You are on page 1of 9

የአርጡማ ክላስተር የ2015 1ኛ ሩብ አመት የተቀናጀ ድጋፋዊ ጉብኝት ግብረ

መልስ ሪፖርት

መስከረም /26/2015

1|Page
Contents ይዘት
1 ይዘት • የሱፐርቪዥን ቡድን አባላት
2 የሱፐርቪዥን አባላት
• የታዩ ተቀዋማት
3 የታዩ ተቋማት
4 የአርጡማ ክላስተር ስር ያሉ ጤና ኬላዎች • ጥንካሬ

• መስተካከል ያለበት
የታዩ ተቋማት
• የተነሱ ጥያቄዎች
• ቅጭጮ ጤና ኬላ

• ወደደር ጤና ኬላ
የሱፐርቪዥን አባላት
• ሀራ ጤና ኬላ • ኑረዲን መሀመድ ባትሬ ጨመዳ

• ተሬ ጤና ኬላ • መሀመድ አሊ. አደም መሀመድ

• ራሳ አሩቄ ጤና ኬላ • ልኡል መኮንን መሀመድ ጋሻው

• ጎ/አርባ ጤና ኬላ • ጀማል መሀመድ. እስማኤል መሀመድ

• ሀሰን አህመድ. ጦይባ አሊ

2|Page
1. ሀራ ጤና ኬላ • አደረጃጀቱን እንደገና አድሶ ለማዋቀር የተጀመሩ እንቅስቃሴዎች

• ተቋርጦ የነበረውን የህፃናትና እናቶች አገልግሎት ለማስመለስ ከጤና ጣቢያ


ጋር በመቀናጀት በዘመቻ(mini campaign) መልኩ ከ5 አመት በታች ሁሉንም
ህፃናት ምዝገባ፡ Screening, all defoulter tracing and vaccination, እና
ነፍሰጡር እናቶችን መለየት ስራዎችን ለማከናወን ተስማምተናል።

• የተደራጀ ORT corner መኖር

• ተረጋቶ በጤና ኬላ መቀመጥ

መስተካከል ያለበት

በጣም ብዙ የሚስተካከሉ ነገሮች አሉ በዋናነት ግን

• Echis በጣም ወደሗላ የቀረ ስለሆነ፡ HIT እና ሁለቱንም ኤክስቴሽኖች ጨምሮ


ምዝገባውን በአጭር ጊዜ መጨረስ፡ እስከሚያልቅም ስራዎችን በechis
ማስኬድ

• የእናቶች መዝገብ አለመኖር


በጥንካሬ
• ከወሊድ በሗላ ጉብኝት የተደረገላቸው እናቶች መዝገብ አለመኖር።
• ጤና ኬላው ለብዙ ወራቶች አንዷ ኤክስቴሽን ለትምህርት ሌላኛዋ በወሊድ
• Tallysheet, OTP card, bin card, Malaria monitoring chart, epi chart,
እረፍት ስለወጡ ተዘግቶ መቆየቱ ለማህበረሰቡ ለጤና ተቋሙም ትልቅ
rumour book አለመኖር ።
ክፍተት ነበር። ነገር ግን አሁን ላይ ጤና ኬላው ያለበት ሁኔታ በጣም ጥረት
እና ትግል ይጠይቃል ። ሆኖም ግን • ግብአት በተለይም ደግሞ alchool, cotton, plumpynut ክፍተት

• የጤና ኬላ አያያዝ እና ንፅህና ። • የበር ቁልፍ ችግር

• ኸግብአት አንፃር የተሙዋላ ነው። • ባለው ግብአት እና ሁኔታዎችም ቢሆን በፍጥነት ወደ ስራ አለመገባቱ።

• የተጐዳውን ማህበረሰብ እንዲሁም የተስተጓጎለውን የአገልግሎት • Minimum wall chart በአዲሱ በጀት አመት አለመታደሱ፡ የለፋት አመታት
ለማሻሻል/ለማደስ ያለው ቁርጠኝነት። የተለጣጠፋትን አለማንሳት።

