክክለርመረዳት አለብን፡፡ መፅሐፍ ቅዱስ
Page 13
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ክፍል
ክርስትያናዊ ባለአደራነት
Page 14
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
መግቢያ
I. የባለአደራነት ትርጉም
1
--------- Christian stewardship as a way of life. Retrieved from, http://WWW.stewardship.diosohio.org
at 10/9/2016.
Page 16
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
4-6 በሌላ መልኩ ጌታችን ኢየሱስ በምሳሌ እንደተናገረዉ የጌታዉን ሃብት እንዲስተዳድር
ጌታዉ ታማኝ አድርጎ የቆጠረዉ ሰዉ ነው፡፡ ሉቃ 16 ፡1-13
ከሰዉ አንጻር ባለአደራ በጊዜ ብዛት ታማኝነቱ የተፈተነ የባለቤቱ ተወካይ ሆኖ እንዲሰራ
በባለቤቱ እምነት የተጣለበት አገልጋይ ነዉ፡፡ ባለአደራ ሐለፊነት የሚሰማዉ አገልጋይ እንጂ
አለቃ ነኝ ባይ ፣ አትንኩኝ ባይ ፣ ማንም ሊጠይቀኝ አይችልም ባይ አይደለም፡፡ ባለአደራ
የባለቤት ሙሉ ተወካይ እንጂ ባለቤት ሊሆን ፈጽሞ አይችልም፡፡
Page 17
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ስለሆነም ባለአደራነት፡-
Page 19
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ባለአደራነት በመጽሓፍ ቅዱስ ዉስጥ ጎልቶ የሚታይ ርዕስ ነዉ፡፡ ባለአደራነት በመጽሓፍ ቅዱስ
እይታ ትልቅ ስፍራ የሚኖረዉ በምድር ላይ የመኖራችንን ሁሉን ነገር ሊነካ የሚችል ጉዳይ
ስለሆነ ነዉ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን የሚያዉቅ ሰዉ ባለአደራነት አይጠፋበትም፡፡ ከፍጥረት
መጀመረያ ጀምሮ እስከ ቤተክርስቲያን መነጠቅ ድረስ የባለአደራነት ነገር ጎልቶ ይታያል ፡፡
ሙሴ የማደሪዉን ድንኳን ሲሠራ ባለአደራ እንጂ ባለቤት ስላልነበር በጥንቃቄ ነበር የሠራዉ ፡፡
ሙሴ የማደሪያዉን ድንኳን ሲሰራ ባለአደራ ስለነበር እርሱ በሚፈልገዉ መንገድ ሳይሆን
Page 20
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ወደ አዲስ ኪዳን አገልጋዮች ደግሞ ስንመጣ ከክርሰቶስ አገልግሎትና አስተምሮ ጀመሮ እሰከ
ሐዋሪያት አገልግሎት የባለአደራነት ጉዳይ ትኩረት የተሰጠዉ ጉዳይ ነበር፡፡ ጌታችን ኢየሱስ
ከአብ የተቀበለዉን አደራ ለሐዋሪያት ሲያስረክባቸዉ እንመለከታለን፡፡ ዮሐ 17 ፡ 17
Page 21
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
✓ ሥራም በኤደን ገነት ውስጥ የተጀመረው ከዚህ ውክልና የተነሳ ነበር፤ ሰው እንደ
አምላኩ አዳዲስ ነገሮችን የመፍጠርና አምላኩን ደስ የማሰኘት ዕድል ነበረው፡፡ ሥራ
ከውድቀት በፊት የተሰጠ ልዩ ስጦታ ነው፣ አልተወሰደብንም፤
Page 22
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 24
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ለአንድ ባለአደራ ትልቅ ነገር የተቀበለዉን አደራ በብቃት መወጣት እንጂ ለክብርና ለዝና
መሮጥ አይደለም፡፡ አንዳንዴ ያለአሰብናቸዉ ያልጠበቅናቸዉ ደግምም ያልገመትናቸዉ ብዙ
ክብርና ዝና በዉስጣችን ከተቀመጠዉ ስጦታና ነገር የተነሳ ይመጣሉ ፡፡ የሚመጡ ክብሮችንና
ዝናን እንዴት እንደምናስተናግዳቸዉ ካላወቅን ስጦታንና ልዩ ልዩ ነገሮችን በአደራ ከሰጠን
ከእግዚአብሔር ጋር ሊያጣሉን ይችላሉ፡፡
ባለአደራ ከጌታ የተቀበለዉ ስጦታም ይሁን ልዩ ልዩ ነገሮች ባለአደራ እንጂ ባለቤት ስላልሆነ
ለፈለገዉ ጉዳይ ሊያዉለዉ አይችልም፡፡ ለቤተክርስቲያን መታነጽ የተሰጠዉን የጸጋ ስጦታዎች
