You are on page 1of 4

በ ህዳር ወር በጤና ጣቢያዎች የተገኙ ግኝቶች 2015 ዓ/ም

ሀ/ 1. ባልታ ጤና ጣቢያ ወርሃዊ ሪፖርት ቀርቦ ኮሚቴዉ አይቷል፡፡ በታየዉ ዉስጥ የታየዉ ነጥብ፡-

በቅድመ ወልድ 1 እና በቅድመ ወልድ 4 ላይ መጠነ መቋረጥ መበራከት ቅድመ ወልድ በኢስታንዳር መሠረት ጤና ጣቢያዎች
ያለመሥራ ችግር ፡፡

 ሌላዉ በጤና ጣቢያዉ የክትባት አገልግሎት መጠነ ማቋረጥ ከፍተኛ እንድመዘገብ ተደርጓል፡፡
 Penta 1 13 Penta 3 0 PCV 0 OPV 0
 ህፃናት ዕድገት ክትትል ላይ ሽፋን በጣም ዝቅተኛ መሆን
 ባልታ 01 በጤና ጣቢያዉ ሪፖርት አጠቃሎ ያለመላክ ችግር ፡፡
 ኒዉትረሽን እስክርንግ በጣም ዝቅተኛ ሆኖ መገኘት

ሀ/ 2. ቶላታ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- 49 እናቶች ያለባለሙያ ድጋፍ እቤት የወለዱ እና ወድያሁኑ የረዥም ጊዜ የወሊድ መከላከያ
ያላገኙ ናቸው ፡፡

 በቶላታ ጤና ኬላ የክትባት አገልግሎት አብዛኛ ድግግሞሽ ቁጥር ጎልቶ መታየት ችግር


 ከ 0 – 59 ወር ያሉትን ህፃናት የጤና ማዕድነት መለያ ሥራ አለመሠራት
 ቀጣይ ጤና ጣቢያው ማስታወሻ ይዞ ጤና ኬላዎችን በማብቃት ወደዚህ አገልግሎት የሚገቡበት ሁኔታ ማመቻቸት
አለብት፡፡
 MUAC የተለኩ 143 ከዚያ 99 ኙን ያነሰ ብሎ ማስቀመጥ ስህተት ወይም ግምታዊ ሥራ የመሥራት ችግር ፡፡
 መቬንዳዞል ዕድሜያቸዉ 5 – 14 ወንድ 57 ነገር ግን ወደ ጽ/ቤቱ ቀድሞ የተላከው 600 ስሆን የሪፖርት መጣረዚ ችግር

ሀ/ 3. ባልታ ቴሎ ጤና ኬላ ፡- በወር ዉስጥ በጤና ኬላዉ ቅድመ ወልድ ምርመራ አልተካሄደም

 የሚወልዱም ብኖሩም በቤታቸዉ ነዉ


 መረጃ ጥራት ጋር ተያይዞ የጎላ ስህተት አለበት

ሀ/ 4. ሶቄ ጤና ኬላ ፡- ረዥም ግዜ የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት ያለመስጠት ችግር ምክኒያቱም