3|Page
• የክትባት መከታተያ ቻርት የለም በጥንካሬ

• ከዚህ በፊት ቦታው በጤና ጣቢያው ሳይሸፈን መቆቱ እና በቂ የሆነ ድጋፍ • የጤና ኬላ አያያዝ እና ንፅህና ።
አሐመኖሩ። • ኸግብአት አንፃር የተሙዋላ ነው።
• የተጐዳውን ማህበረሰብ እንዲሁም የተስተጓጎለውን የአገልግሎት
2. ተሬ አዋራ ጤና ኬላ ለማሻሻል/ለማደስ ያለውቁርጠኝነት።
በተሬ አዋራ ጤና ኬላ እንደ ሀራ ቀበሌ በተመሳሳይ ለብዙ ወራቶች አገልግሎት ሳይሰጡ
• አደረጃጀቱን እንደገና አድሶ ለማዋቀር የተጀመረ እንቅስቃሴ
ቆይተዋል። አብዛኛው ስራ የተሸነፈው በዘመቻ ሲሆን ሌሎች ቀጣይነት ያላቸው ቋሙ • ከጤና ጣቢያ የቀበሌያቸውን ክትባት ተጠቃሚዎች እና OTP ላይ የነበሩትን
አገልግሎቶች ተቋርጠው መቆየታቸው ማህበረሰቡም ተቋሙም ማግኘት የሚገባውን ጥቅም ህፃናት ተረክበው ቶሎ ወደ ስራ መግባታቸው።
ሳያገኝ ቆይቷል። ስለሆነም ህብረተሰቡ ለመካስ እና ጤና ኬላውን ወደ ነባር ስራ ለማስገባት • አንዳንድ ስራዎች ከጤና ጣቢያ በባለሙያዎች መሸፈናቸው
ከወረዳ ጀምሮ ሰፋ ያለ ንቅናቄ ደምረናል። • በጤና ኩላ ተረጋግቶ መስራት
• ሪፖርት በወቅቱ መላክ እና የስራ አቅጣጫዎችን ተቀብሎ ቶሎ ወደ ስራ
የመግባት

እንደ ክፍተት የታዩ ነገሮች

• Malaria monitering chart, epi chart, fridge moniterig chart, bin card
አለመጠቀም
• በወቅቱ በተሰጠው እቅድ መሰረት መታደስ እና መለጠፍ ያለባቸውን
አመማደስ
• ክትባት አቋራጭ የነበሩትን ወደሗላ ተመልሶ ከመልቀም እና ያለፋቸውን
ህፃናት ታች ወርዶ ለመድረስ ከመሞከር አንፃር የተሰራ ስራ አለመኖሩ።
• Echis ካርድ ተመዝግቦ ቢያልቅም፡ ከእቅድ አንፃር አዳዲስ አባወራ እና ቤተሰብ
ከማካተት አኳያ አለመሠራቱ አፈፃፀሙን የወረደ አድርጎታል።
• አደረጃጀት፡ ልማት ቡድኖችና 1ለ5 አድሶ እቅድ አስተዋውቆ ወደ ስራ
አለመግባት
• ከሀይጅን ሳንቴሽን ጋር ተያይዞ ያለ መረጃ ጥርት ባለመልኩ የተለየ መረጃ
አለመኖር
• የነፍሰጡር እናቶች አለመመዝገብ እና የተለያዩ ነፍሰጡር እናቶችን ወደ ጤና
ጣቢያ አለመላክ
• ኮንፈረንስ መቆራረጥ

4|Page
• የህፃናት አገልግሎት በተለይም Pneumonia, diarrhea, vit A supplement ➢ ድክመት
and Deworming, እና sepsis ህክምና ላይ ትኩረት ሰጥቶ ተከታትሎ
አለመስራት 1. እቅድ አለመለጠፍ እና አለማ ስንተዋወቅ
• Nutritional screeing and GMP በየወሩ ፕሮግራም አውጥቶ በእቅድ ልክ
2. ታሊሺት በአዲሱ አለመጀመር
ለመድረስ አለመሞከር
3.LQAs አለመሙላት