ለግል ጥቅም ማግኛ አድርገን የምንጠቀም ከሆነ ትልቅ ስሕተት ነዉ፡፡ እግዚአብሔር
የምናደርገዉን ነገር ወይም ስራ ሳይሆን ስራዉን የምንሰራበትን መነሻ ሓሰብ ሳይቀር ንጹህ
ሊሆን ይገባል ፡፡ እግዚአብሔር እንደሰዉ ሥራችንና የምንፈጥረዉን ግርግር ሳይሆን ሥራዉን
ወይም አገልግሎቱን የጀመርንበትን መነሻ ሐሳብ ሳይቀር ያዉቃል፡፡
2
Stephen R. Covey, Principle-Centered leadership. Simon & Schuster UK Ltd, 1992. PP 53
Page 26
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 27
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ባለ አደራ ታማኝ በሆነ መጠን የጌታዉን ልብ ያሳርፋል፡፡ ዳንኤል በምረኮ ምድር ዉስጥ
ተቀምጦ በታማኝነቱ የተመሰከረለት ባለአደራ ነበር፡፡ ዳን 6 ፡ 4 /ነገር ግን የታመነ ነበርና፡፡/
ዳንኤል እነደባለአደራ በታማኝነቱ ንጉሱን ያሳረፈ ሰዉ ነበር፡፡
ባለአደራ አንዱ የሚጠበቅበት ነገር ወይም መስፈርት በነገር ሁሉ ራሱን በየትኛዉም ማለትም
በደስታም በሐዘንም ራሱን የሚገዛና ለባለአደራነት ሥርዓት ራሱን ያስገዛ ሊሆን ይገባዋል፡፡
ራሱን የማይገዛ ሰዉ የባለአደራነትን ተልዕኮ በብቃት መወጣት አይችልም፡፡
Page 28
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ዶክተር ማየለስ ስለጸሎት በጻፉት መጽሐፋቸዉ “ጸሎት ለአማኝ አማራጭ ሊሆን አይችልም፡፡
የእግዚአብሔርን ዓላማ በእያንዳንዳችን ሕይወት በምድር ላይ ለማስፈጸም ጠቃሚ ነገር ነዉ፡፡”3
መንፈሳዊ ሐላፊነተን ያለ ጸሎት መወጣት በምንም መልኩ አይታሰብም፡፡ ሐዋሪያዉ ጳዉሎስ
ከጌታ የተቀበለዉን አደራ እንደሚገባ መወጣት ይችል ዘንድ ከራሱ አልፎ ለኤፌሶን ቅዱሳን
3
Myles Munroe , Understanding the Purpose and Power of Prayer. Whitaker house: Nassau Bahamas. 2002 .PP
41
Page 29
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
ማንኛዉም መንፈሳዊ ነገር ለማከናወን ጸሎት ዋና ነገር ነዉ፡፡ በየትኛዉም መስክ ባለአደራ
ጸሎትን ልማዱ ሊያደርግ ይገባል፡፡ ዳንኤል በምርኮ አገር በተመደበበት በመሪነትና በሒሳብ ስራ
ላይ ዉጤታማ ነበር ፡፡ በምርኮ ምድር የተሳካለት ፣ የባለአደራነትን ስራ በብቃት የሰራ
ሠራተኛ እና እግዚአብሔርን አስከብሮ ያለፈ ሰዉ ነበር ፡፡ በሕይወቱ በጠላቶቹ ዘንድ እንኳ
ሳቀር ስንመለከት በቀን ሶስት ጊዜ በጌታ ፊት የመጸለይ ጠንካራ ልምምድ ነበረዉ፡፡ ዳን 6 ፡
1-3 ¸ 10 ብዙ ሰባኪዎች ስለዳንኤል ስኬት ይነግሩናለ እንጂ የጸሎት ሕይወቱን እና ትጋቱን
አይነግሩንም፡፡ ጸሎት ለባለአደራ በዉስጡ የተቀበለዉን ስጦታም ይሁን አደራ በብቃት
እንዲፈጽም ከማድረጉ በላይ ጽናትንና ጥንካሬን የሚሰጥ ኃይለኛ ነገር ነዉ፡፡
V. ባላደራነት ኃላፍነት
እንግዲህ ከሙሉ ኃላፊነት ጋር የተጠራ አንድ ባለአደራ የጥርውን አውጣጫ ለይቶ ማወቅ
የግድ ይላል፡፡ ጠቅለል ባለ መልኩ ግን ልናውቀው የሚገባው ነገር አማኞች እንደ ባላአደራ
የተጠራነው የሚከተሉትን ተግባራት እንዲንፈጽመው እንደሆነም ልናውቅ ይገባል፡፡ እነዚህም፡-
Page 30
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 31
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 32
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 33
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 34
ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እና ባለ አደራነት 2019
Page 35