Professional Documents
Culture Documents
2014 Report
2014 Report
የትምህርት ተደራሽነትና አግባብነት ያለው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሃገር ሁለንተናዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጸኦ
አላቸው። ከዚህ አኳያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተለያዩ ክልሎችና ከተሞች ለማስፋፋት በተደረገዉ
የመጀመሪያ እንቅስቃሴ ከመጀመሪያዎቹ ተቋማት አንዱ በመሆን በደቡብ ክልል በጌዴኦ ዞን ከዲላ ከተማ 1.5 ኬ.ሜ ወጣ
ብሎ የመምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመባል በ 1989 ዓ/ም የአሁኑ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ፡፡
የዲላ መምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት ፋካልቲዎችን ይዞ የተዋቀረ ነበር፡፡ የመምህራን ትምህርት ፋካልቲ
በተለያዩየ ትምህርት ዘርፎች ለመምህርነት እጩ የሚሆኑ ተማሪዎችን ተቀብሎ በድግሪ ሲያስመርቅ የጤና ሳይንስ ፋካልቲ
ደግሞ የጤና ባለሙያዎችን (በነርሲንግ፣ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን እና የአከባቢ ጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችን በዲፕሎማ የጤና
መኮንኖችን ደግሞ በድግሪ ደረጃ) እያሰለጠነ ያስመርቅ ነበር፡፡ ነገር ግን የጤና ሳይንስ ፕሮግራሙ ወደ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
እንዲዛወር በመደረጉ ለተወሰነ ጊዜ ከተቋረጠ በኋላ የጤና ፕሮግራሞችን ለመስጠት በድጋሜ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስር “የጤና
ሳይንስት ምህርት ቤት” በሚል ስያሜ በሶስት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች 180 ተማሪዎችን በመቀበል በ 2001 ዓ.ምስራ
ጀምሯል፡፡ ለሚሰጠው ስልጠና እንዲመችለ ተማሪዎች ለተግባር ስልጠና የሚሆን ሆስፒታል በማስፈለጉ በጌዴኦ ዞን ጤና
መምሪያ ስር የሚተዳደረዉን የዲላ ሆስፒታል ለማስልጠኛና ለህክምና አገልግሎት እንዲውል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመነጋገር በዩኒቨርሲቲው ስር እንዲሆን ተደርጓል፡፡
የጤናው ዘርፍ ትምህርት ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የጤና እድገት ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ የትምህርት ስርዓቱን
ማዘመን፣በቂና ብቁ የሆኑ ጤና ባለሞያዎችን ማምረት አስፈላጊ ነው። በዘመናዊ የህክምና ቴክኖሎጂ የተራቀቁና በኢኮኖሚ
የበለፀጉ ሀገራት ለደረሱበት የጤና እድገት ደረጃ የበቁት የሰው ኃይል አቅማቸውን በጤና ትምህርትና ስልጠና
በመገንባታቸው እንደሆነ ይታመናል፡፡ ስለሆነም ሀገራት ለጤናው ትምህርትና ስልጠና ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ከፍተኛ
መዋዕለ ንዋይ መድበው ይንቀሳቅሳሉ፡፡ በሀገራችን የነበሩት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ቁጥራቸው ውስን በመሆኑና
የሚያፈሩትም የሰለጠነ የሰው ሃይል ከሀገሪቱ ፍላጐትና የሳይንስና ቴክኖሎጂ እደገት በዓለም ተወዳዳሪነት አኳያ ድርሻው
አናሳ ነበር። ከዚህ በመነሳት መንግስት የሀገሪቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጤናው ዘርፍ አሁን ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ከደረሰበት እድገት አኳያ በመቃኘት ሀገሪቱን ወደ ተሻለ የኢኮኖሚና የማህበረሰብ ጤና መሻሻል እድገት ሊያደርሳት የሚችል
የትምህርት ካሪኩለም በመቅረጽ፣ ያካበታቸውን ልምድ በመቀመር በቀጣይ አገሪቱን ወደላቀ ደረጃ ከፍ ለማድረግ
የሚያስፈልጋትን የሰለጠነ የሰው ሀይል ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።
ከዚህ አኳያ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የዩኒቨርሲቲውን የተግባር ተኮርነት (Applied University)
ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን በመክፈት እና ነባር ፕሮግራሞችን
በማጠናከር፣የጤናውን ዘርፍ ችግር ሊፈቱ የሚችሉ ምርምሮችን፣ የማህበረሰብ እና ህክምና አገልግሎቶች ጋር የተቀናጀ
0
መማር ማስተማር በማካሄድ እንድሁም የማህበረሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት በመስጠት
የልዕቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማድረግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡
በመሆኑም እስከአሁን በተገኙት ውጤቶች ላይ በመመርኮዝ በኮሌጁ ትኩረት የሚሰጥባቸው ተግባር ተኮር ትምህርትና
ስልጠና ተደራሽነት፣ፍትሀዊነትና ውስጣዊ ብቃት፣ጥራትና ተገቢነት፣ተግባር ተኮር የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣የቴክኖሎጂ
ፈጠራ፣ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት፣የሆስፒታል አገልግሎት እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት
የማስፈን፣የመሠረተ ልማት አገልግሎቶችን የማሟላት እና የአገልግሎት አሰጣጥ የማሻሻል ግቦች ዓላማዎች እና
ስትራቴጂዎችን አካትቶ የያዘ የ 10 አመት (2013-2022) መሪ እቅድ በማዘጋጀት ወደ ትግብራ ለመግባት እየተንቀሳቀሰ
ይገኛል፡፡
ተቋማችን የሚገኝበት የጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የሚገኝ ሲሆን የደቡብ ብሔሮች
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በ 6°03'31.03" ሰሜን "ላቲትዩድ" እና 36°43'38.28" ምስራቅ"ሎንግትዩድ"
መስመሮች ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በደቡብ ከኬንያ፣ በምዕራብ ከደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፣ በሰሜንና
ምስራቅ ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል እና በምስራቅ ከሲዳማ ብሔራዊ ክልል ጋር ይዋሰናል፡፡ ክልሉ ከባህር ወለል
በላይ ከ 376 እስከ 4,207 ሜትር ከፍታ ያላቸውን ስፍራዎች ይሸፍናል፡፡ከክልሉ ህዝብ ውስጥ 89 በመቶ የሚሆነው
ሕዝብ የሚኖረው በገጠር ሲሆን መተዳደሪያውም የግብርና ስራ ነው፡፡ የህዝብ ጥግግቱን በተመለከተ በክልል በካሬ ኪሎ
ሜትርበ አማካይ 138 ሰዎች የሚገኙ ሲሆን ይህም ከፍተኛው 627 በጌዴኦ ዞንና ዝቅተኛው 21 በደቡብ ኦሞ ዞን
ይሆናል፡፡
ስለሆነም በ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በሪፈራል ሆስፒታል መልካም አስተዳደርን በማስፈን፣
ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን በማጠናከር ለአገራችን ልማት የሚፈለገውን ብቁና ተገቢ የሰው ኃይል
በማፍራት ረገድ የበኩላችንን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ ከመማር ማሰተማር ጎን ለጎን በጤና ሳይንስ
ህክምና ኮሌጅ ላይ ያተኮረ ችግር ፈቺ ምርምር በማካሄድ እና የአካባቢውን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ
የህብረተሰብ አገልግሎት በመስጠት ለአገራችን ሕዳሴ መረጋገጥ የበኩላችንን ተሳትፎ እያደረግን እንገኛለን፡፡
በመሆኑም በዚህ ሰነድ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እንደሚከተለዉ ተዘጋጅቷል፡፡
በመሆኑም በመግቢያው የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የሰነዱን አወቃቀር ጠቅለል ባለ መልኩ
ተገልጿል፡፡ በክፍል አንድ በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታልችን ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ ዕሴቶች፣
ዓላማዎች መረጃዎችንና ፕሮግራሞች እንዲሁም በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል
የሚመለከቱ የዕድገትና ትራንስፎርማሽን ዕቅድ ግቦች ተቀምጠዋል፡፡ በክፍል ሁለት የአስተዳደርና ቢዝንስና
ልማት ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡ በክፍል ሶስት
በህክምናና ተግባራት ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡
በክፍል አራት በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ አካዳሚክ እና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት
ዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡ በክፍል አምስት በካፒታል በጀት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
1
ስራዎች የቀረቡ ሲሆን በክፍል የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች የቀረቡ ሲሆን በክፍል ሰባት ማጠቃለያ ሃሳብ ቀርቧል፡፡
ክፍል አንድ
የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ተልዕኮ፣ ራዕይ እና ዕሴቶች
ተልዕኮ (Mission)
በህክምናና ጤና ሳይንስ ዘርፍ አገራዊ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ በዕውቀት፣ በክህሎትና በመልካም ሥነ-
ምግባር የታነጹ፣ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያዎችን ማፍራት፤ ፈጠራዊ የሆኑ ችግር ፈቺ ጥናትና
ምርምሮችን ማድረግ፣ በውጤቱም ማህበረሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ፣ ጠንካራ የኢንዱስትሪ
ትስስርና አጋርነት መፍጠር፤ በሽታ መከላከልና የጤና ማጎልበት መርህን በመከተል፣ ጥራት ያለው
የፈውስና ተሃድሶ ህክምና በመስጠት ህመምን፣ አካል ጉዳተኝነትንና ሞትን በመቀነስ ምርታማ ዜጋ
ማፍራት እና በጠንካራ አመራር ስርዓት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን መስጠት ነው፡፡
ራዕይ (Vision)
በ 2030 ዓ.ም ጤናማ ምርታማና የበለጸገ ዜጋ በመፍጠር በሀገር አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ አለም አቀፍ እውቅና
ያለው የጤና አገልግሎት መስጫና ማስተማሪያ የፈጠራና ግኝት ተቋም ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡
2
ዕሴቶች (Values)
የአገልግሎት ጥራት
• ፈጠራንማበረታታት
• መማማርና እድገት
• ብዝሃነትና አካታችነት
• ብቃትና ውጤታማነት
• የክህሎት ልህቀት
• ሙያዊ ስነምግባር
• ወጪ ቆጣቢነት
• አረንጓዳማነት
3
ተቋማዊ መረጃዎች
M F T M F T M F T
Midwifery 42 30 72 42 30 72
Anesthesiology 35 16 51 35 16 51
Psychiatric Nurse 40 30 70 40 30 70
Medical Laboratory 54 18 72 54 18 72
4
ነባር አዲስ ገቢ ጠቅላላ ድምር
COLLEGE OF MEDICINE & HEALTH
SCIENCES
M F T M F T M F T
ህ
P.E MIDWIFERY 0 18 18 0 18 18
COMPRESSIVE MEDICAL 14 2 16 14 2 16
P. B PEDIATRICS 8 7 15 8 7 15
P. B ANESTHESIOLOGY 10 1 11 10 1 11
P. B PSYCHIATRIC NURSE 6 2 8 6 2 8
P. B NEONATOLOGY 1 7 8 1 7 8
TOTAL 62 47 109
Integrated Emergency 6 1 7 6 1 7
Obstetrics & Surgery
MPH-RH 11 2 13 11 2 13
GMPH-Nitration 22 2 22 20 2 22
5
GMPH-RH 30 8 38 30 8 38
MPH-Nitration 14 3 17 14 3 17
Advanced Clinical 8 1 9 8 1 9
Anesthesiology
በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በመጀመሪያ ዲግሪ 16፣ በሁለተኛ ዲግሪ 4 እና በሦስተኛ ዲግሪ 1 በድምሩ
21 የትምህርት ፕሮግራሞች ሲኖሩት 943 ተማሪዎችን በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ትምህርት በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡
የከፍተኛ የጤና ሳይንስና ህክምና ትምህርት የ 2014 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች እና በ 2013 በጀት ዓመት
አፈጻጸም ላይ የተደረገ ግምገማ
ጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል ሆስፒታል በ 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ላይ በተደረገው ግምገማ
ከታዩት ውስጣዊ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶች እንዲሁም ካሉት ውጫዊ አስቸኳይ ሁኔታዎች እና ስጋቶች
በመነሳት የሚከተሉት ቁልፍ ጉዳዮች በጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል ሆስፒታል የ 2014 በጀት ዓመት
የትኩረት አቅጣጫዎች በመሆን ይተገበራሉ።
የተቋሙን የለውጥ መሳሪያዎች አጠናክሮ በመተግበር መልካም አስተዳደርን በማስፈን የመማር ማስተማር፣
የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ዕቅዶች በትኩረት ይተገበራሉ፡፡ በጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል
ሆስፒታል የ 2013 በጀት ዓመት ግምገማ የተለዩ ፈታኝ የሆኑ ተግዳሮቶች እነሱም፡-
7. በቂ ያልሆነ የሰው ሀይል ልማትና አስተዳደር እንዲሁም ለዓላማ አስፈጻሚ ዘርፍ የሚደረገው የሥራ
ድጋፍ የተመጣጠነ አለመሆን (የሰው ሀብት አጠቃቀም፣ የግዢ አስተዳደር፣ የፋይናንስ አስተዳደር እና
የፋሲሊቲ አገልግሎት)
8. መልካም አስተዳደር የማስፈን ተግዳሮቶች (ሕግ ማክበር፣ ግልጽነት፣ ተጠያቂነት እና ዴሞክራሲያዊ ባሕል
በሚፈለገው ደረጃ ያለመዳበር)
• የዓለም አቀፍ ሁኔታ በየጊዜው ተለዋዋጭ መሆኑንና ዘላቂ የልማት ግቦችን ታሳቢ ማድረግ፤
• የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አቅጣጫዎችን በተለይም ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር
ኢኮኖሚ የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ታሳቢ ማድረግ፤
• የሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (GTP-II) እና በአምስተኛዉ የትምህርት ዘርፍ ልማት
ፕሮግራም ዉስጥ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ሲሰራባቸዉ ከነበሩ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ዉስጥ
የትምህርትና ስልጠና ተደራሽነት፣ የትምህርት ስልጠና ፍትሃዊነት፣ የትምህርትና ስልጠና ጥራትና
አግባብነት፣ የሳይንሳዊ ባህል ማጎልበት፣ የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ
አቀፍ አገልግሎት የደረሱበትን አግባብ፤
• ኮሌጃችን በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ልየታ ጥናት መሰረት
የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ (University of Applied Science) በመሆን የተለየ ሲሆን በዚሁ የልየታ
ጥናት ሰነድ ላይ ለአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በተለይም ለኮሌጃችን የተሰጡትን የትኩረት
አቅጣጫዎች መከተልን፣
• ከተቋሙ ዕድገትና ተልዕኮ ጋር የተጣጣመ መዋቅራዊ አደረጃጀት በመፍጠር ኃላፊነትና ተጠያቂነት
የሰፈነበት የአሠራር ሥርዓት መዘርጋትን፣
• በትምህርት ፣ በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በማህበረሰብና ሆሰፒታል አገልግሎት፣በተቋማዊ
አመራርና አስተዳደር ዘርፍ ያጋጠሙ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ ትኩረት የሚሰጥባቸው
ጉዳዮች መሆናቸውን የተቋሙ ትኩረት አቅጣጫዎች ከሚወሰንባቸው ነጥቦች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
የምክትል ፕሬዝዳት ጽ/ቤት ስራ የሚገኙ የስራ ከፍሎች
7
የስርዓተ-ፆታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የ 2014 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
በተመለከ 0 50 50 5 10
ችብዛት
ተ
3. ተማሪዎ የተለዩድጋፍየሚያሻቸው
ችየትምህ ሴትተማሪዎችብዛትበቁጥ 175 500 500 370 74
ርትውጤ ር
ታቸውን የተለዩድጋፍየሚያሻቸው
በማሳደግ ወንድተማሪዎችብዛትበቁ 8 200 200 42 21
ላይያተኮ ጥር
ረየቁሳቁ