3. GOLBO ARBA ጤና ኬላ 4. ነፍሰጡር እናቶችን መዝግቦ ወደ ጤና ጣቢያ አለመላክ

ጎ/አርባ ጤና ኬላ በ2015 በጀት አመት ODF ለማድረግ ከያዝናቸው ቀበሌዎች አንደኛው 5. 1ለ5 እና ሌሎች መረጃዎችን አለመለጠፍ
መሆኑ ይታወቃል። ስለሆነም በዚህ ቀበሌ ከተለመደው ድጋፍ በተለየ መልኩ ጠንከር
6. ከ02 ወር በታች ህፃናት ህክምና ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ አለመሆኑ
ያለ ድጋፍ እና ክትትል
7. ORT corner አለመኖር እና አገልግት አለመሰጠቱ
ለማድረግ የትኩረት ቦታዎችን ለይተን፡ ቀጣይ የሚቀሩ ስራዎችን እና አሁን ያለበትን
አቅም ገምግመናል። ከሞላ ጎደል አብዛኛው ስራዎች ጥሩ ላይ ቢሆንም በዋናነት ግን እንዲሟላላቸው እና እንዲፈታ የጠየቁት

➢ በጥንካሬ 1. ORT corner

1. አደረጃጀት በአዲስ ሁኔታ አዋቅረዋል 2. Malaria and Epi monitoring chart

2 የክትባት ሽፋን 100% እንዲሁም አቋራጭ አለመኖር 3. የበር ቁልፎች

3. ቀጣይ ቀበሌውን ODF ለማድረግ ያለ ቁርጠኝነት እና ተነስሽነት 4. Vitamin A and Deworming መዝገብ

4. echis የቀረውን አባወራ ጨርሰው የቀሩ አዳዲስ አባላትን የጥራት ስራ መጀመሩ 5. የplumpy nut ግብአት ወቅቱን ጠብቆ አለመምጣት

5. የጤና ኬላ አያያዝ በጣም ማራኪ መሆኑ

5|Page
➢ ክፍተት
4. ራሳ አሩቄ ኬላ
1.ጤና ኬላ ተረጋቶ ቁጭ ብሎ ስራን ያለመስራት
➢ በራሳ አሩቄ በጉብኝት ወቅት የታዩ መልካም ጎን
2. የጤና ልማት ሰራዊቶችን ከማደራጀት በዘለለ እቅድ የማስተዋወቅ እና ስራን
1. የቀበሌ መሠረት ያደረገ የጤና ኬላ እቅድ መኖሩ ከፋፍሎ ከመግባት አንፃር የተሰራ ስራ አለመኖር

2. ወርሀዊ ክትባት መከታተያ ቻርት፡ የቀበሌ ራእይና ተልዕኮ ፡ ወባ መከታተያ እና 3. ስራን ከ1ለ5 አደረጃጀቱ ጋር በየሳምንቱ፡ ለጉቡኤ በየወሩ አለማስገምገም
ሌሎችንም አድረው መለጠፋቸው
4. LQAS አመስራት
3. echis የማጥራት ስራ ቢቀርም ስራዎችን በechis መጀመራቸው
5. ክትባት ታሊሺት አለመጠቀም
4. የቤተሰብ ማህደር በጎጥ ተለይቶ መቀጥ
6. ነፍሰጡር እናቶችን መዝግቦ ለክትትልም ሆነ ለወሊድ አገልግሎት ወደ ጤና ጣቢያ
5.ቲክለር ፋይል በአግባቡ መጠቀም አለመላክ