ምንም መረጃ በሪፖርት ላይ የተመዘገበ የለም፡፡

ሀ/ 5. ካሌ ጤና ኬላ ፡- ጤና ኤክስቴንሽን ሙያተኞች ዉሌዉ አድረዉ ስለማይሰሩ

የእናቶች ወሊድ ክትትል ትክክለኛነት ማግኘት አልተቻለም፡፡

በጤና ኬላ ጨቅላ ህፃናት ህክምና አለመስጠት ችግር፡፡

ሀ/ 6. ግያሎ ጤና ኬላ ፡- በክትባት አሰጣጥ ላይ የሚላኩ ሪፖርቶች ከወር ወር ተመሳሳይ መሆኑን

የሚያሣይ ለአብነት ሁሉም ክትባት አይነቶች 9 ብቻ ሪፖርት መደረጉ፡፡

 በእናቶች MUAC ልኮሽ የተለካዉን ሪፖርት ስንመለከት በጣም ዝቅተኛ ስለሆነ እንድታስተካክሉ
ጭምር እንገልፃለን ፡፡

ሀ/ 7. ባኬ ጤና ኬላ ፡- ANC 1st 0 ANC 4th 10 መሆኑ የሪፖርት መጣረዝን ያሳያል፡፡


 በሕይወት የተወለደ 0 በቤት የተወለዴ አሥር /10/ የሚባል የተዘበራርቀ ሪፖርት ማድረግ ችግር፡፡

ሀ/ 8. የሌ ጤና ኬላ ፡- በየሌ ቀበሌ የተወለዱ 5 ነገር ግን በሕይወትም በሞትም የታወቀ

የለም መባሉ ውሼት መሆኑን ያሳያል፡፡

ሀ/ 9. ቶይሎ ጤና ኬላ ፡- በወር ዉስጥ በቀበሌ 19 እናቶች ወልደዋል ነገር ግን ስለህፃናት ሁኔታ የሚገልጽ መረጃ
ያለመኖር፡፡

 የህፃናት ህክምና ስታንዳርዱን በጠበቀ ሁኔታ አለማከም

ለ/ ማዜ ጤና አጤባበቅ ጣቢያ ፡- በጤና ጣቢያ ዉስጥ በተደረገ ሪፖርት ብዙ የጎላ ችግር የለም፡፡

ለ/ 1. ድንጋሞ ጤና ኬላ ፡- እርጉዝ እናቶች ምርመራ እና የተወለዱ ህፃናት በሪፖርት ያለ ማካተት ችግር

፡፡

ለ/ 2. ጋርሣ አንኮ ጤና ኬላ ፡- ቤት የሚወልዱ 0 በሕይወት ያሉ 14 ተብሎ የቀረበዉ

ሪፖርት ታምኝነቱ የጎደለ መሆኑን አይተናል፡፡

ለ/ 3. ጳሣ ጤና ኬላ፡- ወቅቱን ጠብቆ ሪፖርት ያለ መላክ ችግር፡፡

ሐ/ ቦላ አንኮ ጤና ጣቢያ ፡- Delivery 46 ላይቭ Birth 19 በማድረግ የቀረበዉ ሪፖርት ስንመለከት 27 ህፃናት የት እንደገቡ
ይጣራ ፡፡

 የህፃናትና የእናቶች (እርጉዝ እናቶች) የሥርዓተ ምግብ ልኮሽ አለመደረጉ


 በጤና ጣቢያዉ በቋሚነት የክትባት አገልግሎት አለመሰጠቱ

ሐ/ 1. ሦርባ ጤና ኬላ ፡- ላይቭ በርዝ 0 ደርሞን 6000 ያቀረቡትን ሪፖርት ርማት ያሻል፡፡

 የእናቶችና ህፃናት ሥርዓተ ምግብ ልኮሽም ችግር ችግር እንዳለበት አይተናል


ሐ/ 2. ሀርንጋ ጤና ኬላ ፡- የክትባት ሪፖርት በግምት የተሞላ መሆኑን አይተናል፡፡

መ/ ጋ/ሀኒቃ ጤና ጣቢያ ፡- በጤና ጣቢያዉ በቋሚነት ስሰጥ የነበረው የክትባት አገልግሎት ማቋረጥ፡፡

 ሦስት ቲቪ Posetive በጤና ጣቢያ ደረጃ ተገኝተዋል፡፤ ነገር ግን በምን እንደተመረመሩ አይገልጽም ፡፡
 NTD 1 ሰዉ ተኝቶአል የሚል የቀረበዉ ሪፖርት አሠራሩን የተከተለ አይደለም፡፡
ሠ/ ኦቶሎ ጤና ጣቢያ ፡- ANC 1st – 4th 0 ሪፖርት መደረጉ ግምታዊ ስለመሆኑ ግልጽ ነው