የተደረገላቸውየድጋፍአይነ 1 1 1 1 100
ስድጋፍማ
ትአፈጻጸምሪፖርትበሰነድ
ድረግ፣
በመስፈርቱመሰረትለገንዘ
ብድጋፍየተለዩሴትተማሪ 0 50 50 22 44
4. ተማሪዎ
ችላይያተ ዎች
ኮሬየገንዘ
በመስፈርቱመሰረትለገንዘ
ብድጋፍ
ማድረግ ብድጋፍየተለዩወንድተማሪ 0 50 50 18 36
ዎች
8
5. በስርዓተ
ፆታፅንሰሃ
ሳብዙሪያ
መምህራ
ን፣
ተማሪዎ
ስልጠናየተሰጣቸውሴትመ 0 150 150 78 52
ችእናድጋ
ምህራንብዛትበቁጥር
ፍሰጪሠ
ራተኞችየ
ግንዛቤማ
ሳደጊያስ
ልጠናመስ
ጠት፣
ስልጠናየተሰጣቸውሴትተ 18.75
ማሪዎችብዛትበቁጥር 34 160 160 30
ስልጠናየተሰጣቸውሴትድ 0 150 150 25 16.6
ጋፍሰጪሰራተኞችበቁጥር
6. በስርዓተ ተዘጋጅተውየተሰራጩብሮ 30 500 500 30 6
ፆታፅንሰሃ ሸሮችብዛትበቁጥር
ሳብዙሪያ
ብሮሸሮችፅሑፎ ተዘጋጅተውየተሰራጩጽሁ 0 300 300 0 0
ችአዘጋጅቶማሰራ ፎችብዛትበቁጥር
ጨት፣
1. ለሴትተማሪዎችየቁሳቁስድጋፍበአይነትባበብዛትተቆጥሮተሰጥቷቸዋል፤እነዝህምቁሳቁሶች
የንጽህናመጠበቂያ፤ሳሙናናደብተርናቸዉ፡፡
2. የአዳድስተማሪዎችቅበላተደርጓል፤በዝህምየእንኳንደህናመጣቹስነስርዓትተደርጓል፡፡
3. የቲቶሪያልአፈጻጸምዝቅተኛበመሆኑለመምህራንማበረታቻበልዩሁነታእየተሰጣቸዉእንድያስተምሩአቅጣጫተይዟል፡፡
4. የዓመቱንከፍተኛዉጤትያመጡተመራቂሴትተማሪዎችንመልምሎሽልማትተዘጋጅቶላቸዉናባነርተሰርቶላቸዉፎቶአቸ
ዉለዕይታእንድቀርብተደርጓል፡፡
5. በ 2014
ዓ.ምበአስተዳደርሰራተኞችምሆነበመምህራንቅጥርህደትበመሳተፍየሰቶችንተሳትፎበማረጋገጥአስፈላጊዉንስራተሰርቷ
ል፡፡
6. ስልጠናንአስመልክቶአጠቃላይየኮለጁሴትመምህራንየምርምርአቅማቸዉንለማብቃትበምርምርናበግራንትአጻጻፍየማ
በረታቻስልጠናተሰጥቷቸዋል፡፡
7. ወደሶስትዩንቨርስትዎችበመሄድየስራልምድልዉዉጥወስደናል፡፡
8. የማህበረሰባአገልግሎትየዕቅድሀሳብዝግጅትተደርጓል፤ነገርግንበዉይይትሀሳቡንበማስፋትከኮሌጁሴትመምህራንጋርበ
ጋራለማቀድዉሳነበመጠበቅላይነዉ፡፡
9
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ ጤና እና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ የክህሎት ማዳበሪያ ማዕከል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
የ 2014 ዓ/ም የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት
በ 2014 ዓ/ም የመማር ማስተማር በተያዘለት ዕቅድ የተሰጠ ሲሆን በትምህርት አሰጣጥ ዋናኛዉና
ጉልህ ምና ያለዉ የክህሎት ማገልበቻ ትምህርት ይገኝበታል፡፡ በ 2014 ዓ/ም የተሰሩ ሥራዎች
እንደሚከተለዉ ናቸዉ፡፡
- በኮሌጁ የሚገኙትን የክህሎት ማዕከላት በቀሰቀሱና ሰዉ ሃይል ማጠናከር ሲሆን ይህም በ 2013 ዓ/ም
ታቅዶ በነበረው መሰረት ቀደም ብሎ የ ቴክንካል አስስታንት ሰው ሃይል ዕጥረት የነበራቸው ትምህርት
ክፍሎች ጭምር የቅጥር አገልግሎት አግንቶኣል፡፡
- ከ ሄፒ (HEPI project) ጋር በመተባበር Inter professional simulation በሚል ርዕስ የክህሎት መሰልጠኛ
ስልጠና ለመምህራንና ለቴክንካል ኣስስታንት የተሰጠ ሲሆን እንዲሁም ስልጠናው ቀጣይነት እንዲኖረው
በፅ/ቤታችን በኩል ተገቢው ክትትልና ዕገዛ አድርገናል፡፡
- ከዝህ ቀደም የኮሎጁን የካፒታል የግጅ ፍላጎት በበጀት ዐመቱ መጀመሪያ ላይ ያሳወቅን እና ለዝህም
የሚያስፈልጉ የክህሎት ማዳበሪያ ማዕከላት የዕቃ ግዥ የጥራት Specification የተሰራ ቢሆንም በተለያዩ
ምክንያት ግጅ የተጎአተተ መሆኑ ይታወቃል፤ ይህን ችግር ለመፍታት በአዲስ መልክ የግጅ ፍላጎትን
አዋቅረናል፡፡
የክህሎት ማዕከላት በተቀመጠላቸዉ ክፍለ ግዜ መሠረት እንዲሰጡ ክትትል የተደረገ ሲሆን የተማራን ምዘና
በተመለከተ የንድፈ ሃሳብ በክህሎት የበለፀገ ተማሪን ለማፍራት የተማሪ ምዘና በክህሎትም እንዲሆን ከት/ት
ጥራት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመሆንየተለያዩአቅም ግንባታስልጠናተሳትፏል፡፡ ለዚህ ይረዳ ዘንድ የ “
OSCE ” ስልጠና ለሁለት ተከታታይግዜ የተሰጠ ሲሆን ከዝህ ቀደም ያልጀመሩ ት/ክፍሎች እንዲጀምሩ
ተሰርቶአል፡፡
የክህሎት ማዕከልን ከማጠናከር ጋር በተያያዘ በ 2014 ዓ/ም የክህሎት ማዕከል ህንፃ ግንባታ ንድፈ
ሃሳብ የቀረበ ሲሆን ጽ/ቤታችን ለግንባታዉ ይረዳ ዘንድ ከተለያዩ ከሁሉም ት/ክፍሎች የፍላጎት መረጃ
በመሰብሰብ እና በልምድ ልውውጥ የተገኙ መረጃዎችን በማቀናጀት እንዲሁም የባለሞያን አስተያየት
የያዘ ንድፈ ሃሳብ ለሆ/ጤ/ሳ/ኮ/ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ያስገባ እና ግንባታ ፕላን ለተሰጣቸው ድርጅት
አቅርበናል፡፡
10
In-service Training and CPD ማሰተባበሪያ ጽ/ቤት
ለ 500 የሚሆኑ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤና ባለሙያዎች CPD በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎችን በፍላየር
አስተላልፏል፡፡
የስራ ክፍሉ ቴሌ ግራም ቻናል CPD የተመለከተ አጫጭር ስልጠናዎችን የያዙ መልዕክቶችን
አስተላልፏል፡፡
2014 የበጀት ኣመት አራት በሆቴል ሲሰጡ የነበሩ ስልጠናዎችን ግቢው CPD ማእከል እንዲሰጥ
አድርጓል፡፡
92 ለሚሆኑ ሰልጣኞች በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር IS CEU የያዘ ስልጠና ሰጥቷል፡፡
11
In-service Training and CPD ማሰተባበሪያ ጽ/ቤት 2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም
0
ስልጠናዎች ኮርስ Accredite ማድረግ
በሚመለከታቸው ተቋማት
ለሚሰጡ Accredite የሆኑ የስልጠና ሞጁሎች በቁ 0 10 10 6 60%
ስልጠናዎች CEU እንዲሰጡ ማድረግ
መያዝ የሰልጣኞ አሰልጣኞችን መረጃ
መረጃ ማሰባሰብ በቁ 2 2 1 1 50%
ማሰባሰብ
ለሰልጣኞች Data base ማዘጋጀትና
በቁ. 0 1 1 1 100%
ለሚመለከታቸው አካላት ማስተላለፍ
ነበር የስልጠና ክፍሉ ውስጥ
የ CPD ስልጠና በቁ 3 4 4 1 25%
ያልተሟሉ ቁሳቁሶችን ማሟላት
ማዕከሉ በቁሳ ቁስ
ሁለት ተጨማሪ የስልጠና ክፍሎችን
ማደራጀትና በቁ 0 2 2 0 0
በበጀት ዓመቱ መክፈት
ተጨማሪ የስልጠና
የተጨማሪ ክፍሎችን በእቃ የተሟሉ
ክፍል መክፈት በቁ 0 2 2 0 0
እንዲሆኑ ማድረግ
1
የዕቅድና በጀት ዝግጅትና የሪፖርት አቀራረብ ድጋፍ ኬዝ ቲም ፣
በ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊና የመካከለኛ ጊዜ የዕቅድና በጀት ሰነድ ማዘጋጀት፣ የየሩብ ዓመት፣ የመንፈቅና ዓመታዊ
ሪፖርት እና ተዛማጅ ሪፖርቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፣ የተለያዩ የካፒታል ፕሮጀክቶች ዕቅድ ማዘጋጀትና አፈጻጸማቸውን
መከታተል፣ዘመናዊ ዳታ ቤዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም መዘርጋት፣ ስታትስቲካል አብስትራክት ማዘጋጀት ማሳተምና
ማሰራጨት፣ በዕቅድ አዘገጃጀት እና ሪፖርት አቀራረብ ላይ ሥልጠና መስጠት፣ የሥራ ክፍሎችን ዕቅድና በጀት አፈጻጸም
ላይ ድጋፍና ክትትል ማድረግ እና ግብረ-መልስ መስጠት የመሳሰሉ ዋና ዋና ተግባራትን ለማከናወን ታቅዶል፡፡
የ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ ተቋማዊ መረጃዎችን በመሰብሰብና በማጠናቀር ለባለድርሻ አካላት
እንዲሰራጭ ይደረጋል፡፡ የ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ ተዘጋጅቶ በተቋሙ ማህበረሰብ ውይይት ተካሂዶ
ከጸደቀ በኋላ ለሚመለከታቸዉ ፕሮግራሞች፣ ኮሌጆች፣ ዳይሬክቶሬቶች እና ጽ/ቤቶች እንዲሰራጭ ተደርጓል፡፡
በ 2013 በጀት ዓመት በታቀረዉ መሠርት የአፈፃፀም ሪፖርት እንደሚከተለዉ ቀርቧል፡፡
0
ተሰባስበው የሚደራጅ
12 12 12 12 100
ተቋማዊ መረጃዎች በሰነድ
አግባብነት
ለሚመለከታቸው አካላት
የሚሰራጩ ተቋማዊ
4 4 4 4 100
መረጃዎች አይነትና ብዛት
ሪፖርት በሰነድ
የሚሰጡ ስልጠናዎች
2 4 4 2 50
መድረኮች ብዛት በቁጥር
ተደራሽነት
ስልጠና የሚሰጣቸው
ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች 32 50 50 26 52
ብዛት በቁጥር
ተቋማዊ
የሚሰጥ ድጋፍና ክትትል
አቅምና ብቃት 4 4 4 4 100
አፈጻጸም ሪፖርት በሰነድ
ማጎልበት
ግብረ-መልስ የሚሰጣቸው
ድጋፍ ክትትልና
የሥራ ክፍሎች ብዛት 11 17 17 0 0
ግምገማ ስርዓት
በቁጥር
0
የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ 2014 በጀት ዓመት የኢንዱስትሪ ትስስር ማስተባበሪያ ጸ/ቤት አፈፃፀም
በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የመልካም አስተዳደርን በማስፈንና በማስጠበቅ የለዉጥ
ፕሮግራሞችን አጠናክሮ በመቀጠል የከፍተኛ ትምህርት ዓላማ ለማሳካት የተቀረፁትን በጤና ሳይንስና ህክምና
ኮሌጅ የመማርና ማስተማርና ምረምርና ለህብረተሰቡ የህክምናና የምክር አገልግሎት ለሚሰጡ ፕሮግራሞች
በመደገፍና በማስተባበር የበኩሉን ሚና ለመወጣት ነዉ፡፡
ፕሮግራሙ በየደረጃዉ የሚገኙ የዳይሬክሬት ጽ/ቤቶች ኮሌጆች ትምህርት ክፍሎች ኬዝ ቲሞችን በመከታተል
ተገቢዉን የድጋፍ አገልግሎት ይስጣል፡፡
በዚህም መሠረት የስዉ ሀይል አደረጃጀት ቅጥር ደረጃ እድገት ዝዉዉር ጡረታ ሽኝት እገዳ የመከታተልና
የመደገፍ የፋይናንስና በጀት አገልግሎት ግልፅና ቀልጣፋ እንዲሆን የመደገፍ የግዥና ንብርት አስተዳደር የግዥ
ስረዓቱ ደንብና መመሪያን በጠበቀ መልኩ ፈጣን የግዥ ስረዓት እንዲኖር የማድረግ የተማሪዎች አገልግሎት
በተለያዩ የስራ እንቅስቃሴዎች በምግብ ቤት በመኝታ አገልግሎት በመዝናኛ አገልግሎት በዲሲፒሊንና ምክር
አገልግሎት ክትትልና ድጋፍ መደረጉ የሕንፃ አገልግሎትና ጥገና በኩል በሚካሄዱ የመብራት የዉሃ የተለያዩ
ጥገናዎች አነስተኛ ግንባታዎች የኦፕሬተር ስራዎች የኤልክተሮኒክስ ጥገናዎች እና የቀለም ቅብ አገልግሎቶች
እንዲከናወኑ ድጋፍና ክትትል መደረጉ የቢሮ የመማሪያ የመኖሪያ ቤቶች ቁጥጥር ማስተባበሪያ አገልግሎት
የትራንስፖርት አገልግሎት የተፋጠንና ቀልጣፍ እንዲሆን ለማስቻል ለጤናና ህክምና መማር ማስተማር
ምርምር እና ለህክምናና ስልጠና ተግባራት እንዲረዳ የሪፈራል ሆስፒታሉ ፅዱና ዉብ አካባቢ እንዲሆን ምቹ
ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራት በ 2014 በጅት ዓመት ኬዝ ቲምና ጽ/ቤቶችን ከዘርፉ ጋር በመሆን
በመደገፍና በመከታተል የተሻለ አፈጻጸም እንዲመጣ ተደርጓል፡፡
0
የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን፣ ትምህርትና ስልጠና ቡድን
የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ በጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የመማር ማስተማር፣ ምርምር
እና የህክምና ስልጠና ተግባራት የተጠቀሱተን ሃላፊነት እንዲወጡ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላይ ይገኛል፡፡
ያልተሟሉ አደረጃጀቶችን በመፈተሽ በየፕሮግራሙ የሚያስፈልግ የሰለጠነ የሰው ኃይል ቅጥር ማካሄድ፣ አዲስ
ለተቀጠሩ ሰራተኞች የኢንዳክሽን ኦሪንቴሽን ስልጠና መስጠት፣ በጥናት የተለየ የረጅምና የአጭር ጊዜ ስልጠና
መስጠት፣ የሠራተኞችን የማህበራዊ ዋስትና ጉዳዮች ማስፈጸም፣ የሰው ኃይል (የመምህራን፣የጤና
ባለሙያዎች እና ሠራተኞች) መረጃ ማጠናከር፣ የሰው ኃይል የደረጃ ዕድገት ሥራዎችን ማከናወን፣
በትምህርት ላይ የሚገኙ መምህራንና ሠራተኞች መከታተል መረጃ ማጠናከር፣ የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም
መከታተልና መሙላት ለሚመለከተው ማስተላለፍ፣ የሰው ሃይል የዝውውር እና የስንብት ስራዎችን
ማከናወን፣ በአፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ያበረከቱትን ማበረታታትና ለሽልማት ማብቃት የታቀደ ሲሆን
የ 2014 በጀት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡
1
2014 በጀት ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት
1 ያልተሟሉ አደረጃጀቶችን በመፈተሽ በየፕሮገራሙ የሚያስፈልግ የሰለጠነ የሰው ሀይል ቅጥር ማካሄድ
3 ክፍት የሥራ መደቦችን በሰው ሃይል ለማሟላት የደረጃ እድገት ሥራዎችን ማከናወን
3.1 በረዳት ሌክቸረር የደረጃ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር - -
2
3.2 በ ረዳት ፕሮፌሰር ደረጃ ዳግም ቅበላ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር 9 9 100%
3.3 የጤና ባለሙያዎች የደረጃ እድገት መስራት በቁጥር 200 130 65%
3
በቁጥር
የተቋሙ ሠራተኞች በተመደቡበት የሥራ መደብ የሥራ እርካታ ደሰሳ
5.5 1 - -
ጥናት በሰነድ
4
የደንብ ልብስ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ማስከበሪያ አፈፃፀም
7.1 1 1 1 ዐዐ%
መመሪያ ማዘጋጀት፤ ማጸደቅና ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ በሰነድ
ሰራተኛው በስራ ወቅት ጉዳት እንዳይደርስበት ግንዛቤ በመፍጠር
7.2 የደህንነት እቃዎችን እና አልባሳት እንዲጠቀም ማድረግ መከታተል 1343 1343 1 ዐዐ%
በሰው ቁጥር
ሰራተኛው በስራ ወቅት የሚጠቀማቸው አልባሳት እና ጥቅማጥሞች
7.3 2 2 2 1 ዐዐ%
በጊዜ እንዲሟላ ማድረግ መከታተል
5
የማህበራዊ ዋስትና የጡረታ መለያ ቁጥር የሚፈጸምላቸው
9.1 120 40 3ዐ 75%
ሰራተኞች በቁጥር
በመመሪያ መሠረት ለጡረታ የደረሱ ሰራተኞችን የቅድሚያ ዝግጅት
9.2 5 5 1 ዐዐ%
መረጃ መስጠት ጡረታ እንዲወጡ ማድረግ በቁጥር
10 ቅሬታዎችን እና የዲሲፕሊን ጉዳይ ችግሮችን መፍታት
በቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዓት የሚቀርቡ ቅሬታዎችን መቀበል እና
ት
10.1 10 2
ከሥራ ሂደቶች ጋር በመሆን ችግሮችን መፍታት በ (100%)
ከሰራተኛው የሚነሱ የመብት ጥያቄዎችን ከህግና ከደንብ አንፃር
10.2 5 3
ምላሽ እንዲሰጥ ማድረግ በቁጥር
የዲሲፒሊን ጉዳይ ችግር ሲፈጠር ክሶችንና አቤቱታዎችን መቀበል
10.3 4 1
መመሪያው በሚያዘው መሰረት እንዲፈቱ ማድርግ (100%)
ለቅሬታ መንስኤ የሆኑትን ችግሮችን በጥናት በመለየት ለቅሬታ መነሻ
10.4 1
የሆኑትን ሰነድ ማዘጋጀት (100%)
11 የሰው ሀይል የሥንብት ሥራዎችን ማከናወን
እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱትን መምህራን እና አስተዳደር
11.1 5 5 1 ዐዐ%
ሰራተኞች መለየትና ማሰናበት በቁጥር
ሳያሳውቁ ከሥራ ገበታ የሚቀሩ የመምህራን እና አስ/ር ሰራተኞች
11.2 10 50 50 100%
ማስታወቂያ ማውጣት፣ መረጃ ማሰባሰብና ውሳኔ መስጠት በቁጥር
11.3 ተቋሙን በመልቀቅ ዝውውር የሚደረገላቸው ሰራተኞች በቁጥር 20 5 4 95%
6
በህመም ምክንያት የተሰናበተ የአካ/ክና የአስ/ር ሰራተኛ ቁጥር
11.5 1 1 100%
(100%)
በሞት ምክንያት የሥራ ውል የተቋረጠባቸው የአካ/ክና የአስ/ር
11.6 2 100%
ሰራተኛ ቁጥር (100%)
12 ጥናት በማድረግ ፖሊሲዎች፣ መመሪያዎች፣ ደንቦች ማዘጋጀት ሥራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ
የሥራ አፈጻጸም መመሪያ ማዘጋጀት ሥራ ላይ እንዲውሉ ማደረግ
12.1 3 2 - -
በሰነድ
በመንግስት የሚወጡ አዋጆች፣ የአፈጻጸም መመሪያዎች፣ ደንቦች፣
12.2 ፖሊሲዎች ሠራተኞች እንዲያውቁ እና ግንዛቤ እንዲኖራቸው 5 - - -
ማድረግ በሰነድ
ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት
7
በሥራ ላይ ያልተገኙትን ሠራተኞች መከታተል ያልሰሩበት ቀን ከወር
14.2 12 12 12 1 ዐዐ%
ደመወዝ ተመላሽ ማድረግ በሰነድ
16 የጽሑፍ ሥራዎችን፣ መረጃዎችን ማደራጀት ማዘጋጀት፣ ዕቅድ፣ ሪፖርቶች ማዘጋጀት ማሰራጨትና ለተጠቃሚዎች እንድውል ማድረግ
ድጋፍና ክትትልና ግምገማ ስርዓት
16.2 የድጋፍና የሥራ ልምድ ደብዳቤዎችን ማዘጋጀትና መስጠት በቁጥር 600 600 90%
16.5 ለተለያየ ሥራ ጉዳይ የሚላኩ ፖስታ አሽጎ መላክ በቁጥር 1000 1200 85%
8
17 የስራና የግል ማህደሮችን ማደራጀና ማደስ እና መቀበልና መስጠት
9
አብይተግባር፡ የፋይናንስና በጀት አገልግሎት መስጠት፣
ውጤት፡- ቀልጣፋና ፍትሀዊ የፋይናንስና የበጀት አገልግሎት ያሰፈነ ኮሌጅ መሆን
ፋይናንስና በጀት ኬዝ ቲም 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
በ 2014 በጀት ዓመት የፕሮግራም በጀት ታሳቢ ባደረገ መልኩ የፋይናንስ አስተዳደር ቁጥጥር ስርዓትን
በማጠናከር ውጤታማና ቀልጣፋ የበጀትና የክፍያ አፈጻጸም እንዲኖር በማስቻል የሂሳብ ሪፓርት እና የሂሳብ
ሰነድ አያያዝ በዘመናዊ መረጃ እንዲደራጅ ለማድረግ ተችሏል፡፡ በመሆኑም የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
ሪፓርት እንደሚከተለዉ ይቀርባል፡፡
የበጀት አስተዳደር
የፕሮግራም በጀት ከውጤት ጋር በማስተሳሰር በየፕሮግራሙ ባቀደው ተግባር መሰረት የበጀት አስተዳደር
ቁጥጥር ስርዓቱን በተገቢው መንገድ ለማከናውን እንዲቻል በየወሩ የተመደበለትን በጀት ከፋይናንስ ደንብና
መመሪያ ጠብቆ ለማከናወን ከምን ጊዜም በላይ ጥንቃቄ ተገርጎበት ተከናዉኗል፡፡ የተለያዩ ፕሮግራሞች
