You are on page 1of 6

ስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ

በቴርኪዲ ስድተኛ መ/ጣቢያ የ2014 ዓ/ም የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ሪፖርት

ልደት

የወሳኝ ኩነቶች
ሞት ጋብቻ
ምዝገባ

ፍቺ

ቴርኪዲ
1. መግቢያ
ኢትዩጵያ አገራችን ስድተኞችን ተቀበላ ከማስተናገድ በተጨማሪ ለመተግበር ቃል ከገባቻቸው ተግባራት መካከል
አንዱ የዶክሜንቴሽን ተግባርና በአገራችን ተጠልለዉ የሚገኙ ስደተኞችን በአራቱም ወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አፈፃፀም
መመሪያ ቁጥር 06/2010 መመዝገብ ሲሆን በወሳኝ ኩነቶች ምዝገባ አዋጅ ቁጥር 760/2004 እና በተሻሻለዉ
አዋጅ ቁጥር 1049/2009 መሰረት በምዕ/ክል/የስ/ማ/ጽቤት ስር በሚገኝው በቴርኪዲ ስ/መ/ጣቢያ ምዝገባ
እየተደረገ እንደሆነ ይታወቃል። በመሆኑም በ2014 በጀት አመት የስራ አቅድ መነሻነት በመውሰድ በስደተኛ
መጠለያ ጣቢያችን የተወለዱ ሕፃናት በልደት፣በጋብቻ፣በፍቺ እና በሞት ምዝገባ የ2014 ዓ.ም ዝርዝር የስራ
አፍጻጽምን እንደሚከተለው አቀርባለሁ፡፡

ዓላማው

• በምዕ/ክ/የስ/ፕ/ማ/ጽ/ቤት ስር በሚገኝው የቴርኪዲ ስ/መ/ጣቢያ ውስጥ ለሚገኙ ስደተኞችን በአራቱ የወሳኝ ኩነት
ምዝገባ አገልግሎት ሀገሪቱ በገባችው ቃልኪዳን እና ይህንኑ ተከትሎ በወጣው አዋጅ፣ደንብና መመርያ መሰረት
ስደተኞችን በወሳኝ ኩነት ምዝገባ ማገልገልና ተጠቃሚ እንድሆኑ ክትትልና ድጋፍ በማድረግ የወሩን የአቅድ
አፈፃፀም በሪፖርት ማቅረብ ነው፤
ግብ
• ስደተኞ በወሳኝ ኩነት ምዝገባ አገልግሎት እርካታ እንዲሰማቸው ማድረግና በመጠለያ ጣቢያችን የሚሰጠውን
የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ጥራቱን በጠበቀ አካሄድ መዝግቦ መረጃውን ለሚመለከተው ክፍል የማስተላለፍ ሥራ
መሥራት፣
2. የሰዉ ኃይል እና የምዝገባ ጽ/ቤቶችን በተመለከከተ
2.1. በስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎ ያለዉ የሰዉ ኃይል መረጃ
ተ.ቁ. የአስተዳደር እርክን በመዋቅሩ የተሟላ የሰዉ አፈፃፀም
የተፈቀደ የሰዉ ኃይል በፐረሰንት
ኃይል
1 በመጠለያ ጣቢያ
ድምር

• ከክብር መዝገብ ሹሞች መልቀቅና ማሟላት ጋር ያጋጠሙ ችግር:- በመደቡ የተቀጠር ሰው የለም
• ችግሩን ለመፍታት የተደረገ ጥረት:- በውክልና እንዲሰራ ተደርጓል
• የተገኙ ዉጤቶች እና የቀጣይ አቅጣጫ:- የተወከለው የሰው ሃይል ስራውን ባግባቡና በጥራት ስርቷል
• የክብር መዝገብ ሾሞች በዉክልና ከመስራት አንፃር ያጋጠሙ ችግሮች:- የስራው ጫና ከባድ በመሆኑ የኩነቶች
አይነቶች ሙሉ በሙሉ አለመሰራት
3. የምዝገባ ስራ የሚከናወንበትን ማዕከል ከማጥናከር አንጻር ያለው መረጃ

መጠሊያ የምዝገባ ጣቢያ ብዛት


የዞኑ ስም ጣቢያ በካምኘ ድምር

በምዕ/ክል/የስ/ማ/ጽቤት ቴርኪዲ 03 03


የምዝገባ ማዕክላትን ከማጠናክር አኳያ ያጋጠመ ችግር:- ስደተኞችን በአንድ ቦታ ለማገልገል እየተሰራ
ያለው ማዕከል አለመጠናቀቅ(ዋን ስቶፕ ሾፕ)
• ችግሩን ለመፍታት የተደረገ ጥረት:- ግዚያዊ ቦታ በማዘጋጀት እየተመዘገብ ይገኛል
• የተገኙ ዉጤቶች እና የቀጣይ አቅጣጫ:- በጥሩ ሁኔታ እየተሰራ ይኛል በቀጣይ ሁሉም ስደተኛ
አግልግሎቱን በተወሰነለት ቦታ እንዲገኝ ይደርጋል
4. የወሳኝ ኩነት ምዝገባ ስራን በተመለከተ፣
4.1. የተመዘገበ ኩነት መረጃ /የ2014 የበጀት ዓመት የምዝገባ መረጃ ፣ ወቅታዊ እና የዘጌ/