 እርጉዝ እናቶች ማክ ልኮሽ እና ህፃናት ልኮሽ ማለትም ሥርዓተ ምግብ ላይ የተደረገዉን ሪፖርት ስንመለከት
እርማት ያስፈልገል ፡፡
 በአጠቃላይ የሚሠሩ ሥራዎች በጤና ኬላ ሪፖርት ስጠቃለሉ ሙሉ በሙሉ ግምታዊ መሆናቸውን አይተናል
ስለዚህ ቀጣይ በግብረ- መልስ ጠንካራ አስተያየት መሰጠት እንዳለበት ሀሳብ ተሰጠ፡፡
ሠ/ 1. ቦላ ሀኒቃ ጤና ኮላ ፡- የሥርዓተ ምግብ ልኮሽ በሪፖርቱ ላይ የተቀመጠዉ ቁጥር የተጋነነ መሆኑን አይተናል፡፤

 በጋ/ሀኒቃ፣በኦቶሎ እና በቦላ ሀኒቃ ጤና ኬላዎች የወባ ህክምና አገልግሎት አይሰጡም፡፡


ረ/ ቃራ ኦሣ ጤና ጣቢያ ፡- ጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያ በደረወልድ አገልግሎት ለ 10 ቀናት ሀዋሣ ከተማ ስልጠና የወሰደች
ብትሆንም አገልግሎቱ እየሰጠች አይደለችም፡፡
 በጤና ጣቢያዉ የእናቶች ድረወልድ መከላከያ ለወለዱ እናቶች ለመስጠት የሰለጠነ ባለሙያ እያለ አለመሰጠቱ
 በጤና ጣቢያው በቋሚነት ክትባት አገልግሎት አለመስጠት ችግር ስለዚህ በሦስት ተከታታይ ግዜ ሥልጠና የወሰደ
ባለሙያ እያለ ክትባት አገልግሎት የማይሰጥበት ምክኒያት ምን እደሆነ መለየት አለበት፡፡
 NCD ሪፖርት ለቀጣይ በተቀመጠዉ ስታንዳርድ አለማከም፡፡
ረ/ 1. ቦኮ ጤና ኬላ ፡- ANC የሚመጡ እናቶችን በ NCD ልኮሽ አለማሳተፍ ችግር፡፡

ሰ/ ካምባ ዙሪያ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- ሰ/ 1. ሽሌ ጤና ኬላ አጠቃላይ የእናቶች አገልግሎት እና ህፃናት ህክምና እጅግ ዝቅተኛ
መሆን፡፡

 የአንጀት ጥገኛ ትላትል ፣ተቅማጥ፣ ሳምባ ምች በመሳሰሉት ህፃናት ህክምና አያገኙም፡፡


 ሄፒታተስ ክትባት ብሎ ሪፖርት ማቅረብ ስህተት ሆኖ መገኘት
 የህፃናት ክትባት የተጀመረዉን አለማስጨረስ
 ትኩረት ሰቶ አለመሥራት
ሰ/ 2. ሳሌ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- የቤተሰብ ዕቅድ የህፃናት ክትባት አገልግሎት ችግር አለ ተብሎአል፡፡
ሰ/ 3. ዶንቤ ዳልባ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- እናቶች ቅድመ ወልድ ምርመራ 8 ከዚያ በላይ ክትትል ያደረጉ 14 አሉ ብሎ
ውሸት ሪፖርት መላክ
 በቀበሌዉ ዉስጥ 7 ህፃናት ተወለዱ ብባልም በህይወት የተወለዱ በማለት አለመስቀመጥ
 ህፃናት መታከም ያለበት በስታንዳርዱ መሠረት ስሆን በ Zinc እና ORS ለያይቶ መስጠት ችግር
 2 – 5 ዓመት ያሉ በአንጀት ጥገኛ ትላትል መታከም አለባቸው
 171 በድዋርምንግ መታከማቸው መፈተሸ አለበት
ሰ/ 4. ሻማላ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- የቤተሰብ ዕቅድ ረዥም ጊዜ አገልግሎት አለመሰራት