በበጀት አርዕስት ተሸንሽኖ የቀረበና የተፈቀደ በጀት መኖሩን ከግምት በማስገባት ባሉን ፕሮግራሞች
የተመደበውን በጀት ለሰብዓዊ አገልግሎትና ለስራ ማስኬያጃ ክፍያ ከኮፖሬት ፋይናንስ በመጠየቅ በጀቱን
ለማስተዳደር ተችሏል፡፡
በየፕሮግራሙ የጥሬ ገንዘብ ፍላጎት እቅድ በማዘጋጀት የተከናወኑ ተግባራት ሪፓርት በማቅረብ የቀጣይ ወር
የደመወዝ እና ስራ ማስኬያጃ በጀት እንዲለቀቅልን በመጠየቅ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ቀረወቧል፡፡
1 ኛ.የጤና አገልግለት መስጠት የመደበኛ ሰባዓዊ አገልግሎት ክፍያና ለደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም
190,522,365.00 ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት ጥቅም ላይ እንዲሁል ተደርጓል እንዲሁም ለተለያየ
አገልግሎቶች ስራ ማስኬያጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡
2 ኛ.በመማር ማስተማር የመደበኛ ሰባዓዊ አገልግሎት ክፍያና ለደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም 97,127,870.00
ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት የተለያዩ አገልግሎቶች ስራ ማስኬጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡አራት ብር
ከ 99/100 ሳንቲም ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት የተለያዩ አገልግሎቶች ስራ ማስኬጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡
ጥቅል በጀት 2014 ዓ.ም 2014 ተጨማሪ የወጪ በጀት በ%
የወጨ ዓይነት ወጪ በጀት ከወጪ ቀሪ
የጸደቀ በጀት
የመማር ማስተማር
ደመወዝ 84,653,579.00 84,653,579.00 - - 100%
ስራ ማስከያጃ 9,213,059.00 12,474,291.00 3,261,232.00 - 135.39
ድምር 93,865,638.00 97,127,870.00 3,261,232.00 - 103.47
የጤና አገልግሎት
ደመወዝ 93,055,400.00 93,055,400.00 - - 100%
ስራ ማስከያጃ 43,267,300.00 97,466,965.00 5,4199,665.00 - 225.26%
ድምር 136,322,700.00 190,522,365.00 5,4199,665.00 - 139.75%
ጠቅላላ ድምር 230,189,338.00 287,650,235.00 57,460,897.00 - 124.96%
ከ 2013 እና 2014 ዓ.ም የበጀት አጠቃቀም ሲነጻጸር ልዩነቱ እንደሚከተለዉ ቀርቧል
የመማርማስተማር በጀት 2013 ዓ.ም አፈጻጸም በ 2014 ዓ.ም በጀት አፈጻጸም ልዩነት በ 2014 ብልጫ
ደመወዝ 76,089,000.00 84,653,579.00 -
ስራማስከያጃ 6,652,593.00 12,474,291.00 -
ድምር 82,741,593.00 97,127,870.00 -
የጤናአገልግሎት
ደመወዝ 97358799..85 93,055,400.00 -
ስራማስከያጃ 33,767,330.00 97,466,965.00 -
ድምር 131,126,129.85 190,522,365.00 -
73,782,515.00
ጠቅላላድምር 213,867,720.00 287,650,235.00
(74.34)%
የዉስጥ ገቢ አሰባሰብ
ተ.ቁ የገቢውምንጭ የገቢ አርዕስ በ 2014 በጀት 2014 እቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %
1 ከመድሃኒትሽያጭ 1436 8,000,000.00 8,000,000.00 7,391,696.56 92.39%
1.የገቢ ረፖረት ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ 1 and 2 Internal Revenue
የገቢ
ተ.ቁ የገቢውምንጭ በ 2014 በጀት የ 12 ወር እቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %
አርዕስ
1 Comminity .1 1436 3,500,000.00 3,500,000.00 1,195,485.68 1,195,485.68 34.15%
2 Comminity .2 1436 3,500,000.00 3,500,000.00 550,208.27 550,208.27 15.72%
ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ
1436 7,000,000.00 7,000,000.00 1,745,693.95 1,745,693.95 24.90%
ድምር
2. የወጭ ረፖረት ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ 1 and 2 Internal Revenue
2.የ 2013 ዓ.ም እና 2014 የመደበኛ ገቢ እና ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ ማወዳደርያ
በ 2013 በጀት
ተ.ቁ የገቢው ምንጭ የወጭ አርዕስት በ 2013 ክንዊን 2014 እቅድ ልነት በ 2014
2014 ክንዊን
እቅድ ብልጫ
1 መደበኛገቢ 6116-6314 10,000,000.00 8,304,541.48 13,000,0000.00 12,021,732.00 3,717,190.52
2 Community 6214 4,872,373.82 7,000,000.00 3,126,679.87
pharmacy1 ና 2 1,745,693.95
2 Comminity .2 6214 3,500,000.00 3,500,000.00 550,208.27 550,208.27 15.72%
ድምር 7,000,000.00 7,000,000.00 1,745,693.95 1,745,693.95 24.90%
በ 2014 በጀት
ተ.ቁ የገቢውምንጭ የገቢ አርዕስ ክንዊን ለገቢ ቢሮ የተላለፈ ክንዊን %
እቅድ
ከተለያዩ ግዥ የተሰበሰበ ገቢ - 1,466,416.33 1,466,416.33 100%
ድምር 1,466,416.33 1,466,416.33 100%
የዲላ ዩንቨርሲቲ ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በ 2014 በጀት ዓመት የነፃ ህክምና ያገኙ ማህበረሰብ
ተ.ቁ የነጻ ህክምና ዓይነት 1.ሩብ አመት 2.ሩብ አመት 3.ሩብ አመት ድምር
1 SAM 93,774.96 108,295.39 141,144.76 343,215.11
2 NICU 188,862.12 267,873.86 388,442.48 845,178.46
3 24 HOURS 19,391 10,124.96 21,493.34 51,009.30
TRAFIC
4 EMERGENCE
1,209 7,932.43 2,615.80 11,757.23
የተማሪዎች አገልግሎት በአመራርና አስተዳደር ኘሮግራም ዘርፍ ስር ከተደራጁት ደጋፊ የስራ ሂደቶች መካከል
አንዱ ሲሆን በሰሩ አራትአገልግሎት ሰጪ ንዑሳን ቡድኖችን ሲኖሩት በ 2014 በጀት አመት በአገልግሎት
አሰጣጥ ላይ በሚነሱ ቅሬታዎች መነሻነት ከዘርፉ ጋር ያሉትን ችግሮች ለይቶ በማውጣት ለሚመለከተው
ባለድርሻ አካል ሀሳብ በማቅረብና በ 2014 የተሻለ የስራ ውጤት ለማስመዝገብ ትኩረት አድርጎ ለመስራት
በሁሉም ማለትም የምግብ አገልግሎት ፣የመኝታ አገልግሎት፣ የዲሲፕሊንና የመዝናኛ አገልግሎት የሥራ
ዘርፎች ላይ በማተኮር በማካሄድ በዕቅድ ውስጥ መካተት ያለባቸውን በመለየት ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል
የውይይት መድረክ ተዘጋጅቶ መግባባት ላይ በተደረሰው መሠረት የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ከልሰን ሥራ
መጀመራችን እየገለጽን በ 2014 በጀት የአመታዊ ሪፖርት ውስጥ መካተት ያለባቸው የበጀት ዓመቱን ዕቅድና
መነሻ ባደረገ መልኩ በየስራ ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎችን፣ ያጋጠሙ ችግሮችን ፣የተወሰዱ የመፍትሔ
1 ኛ- በምግብአገልግሎትዘርፍየተሰሩሥራዎች
በ 2014 በጀት አመቱ አምሰትመቶ አርባ ዘጠኝ ሺ ዘጠኝ መቶ ብር ለተማሪዎች የነን ካፌ ክፍያ
ተፈጽሟል፡፡
በ 2014 በጀት አመቱ ለስምንት መቶ ስልሳ ሁለት ተማሪዎች ከፍለው ለሚመገብ ተማሪዎች የምግብ
አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
በ 2014 በጀት አመቱ በአጠቃላይ ለአንድ ሺ ሰማኒያ ዘጠኝተማሪዎች የምግብና የነን ካፌ አገልግሎት
ተሰጥቷል፡፡
እራት 10፡30-12፡00 ሰዓት በማድረግ ፕሮግራም በመመሪያው መሠረት የተዘጋጀ በመሆኑ በወጣው
እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የአቅራቢ ነጋዴዎች በውላቸው መሠረት ላቀረቡት የምግብ ጥሬ ዕቃ አቅርቦት የክፍያ ሰነድ ቀድሞ
የተማሪዎች የቁርስ፣የምሳ እና የእራት ሰዓት በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሰዓቱ ጠብቆ መጀመሩን
እየተወሰደ ነው፡፡
የማድረስ የመከታተል የመቆጣጠር የሪፖሪቱን ይዘት የመገምገም መሻሻል ያለባቸውን በዕቅድ ውስጥ
ከሀምሌ 1/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 9/2014 ዓ.ም ድረስ ገቢ የተደረጉ የምግብ ግብአቶች
የአንዱ ጠቅላላ ዋጋ
ተ/ቁ ግብአቱ የገባበት ቀን የግብአቱ አይነት መለኪያ ብዛት
ዋጋ
1 8/11/13 እስከ 9/10/14 ጥቅል ጎመን በኪሎ 24,837 10.35 25,222.95
2 6/11/13 እስከ 5/10/14 ቀይ ሽንኩርት በኪሎ 16,457 28.18 463,758.26
3 9/11/13 እስከ 25/9/14 ሽሮ በኪሎ 8,069 57.83 466,630.27
4 21/11/13 እስከ 3/8/14 ምስር በኪሎ 5,420 104.38 565,739.00
5 22/12/13 እስከ 29/8/14 መኮሮኒ በኪሎ 6,000 65.50 393,000.00
6 30/12/13 እስከ 13/8/14 አተር በኪሎ 5,300 68.83 364,799.00
7 6/11/13 እስከ 29/9/14 ፓስታ በኪሎ 6,000 69.00 414,000.00
8 14/12/13 እስከ 39/9/14 ነጭ ሽንኩርት በኪሎ 737 56.35 41,529.00
9 6/11/13 እስከ 9/4/14 ካሮት በኪሎ 1971 12 23,652.00
10 6/11/13 እስከ 5/10/14 ድንች በኪሎ 7,888 17.25 136,068.00
11 8/11/13 እሰከ 25/9/14 ቲማቲም በኪሎ 6,358 21.16 134,535.28
12 13/01/14 እስከ 3/9/14 በርበሬ በኪሎ 3,350 218.50 731,975.00
13 13/01/14 መከለሻ በኪሎ 60 621 37,260.00
14 19/01/14 እስከ 2/9/14 ሰኳር በኪሎ 4,000 40.00 160,000.00
15 23/11/13 እስከ 2/10/14 ዘይት በሊትር 3600 115.00 414,000.00
16 25/11/13 እስከ 9/10/14 የማገዶ እንጨት በሜትር/ኪ 1,355.56 655 887,891.00
17 በ 4/4/14 ሻይ ቅመም በኪሎ 25 437 10,925.00
18 በ 17/4/14 ሻይ ቅጠል በፓኬት 1000 12.65 12,650.00
19 በ 23/2/14 እርድ በኪሎ 100 50 5,000.00
20 በ 14/2/14 እስከ 29/9/14 ጨው በኪሎ 1,950 20.00 39,000.00
21 በ 14/2/14 እስከ 12/9/14 ሩዝ በኪሎ 5,000 48.90 244,500.00
ለክርስቲያን እምነት
ተከታይ
22 1/11/13 እስከ 7/10/14 የሚቀርብስጋ በኪሎ 4,794 373.00 1,788,162.00
ለሙሲሊምእምነት
ተከታይ የሚቀርብ
23 1/11/13 እስከ 7/10/14 ስጋ በኪሎ 729 367.00 267,543.00
24 1/11/13 እስከ 8/10/14 እንጀራ በቁጥር 334,138 0.82 273,993.00
25 1/11/13 እስከ 8/10/14 ዳቦ በቁጥር 345,163 4.44 1,532,523.72
ጠቅላላ ድምር 9,434,356.48
በ 2014 ዓ.ም አመት በጀት አመት ጠቅላላ የምግብ ፍጆታ በብር ሲተመን
30/2014 ዓ.ም
ጠቅላላ ድምር 9,984,256.48
ተፈርሟል፡፡
አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
የተማሪዎች መኝታ ክፍሎችን በአዲስ መልክ የማደራጀት ሥራ በተላከው የተማሪዎች የስም ዝርዝር
ለተማሪዎች ማደሪያ ዶርም ሁለቱም ህንጻዎች በቂ የጽዳት ሰራተኛ በቋሚነት ተመድበው የፍሳሽ
ተሰርቷል፡፡
4 ኛ-የዲሲፒሊን ጉዳዮችአገልግሎት
ተሰራጭቷል፡፡
ማስጠንቀቂ ተሰጥቷዋል፡፡
ተሰርቷል፡፡
አንድ ተማሪ በከፍተኛ የሌብነትና በስርቆት ወንጀል ጥፋት የፈፀመ ተማሪ ለሁለት አመት
በሰነድ 2 2 1 1 50%
የተማሪዎችን የምግብ ዝርዝር መከለስ
በአገልግሎት አሰጣጥ፣በዲሲፕሊን እና በሌሎችም
በቁጥር 140 300 300 250 83%
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ማከናወን
የዲሲፕሊን መመሪያን በየዶርሙ ማሰራጨትና
በቁጥር 180 180 180 130 72%
ግንዛቤ መፍጠር
የተማሪዎች ማደሪያ ክፍሎች የፀረ-ተባይ መድሃኒት
ተደራሽነ
ለምሳሌ፡-
በዚህ ስራ ክኒውን ውስጥ ያለው ሂደት ከሜድስን፤ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጀምሮ እስከ ነባር ተማሪዎችም
፤የጤና ማስተርስ ተማሪዎችን ፤ጨምሮ በቀን ከ 400 እስከ 500 ተማሪዎች በላይ ተስተናግዶ ይወጣል፡፡
የዲጅታል ቤተ መጽሐፍት ተጠቃሚ ተማሪዎች በቁጥር 70000 100000 50000 72000 144%
የዲጅታል ቤተ መጽሐፍት ተጠቃሚ መምህራኞች በቁጥር 1000 2000 1000 1800 180%
በሕንጻዎች አስተዳደርና ጥገና አገልግሎት
በሕንጻዎች አስተዳደርና ጥገና አገልግሎት ሰር የተለያዩ የሙያ መደቦች ያሉ ሲሆን የተቋሙ የጥገና አገልግሎት በተቻለ
መጠን ለማገዝ የመማር ማስተማር ስራን እንዲሁም የህክምና አገልግሎት የድጋፍ ስራዎች የተሰሩ ሲሆኑ የ 2014 በጀት
ዓመት የስራ ክንዉን
የግንባታ ሥራ
1. የእሳት ማቃጠያ ቦታ ከጭቃ ንክኪ ነጻ ለማድርግ በፍርካስ መለየት የአመድ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ መቆፈርና
የግንባታ ስራ መስራት
2. የቆፌ ት/ቤት አከባቢ ማህበረሰብ ለተዘረጋው ውሃ የግንባታ ስራ መስራት
3. ለአንኮሎጅ የብሎኬት ቤት ግንባታ 8 ክፍል 15 በ 25 የሆነ ቦታ ላይ ያረፈ የፌሮ ብረት ስራ የልስና ስራ
እየተጠናቀቀ ይገኛል፡፡
4. የአእምሮ ህሙማን የሚሆን ክፍል 6 በ 4 የሆነ ቤት በብሎኬት እየተሰራ ሲሆን የልስና ስራ የቀለም ቅብ እና
ኮርኒስ ስራ ተጠናቋል፡፡
5. የኢመርጀንሲ በር፤ የመግቢያ በር እና የተለያዩ አነስተኛ ጥገናዎች ተከናውነዋል፡፡
6. ለሲቲ እሰካን ማሰቀመጫ UPS የሚሆን ክፍሎችን ማሰፋፊያ እና ማደሪያ ክፍል እና ዕቃ ማስቀመጫ አፍርሶ
ግንባታ ስራ ተሰርቷል፡፡
7. የአንገት በላይ ህክምና (phatalogy) የህክምና ክፍል በአዲስ መልክ 8x14 የሆነ ቤት በሙሉ በብሎኬት ግንባታ
የተጠናቀቀ ሲሆን ክፍሉ ከነበረበት አስቸጋሪ ቦታ የመቀየር ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡
8. በግቢው ውስጥ መዝናኛ ባለመኖሩ ምክንያት እና የህክምና ተቋም በመሆኑ የተለያዩ ቦታዎች የማስዋብ ስራ
እየተከናወነ ይገኛል፡፡
9. የዓይን ህክምና የሚሆን የማረፊያ ቦታ (waiting area) 9x7m እየተጠገነ ይገኛል
10. በሜዲካል ዋርድ የማረፊያ ቦታ የማስፋፊያ ስራ እየተሰራ ይገኛል::
11. የቀድሞ ካፍቴሪያ የነበረው ቤት ሙሉ በሙሉ በብሎኬት በመስራት 10 ክፍሎችን የማጠናቀቅ ስራ
ተሰርቷል፡፡የቦይ የዲች እና የዊልቸር መንገድ ስራ ተሰርቷል፡፡
12. አክታ ክፍል ዙሪያ የድንጋይ ወለል ስራ ተሰርቷል
13. የተማሪዎች ሻወር ቤት አራት ክፍል የድንጋይ የግንባታ የሊሾ እንዲሁም የወለል ስራ የተሰራ ሲሆን
ቀደም ሲል ሻወር ቤት የነበረውን ክፍሎች ሽንት ቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡
14. የቆሻሻ ማጠራቀሚያ አካባቢ የሚገኘው መጥፎ ፍሳሽ መስመር ቱቦዎችን በመዘርጋት ማኑዋል
መስመር ተሰርቶ ፍሳሽ መስመር ጋር ተገናኝቷል፡፡
15. የተኝቶ ሕጻናት አከባቢ የሚገኘው ፍሳሽ መስመር septic tank ጋር የማገናኘት ስራ ተስርቷል፡፡
16. ከጨቅላ ህጻናት ማቆያ ጀርባ የሚገኘው የልብስ ማጠቢያ ገንዳ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታና የማኑዋል
ግንባታ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
17. በድንገተኛ ህሙማን መለያ ህንጻ ውሰጥም ከዋናው የድንገተኛ ህክምና መስጫ ህንጻ ጋር የማገናኘት
ከፍተኛ የጥገና ግንባታ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
18. ከኦክስጂን ሴንተርና ከሕጻናት ተኝቶ ሕክምና ክፍሎች የሚመጡ የፍሳሽና የሽንት ቤት ቆሻሻዎችን
የሚያስወግድ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ የማኑዋል ስራዎች በሰፊው ተሰርቷል፡፡
የቧንቧ ስራ
1. የሁሉም የከርስ ምድር ውሃ ፓንፕ መስመር በመበላሸቱ ምክኒያት ጥገና ለማድርግ የሚያስፈልገው ማሽን በተቋሙ
ባለመኖሩ ለሚመለከተው ክፍል በማሳወቅ ለደቡብ ውሃ ስራዎች አሳውቀን ባለሙያ ከነማሽኑ በማስመጣት በግቢ
ውስጥ ያለውን ቦርድ ኮንታክተር ጥገና እንዲደረግ ማድረግ እና የውሃ ጄኔሬተር ጥገና ለማድረግ የተበላሰሸውን ክፍል
ሳንፕል ይዘው መሄዳቸው
2. ከቃለ ሕይውት ግቢ የሚመጣው የውሃ መስመር የተለያዩ ቦታ በመፈንዳቱ ቁሙ 72 ሜትር ጥልቀቱ 2 ሜትር በቀን
ስራተኞች በማስቆፈር የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
3. ለመምህርን ኮንዶሚኒየም ቤት የሚሄድ የውሃ መስመር በተለያዩ ቀንና ሰዓት በመበላሸቱ መስመሩን በመቆፈርና
የመስመር ጥገና ተደርጓል፡፡
4. በካፓሱ ውስጥ ያረጀና የተበላሹ መስመሮች በአዲስ መልክ የብርት ቧንቧ መስመር ወደ HDP Pip የመቀየር ሰራ
ተሰርቷል፡፡