ተ.ቁ. የኩነት ዓይነት አጠቃላይ በዕቅድ የተያዘ የተመዘገበ ኩነት አፈፃፀም


የሚክሰተ ኩነት በፐረሰንት በ
ወንድ ሴት ድምር 100ኛ
1 ልደት ከአንድ ሸ በላይ 1100 312 423 735 78%
2 ሞት ከ መቶ በላይ 25 01 0 01 5%
3 ጋብቻ አይታወቅም 4 0 0 0 0%
4 ፍቺ አይታወቅም 4 0 0 0 0%
ድምር 1100 1135 313 423 736 83%

• በምዝገባ አፈፃፀም ወቅት ያጋጠሙ ተግዳሮች:-ከ ልደት በስተቀር ያሉት ኩነቶች ለመመዝገብ ፍቃድ ቢሳዩም
የአገሪቱን ህግና አዋጅ መመሪያውን ሰለማይከተሉ ለመመዝገብ አስቸጋሪ ሁኗል።
• የተሰጡ መፍትሔዎች:- በስልጠና ህጉን እንዲውቁ ተደርጓል።
• በቀጣይ የምዝገባ ሂደቱን ለማሻሻል የሚያስፈልጉ ድጋፎች:- ሰፊ የማህበርስብ አቀፍ የሀገሪቱን ደንብና መመሪያ
እና ያለውን ጥቅም በትምህርት ቤት፣ በጤና ጣቢያ ባጠቃላይ ብዙ ሰው በሚስበሰብበት ቦታ ገለጻ እንዲደርግ
ማድርግ።
4.2. የልደት ምዝገባ በአፈፃፀም በዕድሜ ደረጃ/ወቅታዊና የዘጌ ብቻ/

ተ.ቁ. የዕድሜ እርክን ለመመዝገብ የተመዘገበ አፈፃፀም


የታቀደ በፐረሰንት

1 ከአንድ ዓመት 1100 750 78%


በታች
2 1—3 9723 2800 <50%
3 6—17 20 0 0%
4 ከ17 በላይ - -
ድምር 10843 3550 >50%
• ወቅታዊ ምዝገባ ከማጠናክር አንፃር እየተሰራ ያለዉ ስራ እና የተገኘ ዉጤት:- ይህን በተመለከተ ሁሉም ህጻናት
በውልደት ምስክር ወርቀት ወደprogers ሲስተም እንዲገቡ በማድርግ ሁሉም በዚህ መንገድ እየተሰራ ይገኛል።
• በወቅታዊ ምዝገባ አፈፃፀም ላይ ያጋጠመ ችግሮች እና የተሰጠ መፍትሄዎች:- ሁሉም ህጻናት ሰለሚመዘገቡ የስራው
ጫና መክበድ።
4.3. የተመዘገበ ኩነት ከተመዘገበበት ጊዜ አኳያ
ተ.ቁ. የኩነት አጠቃላይ የተመዘገበ ወቅታዊ ምዝገባ የዘገየ ምዝገባ ጊዜ ገደቡ ያለፈ
ዓይነት ኩነት/ወቅታዊ፣የዘገየ፣ የተመዘገበ
በፐ/ት የተመዘገበ በፐ/ት የተመዘገበ በፐ/ት
ጊዜ ገደብ ያለፈ/
1 ልደት 3550 502 50% 248 28% 2800 <50%
2 ሞት 01 01 5% - - - -
3 ጋብቻ - - - - - - -
4 ፍቺ - - - - - - -
ድምር 3551 503 55% 248 28% 2800 <50%

4.4. የምስክር ወረቀት አሰጣጥ አፈፃፀም በተመለከተ

ተ.ቁ. የኩነት ዓይነት የተመዘገበ የምስክር አፈፃፀም


ኩነት ወረቀት በፐረሰንት
ተገልጋዮች
ብዛት

1 ልደት 3550 3550 100%


2 ሞት 01 01 100%
3 ጋብቻ - - -
4 ፍቺ - - -
ድምር 3551 3551 200%

• በምስክር ወረቀት አሰጣጥ ዙሪያ ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች :- የለም

3.5. ከጤና ተቋም የተላኩ የማሳወቂያ ወረቀቶች ብዛት

ተ.ቁ. የኩነት ዓይነት የተመዘገቡ ከጤና ተቋም በፐረሰንት


የኩነት ብዛት በተላከ
ማሳወቂያ
ወረቀት
መሰረት
የተመዘገቡ
1 ልደት 1200 750 81%
2 ሞት 01 01 100%
ድምር 1201 751 181%
• የማሳዉቂያ ወረቀት አፈፃፀም እንዲሻሻል ከጤና መዋቅሩ ጋር በትስስር ለመስራት የተደረጉ ጥረቶችና የተገኙ
ዉጤቶች:- ከዚህ በፊት በነበርው አንዳንድ ችግሮች ያጋጥሙ ነበር። ይህን ችግር ለመፍታት ከጤና ክፍሎች ጋር
በመወያየት ስራው እንዲሻሻል ተደርጓል።
• በጤና ተቋማት የተሰጡ ማሳወቂያ ወረቀት ወደ ምዝገባ ጣቢያ ይዘዉ መጥተዉ መመዝገባቸዉን ለማረጋገጥ
የሚያስችል ተግባራዊ የተደረገ አሰራር :- አለ ማርጋገጥ ይቻላል
• በአሰራር ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች:- የለም