6. የጤና ልማት ሰራዊት አደረጃጀት እንዳዲስ የመፈረጅ እና የመዋቀር ስራ በከፊልም 7. ቀበሌውን ለodf ከማብቃት አንፃር የጠራ መረጃ አለመኖር
ቢሆን የተከናወነ መሆኑ።
8. Measles አቋጭ 5%
7. ክትባት ሽፋን ጥሩ ነው፡
9. Pneumonia, dehariia, sepsis, Deworming, Vit A supplement በአጠቃላይ የህፃናት
8. Vit A, Deworming በከፊልም ቢሆን እየተሰጠ መሆኑ አገልግሎት ዝቅተኛ መሆኑ።

9. በORT corner በአግባቡ አገልግሎት እየሰጡበት መሆኑ 10. የሁሉም ጤና ኬላዎች ችግር የሆነው የtb ተጠርጣሪዎች ሪፈራል አለመኖር

10. የተወሳሰበ የምግብ እጥረት ያለባቸው ህፃናቶችን ወደ ጤና ጣቢያ ይልካሉ

6|Page
5 ቂጪጮ ጢና ኬላ 6 ወደደር ጤና ኬላ

ጥሩ ጎን
በጥሩ ጎን የታዩና መቀጠል የሚገባቸው ተግባራት
• ቀበሌውን መሰረት ያደረገ እቅድ በወር፤ በሩብ አመት እና በአምት ተከፋፍሎ መልጠፉ።
• የሴቶች አደረጃጀት ባዲስ መልኩ ከማዋቀር አንስቶ ስራዎችን የጋራ የማደርግ የተሰሩ
ስራዎች በጣም አስድናቂ ነበር • በባለፈው ወቅት የታዩ ድክመቶችን ማረማችው
• ቀበሌውን መሰረት ያደረገ እቅድ መታቀዱ፤ የጋራ መደረጉና መለጠፉ • የጤና ኬላውን የየእለት ስራዎችን መመዝገብ፤ ፤ ለጤና ጣቢያም በወቀቱ ሪፖርት
ይልካሉ።
• በየወሩ ስራን ለቀበሌ ጉባየትኛ፤ ለማት ቡድኖች ጋር ማስገመገም
• eCHIS ወቅታዊ መደረጋቸው
• ሪፖርት ወቅታዊነትና ጥራት
• LQAS የሚሰሩ ብቸኛ የክላስተራችን ኤክስቴንሽኖች
• ክትባት ሽፋን 100%
• የክትባት መዝገብ እና ታሊሽት በአግባቡ መሙላትና መጠቀም
• ህዖናት ልኬታና ሌሎች አገልግሎቶች በጥሩ ምልኩ ምሰጠቱ
• ከ <5 ህዖናት ክበደትና ሙዋክ ልኬታ ይሰራሉ
• በባለፈው ጉብኝት የተሰጡ አስተያየቶችን ለማረምና አገልግሎቶችን ለማሻሻል የተደረገ
ጥረት • የሴቶች ቅድመ ወሊድ ክትትል ምስራትና ኮነፈረንስ በየወሩ ያካሂዳሉ