5. አዲስ ለተሰራው የአንገት በላይ ህክምና ቤት የውሃ መስመር በመዘርጋት የእጅ መታጠቢያ ሲኒኮች ተገጥመዋል፡፡
6. ላብራቶሪ የተለያዩ ሲንኮችን በአዲስ መልክ በመግጠምና የውሃ መስመር በፈለጉት ቦታ ተዘርግቷል፡፡ለስራም ምቹ
አከባቢ ተፈጥሯል፡፡
7. ለቆፌ ት/ቤት አከባቢ ማህበረሰብ የሚሆን የውሃ መስመር በመዘርጋት ባለ 4 ፎሴት መውረጃ ተገጥሞ ለአገልግሎት
ክፍት ሆኗል፡፡
8. የተማሪዎች ምግብ ቤት የእጅ መታጠቢያ ገንዳ የውሃ መስመር ብልሽት ተስተካክሏል፡፡
9. የተማሪዎች ምግብ ቤት ኩሽና የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
10. የተማሪዎች ካፌ የመጠጥ ውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
11. የእንጀራ ቤት የውሃ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል፡፡
12. ከቤተ- መጽሃፍ ፊት ለፊት ያለው የውሃ መስመር ብልሽተ በተደጋጋሚ ተጠግኗል፡፡
13. የአስተዳደር ሕንጻ የሽንት ቤት የወሃ መሰመሮች ባጠቃላይ ችግሮቹ ታይቶ ሁሉም ብሎኮች አገልግሎት እንዲሰጡ
ተደርጓል፡፡
14. የላውንደሪ ማሽን የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
15. የላውንደሪ ፊት ለፊት የህብረተሰብ መጠቀሚያ የውሃ መስመር ተስተካክሏል፡፡
16. የዓይን ክፍል የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
17. ከጨቅላ ሕጻናት ህክምና ጀርባ ያለው የህዝብ ልብስ ማጠቢያ ትልቁ ገንዳ አዲስ የውሃ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል፡፡
የመብራት መስመር ስራ
1. የተማሪዎች ምግብ ቤት የእንጀራ መጋገሪያ ምጣድ ዕድሳት ስራ፤2 ሶከት፤ 1 እስታርተር T Led አንፖል 4 እና ኮሊክ 1
ተቀይሯል፡፡
2. ትርንስፖርት ስምሪት ቢሮ የመብርት ብልሽት ስራተን አፖልና ማቀፊ ብዛት 1 ተቀይሯል፡፡
3. ላይዘን እና ድንገተኛ መስሃኒት ቤት የህጻናት ክፍል 1 እስታርተር 1 አንፑል 2 ተቀይሯል እንዲሁም OR የመብርት
ጥገና አንድ ፍሎረሰንት ተገጥሟል፡፡
4. ድንገተኛ ክፍል ፍሎረሰንት 2 እስትርተር 1 አንፑል 3 አቃፊ 1 ተቀይሯል፡፡ በተጨማሪም ማብሪያ ማጥፊያ 1 ሶኬት 3
ተቀይሯል፡፡
5. ጨቅላ ሕጻናት ክፍል ተንጠልጣይ አንፖል ከነማቀፊው 2 እስታርትር 4 አንፖል 4 ሶኬት 4 ተቀይሯል፡፡
6. የተማሪዎች ዶርምቁ. 79፣60፣61.የመስመር ሽቦ በመበላሸቱ 6 ሜትር ገመድ ተዘርግቷል ፡፡ 8 ፍሎረሰንት ተቀይሯል
፡፡ ዶርም 43. 2 ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
7. ንብረት ግዥ ክፍል 4 ሜትር ገመድ ተዘረጋ ሶኬት 1
8. ፋርማሲ አገልግሎት ክፍል 1 አንፖልና 1 እስታርተር ተቀይሯል ተጨማሪም ማዋለጃ ክፍል 2 ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
9. ፋይናንስ ክፍል 1 አቃፊ እና 1 አንፖል ተቀይሯል፡፡
10. ማዋለጃ ክፍል ፍሎረሰንት 6 እስታርተር 4 ባላስት 2 አቃፊ 1 አንፑል 1 ተቀይሯል፡፡
11. ፀጥታ ደህንነት 60 ሜትር ሽቦ ተዘርግቷል፡፡
12. የሴት ተማሪዎች ዶርም ጀርባ ሁለት ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
13. በግቢ ውስጥ መተላለፊያ በረዳ 10 ፍሎረሰንት 10 እስታርተር 2 ሰላድባላስት ተቀይሯል፡፡
14. የአንገት በላይ ህክምና ክፍል የኤሌክትሪክ ገመድ 3 ሜትር ፍሎረሰንት 9 አቃፊ 9 አንፑል 3 አቃፊ 3 ብሬከር 2 ሶኬት
8 ማብሪያናማጥፊያ 3 ስንግስ 6 ተሰርቷል፡፡
15. ካርድ ክፍል 3 ፍሎረሰንት እና 3 እስታርተር ተቀይሯል፡፡
16. ላውንደሪ ክፍል 2 ፍሎረሰንት 1 እስታርተር እና 1 አንፑል ተቀይሯል፡፡
17. ተኝቶ ህክምና ክፍል 8 ፍሎረሰንት 6 እስታርትር እና 1 አንፖል ተቀይሯል፡፡
18. ዋርድ ክፍል 2 አንፖል
19. ዶርም 61.41.46. ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
20. ዶርም 8.28.26.35.70. 4 ፍሎረስንት 1 ባላስት ተቀይሯል፡፡
21. ዓይን ህክምና 1 ጥቅል ሽቦ 20 ሻማ ማባሪያና ማጥፊያ 1 ተቀይሯል፡፡
22. የህጻናት ምግብ እጥርት ክፍል አንፑል እስታርተር 2 ተቀይሯል፡፡
23. ጨቅላ ሕጻናት ክፍል ሶኬት 1 Led 1 ተቀይሯል፡፡
24. ዶርም 11 ፍሎረሰንት 2 ባላስት 1 ተቀይሯል፡፡
25. ዶርም 22 ፍሎረስንት 3 ተቀይሯል፡፡
26. በህክምና ክፍልች ጥያቄ መሰረት በማድረግ በቁጥር 65(ስልሳ አምስት) ባለ 36 w ሻማዎች ቅያሪ
ተደርጓል፡፡
27. ከተማሪዎች ዶርም በሚመጡ ጥያቄዎች መሰረት በማድርግ ባለ 36 w 70(ሰባ )ሻማዎች ቅያሪ ተደርጓል፡፡
28. የሁሉንም ክፍል ጥያቄዎች መሰረት በማድርግ ባለ 36w አቃፊ እና ባለ 18w አቃፊ በቁጥር 110 ቅያሪ ስራ
ተሰርቷል፡፡
29. ላይብረሪ ውስጥ በአገልግሎት ብዛት የተበላሹ ሻማዎች ፤እስታርተር ፤ባላስት በመቀየር ክፍሉ አገልገፍሎት
ከማግኘቱም በላይ ሰፊ የትገና አገልግሎት ተከናወኗል፡፡
30. የሚገዙ ዕቃዎች በቂ አላመሆናቸውና ግቢው ሰፋ ያለ የኤሌክትርክ ጥገና አገልግሎት የሚፈልግ በመሆኑ
ሮጌ እቃዎች አገልግሎት መስጠት የሚችሉትን በመ፤ልይት እና ትገና በማድርግ ከተለያ ክፍሎች
የሚመጡት ጥያቄዎችን ጥገና በማድረግ የተሳለ ስራ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
31. ኤሌክትሪክ ባበህሪው አደገኛ በመሆኑና የተለያየ ጥገና የሚያስፈልግ በመሆኑ ከዲላ ማበራት ኃይል ጋር
በመሆን የግቢ ዛፍ ቆረጣ ሥራ ለአደጋ የተጋለጡ መስመር ስራዎች በተዳጋጋሚ ግዜ ጥጋነ ተከናወኗል፡፡
32. እንዲሁም የኤሌክትሪክ እሳት አደጋ በመፈጠሩ በወቅቱ የተፈጠረውና አደጋ በመቆጣጠር ፈጣን ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡
33. በተለያየ ቦታዎች ጥገና በተጠየቅነው መሰረት ኤለተክትሪክ መስመሮችን በመዘርጋት ስራ ተሰርቷል፡፡
34. ከህምና ክፍል ከመማሪያ ክፍል ከተማሪዎች ዶርም እንዲሁም አስተዳደር ሕንጻዎች የሚመጡ የሶኬት
የማብሪያ ማጥፊያ የተለያዩ ጥቃቅን ስራዎች በአግባቡ ጥቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
35. አደጋ የሚያመጡ የጨላማ ቦታዎችን በመለየት ተቋሙ ባቀረበው አቅርቦት የመንገድ መብራት የአጥር
ዙሪያ መብራት ኮሊደር ውስጥ መብራቶች እንዲሁም ፓውዛዎች አቃፊዎች ሻማዎች ቂያሪ የተደረገ
ሲሆን ኤሌክትሪክ መስመር ያልደረሰበት ቦታዎች መስመሮችን በመዘርጋት ዘርፈ ብዙ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
36. የግቢው የኤሌክትሪክ የውሃ ፓንፕ መስመሮቸን የጄኔሬተር ቦርዶችን እንዲሁም የተለያየ የኤሌክትሮኒክስ
ጥገና ሥራዎችን በክፍሉ ሰራተኞች የተሰሩ ሲሆን በአጠቃላ በቀረበው አቅርቦትና የተጠየቁ ጥያቄዎችን
ሃያ አራት ሰዓት በሙሉ የሚያስፈልግ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋሙ እንዲያገኝ በክፍሉ አማካኝነት
ስራዎች ተስርተዋል፡፡በዚሁም መሰረት ሰራተኞች ከስራ ሰዓት ውጪ እንዲሰሩ ክፍሉ ከፍተኛ አስተዋጾ
አበርክቷል፡፡
የጀንኔተር ስራዎች
1. በግቢ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዳይቋረጥ በመዘጋጀት የመብራት አገልግሎት 24 ሰዓት ያለ ምንም ችግር እንዲሰራ
አገልግሎት ተከናውኗል፡፡
2. ለኤሌክትሪክ ጄኔሬተርና ለወሃ ጄኔሬተር ሚሆን ናፍጣ በበቂ ሁኔታ ከዋና ግቢ እና የተቋሙ ሂደት ተጠብቆ ግዥ
ተፈጽሞ ለተቋሙ አገልግሎት ላይ እንዲውል ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የተለያዩ ማለትም የጄኔሬተር ሞተር ዘይት ቅያሪ የተደረገ ሲሆን የናፈጣ ፊልትሮ የዘይት ፊልትሮ ዲፕራተር
በተለያየ ጊዜ ቅያሪ ተደርጓል፡፡
4. የኤሌክትሪክ ጄኔሬተር በተለያዩ ጊዜ ጥገና የተደረገ ሲሆን የሞተር ጥገና ከክፍሉ አቅም በላይ በመሆኑ የጥገና
ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
5. የውሃ ፓንፕ contactor በመበላሸቱ ምክንያት አገልግሎት እንዳይቋረጥ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
6. ተቋሙ የጤና በመሆኑ የኤሌክትሪክ አገልግሎት 24 ሰዓት እንዲያገኝ ክፍሉ
7. የሚያስፈልግ ግብኣት አሟልቶ ስራ የተሰራ ሲሆን
8. በዋና ግቢ አግባባዊ በሆነ መልክ በደብዳቤ ጥያቄ በማቅረብ በአንድ ዙር 2000 ሊትር በአጠቃላይ በ 6
ዙር 12000 ሊትር ናፍጣ በአግባቡ አገልግሎት ላይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
9. በመቀተል የሞተር ዘይት በሁለት ዙር 109 ሊትር ለሶስት ኤሌክትሪክ እና የውሃ ፓንፕ ጄኔሬተር ቅያሪ
ተደርጓል፡፡
10. በተለያ ጊዜ ጄኔሬተሩ ብልሽት በመግጠሙ በክፍሉ አማካኝነት አነስተናኛ ጥገና ስራዎች የተከናወኑ
ሲሆን ጄኔሬተሩ ሙሉ ጥገና እንደሚያስፈልግና ተጨማሪ ግዥ እንዲፈጸም ለሚመለከተው ኃላፊ
የማሳወቅ ስራ ተሰርቷል፡፡
11. በተጨማሪም አነስተኛ ጥገናዎችን ጨምሮ ተቋሙ አገልግሎት እንዲያገኝ በክፍሉ በኩል በርካታ
ስራዎች ተሰርቷል፡፡
1. በሆስፒታላችን የውሃ ፍልጎት ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉንም አገልግሎቶችን የማዕከል ስራዎች የውሃ ስርጭት
የተከናወነ ሲሆን ለ 3 ወራት ያለ ምንም ውሃ መቆራረጥ በ 3 ወር 19000.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡
2. ለኮንዶሚንየም የሚሆን የውሃ ስርጭት በሳምንት 4 ቀን እንዲሁም በተሰጠው ቀን ለስምንት ሰዓት 80.000
ሊትር እንዲሁም 200.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=600,000
3. በቆፌ ት/ቤት አከባቢ የተሰጠውን በሳምነት 4 ቀን በፕሮግራማቸው መሰረት በቀን 20000 ሊትር እንዲሁም
በሳምንት 80.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=240,000
4. የሚችሌ በር ማህበረሰብ አገልግሎት በሳምነት ፕሮግረም መሰረት በማድረግ 4 ቀን እና በቀን 30.000 ሊትር
በሳምነት 120.000 ሊትር = 360,000
5. በሆስፒታላችን የውሃ ፍልጎት ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉንም አገልግሎቶችን የማዕከል ስራዎች የውሃ ስርጭት
የተከናወነ ሲሆን ለ 3 ወራት ያለ ምንም ውሃ መቆራረጥ በ 3 ወር 19.000.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡
6. ለኮንዶሚንየም የሚሆን የውሃ ስርጭት በሳምንት 4 ቀን እንዲሁም በተሰጠው ቀን ለስምንት ሰዓት 80.000
ሊትር እንዲሁም 200.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=600,000
7. በቆፌት/ቤት አከባቢ የተሰጠውን በሳምነት 4 ቀን በፕሮግራማቸው መሰረት በቀን 20000 ሊትር እንዲሁም
በሳምንት 80.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=240,000
8. የሚችሌ በር ማህበረሰብ አገልግሎት በሳምነት ፕሮግረም መሰረት በማድረግ 4 ቀን እና በቀን 30.000 ሊትር
በሳምነት 120.000 ሊትር = 360,000
9. የአስተዳድር ሕንጻዎች የሽንት ቤት ውሃ በበቂ እንዲያገኝ ሲንክ መቀየር ፍሳሾችን በመጠገን
እንዲሁም መስመር ጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
10. የመማሪያ ህንጻዎች ሽንት ቤት አገልግሎት እንዲሰጥ የመስመር ዝርጋታ እንዲሁም የተለያ ዘርፈ
ብዙ ጥገና ተከናወኗል፡፡
11. የተማሪዎች ሻወር ቤት ለአራት ክፍል የመስመር ዝርጋታ በአዲስ መልክ ተስርቷል፡፡
12. የተማሪዎች ምግብ ቤትበተደጋጋሚ የውሃ መስመር ብልሽጽ በመግጠሙ የመስመር ጥገና
ተከናወኗል፡፡
13. የመምህራን መኖሪያ ማለትም ፖሊ ሳይትና 70 ብ ኮንዶሚንየም በተለያየ የውሃ መስመር
በመበላሸቱ ጥገና የተከናወነ ሲሆን በፈረቃቸው ውሃ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
14. በ ተኝቶ ህክምና ክፍል የተበላሹ የውሃ መስመር ጥገና ተከናውኗል፡፡
15. የአዋቂዎች ተኝቶ ህክምና ክፍል በተደጋጋሚ ውሃ መስመር በመበላሸቱ የጥገና ስራዎች
ተከናውኗል፡፡
16. የላብራቶሪክፍል ያለ የውሃ መስመር በበቂ ሁኔታ እንዲያገኙ የመስመር ጥገና ተከናወኗል፡፡
17. የሁሙማን ምግብ ቤት ውሃ መስመር በመበላሸቱ የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
18. በተቋማችን ውስጥ የተለያዩ ቦታዎች የውሃ መስመር የተዘረጋ ከመሆኑ ባሻገር በየቀኑ የሚፈጠሩ
የጥገና ጥያቄዎች በአግባቡ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
19. ለተቋሙ ውሃ ሚሰጠው ከርሰ ምድር ጉርጓዶችመተነኛ ጥገና በማስፈለጉ እና መስመሩ በመበላሸቱ
ጥገና ተከናወኗል፡፡
20. ለተቋሙ አገልግሎት ከሚሰጡ ከርሰ ምድር ውሃ ጥገና የሚያስፈልግ በመሆኑ ለሚመለከተው ክፍል
በተደጋጋሚ ደብዳቤዎችን ብንጽፍም የሚያሰፈልጉ ግብዓት ግዥ እንዲፈጸም ጥያቄዎችን
አቅርበን በክፍላችን ግዥ ተፈጽሞ የጥገና ባለሙያዎችን እየጠበቅን እንገኛለን፡፡
21. በአጠቃላይ በውሃ ዘርፍ የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት ብዙ ርቀት ክፍሉ ያከናወነ ሲሆን
በቀጣይ የሚሰሩ ስራዎችን በመለየት የውሃ ችግሩን ለመፍታት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡
የቀለምና የጅብሰም ስራ
1. የአእምሮ ህሙማን ለተሰራው ክፍል የጅብሰምና ቀለም ቅብ ስራ ተሰራቷል፡፡
2. ከአንገት በላይ ህክምና ተብሎ የተሰራው ሕንጻ ሙሉ ክፍል የቀለምና የጅብሰም ስራ ተሰርቷል፡፡
3. ሜትሪን ክፍል በመቆሸሹ ምክንያት የቀለም እና የጀብሰም ስራ ተከናውኗል፡፡
4. ሴንትራል ላብርቶሪ ሙሉ በሙሉ የቀለም ስራ ውስጥ ለውስጥ ያለው ክፍል በሙሉ ተቀብቷል፡፡
5. ጥራት እና ቁጥጥር የቅሬታ ሰሚ ክፍል የቀለም ቅብ ተከናውኗል፡፡
6. የበጀት ክፍል የቀለም ቅብ ስራ ተከናውኗል፡፡
7. የአስክሬን ማቆያ ቤት የውጪ ግድግዳ ቀለም ታድሷል፡፡
8. የመማሪያ ክፍሎች መስኮት የሚያንጸባርቅ በመሆኑ የፀሐይ ብርሃን ወደ ውስጥ ስለሚገባ ቅብ ተካሂዷል፡፡
9. OR የህክምና ክፍል በተጠየቀው መሰረት የቀለም ቅብ ተደርጓል፡፡
10. በአዲሱ ቤት 6 ክፍሎች የጂብስም ስራ ያለቀ ሲሆን የውጪ ግድግዳም የጂብሰም ስራ ተከናወኗል፡፡
11. ድንገተኛ ክፍል በተለያ የሕጻናት ዋርድ የሚሆን ጂብስምና ቀለም ተቀብቷል፡፡
12. በሲቲ እስካን የተሰራ ቤት ውስጥ ያለ ክፍሎች ሙሉ በሙሉ ቀለም ተቀብቷል፡፡
ሕንጻዎች አስተዳደርና የጥገና አገልግሎት የ 2014 ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
የሚቀየሩ የመብራት አምፖል በቁጥር በመቶኛ 2000 2500 1875 2000 107%
የሚገነባ የውሀ ሮቶ ማስቀመጫ በቁጥር በቁጥር 8 14 14 1 50%
የቀለም ቅብ ስራዎች በመቶኛ 80 % 100% 75 75 180%
ነባር የመብራት መስመር ጥገና በሜትር በመቶኛ 4000 6000 4500 5000 100%
የውሃ መስመር መጠገነ በሜትር በመቶኛ 2000 3000 2250 2500 100%
አግባብነት
የሚጠገኑ ማማዎች ብዛት በቁጥር በቁጥር 4 4 3 1 33%
የጄኔሬተር ጥገና ማከናወን
በቁጥር 3 4 3 1 33%
ሙስና እና ብልሹ አሰራር የሀገራችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ እድገት የሚገታ ተግባር
መሆኑን በመገንዘብ የህግ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ፣
በሀገራችን የተጀመረውን የልማት፣ የሰላም እና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ቀጣይነት ያለው እንዲሆን
ሙስና እና ብልሹ አሰራርን መከላከል፣ በመልካም ስነ-ምግባር የተገነባ፣ ሙስናን የሚፀየፍ እና በፅናት
የሚታገል ህብረተሰብ መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፣
ስነ-ምግባር የማሻሻልና ሙስናን የመከላከል ድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣
ውጤት፡ ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመታገል ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ ተቋም መፍጠር
የተቋም አቅምና ብቃት ማሳደግ፣
ለፀረ ሙስና ትግሉ አጋዥ የሆነ የህዝብ ንቅናቄ ማሳደግ ሥራዎችን ለማከናወን በ 2014 በጀት ዓመት
የታቅዷል፡፡
በተቋሙ ዉስጥ ሁሉም የመንግስት ተሚዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ሀብትና
ጥቅማቸውን እንዲያስመዘግቡ ማድረግ፤(100%)1
የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በየወሩ ማቅረብና የሚሰጠዉን ግብረ መልስ ተግባራዊ ማድረግ፤ (100%)
የስነ ምግባር መከታተያ ክፍሎችና የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት የልምድ ልውውጥ
መድረክ መሳተፍ፤ (100%)
በተቋሙ ቢያንስ 5/አምስት/ የሙስና መከላከል የአሰራር ስርዓት ጥናት በማካሄድ የማሻሻያ ሀሳቦችን
እንዲተገበር ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤
በስነ ምግባር ግንባታና ሞራል እሴቶች ግንባታና ሙስና መከላከል ላይ 4 የህትመት ውጤት
መልዕክቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፤ (100%)
1
የ 2014 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም የክንውን ጊዜ ከሐምሌ 01/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2014 ዓ.ም
የዓመቱ የአመቱ
ክንውን ክንውን %
ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዒላማ ዕቅድ ምርመራ
የሁሉም ሃብት አስመዝጋቢዎች መረጃ ማደራጀት፣ወቅታዊ ማድረግና 90.85%
1 በሰው ቁጥር 1497 1497 1360
መያዝ፤(100%)1
የመንግስት ሰራተኞች፣የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ሀብትና ጥቅማቸውን 90.85%
2 በሰው ቁጥር 1497 1497 1330
እንዲያስመዘግቡ ማድረግ፤(100%)1
ሰራተኞች እንደተመረጡ፣ እንደተሾሙ፣ እንደተመደቡና እንደተቀጠሩ
የመጀመሪያ የሀብት ምዝገባ እንዲያካሂዱ እንዲሁም በማንኛውም ምክንያት
3 በመቶኛ 100% 100% 100% 100%
አገልግሎታቸውን ሲያቋርጡ የአገልግሎት ማቋረጥ ምዝገባ አካሂደው እንዲለቁ
ማድረግ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፤ (100%)
አዲስ ለተሾሙ፣ የተቀጠሩና የተመደቡ አመራርና ሰራተኞች ስራ
ከመጀመራቸው በፊት የስነ ምግባርና ሞራል እሴቶችና ሙስና መከላከል ስልጠና 69.77%
4 በሰው ቁጥር 200 43 30
መስጠት/እንዲያገኙ ማድረግ፤ (100%)
30 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
የእቅድ ኦረንቴሽን ላይ መሳተፍና እቅድ አዘጋጅቶ በማቅረብ ወደ ስራ
5 በሰው ቁጥር 1 1 1 100%
መግባት፤የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት (100%)
የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርት በየወሩ ማቅረብና የሚሰጠው ግብረ መልስ ተግባራዊ
6 በየወሩ 12 7 6 100%
ማድረግ
የስነ ምግባር መከታተያ ክፍል የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት
7 በጊዜ 2 - - -
የልምድ ልውውጥ መድረክ መሳተፍ፤ (100%)
2
በየ 6 ወሩ በሚዘጋጀዉ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች የስራ አፈፃፀም
8 በጊዜ 2 1 1 100%
ግምገማ መሳተፍ፤
ቢያንስ 5/አምስት/ የሙስና መከላከል የአሰራር ስርዓት ጥናት በማካሄድ
የማሻሻያ ሀሳቦችን እንዲተገበር ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ በተከናወነ
9 2 1 1 50%
እንደክፍላችን በንብረት አስተዳደር፣ ቁጥጠርና አወጋገድ ላይ በመሳተፍ ጥናት ብዛት
ሥራ ተሰርቷል፡፡
ጥቆማዎችን ማሰባሰብና በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲዉሉ ማድረግ፤(100%)
በጥቆማ
10 2 ሠራተኞች በሌላ መስሪያ ቤት በመቀጠራቸው በማጣራት ለውሳኔ 20 1 1 50
ብዛት
ቀርቧል፡፡
አስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ ማከናወን፤ (100%) በሚቀርቡና በተገኙ
11 ቁጥር 4 2 2 100%
መረጃዎች ብዛት
ለአመራርና ሰራተኞች የስነ-ምግባርና ሞራል እሴቶች እና ሙስና መከላከል ላይ
በሰልጣኞች
12 ስልጠና መስጠት፤ (100%) 1000 920 200 21.74
ብዛት
ለ 200 ሰራተኞች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
በስነ-ምግባራቸዉና ሙስና በመከላከል ረገድ ላቅ ያለ ድርሻ ያስመዘገቡ አካላት
13 እዉቅና እንዲገኙ ማድረግ፤ (100%) በሰው ቁጥር 1 - - -
በሂደት ላይ ነው፡፡
የስነ -ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት እንዲደራጁ እና እንዲጠናከሩ ማድረግ፤
(100%) በካምፖስ
14 1 1 1 50%
ተማሪዎችን በስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ክበብ ለማደራጀት ምዝገባ ቁጥር
ተደርጓል፡፡
15 ወርሃዊ ሪፖርቶችንና መረጃዎችን በወቅቱና በተማላ ሁኔታ ማቅረብ፣ በሪፖርቶችና 12 6 6 100%
3
በመረጃዎች
ወራዊ ሪፖርቶች እና በሩብ አመት ተሰርቶ ቀርቧል፡፡
ብዛት
የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በደመቀ ሁኔታ ማክበር፤ (100%) የፀረ-ሙስና
16 1 1 1 100%
የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ ቀን በዓል
የውስጥና የውጭ ኦዲት ሪፖርት ግኝቶች የመፍትሔ ሀሳብ ተግባራዊነትን
17 መከታተል፤ (100%) በየሩብ ዓመት 4 2 1 50%
የ 2013 ዓ.ም የውስጥ ኦዲት የመፍትሄ ሃሳብ ክትትል እየተደረገ ነው፡፡
የሥልጠና ፍላጎት በመለየት ለኮሚሽኑ ማቅረብ፤ (100%) በስልጠና
18 5 5 5 100%
የሥልጠና ፍላጎት በመለየት ለኮሚሽኑ ቀርቧል፡፡ ርዕሶች ብዛት
በስነ -ምግባር ግንባታና ሞራል እሴቶች ግንባታና ሙስና መከላከል ላይ 4 በሕትመት
19 የህትመት ውጤት መልዕክቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፤ (100%) ውጤቶች 4 4 4 100%
4 የህትመት ውጤት መልዕክቶችን ተዘጋጅቶ ተሰራጭቷል፡፡ ብዛት
የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም 24 መልዕክቶችን ለተቋሙ
በሚሰራጩ
ሰራተኞች ተደራሽ ማድረግ፤
20 መልዕክቶችብ 4 4 100%
የተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም 4 መልዕክቶችን ተደራሽ 8
ዛት
ተደርጓል፡፡
ሙስናን በመከላከልና መልካም ሥነምግባርን በማስረጽ የተሻለ ውጤት
21 ያስመዘገቡ አካላትን እዉቅና እንዲያገኙ ማድረግ በሰው ቁጥር 2 - - -
የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት ያለበት በመሆኑ በሂደት ላይ ነው፡፡
22 በስነ-ምግባር ዙሪያ የተማሪዎችን ጥያቄና መልስ ውድድር ማካሄድና በአሸናፊ 2 2 - 50%
አሸናፊዎችን በመለየት መሸለም ተማሪ ቁጥር
የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር 3 ወንድ እና 3 ሴት ተማሪዎች
4
ተመልምለዋል፤ በፈተና ወቅት በመሆኑ ለውድድር አልቀረቡም፡፡
5
በአመቱ አፈጻጸም መልካም ተሞክሮዎች
በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ለመከታተያ ክፍል ሀላፊና ባሙያዎች የስነምግባር መከታተያ ክፍሉ
በተቋሙ ወጥ የሆነ የዕቅድና የሪፖርት ስርዓት በመዘርጋቱ 4 ሪፖርት ማዘጋጀት መቻል ናቸው፡፡
1
የግዥ እና ንብርት አስተዳደር የስራ ክፍል
ሪፖርቱ ቀደም ሲል በ 2013 በጀት ዓመት ሲጠናቀቅ የ 2014 ዓመታዊ ፊዚካል እቅድን መሠረት በማድረግ
ከሐምሌ 1/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2014 ዓ.ም ድረስ በክፍሉ የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ የተዘጋጀ
የአራተኛሩብ ዓመት ሪፖርት ሲሆን ከ‹‹BSC››ዓመታዊ እቅድ መሠረት አፈፃፀሙ እየተነፃፀረ በገላጭ
ሪፖርት ተተንትኖ ቀርቧል፡፡በተጨማሪም በአፈጻጸም ሂደት ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችንና መውሰድ
የሚገባቸውን የመፍትሄ ሃሳቦችን ጭምር በሪፖርቱ ተካቶ ቀርቧል፡፡ ከአፈጻጸም ሪፖርቱ መነሻነት
የሚመለከተው የተቋሙ የበላይ ሥራ አመራር በሪፖርቱ የቀረበውን የአፈፃፀም ሂደት ጠንካራና ደካማ
ጎን በመገምገም ተገቢውን ግብረመልስ ከመስጠት ባሻገር በስራ ክፍሉ ሊፈቱ ያልቻሉ(አቅም በላይ)
ያጋጠሙን በዚህ ሪፖርት የተጠቆሙትን/የተገለጹትን )ችግሮች በአንክሮ በመመልከት አፋጣኝ የመፍትሄ
እርምጃ መውሰድ እንደሚገባው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተደጋጋሚ በየሩብ ኣመቱ በቀረቡት
ሪፖርቶች ትኩረት እንዲሰጥበት ማሳሰቢያ የተሰጠ ቢሆንም የተወሰደ እርምት እረምጃ ባለመኖሩ
ተቋሙ ለኦዲት ግኝት ተጋለጭ ሆኖዋል፡፡
የፕላንና ፕሮገራም ቡድን በበኩሉ በተቀመጠለት ዓለማ እና ተግባር መሰረት ከየሥራ ክፍሉ የሚቀረብለትን
የሩብ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ብቻ እንደወረደ ኮፒ ፔስት አድረጎ ለስራ አመራሩ ከማስተላለፍ ይልቅ የተለያዩ
ስልቶችን በመጠቀም ክትትል እና ግምገማ ማካሄድ እንዲሁም በሪፖርት የቀረቡትን ክንውኖች
ስለትክክለኛነታቸው ምልከታ በማድረግ ታአመኒነታቸውን በማረጋገጥ እንዲሁም የተጠቆሙትን ችግሮች እና
የመፍትሄ ሃሳቦችን ተንትኖ በማቅረብ ለስራ አመራሩ ተገቢውን ወሳኔ እንዲሰጥበት በማመላከት ሙያዊ
ተግባሩን መወጣት ያለበት መሆኑን ለመጠቆም እንወዳለን፡፡
ስለዚህ በመግቢያው በቀረበው ሀሳብ መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት የሚታየውን የአሰራር ጉድለቶች
በተመሳሳይ በበጀት ዓመቱ እንዳይደገም የመንግስት አዋጅ መመሪያና ደንብን የተመረኮዘ የግዥ
አፈጻጸም እና የንብረት አጠቃቀም ሥርአትን የማስፈን ግዴታውን ለመወጣት እያንዳንዱ የስራ ክፍል
ዳይሬክተር ከወዲሁ(ከጅምሩ) በእቅድ እንዲመራ ማድረግ ይኖርበታል፡፡
በአጠቃላይ የግዥና ንብረት አስተዳር የስራ ሂደት በስድስት ወራት ወስጥ የተከናወኑትን ተግባራት እና
በአፈጻጸም ሂደት ወቅት እያጋጠሙ ያሉትን ችግሮች በመጠቆም ከተቋሙ የበላይ አመር በኩል
መውሰድ የሚገባቸው የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተተ ሪፖርት እንደሚከተለው ተጠናቅሮ ቀርቧል፡፡
2.ተቋማዊ የግዥ ፍላጎት(ዕቅድ) ማዘጋጀት፡-
የግዥ ን/አስተ/ ሥራ ክፍል ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት ውሰጥ የመ/ቤቱን በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ
ላይ በኮሌጁና በሆስፒታሉ ስር ካሉት የስራ ክፍሎች የግዢ ፍላጎት በመሰብሰብ የጸደቀ በጀትን መሰረት
የተቋሙን የተጠቃለለ የ 2014 ዓመታዊ የግዥ እቅድ(ፍላጎት)ማዘጋጀት እና የጋራ መጠቀሚያ
ዕቃዎችን በመለየት በኮርፖሬት ግዥ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኩል በግልጽ ጨረታ ግዢ
እነደፈጸም ማድረግ አንዱና ዋና ተግባር ነው፡፡
በዚህም መሰረት የግ/ን/አስተ/ ሥራ ክፍል የ 2014 ዓመታዊ የግዥ ፍላጎት በመ/ቤቱ ከሚገኙ የሥራ
ክፍሎች የግዥ ፍላጎቶቻቸውን ለማሰባሰብ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም ድረስ አዘጋጅተው እንዲያቀረቡ
በየዳይሬክተሮች በኩል ቢጠየቁም ከውስን የስራ ክፍሎች በቀር አዘጋጅተው ማቅረብ ፈቃደኛ ሆነው
አልተገኙም፡፡ ሆኖም በተወሰኑ የሥራ ክፍሎች የተዘጋጁትን የግዥ ፍላጎት ዕቅድ በማሰባሰብ የተፈቀደ
በጀትን መሰረት በማድረግ የተጠቃለለ የግዥ ዕቅድ በማዘጋጀትና የጋራ አገልግሎት ግዢዎችን በመለየት
በመንግስት ግዥ መመሪያ የተቀመጡትን የግዥ ዘዴዎች መሰረት ዓመታዊ ዕቅድ በማዘጋጀት
እንዲሁም የንብረት አስተዳደር ዘርፍ የሚሰሩትን ስራዎች ለቅሞ እቅድ ዝግጅት ተፈጻሚ ተደረተጓል፡፡
የግዥ አስተዳር ስራ ክፍል ዋና ተግባራት በእቅድ መሰረት ያደረገ በመንግስት አዋጅ ደንብና መመሪያ
በተከተለ መልኩ ግዥ እንዲከናወን ከማድረግ ነው፡፡ በዚህም መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት ለሪፈራል
ሆስፒታሉ እና ለጤና ሳይንስ ኮሌጁ መደበኛ የውስጥ ገቢን ጨምሮ ከተፈቀደው አጠቃላይ መደበኛ
በጀት ውስጥ በተለያዩ የወጪ ሂሳብ ርእስ የጸደቀ በጀት ውሰጥ በመቶኛ --------- % በላይ በብር
35,680,159.48 የሚደርስ በጀት የተመደበው ለዕቃ እና ለአገልግሎት ግዢ ነው፡፡ በ 2014 ዓ.ም. እስከ
አራተኛ ሩብ ዓመት ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የግዢ ዘዴዎች ማለትም የቀጥታ ፤ በዋጋ ማቅረቢያ እና
በለቀማ የግዢ ዘዴዎችበአጠቃላይ በድምሩብር 61,939,590.87 የህክምና መገልገያ እቀዎች፤የላብራቶሪ
ሪ-ኤጀንት፤የግንባታ ፤ሌሎች የተለያዩ ዕቃዎች እና የአገልግሎት ግዢ ተከናውኗል፡፡
የስራ ክፍሉ የመንግስት ንብረት አስተዳደር መመሪያ መሰረት ቀደም ሲል ከነበረው የንብረት አያያዝ
እና አጠቃቀም አሰራር, ይበልጥ ለማሻሻል በመጋዘን ያሉ በህክምና ክፍሎች እና በቢሮዎች የሚገኙ
ቋሚ እና አላቂ ንብረቶችን ዓመታ ንብረት ቆጠራ የማድረግ ፤ መለያ ቁጥር ያልተሰጣቸውን ቋሚ
ንብረትና መለያ ቁጥር እንዲሰጣቸው ለማድረግ፤ ወቅታዊነት ያላቸው የሚያገለግሉ ቋሚ እቃዎች
በተለይም የህክምና መገልገያዎችን (በመጋዘን ያሉ) በመለየት በቢን ካርድ መመዝገብ ፤ስራተኞች
በተለያዩ ምክንያቶች መ/ቤቱን ለቀው በሚሄድበት ወቅት ከመንግስት ንብረትና ሀብት ተመላሽ
እንዲያደርጉ በማድረግ ክሊራንስ መስጠት፤ያገለገሉ የቋሚ ንብረቶችን የአገልግሎት ተቀናሽ (Book
value) ለመስራት፡ እና ሌሎች የንብረት አስተዳደር ስራዎች ጨምሮ በ 2014 ለማከናወን እቀድ የተያዘ
ሲሆን በጊዜ ሰሌዳው መሰረት አስከዚህ ሩብ ዓመት የ 2014 ዓ.ም ያገለገሉ የቋሚ ንብረቶችን
የአገልግሎት ተቀናሽ (Book value) ለመስራት ተግባረታዊ እንቅስቀሴ ካለመጀመሩ በቀር ከላይ
የተገለጹት ዝርዝር ተግባራት በከፊል በእቀዱ መሰረት በጊዜ ሰሌዳው መሰረት የተከናወነ ሲሆን ቀሪው
በበጀት ዘመኑ ውስጥ የጊዜ ሰልዳውን ጠብቆ በቀጣይ የሚከናወን ይሆናል፡፡
Kizen አተገባበር በተመለከተ በተቋሙ ውስጥ ያለው የንብረት ማከማቻ መጋዘን ጠባብና ምቹ
ካለመሆኑ የተነሳ በንብረት ክፍሎች ውስጥ ዕቃዎች የተቀመጡት በዘፈቃድ የነበረ ቢሆንም ባሉን
መጋዘኖች ንብረቶችን የካይዘን አሰራር በተከተለ መልኩ በስርዓት ዕቃዎች ተደርድረውና ተመዝግበው
እንዲቀመጡ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ አዲስ መጋዘን በመሰራት ላይ ሲሆን ወደፊት የግንባታ ስራው
ተጠናቆ ርክክብ ሲፈጸም የካይዘን አሰራር በተከተለ መልኩ ዕቃዎች በስርዓቱ ተደርድረውና
ተመዝግበው እንዲቀመጡ ለማድረግ የሚያስችል አንድ የንብረት መጋዘን ግንባታ ስራ ላይ ሲሆን
ግንባታው ሲጠናቀቅ በቀጣይ መሻሻል ይደረጋል፡፡
የብረት ማስወገድ በተመከተ በ 2014 በጀት በንብረት አስተዳደር ክፍል ለከናወኑ ከታቀዱት ስራዎች
ውስጥ አንዱ በመጋዘን ተከማችቶ የሚገኙ አገልግሎት የማይሰጡትን እቃዎች ማስወገድ ነው፡፡
በዚሁ መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት በብር 4,830,140.00 የሚገመት በአይነት የተለያዩ የምርምር፤
የህክምና መገልገያ እና የጽህፈት ዕቃዎችን መንግስታዊ ለሆኑ በዞን ፤ለወረዳ እና ለከተማ ስድስት ተቋማት
ለትም/ት ቢሮ፤ለጤና ጣቢያዎች
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ጤና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የግዥአስተ/ ቡድን
የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት
አፈጻጸም
ዕቅድ ከንውን
በመቶኛ
በግልዕ የጨረታ ማካሄድ በብር 8,600,000.00 - 33,407,755.83 11%
ለአገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን ማሟላት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%
አግባብነት የ 2014 በጀት ዓመት ተቋማዊ የግዥ ቡድን ዕቅድ ማዘጋጀት በሰነድ 1 1 1 100%
ፍትሃዊነት በመመሪያና ደንብ መሠረት የተወገዱ ንብረቶች ሪፖርት በብር 4,830,140.00 4,830,140.00 4,830,140.00 100%
የልምድ ልዉዉጥ 2 - - -
ድጋፍ
ክትትልና ክፍሎች በጸደቀላቸው በጀት ልክ የግዥ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ድጋፍና
4 4 4 100%
ግምገማ ከትትል ማድረግ በሰነድ
ስርዓት የ 2013 የግዥና ንብረት አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም የግምገማ
4 1 1 100%
ውጤት በሰነድ
ማስገኘት በመቶኛ
የክምችን መጠንን በመቆጣበር ገቢና ወጪ ንብረቶች እንቅስቃሴ
በመከታተልና በመቆጣጠር ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር 100% 25% 25% 100%
ስርዓት ለማስፈን እገዛ ማድረግ፣በመቶኛ
የንብረት አያያዝና አጠቃቀም በመንግስት ንብረት ደንብና መመሪያ
100% 25% 25% 100%
መሰረት መፈጸም በመቶኛ
የአገልግሎት መስጫ ሰዓትን በማሳጠር በጥራት ተግባራትን
100% 25% 25% 100%
በተቀላጠፈ መልኩ ማከናወን በመቶኛ
ግልጽና ፈጣን የሆነ መረጃን ማሰራጨትና መለያ ዲጀታል ቦርድ
100% 25% 25% 100%
መጠቀም በመቶኛ
ጠያቂ ክፍሎች በሚያቀርቡት የተሟላ ዝርዝር ወቅታዊና አግባባዊ
100% 25% 25% 100%
የሆነ ግዥ ማካሄድ በመቶኛ
ወቅታዊ የንብረት ሪፖርት በአግባቡ ማቅረብ በሰነድ 4 1 1 100%
አግባብነት
የተገዙ ንብረቶች ለግዥ እቅድ መሰረት በአግባቡ ማሰራጨት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%
2 1 1 100%
መመዘን በቁጥር
የንብረቶችን የህይወት ታሪክ ምዝገብ መለያ ኮዶች መስጠት እና
1 0 0 100%