1.1. የወሳኝ ኩነት ምዝገባ መረጃ መላክ፣ እና ማደራጀት ስራን በተመለከተ

ተ.ቁ የኩነት ዓይነት


በቴርኪዲ ስደተኛ መጠለያ ጣቢያ
እንዲላክ የተጣራ የተደራጀ መረጃ የጥራት ችግር ስላለበት
የተደረገ መረጃ ወደ ካምኘ ተመለሰ
መረጃ መረጃ
1 ልደት 3550 3550 3550 የለም
2 ሞት 01 01 01 የለም
3 ጋብቻ - - - -
4 ፍቺ - - - -
ድምር 3551 3551 3551 -
2. የስልጠና ፣የግንዛቤ ፈጠራ እና የድጋፍና ክትትል ስራ በተመለከተ
2.1. ስልጠና

ተ.ቁ ስልጠና የተሰጠባቸዉ የስልጠናዉ ርዕስ


አካላት በስልጠና የተሳተፉ አካላት ብዛት
ዕቅድ አፈፃፀም
ወንድ ሴት ድምር ፐረሰንት
1 የስደተኛ ተወካዮች የወሳኝ ኩነት 2 6 1 7 100%
ጠቀሜታ
በአፍጻጽም
መመሪያወች ላይ
እንዲሁም
ሰለሚገኙት ጥቅም
2 የሀይማኖት አባቶች እንዲሁም በተያያዥ 2 7 3 10 100&
ጉዳዮች ላይ ነበር
3 የዞናል ተወካዮች 2 4 4 8 100%
4 የፍርድ ጉዳዮች 2 10 5 15 100%
የሚመለከታቸው
ድምር 2 27 13 40 100%

• ከስልጠና ጋር ተያይዞ ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች:- ምንም ችግር አነበርም ሰልጣኞች በሁለት ዙር
ባጠቃላይ 80 ሰልጣኞች ሰልጥነዋል።
2.2. የግንዛቤ ፈጠራ ስራ፣

ተ.ቁ ግንዛቤ የግንዛቤ


የተፈጠረላቸዉ ፈጠራዉ ግንዛቤ የተፈጠረላቸዉ አካላት ብዛት
አካላት ያተኮረበት ዕቅድ አፈፃፀም
ጉዳይ ወንድ ሴት ድምር ፐረሰንት
1 ተማሪወች የወሳኝ ኩነት 400 ባላይ 200 200 400 70%
ጠቀሜታ
ላይ እና
ለመመዝገብ
ሲመጡ ምን
ምን
ማሟላት
እንዳለባቸው
የሚዳሥስ
ነው
2 የተለያዩ 50 በላይ 30 20 50 70%
ስራወችን
የሚሰሩ
3 ወላዶች 70 በላይ - 70 70 100%
4 አባቶች 50 በላይ 50 - 50 100%
ድምር 570 280 290 570 340%

• ከግንዛቤ ፈጠራዉ ጋር ተያይዞ ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጠ መፍትሄ:- ለመሳተፍ ፍቃደኛ አለመሆን፡ የተሰጠው
መፍትሄ ፍቃደኞችን በማሰባሰብ ለሌሎች እንዲስገንዝቡ ማድርግ።
• በወሳኝ ኩነት ዙሪያ ግንዛቤ ለመፍጠር የተዘጋጁ መደረኮች ብዛት ፡- አራት

2.3. የድጋፍና ክትትል ስራዎችን በማከናወን ረገድ

ተ.ቁ. ድጋፍ የተሰጠባቸዉ አካላት ድጋፍ የተደረገላቸዉ አደረጃጀቶች ብዛት ፐረሰንት


ዕቅድ አፈፃፀም
1 ወሳኝ ኩነት ስራው 4 4 100%
እንዳይስተጓጎል ድጋፍ
ተደርጓል
2 መድረኮች እንዲመቻቹ ድጋፍ 4 4 100%
ተደርጓል
ድምር 8 8 200%
• የድጋፍና ክትትል ስራዉ በመከናወኑ በምዝገባዉ ላይ ያመጣዉ ለዉጥ:- ሰደተኞች ለወሳኝ ኩነቶች ያላችው
ፍላጎት ከፍ እንዲል አድረጓል።
• የድጋፍና ክትትል ስራዉን ለማከናወን ያጋጠሙ ችግሮችና የተሰጡ መፍትሄዎች:- የትራንስፖርት ችግር ይህም ያሉ
አቅሞችን በመጠቀም ሰራው ተሰርቷል።

You might also like