 ANC 1st 10 4th 4 መጠነ ማቋረጥ ከፍተኛ መሆን


 በቤትም ሆነ በጤና ድርጅት የወለዱ እናቶችን 0 ብሎ ሪፖርት ማቅረብ
 የተቅማጥ ክትባት አነስተኛ ማድረግ ተደራሽ /አጠቃቀም/ ችግር መታየት
 ሌሎቹን ክትባቶች 16 ብሎ ሪፖርት ማድረግ
 ክትባት የጀመሩ ህፃናት አለመጭረስ
 የተቅማጥ የጨቅላ ህፃናት ህክምና በወር ዉስጥ አለመስጠት
 የአንጀት ትላትል ህክምና ለህፃናት አለመስጠት
 ለህፃናት ስርዓተ ምግብ ልዬታ በመካከለኛ ደረጃ የተጎዱትን 48 ስሆኑ 0 ብሎ ሪፖርት ማድረግ
 በጤና ኬላዉ የወባ ምርመራ 10 ስሆን የሚበረታታ ነው
 በጤና ኬላዉ OPD የታዩ 39 ስሆኑ በዕድሜ ደረጃ አከፋፍሎ ማቅረብ የሚበረታታ ነው
ሰ/ 5 . መሮ ጤና ኬላ በተመለከተ፡- መሮ ጤና ኬላ ANC መጠነ መቆራረጥ መታየት

 የተወለዱ ህፃናት በትክክል ሪፖርት አለመደረጋቸው


 አጠቃላይ በወሩ ዉስጥ በጤና ኬላዉ OPD 400 ጎበኝተዋል የሚል የቀረበዉ እጅግ የተጋነነ ስለሆነ ሪፖርቱ መታረም
አለበት
 የመረጃ ጥራት 1 ብሎ ማስቀመጥ ስህተት መሆኑን፡፡
በአጠቃላይ የጥቅምት ወር ሪፖርት ኮሚቴዉ በዚህ ልክ በጥልቀት ከገመገመ በኃላ ግብረ መልስ ለየ አገልግሎቱ
ልከናል
ለ አምስቱ ጤና አጠባበቅ ጣቢያ

- --------------

ጉዳዩ፡- የህዳር ወር ግብረ- መልስ ስለመላክ ይሆናል፣

ከላይ በርዕሱ ለመግለጽ እንደተሞከረዉ ከዚህ በፍት በተደጋጋሚ ጊዜ ግኝቶችን በግብረ-መልስ ከተለያዩ
ማስጠንቀቅያዎች ጋር መላካችን ይታወሳል ፡፡ ሆኖም ጤና ጣቢያዎች ከግብረ -መልሱ መማር ባለመቻላቸዉ ችግሮች
አሁንም በተደጋጋም መምጣታቸውን የወረዳዉ PMT ኮምቴ በተቀመጠው ግምገማ ለመለየት ችሏል፡፡ ከዚህም
የተነሳ የጥቅምት ወር ወርሃዊ ሪፖርት ላይ በርካታ ችግሮችን በመለየት ለዉሳነ የማይመቹ ከመሆናቸዉ አንፃር
በክላስተር በመለየት አስቀምጠናል፡፡ አሁን 2 ተኛውን ሩብ ዓመት ስለጀመርን ማን ፣ የትና ምን ቀርቶብኛል በማለት
በቀጣይ ወር እንድያሻሽል እና ችግር በሚኖርበት ክላሰተር፣ ጤና ከላ እና ባለሙያ ላይ ተመጣጣኝ እርምጃ
እንደምንወስድ ከወድው እየገለጽን ------- ገጽ ከዝህ ሸኝ ጋር አባሪ አድርገን መላካችንን እንገልጻለን፡፡

(መረጃ የሀገር ሀብትም ህየወትም ነዉ ) !!!!

ግልባጭ

ለመ/ቤታችን ኃላፊ ቢሮ

ለል/ዕ/ዝ/ክ/ግ/ሥ/ሂደት

ካምባ

You might also like