የታዩ መስተካከል የሚገባቸው ተግባራቶች በድክመት/መስተካከል ያለባቸው


• ORT CORNER እቃውም አገልግሎቱም አለምኖር • ነፍሰጡር እና ከ1 አመት በታች ህዖናትን መዝግቦ መያዝና ወደጤና ጤና ጣቢያ አለመላክ
• ECHIS ምዝገባ በጣም የተንቀራፈፈ ከምሆኑም ባላይ ወደ ትግበራ አለመገባቱ • ORT CORNER አለመኖሩ እና አገለግሎቱ አለመሰጠቱ
• LQAS አለመሙላት • ለተለያዩ ጤና ሌላ ለማየሰጡ የናቶች አገልግሎት ሪፈር የተባሉ አናቶች አለመኖር
• በቀበሌው የሚገኙ ነፍሰጡር እናቶች፤ ቤት የወለዱ አናቶችና ከአንድ አመት በታች ህዖናት • የሴቶች አደረጃጀቶችን ባዲስ መልኩ አለማዋቀር፤ እቅድን የጋራ አለማድረግ
መዝግቦ አለመያዝና ለጤና ጣቢያ አለመላክ። • የቀበሌው ህዝብ ብዛት በወንድና ሴት ተከፋፍሎ አለመለጠፉ
• የጭምጭምታ መዝገብ አለመኖር • አዲስ የሚወለዱ ህዖናት ፈልደር ላይ አለመመዝገብ ችግር
• የህዖናት አገልግሎት Pneumonia, vit A supplementation, sepsis and dieharria • ጤና ኬላ ተቀምጦ አለመስራት(መሬማ)
ሽፋን ዝቅተኛ መሆኑ። • በየወሩ ስራዎችን በጉባይተኛ፤ ልማት ቡድኖች ጋር ስራን አለማስገምገም።
• eCHIS ምዝገባ በወቅቱ አለመጠናቀቁና ስራዎች ወደ eCHIS ትግበራ አለመገባቱ
• የክትባት መርሃ ግብር ግዜ ሰሌዳና መከታተያ ቻርት አለመጠቀም፤ አለመለጠፍ
• የህዖናት አገልግሎት Pneumonia, vit A supplementation, sepsis and dieharria
ሽፋን ዝቅተኛ መሆኑ።

7|Page
ማጠቃለያ፤~ቀጣይ በዋናነት መሰራት ያለባቸው ተግባራቶች
1. የነፍሰጡር እናቶች፤ ከአንድ አመት በታች ህዖናት፤ ቤት የወለዱ እናቶችን በየጎጡ ለይቶ
መመዝገብና ወደ ጤና ጣቢያ መላክ አለበት
2. የሴቶች አደረጃጀቶቻችሁን በደምብ ባዲስ ምልኩ ማዋቀር፤ የእቅድ ትውውቅ፤ ሰፋ ያለ
የጋራ ምድረክና ንቅናቆ ታች ጎጥ ድረስ ማውደድ ከሁሉም ቀበሌዎች ይጠበቃለ።
3. Echis ምዝገባውን ትኩረት ሰተን በፍጥነት ጨርሰን ወደ ሙሉ በሙሉ online ትግበራ
ከሀሙስ በሁዋላ እንጀምራለን።
4. LQAS ከወደደር ውጭ ሁላችሁም አትሰሩም፤ ስለዚህ ይሄ መቀረፍ አለበጥ
5. ORT CORNER የሌላችሁ ቀበሌዎች አስፈላጊውን ግብአት ከጤና ጣቢያው ጋረ
በመነጋገር ማስተካከል አለባችሁ።
6. ለODF የተመረጣችሁ ቀበሌዎች ከልማት ቡድኖች ጋር በመቀናጀት ቅድሚያ ወደ ስራ
ከመግባታችን በፊታ መረጃዎችን በፍጥነት የማጥራት ስራ መሰራት አለበት።
7. Nutritional screening በቁዋሚነት በወር አንድ ጊዜ ሁሉንም ያካተተ በዘመቻ መልኩ
መካሄድ።
8. ሀራና ተሬ ቀበሌ ለብሁ ወራቶች ተዘግቶ ስለቆየ፤ ሰፋ ያለ ስራ መሰራት አለበት። ማለትም
ክትባት ያለፋቸው ህዖናት ሁሉ ተለይተው ወደ ክትባት መመለስ፤ ከ<5 በታች የሆኑትን
ህጻናት ሁሉ ባዲስ መልኩ pneumonia, vit A, Dirharria, deworming, nutritional
screening ባጠቃላይ የህጻናት አገልግሎቱን እንዲያገኙ ማስቻል።

“በወሬኞች ዘመን መስራት፤ በስራ ዘመን ማውራት


ሁለቱማ በጣም ፈታኝ ናቸው” ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አቢይ አህምድ

8|Page
”የአይንህ ማነጣጠሪያ፣ አስትንፋስህ፣ የእያንዳንዱ
እግርህ እርምጃ ትኩረትህና ሙሉ አእምሮህን
ብርጭቆው ላይ ብቻና ብቻ አድርግ። ሌላው በራሱ
ይመጣል።”

9|Page

You might also like