አዲስ ለገቡ ንብረቶች የህይወት ታሪክ ምዝገባ ማከናወን በሰነድ
ጥራት ያለው የአገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር ድጋፍ ክትትል ምዘና
100% 25% 25% 100%
ማድረግ በመቶኛ
ዕቅዶቹንና የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በማኒጅመንትና በሰራተኞች
እየተገመገመ መምጣታቸውን በድጋፍና ክትትል የጋራ መደረጉን 100% 25% 25% 100%
ማረጋገጥ
የካምፓስ ፖሊስ ማስተባበሪያ የስራ ክፍል
2014 በጀት ዓመት ዉስጥ የመማር ማስተማር የህክምና እና የአስተዳደር ዘርፍ ስራችዉን በአግባቡ እንዲወጡ
የፀጥታና ደነንት ስራ በተጠናከራ መንገድ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም 2014 በጅት ዓመት ዋና ዋና
ሰራዎች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡
የካምፓስ ፖሊስ በሪፈራል ሆስፒታል ዉስጥ ማንኛዉም የስራ እንቅስቃሴ እንዳያግድ በትኩረት
የፀጥታ ስራ በዘጠኝ ወራት ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል
የመማር ማስተማር የህክምናና ስልጠናና መማክርት ስላማዊ መንገድ የካምፓስ ፖሊስ አባላትና
ኃላፊዎች ተገቢዉን የሰላም ማስጠበቅ ሁኔታ ከሚመለከታችዉ ጋር በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
የካምፓስ ፖሊስ አባላቶች በተመደቡበት ቀጠና ስራቸዉን በአግባቡ እንዲወጡ ከሽፍት ኃላፊዎች ጋር
በመቀናጀትና ጠንካራ የክትትል ስራ በመስራት በዘጠኝ ወራት ስራቸዉን በብቃት እየተወጡ ይገኛሉ፡፡
የኮቨድ-19 ወረርሽኝ በሽታ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየበዛ በመምጣቱ የተቋሙ ስራተኞችና የተገልጋይ
ማህበረሰብ ወደ ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ሲገቡ ያለ አፍና አፍኝጫ መሽፈኛ እንዳይገቡ
የመከላከል ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
በአስተዳደር ሕንፃ የጠፋዉን የ Wi-Fi የኔት ወርክ አክሰሰሪ Point ማን እንደወሰደዉ ስለማይታወቅ
በዕለቱ የነበሩ የካምፓስ ፖሊስ አባላት ተከሰዉ በዲሲፕሊን እየተጠየቁ ናቸዉ፡፡
ከኦዳአያ ግቢ ወደ ሪፈራል ሆስፒታል ተጪኖ መጣ የተባለዉ የፌሮ ብርት ባለ 8 በቁጥር 50 የሆኑ
ጠፍቷል የተባለዉ የት እንደጠፋ ስለማይታወቅ ጉዳዩ ኮሚቴ ተዋቅሮ በምርመራ ላይ ይገኛል፡፡
የግቢ ተማሪዎች አምሽተዉ (በስካር መንፈስ) በግቢዉ ዉስጥ ብጥብጥ ያስነሱ በመሆናቸዉ
የዲሲፒሊን ክስ ተመስርቶባቸዉ የፁሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰቷቸዋለ፡፡
የካ/ፖሊስ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ እና ጫማ መተዉ ሠራተኞች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
የገና በዓል አስመልክቶ በግቢዉ ዉስጥ ያሉት ተማርዎች በሠላማዊ ሁኔታ እንድያከብሩ የፀጥታ ሥራ
እስከመጨረሻዉ ፀጥታሥራ ተሰርቶ በሠላማዊ ሁኔታ ተጠናቀዋል ፡፡
የተማርዎች ላፒቶፒ በቁጥር 3 እና አንድ LCD የዲላ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ LCD ተይዞ
በዲላ ፖሊስ መምርያ የክስ እና ምርመራ ስራ ተጠናቆ በዲሲፒሊን እንዲታይ በመደረጉ ተማሪ
በረከት በሁለት ዓመት እንዲቀጣ ተወስኗል፡፡
ወደ ዓይን ህክምና መሄጃ ቀጠና አከባብ አድስ ቀጠና ማማ ተሰርተዋል
በየወሩ ከሸፍት ኃላፍዎች ጋር የሥራ ህደቶችን እየተወያየን እንገኛለን ፡፡
እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መነሻ የ 2014 የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ
መለኪያቸው 2013 ዓ.ም ዕቅድ
ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀምበ %
ከአከባቢው ማህበረሰብ ጋር እና
አግባብነት ከባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ግኑኝነት 75 85 65 85 75
ማድረግ፣
ተቋማዊ አቅምና
የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት 2 2 1 2 50
ብቃት ማጎልበት
መለኪያዎች ዓ.ም
አፈፃፀም
ኢላማ ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም %
መነሻ
100 100
ደንነታቸው ተጠብቆ አገልግሎት የሚሰጡ ሕንፃዎች በመቶኛ 100 100
ጥራት
መማሪያ ክፍሎች የህክምና ክፍሎችና የመሰብሰቢያ አዳረሾች የተደራጁ እና 100 100
100 100
ጥገና በሚያስፈልጋቸዉ ጊዜ እንዲጠገኑ ማድረግ በመቶኛ
100 100
የተከፈለ የስልክ አገልግሎትክፍያ በሰነድ 100 100
ተደራሻነት
ድጋፍ
ክትትልና
የልምድ ልዉዉጥ ከአቻ ተቋማት ጋር ማድረግ 2 2 0 0
ግምገማ
ስርዓት
ውበትና ጽዳት አስተባባር ቢሮ
ዕይታ
መለኪያዎች አፈፃፀም
ኢላማ
መነሻ ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም %
የሚዋቡ ስፍራዎች በካሬ 530 530 800 151
የተዘጋጀጁ አዳዲስ ፓርክ ስፍራዎች በካሬ 4 2 2 100
ጽዱ የሚዎኑ መማሪያ ክፍሎች፤ 40 40 40 100
የመማር ማስተማርን ስራ ለማቀላጠፍ በእቅዳችን መሠረት እየሰራን ሲሆን ምንም እንኳን የተሽከርካሪ እጥረት
ያለብን ቢሆንም ችግሮችን በመቋቋም ተሸከርካራችን ማሰማራት ችለናል፤ አዲስ አበባ፣ ሐዋሳ ፣ሻሸመኔ ፣ወላይታ
ሶዶ ፣እና ይ/ጨፌ እንዲሁም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ዋናዉ ካንፓስ ኦዳአያ ካንፓስ ዲላ ዙሪያ የተግባር ልምምዶችን
ለሚያካሂዱ ተማሪዎች የተሸከርካሪ አገልግሎት በማቅረብ ስራዎችን መወጣት ተችሏል፡፡
የተቋሙ አገልግሎት ድርብ በመሆኑ ከሆስፒታሉ አቅም በላይ የሆኑ ህሙማን ሪፈር ወደ ተሻለ ህክምና ቦታ 566
ታካሚዎችን አዲስ አበባ ወላይታ ሶዶ እና ሌሎች ሆስፒታሎች የማድረስ ስራ ተሰርቷል የእስታፍ ቤተሰብና ሌሎች
ከአቅም በላይ ችግር ያጋጠማቸውን የምንረዳቸውን ሰዎች አገልግሎት መስጠት ተችሏል፡፡
የአስተዳደር አካዳሚክ እና ሀኪሞችን የሠርቪስ አገልግሎት በመሐል ከሚያጋጡሙን እክሎች ውጪ የሙሉ ጊዜ
የሠርቪ አገልግሎት መስጠት ተችሏል፡፡
የኃላፊዎችና የበላይ አመራር ተሽከርካሪዎች በተገቢ አገልግሎት እንዲሰጡ ክትትል በማድረግ ሹፌሮቻችን
ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተመቻችቷል፡፡
የድስፒሊን ችግር ባሳዩት ሹፌሮች ላይ ማስጠንቀቂያ በመስጠት እንዲታረሙ ከመስራት ባሻገር ሹፌሮችን ከግቢ
ግቢ በመቀያየር የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ እንቅስቃሴ ላይ እንገኛለን፡፡
የትራንስፖርት አገልግሎት
መለኪያዎች
አፈፃፀም መነሻ ኢላማ
አፈጻጸም ዕቅድ
ዕቅድ
የሚስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት በመቶኛ 100 100 100
100
ጥራት
100 100
ቴክኒካል ምርመራ የተደረገላቸው ተሸከርካሪዎች በቁጥር 100 100
ድጋፍ ክትትልና
የልምድ ልዉዉጥ ከአቻ ተቋማት ጋር ማድረግ 2 2 0 0
ግምገማ ስርዓት
የአይ ሲ ሰቲ (ICT) አገልግሎት የስራ ክፍል
ክፍል አራት
የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ በ 2014 ዓ.ም በአራት መንፈቅ አመታት ተግባራትን ከፋፍሎ በማቀድ የዩኒቨርሲቲው
ተልዕኮዎች የሆኑትን መማር ማስተማር፤ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ትግበራ የዝግጅት እና ትግበራ መርሃ ግብር
በተጠናከረ መልኩ አከናውኗል፡፡
የ 2013 ዓ/ም ቅድመ-ምረቃ መማር ማስተማር በተነደፈለት የአካዳሚክ ካሌንደር መሰረት የሁለተኛ መንፈቅ አመትን
መማር ማስተማር በትጋት በማጠናቀቅ 225 ተማሪዎችን በተለያዩ የጤና ዘርፎች በማስመረቅ፣ለ 2014 ዓ/ም የአንደኛ
መንፈቅ አመት መማር ማስተማር በማጠናቀቅ የሁለተኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር የኮቪድ-19 አለማቀፍ
ወረርሺኝን መከላከል በሚያስችል መልኩ በተጠናከረ ሁኔታ እየተከወነ ይገኛል። በተመሳሳይ መልኩ የድረ-ምረቃ
ፕሮግራም መማር ማስተማር የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች የአንደኛ አመት ትምህርት የአጠናቀቁ ሲሆን የሁለተኛ አመት
ተማሪዎችም የመመረቂያ ጥናትና ምርምር የተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳው በተከተለ መልኩ እና በጥብቅ ክትትል እየተከወነ
ይገኛል።
መማር ማስተማሩም በወጣለት የጊዜ ሰሌዳ እና የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዲከናወን የኮሌጁ
የአካዳሚክ ኮሚሽንና በየትምህርት ክፍል በሚገኙ ካውንስሎች ውይይት በማድረግ ስምምነት በተደረሰበትና በተቀመጠው
አቅጣጫ መሰረት የ 2014 ዓ/ም የአንድኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር ሂደት በጥሩ ሁኔታ በማጠናቀቅ የሁለተኛ
መንፈቅ አመት መርሃግብር እንዲጀመር እና በተቀመጠለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የመምህራን የስራ ጫና እንዳይኖር ፍትሃዊ
የኮርስ ክፍፍል፣የተጠናከረ የመማር ማስተማር፤ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ክንውን እንዲኖር የዩኒቨርሲቲውን
አካዳሚክ ካላንደር ባገናዘበ መልኩ ተፈፃሚ እዲሆን የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡
በተያያዥነት በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሊከፈቱ ከታሰቡ እና ከፀደቁ የትምህርት ዘርፎች መካከል አንድ የሁለትኛ፣
አንድ በሦስተኛ እና ሁለት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብለው መማር ማስተማሩን በአግባቡ
እየከወኑ ይገኛል።
ባለፈው አንድ ዓመት የትግበራ ምዕራፍ ውስጥም መማር ማስተማሩ፤ ማ/ሰብ አገልግሎት፤ምርምር ስራዎችና የለውጥ
መሳሪያዎች ከሞላ ጎደል በአመርቂ ሁኔታ እንዲኖር ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ይህ ሪፖርት የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ
በ 2014 ዓ/ም ያከናወናቸውን ተግባራት፤ የተገኙ መልካም ልምዶችና ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲሁም የተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎችን በማካተት የቀረበነው፡፡ ከ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም በመነሳትም የኮሌጁን መምህራን፤
ሰራተኞች፤ተማሪዎች፤የትምህርት ክፍል አመራርና የኮሌጁን የአካዳሚክ ኮሚሽን በከፍተኛ ደረጃ በማንቀሳቀስ የ 2015
በጀት አመት ዕቅድ የተዘጋጀ ሲሆን የተሻለ አፈፃፀ ለማስመዝገብ የ 2014 ተሞክሮዎች በመቀመር ከፍተኛ
ዝግጅት እየተደረገ ነው።
ይህንን ክፍል በተመለከተ የ 2014 ዓ/ም አዳዲስ ተማሪዎች ቅበላ አኳያ በቅድመ-ምረቃ ማለትም 61 በህክምና፣ 53
በፋርማሲ፣42 በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ፣ 20 በአካባቢ ጤና አጠባበቅ፣ 51 በነርሲንግ፣ 32 በሚድዋይፈሪ፣ 28
በህክምና ላቦራቶሪ ሳይንስ፣37 በሳይካትሪ እና 25 በአንስቴዥዎሎጂ በድምሩ 349 የአንደኛ አመት ትምህርት ያጠናቀቁና
የተዘጋጀውን ምዘና ያለፉ ተማሪዎችን ተቀብለን የሁለተኛ አመት አንደኛ መንፈቅ አመት ትምህርታቸውን አጠናቀው
የሁለተኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር ተጀምሮ በጥሩ ሁኔታ እየተከወነ ይገኛሉ፤ በተያያዥነት ከዕቅዱ አንፃር
አፈፃፀሙ 93.07 በመቶኛ ይሆናል።ነገር ግን በድህረ-ምረቃ ዘርፍ ሦስት ተማሪዎች በ Public health (PhD)፣ አምስት
ተማሪዎች በ’Advanced Clinical Anesthesiology’፣ ሰባት ተማሪዎች በአካባቢ ጤና አጠባበቅ እና አራት ተማሪዎች
በስነ-ምግብበድምሩ 19 ተማሪዎች የተቀበልን በመሆኑ አፈፃፀሙ በሦስተኛ ዲግሪ 60 በመቶኛ እና በሁለተኛ ዲግሪ 23.2
በመቶኛ ሊሆን ችሏል። በተጨማሪ 23 ተማሪዎችን በስነ-ምግብ እና 15 ተማሪዎች ስነ-ተዋልዶ በድምሩ 38 ተማሪዎች
የድህረ-ምረቃ በቅዳሜና እሁድ ፕሮግራም በመቀበል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል።
በመደበኛ ተማሪዎች የሴቶችን ተሳትፎ 42.2% ለማድረስ የታቀደ ቢሆንም መድረስ የቻልነው 35.53 በመቶኛ ነው፤ ይህም
84.19 በመቶኛ ይሆናል ከዕቅዱ አንፃር።እንዲሁም በድህረ-ምረቃ 23 በመቶኛ የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ ሲሆን ከዕቅዱ
አኳያ አፈፃፀሙ 105 በመቶኛ ነው። ነገር ግን በአጠቃላይ በኮሌጁ ውስጥ ያሉ ሴት ተማሪዎች ብዛት 226 ሲሆን ተማሪዎች
በትምህርት የመዝለቅ ምጣኔ ዕድገት 99% ለማዲረስ በትጋት እየተሰራ ይገኛል፡፡
የተከፈቱ አዳዲስ የቅድመ- ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞችን በሚመለከት በ 2013 ዓ/ም በተደረገ ጥረት በተከፈቱት ሶስት
መደበኛ እና አዳዲስ ፕሮግራሞችን (የመደባኛ ህክምና፣ነርሲንግ እና ኢንቫይሮንመንታል ሄልዝ) ተማሪዎችን በመቀብል
የኮሌጁን የቅበላ አቅም ከፍ ማድረግ ተችሏል። በተመመሳሳይ በ 2014 በጀት አመት ሊከፈቱ በሂደት ላይ ካሉ
የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች መካከል ’MPH in environmental health’ተከፍቶ ከላይ እንደ ተገለፀው
ተማሪዎችን ተቀብሏል። ይሁእንጂ በሌላ በኩል በ‘MPH in health service management’ እና ‘MSc in
mental health’ የቀረቡትፅንሰ ሀሳቦች በተለያዩ የውይይት መድርኮች ይሁንታን በማግኘታቸው የፍላጎት ዳሰሳ
በመከናወን ላይ ይገኛል።በተጨማሪነት በሦስተኛ ዲግሪ በ’PhD in public health’ ከቨርገን ዩኒቨርስቲ ጋር በጣምራ
ለመክፈት በተመሳሳይ ሁኔታ በሴኔት እና በዩኒቨርስቲው ቦርድ ፀድቆ ሁለት ወንድ እና አንድ ሴት በድምሩ ሦስት
ተማሪዎችን ተቀብሏል። በተጨማሪነት ፍታዊ ተደራሽነት ለማስፋት በ’MPH in epidemiology’፣ በቀዶ ህክምና
ስፔሻሊስት፣ በማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት፣ እንዲሁም በቅድመ-ምረቃ በራዲዎሎጂ፣ በፊዚዮ ቴራፒእና በ’health
informatics’ ተጨማሪ አማራጭና ዕድልበመፍጠር ብቁናተወዳዳሪ ምሩቃንን ለማፍራት ከፍተኛ ጥረት በመደረግ ላይ
ነው።
1.2. ጥራትና አግባብነቱ በተረጋገጠ ትምህርትና ስልጠና ሁለንተናዊ እድገቱና ብቃቱ የጎለበተ ምሩቅ ማፍራት
በትምህርት ጥራት ዙሪያ አምስት ከሚጠጉ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር በጋራ ስራ እየተሰራ ሲሆን ተቋማቱ አዳድስ
ሳይሆኑ ለርጅም አመታት የጤናውን ዘርፍ በመደገፍ የሚታወቁ ናቸው፡፡እነሱም፡- ጤና ሚኒስቴር፣የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች
ማህበር፣የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲቱት፣ጃፓይ ጎ ኢትዮጵያ፣የኢትዮጵያ አኔስቴትስቶች ማህበር እና ሌሎች የሙያ ማህበራት
ናቸው፡፡ በኮሌጃችን ትምህርት ጥራት ማስተባብሪያ ጽ/ቤት ተቋቁም ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ አስተዋፆ ማድረግ ላይ
ሲሆን በተዋረድም ሁሉም ትምህርት ክፍሎች የራሳቸው የፈተና ቋሚ ኮሚቴ ያላቸው ሲሆን በተጓዳኝነት የካሪኩለምና
ስታንዳርድ፣ የጥናትና ምርምር ኮሚቴ ሁሉም ትምህርት ክፍሎች እንዲኖር በማድረግ መማር ማስተማሩ
ጥራቱን የጠበቀ እንዲሆን በመደረግ ላይ ነው። በተጨማሪ በአዲስ መልኩ ሀርሞናይዝ ሆኖ ከሳይንስና ከፍተኛ
ትምህርት ሚኒስቴር የተላከውን የቅድመ-ምረቃ ካሪኩለም የፈጠረውን ግርታ የሚያጠራ ኮሚቴ ተዋቅሮ
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ልምድና ተሞክሮ በመውሰድ የመፍት አቅጣጫዎችን ለኮሌጁ አካዳሚክ ጉባዬ
በማቅረብ በሴኔት ታይቶ እንዲፀድቅ ተደርጓል።
በኮሌጁ የተያዘው እቅድ ሙሉ በሙሉ የመጀመሪያ ትኩረቱን የትምህርት ጥራት ላይ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ
222 ተማሪዎችን በቅድመ-ምረቃ በተለያዩ የጤና ዘርፎች እና 13 ተማሪዎች በድህ-ምረቃ ማስመረቅ ተችሏል፡፡
ይህም በቅድመ-ምረቃ የማስመረቅ ምጣኔ 79.29 በመቶኛ መድረስ ችሏል።ከእነዚህ ምሩቃን መካከል 77 ቱ ሴቶች ሲሆኑ
የሴቶች የማጠናቀቅ ምጣኔ ደሞ 83.7 በመቶኛ ሆኗል። ከምሩቃኑ መካከል 106 የሚሆኑት በማዕረግ እና በከፍተኛ ማዕረግ
የተመረቁ ሲሆን በመውጫ ፈተና ውጤታማነትን ከማረጋገጥ አንፃር 96.2 በመቶኛ ለማድረስ ተችሏል።በተያያዥነት
በ 2014 ዓ/ም ግንቦት ወር ጤና ሚኒስቴ በሰጠው የ”Licensure Exam” ከተመዘኑ ሁለት መቶ ሃያ(221) አንድ
የኮሌጁ ምሩቃን መቶ ሃምሳ አምስቱ(155) መመዘኛውን ያለፉ ሲሆን ይህም 70.14 በመቶኛ ነው።
በ 2014 ዓ.ም ትግበራ ትኩረት ተሰጥቶ የተሰራው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለተማሪዎች ወደ ተለያዩ ኢንዲስትሪዎች
ሄደው የተግባር ትምህርትና ልምምድ እንዲያደርጉ ማስቻል ነው። በዚህም ረገድ ሁሉም ት/ክፍሎች ማለትም ወደ አንድ ሺ
አንድ መቶ ሃምሳ ሦስት(1153)የሚጠጉ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ኢንዱስትሪዎች በመላክ የተግባር ልምምድና ትምህርት
እንዲቀስሙ ማድርግ ተችሏል። ይህም ከትምህርት ክፍሎች አንፃር አፈፃፀሙ 100% ሲሆን ከተማሪዎቹ አኳያ
ደግሞ 95.9 በመቶ ነው። ከዚህ በተጨማሪ አምስት ፕሮግራሞች ሁለት በቅድመ-ምረቃ(ህክምና እና ፋርማሲ) እና አምስት
በድህረ-ምረቃ(አንስቴዥያ፣ ስነ-ምግብ፣ ስነ-ተዋልዶ፣ በአካባቢ ጤና አጠባበቅ እናበህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ(PhD))
የመግቢያ ምዘና ተግባራዊ መደረግ በመቻሉ አፈፃፀሙን ሙሉ በሙሉ ማሳካት ተችሏል።
ከላይ እንደተብራራው አዳዲስ ትምህርት ዘርፎችን በመከፈት ላይ እንደሆኑ የታወቃል። በዚህም ሂደት ውስጥ ከሦስት በላይ
የሚሆኑ የገበያ ፍላጎት ጥናቶች ተካሄደዋል። እነሱም ለ’PhD in public health፣ MPH in environmental health፣
MHP in health service management እና MSc in Mental health የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን ለመክፈት
የተካሄዱ ናቸው፤ በዚህም አፈፃፀሙ መቶ በመቶ ነው።ከዚህም ጋር በተያያዘ በስራዐተ ትምህርት ቀረፃ፣ ግምገማ እና የገበያ
ፍላጎት ጥናት ላይ በርካታ ባለድርሻ አካላትን ለማሳተፍ ተሞክሯል። በዚህም መሰረት ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት
ሚኒስቴር፣ ጤና ሚኒስቴር፣ ከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ፣
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልላዊ መንግስት
ጤና ቢሮ፣ ሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ፣ጌዲኦ ዞን ጤና መምሪያ፣ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና
ኢንስቲቲውት፣ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤናማህበር እና የመሳሰሉት ባለድርሻ አካላትን በጥልቅት ተሳትፈዋል።
የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅን ተቋማዊ አቅምን ከመገንባት አኳያ ለ 93 የመጀመሪያ ዲግሪ መምህራን
የትምህርት እድል በመሰጠቱ ወደ 80 የሚጠጉት የተሰጣቸውን እድል በመጠቀም ትምህርት ጀምረዋል።
በተጨማሪም አርባ ሰባት(47)መምህራን ከትምህርት የተመልሰውየደረጃ እድገት ስላገኙ እና በ 2014
የመምህራ ቅጥር 57 መምህራንን በተለያለ የትምህርት ደረጃ መቀጠር በመቻሉ የመምህራን ምጥጥን
በመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ በመቶኛ ወደ 20.5 ዝቅ ማድረግ ተችሏል። በተያያዥነት የትምህርት
ዕድል ከተሰጣቸው መካከል 33 ቱ በተለያዩ የህክምና ስፔሻሊቲትምህርቶችሲሆን 14 ቱ የመግቢ ፈተና
በማለፍ ወድ ትምህርት የሄዱ ሲሆን በተጨማሪነት ሁለት የሦስተኛ ዲግሪ የትምህርት እድል ተሰጥቷል።
ከመምህራን የደረጃ እድገት ጋር በተያያዘ ከላይ እንደ ተብራራው ለ 47 የድህረ-ምረቃ ትምህርታቸውን
ጨርሰው ለመጡ መምህራን ወደ ሌክቸረር የአካዳሚን ማዕረግ እና 13 ተጨማሪ መምህራን ደግሞ ባላቸው
የትምህርት፣ ጥናትና ምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎት ዝግጅታቸው አይቶ በሴኔት ጉባዔ ወደ ረዳት
ፕሮፌሰርነት የአካደሚክ ማዕረግ የደረጃ እድገት እዲያገኙ ተደርጓል። በተጨማሪነት ከአጋር ተቋም ማለትም
ከ’University of Bergen’ ጋር በመሆን አንድ የ PhD ትምህርት ፕሮጄክት ተቀርፆ ወደትግበራ በመግባ
ተማሪዎችን ለመቀበል ተችሏል፣ በዚህም ዕቅዱን መቶ በመቶ ማሳካት ተችሏል።
ሠንጠረዥ 1፡በዲላ ዩኒቨርስቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ 2014 በጀት ዓመት ዘጠኝወር ዕቅድ አፈፃፀም።
የ 2014 በጀት ዓመት
የ 2014
መነሻ
እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መለኪያቸው ዓ.ም አፈፃፀም
2013 ዕቅድ አፈፃፀም
ዕቅድ በ%
ለተመራቂዎች/አጠናቃቂዎች በሰለጠኑበት
የሙያ ስነምግባር የተሰጠ ሥልጠናብዛት 0 100 100 0 0
በቁጥር/በመቶኛ
መምህር/ተማሪ፣አሰልጣኝ/ሰልጣኝ ንጽጽር
1፡5 1:5 1:5 1:5 100
በመጀመሪያ ዲግሪ
መምህር/ተማሪ፣አሰልጣኝ/ሰልጣኝ ንጽጽር
1:3 1:3 1:3 1:3 100
በድህረ-ምረቃ
መደበኛባልሆነ
(ማታ፣የክረምት፣ቅዳሜናእሁድ፣ርቀት)
0 30 30 38 126.67
ፍትሃዊነት መርሃ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች
ብዛት በቁጥር
ልዩተሰጥኦያላቸውተማሪዎችተሳትፎ
- 0.93 0.93 0 0
በመቶኛ
ሴትመምህራን/ አሰልጣኞችተሳትፎምጣኔ
22.25 31.6 31.6 21.82 69.05
በመቶኛ
የመምህራንምጥጥንበ 3 ኛዲግሪበትምህርት
3.6 4.5 4.5 1.6 35.56
ደረጃበመቶኛ
በማስተማር ስነ ዘዴ ሰልጥነዉ
18.1 27.7 27.7 32.5 141.9
ሰርቴፊኬትያገኙ መምህራን በመቶኛ
በመማር
ማስተማር፣በምርምር፣ማህበረሰብ
አገልግሎትና በተሳትፎ የደረጃ ዕድገት ያገኙ 11 28 28 13 46.43
መምህራን (ረዳት/ተባባሪ/ ሙሉ
ፕሮፌሰርነት) ብዛት በቁጥር
ጥቅም ላይ የዋሉ
ከፍተኛአቅምያላቸውኮምፒውተሮች (High 0 10 10 0 0
Performing Computers) ብዛት በቁጥር
2. መልካም አጋጣሚዎች
በኮሌጃችን በ 2014 ዓ/ም የበጀት አመት የክዋኔ መርሃግብር የነበሩ አጋዥና አስቻይ የሆኑ መልካም
አጋጣሚዎች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
የዩኒቨርስቲው የበላይ አመራር ለኮሌጃችን የሰጠው ልዩ ትኩረት እና የኮሌጁን ልዩ ባህሪይ ለመረዳት
ጥረት እያደረግ መሆኑ፤
ዩኒቨርሲቲው የ‘Applied University’ ከመሆኑ አንፃር የጤናው ዘርፍ ደግሞ የዩኒቨርስቲው የትኩረት
መስክ መሆኑ፤
የህክምናና ጤና ሳይንስ ዘርፍ የመንግስት፣ የኢንዱስትሪዎች እና የማህበረሰብ ከፍተኛ ትኩረት
መሆኑ፤
በ 2014 በጀት አመት መግቢያ ላይ በርከት ያሉ መምህራን የድረም-ምረቃ ትህርታቸውን ጨርሰው
መመለሳቸው፤
ኮሌጁ የራሱ የሆነ የማስተማሪያ ሆስፒታል ያለው በመሆኑ በአነስተኛ ወጪ ጥራት ያለው የተግባር
ትምህርት መስጠት መቻሉ፤
ኮሌጁ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል በመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና ማህበረሰብ አቀፍ
ሥራዎች ላይ ያለው ከፍተኛ የሆነ ተነሳሽነት፤
በኮሌጁ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ያልተማከለ የፋይናስ ሥርዐት ያለው መሆኑ፤
• Congratulations!!!
• ዲ.ዩ ነሐሴ 22/2013 ዓ.ም (ህ.ግ.) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር የጤና ዘርፍ ዋነኛ
ትኩረት መሆኑን የተናገሩት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምር ዋና
ዳይሬክተር አቶ ጌትነት መላኩ ኮሌጁ በመማር ማስተማር፣ ምርምር እና ማህበረሰብ አቀፍ
አገልግሎት የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ እንደምገኝ ገልፀው የመምህራን
ልማትን በትኩረት እየሰራን ነው ብለውናል፡፡
የዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ 3 ኛ (PhD) እና የ 2 ኛ ዲግሪ የአዲስ ስርዓተ ትምህርቶች
ግምገማ አውደ- ጥናት አካሄደ
• ዲ.ዩ መስከረም 22 ቀን 2014 ዓ.ም (ህ.ግ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስርዓተ
ትምህርቶች የውስጥ እና የውጪ ግምገማ አውደ -ጥናት አካሄደ።
• ወደ አውደ-ጥናቱ የመጡ እንግዶችና ተሳታፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የመክፈቻ ንግግር
ያደረጉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የአካዳሚክ እና ምርምር ጉዳዮች ዋና
ዳይሬክተር አቶ ጌትነት መላኩ አውደ-ጥናቱ ለኮሌጁ የመጀመሪያው የሆነውን የ 3 ኛ ዲግሪ ፕሮግራም
በሕብረተሰብ ጤና (PhD in Public Health) እና ለኮሌጁ 5 ተኛ የሆነውን የ 2 ኛ ዲግሪ ፕሮግራም
በአካባቢ ጤና (MPH in Environmental Health) ለመክፈት የተደረገ የካሪኩለሞች ግምገማ አውደ
ጥናት መሆኑን አስታውቀዋል።
• በአውደ ጥናቱ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ እንግዶች፣ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊዎች፣ የኮሌጁ
አንጋፋ መምህራንና የዩኒቨርሲቲው ማህበረበረሰብ ተሳታፊዎች ሆነዋል።
• የዲላ ዪኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የሙያ መስኮች ለተከታታይ 4 ዓመታት
ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ::
• ................
• ዲ.ዩ. ታህሳስ 23/2014 ዓ.ም. (ህ.ግ.) ዲላ ዩንቨርሲቲ ዛሬ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ 4 ዓመታት
ትምህታቸውን ስከታተሉ የቆዩ 270 የጤና ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ኮሌጆች በተለያዩ የትምህርት
ክፍሎች 272 ተማሪዎች በድምሩ 542 ምሩቃንን አስመርቋል::
• ሀገር ወደ አሰበችበት የእድገት ጎዳና ለመድረስ ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ መገንባት ወሳኝ ነው
ያሉን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝዳንት ዶክተር ችሮታው አየለ ዩኒቨርሲቲው ከተለየባቸው የትኩረት
አቅጣጫዎች መካከል አንዱ የጤናው ዘርፍ በመሆኑ ለረዥም ጊዜያት የቆየው የጤና ሳይንስ ኮሌጅና
ሪፌራል ሆስፒታል ህንዓ አንዱ መነቆ ሆኖ መቆየቱን ገልፀው ይህም ጉዳይ በአሁኑ ሰዓት በመንግስት
ትኩረት አግኝቶ እየተሰራ በመሆኑ በቅርብ ወደ ስራ ይገባል ብለዋል::
• ሀገርቷ በገጠማት ችግሮች በርካታ የጤና ተቋማት ትልቅ ተግዳሮት እንደገጠማቸው የገለፁት ዶክተር
ችሮታው እነኝህን ተቋማት መልሶ የማቋቋሙንም ስራ ለከፍተኛ ትምህርት ከተሰጡት ተግባራት
መካከል አንዱ ሲሆን የዲላ ዩኒቨርስቲ የሰቆጣን ጤና ተቋም መልሶ ወደስራ እንዲገባ ጉልህ ሚና
እንዲጫወት ከመንግስት አቅጣጫ መቀመጡን ተናግረዋል::
• ዶክተር ችሮታው አክለውም በሀገራችን ያለው የጤና ችግር መከላከል ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት
የህብረተሰቡን ጤና መጠበቅ ይቻላል ብለዋል::
• የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ ተስፍጽዮን ዳካ የዲላ ከተማ ከንቲባና የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፌራል
ሆስፒታል የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው ሀገር የሰጠቻችሁን እውቀት ሳትሰለቹና ሳትደብቁ በተገቢው
ኃላፊነታችሁን እንዲትወጡ በማለት ከአደራ ጭምር መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል::
• ዛሬ ይህን ምረቃ ልዩ ከሚያደርጋቸው በርካታ ምክንያቶች ውስጥ ሀገራችን ላይ ተከሰቶ የነበረው
ወረራ በተቀለበሰ ማግስት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል::
• በዕለቱ ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል ያነጋገርናቸው ሙሩቃን በዩኒቨርሲቲ የነበራቸው ቆይታ እጅግ
የማይረሳ እንደነበረ ተናግረው በሰለጠኑበት ሙያ ሳይማር ያስተማራቸውን ወገናቸውን ለመርዳት
ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል::
በህክምናና ተግባራት ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዘርፍ
በ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
የዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በደቡብ ክልል በጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ ከአዲስ አበባ
በስተደቡብ አቅጣጫ በ 360 KM ርቅት ላይ የምትገኛ ከተማ ነዉ፡፡የዲላ ሆስፒታል ስራዉን የጀመረዉ በ 1977 ዓ.ም
ሲሆን እንደ ዲስትሪክት ሆስፒታል በመሆን ያገለግል ነበር፡፡ከህዳር ወር 2001 ዓ.ም ጀምሮ በሪፈራል ሆስፒታል በመሆን
የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በመክፈት በዲላ ዩንቨስቲ ስር በመሆን አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
የዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የስዉ ሀይል አደረጃጀት በሚመለከት 67 ጠቅላላ ሀኪም
7 የቀዳህ ክህምና እስፔሻሊስት 8 የማህፀንና ፅንስ እስፔሻሊስት 10 የዉስጥ ደዌ እስፔሻሊስት 5 የህፃናት ሀኪም
እስፔሻሊስት 2 የቆዳ ሀኪም እስፔሻሊስት 2 የአጥንት ሀኪም እስፔሻሊስት 1 የአይን ሀኪም እስፔሻሊስት 3 የራዶሎጅ
ህክምና እስፔሻሊስት 1 አንስቱሎጅ ህክምና እስፔሻሊስት 1 የነርቭ ህክምና እስፔሻሊስት 1 የነርቭ ህብር ሰረሰር ቀዶ ህክምና
እስፔሻሊስት 2 የስነ-ደዌ ሀኪም እስፔሻሊስት 1 የድንገተኛና የፅኑ ህሙማን ሀኪም እስፔሻሊስት 199 ነርሶች 26
ፋርማሲስት 27 የላብራቶሪ ባለሙያዎች 29 የሰመመን ህክምና አንስቴቲስት 4 የበሽታ መከላከልና ህሙማን ደነንት
ባለሙያዎች 22 የሳይካትሪ ባለሙያዎች እና 4 የ CDC ሠራተኞች ሲሆኑ በአጠቃላይ ዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና
ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር 423 ሠራተኞችን በመያዝ ለማህበርሰቡ ተመጣጣኛ
አገልግሎት በመሥጠት ላይ ያለ ሆስፒታል ነዉ፡፡
በአሁኑ ስዓት የሪፈራል ሆስፒታሉ ያሉት የህሙማን ማስተናገጅ የመኝታ ቁጥር 209 ሲሆን በመገንባት ላይ ያለዉ ሕንፃ
ሲጠናቀቅ 500 ተጨማሪ አልጋዎች ይኖሩታል
ሪፈራል ሆስፒታሉ ባለዉ የስዉ ሀይል እና አቅም የማህበረሰቡን የጤና ችግር በመፍታት ሂደት ከፍተኛ አስተዋፆ በመወጣት
ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህም ጎን ለጎን ከጤና ጥበቃ ሚኒስተር እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር በተሰጠዉ የትኩረት
አቅጣጫ መሠረት የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን የመማር ማስተማር ሂደቱን በማስቀጠል ላይ ይገኛል፡፡
ለህብረተሰቡ በሽታን በመከላከልና በጤና አጠባበቅ ላይ ያተኮሩ የስልጠና እና የምክር አገልግሎት መስጠት፣ቀልጣፋና
ፍትሀዊ የሆነ የህክምና አገልግሎት በሁሉም ዘርፎች
መስጠት፣
በተቋሙ የሚሰጡ ዋና ዋና አግልግሎቶች
• የተመላላሽና የድገተኛ ሕሙማን ሕክምና፣
• ከእናቶች ወደ ልጅ ኤች አይ ቪ መተላለፍን የመከላከል አገልግሎት፣
• የኤች አይ ቪ የምክርና ምርመራ አገልግሎት፣
• የኤች አይ ቪ ሕክምና መድሃኒት አገልግሎት፣
• ለእናቶች የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ አገልግሎት፣
• የቲቢ ህክምና አገልግሎት፣
• የላቦራቶሪ፣የኤክስሬይ እና የሶኖግራፊ ምርመራ
• የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት፣
• የፋርማሲ አገልግሎት፣
• ማማከርና (mentor) በማድረግ
• ስነ ደዌ አገልግሎት
• የነርቭ ህብር ሰረሰር ቀዶ ህክምና
• ጽኑ ህክምና
• አጥንት ህክምና
• ኮቭድ 19 ምርመራና ህክምና
• የቆዳ አባላዘር ህክምና
• ስነ አእምሮ ህክምና አገልግሎት
• የአይንና ህክምና አገልግሎት
• ኦክስጅን ማምረት
• Disinfectant, dermatological meds and NS preparation –on progress
በሆስፒታል ተኝተው ለሚታከሙ ሕሙማን የህክምና፣የምግብ እና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች
የህክምና፣የምግብ አገልግሎት
የአምቡላንስ አገልግሎት እና የደም ባንክ አገልግሎት መስጠት
• ለሆስፒታል አገልግሎት የሚውሉ መድሃኒቶችን ማሟላት፣
• የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችና መሳሪያዎችን ማሟላት፣
• በሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገልጋይ የውይይት መድረኮች ማዘጋጀት
• የሆስፒታል አገልግሎቶች የዩኒቨርሲቲውን የውስጥ ገቢ በሚያጠናከሩ መልኩ ማስፋት፣
• በሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ግብረ መልስ መስጠት፣የተተገበሩ ተግባራት ሲሆኑ
ዝርዝሩን ከስር ተገጿል፡፡
የካርድ መረጃ አገልግሎት የስራ ክፍል
1. ህሙማን በህክምና ወቅት መረጃቸዉ በተቻለ መጠን ሳይጠፋ ቀልጣፋ እንዲሆን ሰርቨስ አይደንትፊኬሽን ካርድ
(SEREVICE IDENTIFICATION CRED) ብዛት 5000 እና MP ( MASETR PATIENT
INDEX) 700 በማሳተም አልቆ የነበረዉን አገልግሎቱ እንዳይቋረጥ ማድረግ ተችሏል፡፡
2. ካርድ ያለ ቦታ መግባት በግዜ አገልግሎት ሳያገኙ የሄዱ ህሙማን ብዛት 37 ናቸዉ
3. እስካዉን ያልተገኝ ካርድ ብዛት 1 ሲሆን ( ህ ካ ቁ 02165/09)
4. ለታካሚ የወጣ አዲስ ካርድ ብዛት 29178
5. ለታካሚ የወጣ ነባር ካርድ ብዛት 33172
6. ለታካሚዎች አራቲ ካርድ ብዛት 21816 አጠቃላይ የወጡ ካድዶች ብዛት 95666 ናቸዉ፡፡
7. ሶስት አዲስ መደርደሪያ መጨመር የተቻለ ሲሆን በአጠቃላይ የተደራጀ ካርዶች ብዛት ቁጥር 112222 ናቸዉ፡፡
8. የታካሚ እንግልት ለመቀነስ ከክፍሉ ሠራተኞች ጋር በመሆን እንደአስፈላጊነቱ 4 ጊዜ ወይይት አድርገን ችግሮችን
በመፍታት ላይ እንገኛለን፡፡
9. ያለ ቦታዉ የሚገቡትን ካርዶችን በትጋት በመፈለግ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ላይ እንገኛለን
10. ሌሎች ግባዓት የሚፈልጉ ስራዎች የሚመለከተዉን አካል ጥያቄ አቅርበን ምላሽ እየጠበቅን እንገኛለን ፡፡
11. ሌሎች ከክፍሉ ጋር ከሚገናኙ ስራ ክፍሎች ጋር በቅርበት በመወያየት ተገልጋዮች አገልግሎት ሳያገኙ እንዳይመለሱ
ችግሮችን እየፈታን እንገኛለን፡፡ለአብንት ከተመላላሽ ህክምና ከፍል አስተባባሪ፣ ከእናቶችና እፃናት ህክምና ከፍል
አስተባባሪ ፣ማዕከላዊ ልየታ ህክምና ከፍል እና ህሙማን አመላላሽ አስተባባሪ ጋር በመሆን፡፡
12. በመደርደሪያ እጥረት ተጠራቅሞ የነብረ ወደ መደርደሪያ ተደራጅቶ የገባና እስከ አሁን ድረስ
መረት ያለው የ 2014 ካርድ ብዛት
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም በ
7 ተለያዩ ስልጠናዎች 4 0 0
ከድፒሎማ ወደ
ድግሪ 15 7 46
ብርና መስኮቶች፤ሶኬቶች፤የባለሙያ
31 100 100 100
ሎከሮች እድሳትና ችግሮቹን የመፍታት
አለም አቀፍ የነርሶች ቀን ሲከበር እና ከ 25 ዓመት በላይ ያገለገሉ ነርሶች እዉቅና ሲሰጣቸዉ
አለም አቀፍ የነርሶች ቀን ከዲላ ዩ/ሆ/ል/ ሜትረን ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ነርሶች ማህበር ዲላ ቅርንጫፍ ጋር
በመተባበር ሲከበር
የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል፣ ህክምናና መቆጣጠር አገልግሎት ክፍል የ 2014.ዓ/ም ዕቅድ አፈፃፀም
መንግስት ጤናማ ፤አምራች እና ከቨይረስ ነፃ የሆነ ትሁልድ በ 2030 ዓ.ም ለመፈጠር ባስቀመጠዉ የትኩርት አቅጣጫ
መሠረት 3 ቱን 95 እስትራቴጅ እሁን ለማድረግ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን እና ኢንሼቲፍ ተግባራዊ በማድረግ እንዲሁም
በ 2030 የኤች አይ ቨ ኤድስ የማህበረስብ የጤና ችግር እንዳይሆን የሆስፒታላችን ART የህክምና ክፍል የተሰጠዉን ተልኮ
ለመወጣት ከወዲሁ በትኩርት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
አጠቃላይ በሆስፒታሉ የተከናወነ የኤች አይ ቨ ኤድስ ምርምራ በዕቅድ የተያዘዉቨ 1727 ሲሆን በስድስት
ወራት 4344 ታካሚዎች ምርመራዉን ተደራሽ ማድርግ የተቻል በመሆኑ አፈፃፀማችን በመቶኛ >100
ምርመራ ከተደረገላቸዉ መካካል 104 ቱ 2.4% (new HIV POSITIVE) አዲስ የኤች አይ ቨ ኤድስ
ፖዘቲቨ መሆናቸዉ ተረጋግጣል
ከ 104 ቱ የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ ከሆኑት 61 (58.6%) የፀረ የኤች አይ ቨ ኤድስ መደሃኒት
ጀምረዋል፡፡
በሆስፒታላችን አጠቃላይ ነባርና አዲስ ፀረ ኤች አይ ቨ ኤድስ መደኃኒት የሚጠቀሙ ተገልጋዮች ቁጥር
1839 ነዉ፡፡
ካሉን 1839 የፀረ ኤች አይ ቨ ኤድስ መዳኃኒት ተጠቃሚ 1321 (71.2%) በደማቸዉ የሚገኝ የቨይረስ
መጠን (viral copies) 1000 በታች እንዲሆን ተደርጓል፡፡
በተጨማሪም የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ ግለሰቦች ለኮቨድ -19 ተጋላጪ እንዳይዎኑ የ 6 ወር መዳሃኒት
በአንዴ የመዉሰድ መረሀ ግብር
(Multi Month Dispensing) ለ 976 ተገልጋዮች ተደራሽ ተደርጓል፡፡
የኤች አይ ቨ ኤድስ ቅደመ ተጋላጪ PREP(Pre exposure prophylaxsis) መከላከያ የሚወስዱ
የሴተኛ አደሪዎች ቁጥር 30 ነዉ፡፡
የኤች አይ ቨ ኤድስ ከእናት ወደ ፅንስ እንዳይተላለፍ የሚሰጥ አገልግሎት
የመጀመሪያ የእርግዝና ክትትል ያከናወኑ ነብስ ጡር እናቶች ቁጥር 1713 ሲሆን ለሁሉም የኤች አይ ቨ ኤድስ
ምርመራና የምክር አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ምርምራ ከተደረገላቸዉ የነብስ ጡር እናቶች መካከል 6 እናት
የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ መሆኗ ስለተረጋገጠ የኤች አይ ቨ ኤድስ ከእናት ወደ ፅንስ እንዳይተላለፍ
የሚደረገዉን ህክምና እንድትጀምር ተደርጓል
የማህፀን በር ጫፍ ቅደመ ካንስር ምርመራ
ወደ ሆስፒታላችን ተለያየ አገልግሎት የሚመጡ እድሜያችዉ በመዉለጃ ዕድሜ ክልል ላሉ 85 ሴት ልጆችና
እናቶች የማዕፀን በር ጫፍ ቅደመ ካንስር ምርመራ ተደርጎላቸዋል ምርመራዉን ካገኙት ተገልጋዮች መካከል
14 ፖዘቲቨ ሆነዋል
የ 2014 የሰራ መተግበሪያ ከክልል እስትራቴጅክ ዕቅድ በመነሳት በሆስፒታሉ የክፍሉን ስነድ ማዘጋጀት
ተችሏል፡፡
(viral hepatitis integration) እና ስልጠና መስጠት ተጭሏል፡፡
3rd line ART እንደንጀምር ከክልል ጤና ቢሮ ፍቃድ ተሰቶናል፡፡
የ 12 ወር
S.N 1st 95 የዓመት እቅድ ክንውን %
እቅድ
1 የኤች አይ ቪ ኤድስ ምርመራ በባለሙያ ድጋፍ
3454 2590 6743
የተደረገ (PICT)
2 የኤች አይ ቪ ኤድስ አዲስ የተገኘ (POSITIVE) 189 141 161
3 የኤች አይ ቪ ኤድስ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ
194 145 429
ምርመራ(VCT)
4 የቤተሰብ ምርመራ (index case tessting) 1734 1300 384
5 ይበልጥ ተጋላጭ ምርመራ (KP) 224 168 211
6 እራስ በራስ የኤች አይ ቪ ኤድስ ምርመራ (self-test) 488 366 734
7 የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ምርመራ 476 357 199
8 አዲስ የኤች አይ ቪ ኤድስ የሚያዙቅኝት (case based
191 143 125
surveillance)
9 የቅድመ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት (PrEP) 114 86 74
ከሌሎች ተቋማት ለመጡ ባለሙያዎች ልምድ ማጋራት ተችለሏል፡፡(ከይርጋ ልም ሆስፒታል እና
ከአዋሳ ጤና ጣቢያ)
የ 12 ወር
S.N 2nd 95 የዓመት እቅድ ክንውን ምርመራ
እቅድ
1 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት ተጠቃሚዎች (Current on
2089 1862
ART)
2 የኤች አይ ቪ ኤድስ አዲስ የተገኘባቸው መድሃኒት ማስጀመር
222 166 93
(treatment new)
3 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሚያረግዙ
26 19 7
እናቶችና አዲስ (PMTCT ART)
4 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሚያረግዙ
25 18 35
እናቶችና አዲስ ከእናት ወደ ልጅ (PMTCT EID)
5 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሳንባ ተጠቃሚ
99 74 17
የሚሆኑት (TB ART)
S.N 3rd 95 የዓመት የ 12 ወር
ክንውን % ምርመራ
እቅድ እቅድ
7 ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ መጠን ምርመራ
1984 1488 1457 97 %
(ARTpt.with suppers VL test conducted)
8 ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ መጠን በሚፈለግ መጠን
1886 1415 1423 100 %
ያለ (ARTpt.with suppers VL result)
9 TPT 1839 1379 1614 100 %
የማዕፀንና ፅንስ ህክምና ክፍል የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ የአፈጻጸም ሪፖርት
1.OBS WARD
2. DEATHS
TOTAL 483
4.OPERATION
Total
710
በማህፀን ተመላላሽ ህክምና ክፍል የታዩ አጠቃላይ የተሰጡ አገልግቶች 899 ናቸዉ፡፡
NB: Rape cases at OSC 5 male and 125 female .The age distribution is:
<=5yrs=15
6-10=11
11-15=39
16-18=40
>=18=20
7.ANC
8.FAMILY PLANNING
1. ኮንኒንቲቫቲስ
2. የዓይን ሞራ ግርዶሽ
3. አንጸባራቂ ስህተት
4. ግላኮማ
5. ሌላ
ጥንካሬ
የሰው ኃይል ED
25 ነርሶች 6 አጠቃላይ ሐኪሞች አንድ የድንገተኛ እና ወሳኝ እንክብካቤ ሐኪም ከእያንዳንዱ ክፍል አንድ ከፍተኛ ሐኪም 2
የላብራቶሪ የጤና ባለሙያዎች 2 ፋርማሲስት 3 ሯጮች 5 ማጽጃዎች 2 ካምፓስ ፖሊስ ማህበራዊ ሰራተኞች (1 የተለየ
ድንገተኛ ሁኔታ አልተመደበም) እንግዳ ተቀባይ (1)
1. ለስላሳ ቲሹ ጉዳት
ለስላሳ ቲሹ ጉዳት ይልቅ በሌሎች ቦታዎች ላይ
2. Trauma
3.አጣዳፊ ሆድ
4. ማቃጠል
5. CEIIULITIS እና abSceSS
• በአጠቃላይ በ 2014 በጀት ዓመት 210 ድንገተኛ ህክምና ከሚያስፈልጋቸዉ ታካሚዎች መካከል ወደ
ተሻል ህክምና የተላኩት 137 ሪፍር ያስፈልግበት ምክኒያት imaging and managemenete ነዉ ፡፡
71 ታካሚዎች በቂ ህክምናና ክትትል ቢደረግላቸዉም መትረፍ አልቻሉም
• በ 12 ወራት ውስጥ በ EPD አጠቃላይ ሞት 58 ባለፉት 3 ወራት የ 14 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል።
1 ከ ETAT
1 ከብርቱካን/ቀደም ሲል MEOPD/
5 ከቢጫ/ቀደም ሲል SEOPD/
7 ከቀይ ዞን
ዋና ዋና ጥንካሬዎች
• ሲኒየር ሀኪሞች፡ የድንገተኛ ህክምና ክፍሎችን የሚገኙ ታካሚዎችን በቀን ሁለት ጊዜ እንደ መደበኛ ስራቸዎ
ክትትልና የህክምና አገልግሎት ይሰጣሉ። ለሌሎችም ትምህርት እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን።
• ከ ED ሰራተኞች እና ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር መደበኛ ስብሰባ እና ግንኙነት ማድረግ መቻሉ
• ከሌላ የስራ ክፍሎች ጋር ወርሃዊ የጤና አጠባበቅ ዘመቻ ማካሄድ መቻሉ
• የድንገተኛ አደጋ ህክምና በ ESI የሚመራ መሆኑ
• ከኒኪኪ የፀዱ እና ማቆያ የሚሆኑ ቦታዎች መዘጋጀታቸዉ
• የተለያዩ የማረፊያ ቦታዎችን በማዘጋጀት በስራ ክፍሉ የነበረዉን የማረፊያ ቦታ 50% መቀነስ
ተችሏል፡፡
• የድንገተኛ የህክምና ክፍል በአንድ ቦታ አገልግሎት መስጠት መቻሉ
• የድንገተኛ የህክምና ክፍል ዉስጥ ሕፃናት ሕክምና መኖሩ
• ለአደጋ ጊዜ ማሻሻያ ሀሳቦችን ማዘጋጀት እና የድንገተኛ ጊዜ አገልግሎቶችን የሚያሻሽሉ ስልጠናዎች መስጠት መቻሉ
• በቅርቡ የሆስፒታሉ እድሳት ሰለሚደረግለት የሚጀምረዉ ከድንገተኛ ህክምና ክፍል ስለሆን ጥሩ ተስፋ
አለዉ
• ጥራትፕሮጀክት የተጀመረው ከ 24 ሰዓት በላይ የመቆየት ችግር ላይ ነው።
• በመሪሺፕ እና SBFR ላይ ታላቅ ተስፋ
• በ EPD ውስጥ ያለው የሲቢሲ ማሽን እንደገና መሰራቱ
• የላብራቶሪ እና የፋርማሲ የድንገተኛ አገልግሎቶች ወቅታዊ እንክብካቤ ማሻሻያ እና ተጨማሪ ማሻሻያ አግባብነት
ያለው መድሃኒት እና የሰራተኞች አቅርቦት መኖሩ
የስነ-አዕምሮ ክፍል
ጤና ለሀገረችን ዕድገትና ለህብረተሰባችን ደህንነት ማረጋገጫ ዉስጥ ከሆኑት ማህበራዊ የልማት ዘርፎች
አንዱ በመሆኑ በዚህም መሰረት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የስነ-አዕምሮ ክፍል ሀገረችን ያስቀመጠችውን
የጤናው ዘርፍ የዕድገት እና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት በተለይም ተጋልገዩን ማህበረሰብ ያሳተፋ
፣ደህንነቱ የተጠበቀ እና ጥራት ያለው ፍታሃዊ የስነ-አዕምሮ አገልግሎት ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ለማድረግ
ሁሉም ባለሙያዎች እንደአንድ አካል ሆነው እንዲያገለግሉ የቡድን ስራን ይበልጥ በማጠናከር የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን የጤናው ዘርፍ ዕቅድ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን በባለሙያዎች ዘንድ ርህረሄ
የታከለበት፤ ከበሬታ የተሞለበት እንክብከቤ እንዲሁም በታካሚው ፊቀደኝነት የተመሰረተ፤ ደህንነቱ እና
ምስጥረዊነቱ የተጠበቀ አጠቃላይ ህክምና ለማሳካት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት በ 2014
በጀት አመቱ የስነ-አዕምሮ ክፍሉን በሙሉ አቅሙ እዲሰራ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡
የባለሞያ አወቃቀር በተመለከተ በበጀት ዓመቱ በስነ-አዕምሮ ክፍል 17 በ ስነ-አዕምሮ ህክምና ባለሙያነት
2 ተኛ ድግሪ ያላቸው፣1 ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት፣በድምሩ በ 18 ስታፎች አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል
3,174
675
OPD IPD
Intellectual disability 19 12 31
Headache 17 ---- 13
Autism 11 5 16
እንደ ስነ-አዕምሮ ክፍል በሀገር ደረጃ የተቀመጠዉን ጥራቱን የጠበቀና ፍታሃዊ የሆነ ስነ-አዕምሮ ክፍል አገልግሎት
ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በሙሉ አገልግሎቱን ለሁሉም ማህበራሰብ ማዳራስ የሚለዉን ዕቅድ ከግብ
ለማድራስ በየግዜዉ አስፈለጊዉን የህክምና ቁሳቁሶችን ግዢ በመፈፀምና አገልግሎት የሚሰጥባቸዉን
ክፍሎች ለተገልጋዮች ምቹ በማድረግ እንደ ኬዝ ቲም ትኩረት ሰተን እየሰራን እንገኛለን፡፡
80.20%
አዲስ ታካሚዎች
ተመላላሽ ታካሚዎች
በ ተኝቶ ህክምና አገልግሎት የተሰጣቸው የ ስነ አዕምሮ ታካሚዎች መካከል አገግመው የወጡ እና ሳያገግሙ
የወጡ ታካሚዎች ቁጥር
1. አገግመው የወጡ…….611
በ ክፍሉ ዉስጥ ለሚሰሩ ስራዎች ህገ-ደንብ በተዋቀሩ ኮሚተዎች መዘጋጀቱ እና ተግባራዊ መሆኑ
በአጠቃላይ ባለፉት ውስጥ ምንም እንኳን በነበረው የኮቪድ-19 እና ሀገራዊ ሁኔታ አንፃር የተፈለገውን ያክል
አገልግሎት ማሳደግ ባይቻልም አሁንም ቢሆን የሚሰጠው አገልግሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደመጣ
ያመላክታል፡፡
አገልግሎቱን በሚሰጥበት ወቅት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ተፈለጊውን ያክል አግልግሎት እድገት እንዳይኖር
ጉልህ ሚና ነበራቸው፡፡
የመዝናኛ ቦታዎች አለመኖር (lack of recreational center, dining and social interaction )
የነዚህ ግብዓቶች ዕጥረትና የአቅርቦት መቆራረጥ ስራዎች በአግባቡ እንዳይሰሩና የተፈለገውን አገልግሎት
እንዳንሰጥ ደርጋል፡፡ የነዚህ ግብዓቶች በሀገረ አቀፍ ደረጃ የሚያጋጥም የአቅርቦት እጥረት ወይም በተቋም
ደረጃ በሚያጋጥም የግዥ መቆራረጥ ሊከሰት ይችላል፡፡
Data source
1, Log book
3, Record sheet
ይሁንና አሁን ባለው ሁኔታ APTS በሆስፒታላችን እየተተገበረ ነው ለማለት አያስደፍርም ለዚህ
ምምክኒያቶቹ
1.ያለው የሰራተኛ ቁጥር በጣም አናሳ መሆን ዋነኛው ነው እንደሪፈራ ልሆስፒታል 31 ባለሙያዎች
እየሰራን እንገኛለን፡፡
2.ስሙ እንደሚናገረው APTS ኦዲትን መሰረት ያደረገ አሰራር ቢሆንም በኛ ሆስፒታል ግን ስርዓቱ
ከተዘረጋበት ግዜ አንስቶ ወርሃዊ የቆጠራ ሪፖርት ለሚመለከተው አካል ብንልክም አንዴም ኦዲት ተደርጎ
አያውቅም፡፡
4.የማዘዣ ወረቀቶች ድግግም፤ በሆስፒታላችን የመድሃኒት ማዘዣ ወረቀት መፃፍ ያለበት ሀኪም ብቻ
ቢሆንም በኛ ተጨባጭ ሁኔታ ግን ፀሀፊው ከተማሪ ጀምሮ ብዙ በመሆኑ በአንድ ግዜ አጠቃሎ መፃፍ እየተቻለ
በተለያየ ሰው በተደጋጋሚ ስለሚፃፍ እና APTS ደግሞ በብዛት በመፃፍ የሚሰራ በመሆኑ ሰራተኛው ላይ
ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ::
ከላይየተጠቀሱትችግሮችአስቸኳይመፍትሄየሚያገኙት E –APTS
ከሆነበዚህበኩልያለውውጤትለውጥእንደሚያመጣበእርግጠኝነትለመናገርእደፍራለሁ፡፡
አገልግሎትን ማጠናከር መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም በሆስፒታላችን ለመተግበር የተሞከረ ቢሆንም መቀጠል
1.የሰው ሀይል እጥረት፤ከላይም ለመጥቀስ እንደተሞከረው ያለው የሰው ሀይል ከግማሽ በታች በመሆኑ
በአፈፃጸም ሲገመገም ግን ምንም አለመሰራቱ በመስኩ ያለው የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት ዋነኛው
ምክኒያት ነው፡፡ ሌሎች ሆስፒታሎች በክሊኒካል ፋርማሲ ሁለተኛ ድግሪ ባላቸው ሶስት ወይም ከዛ በላይ
በሆኑ ባለሙያዎች የሚተገበር ሲሆን በኛ ተጨባጭ ሁኔታ ግን አሁን ሶስት የአካዳሚክ እስታፍ ከመመደቡ
ሐ. አገልግሎቱን በተመለከተ
ጥቅማ ጥቅሞች ማለትም ለየዩኒቱ አስተባባሪዎች የተወሰነ ኢንሴንቲቭ የሚያስፈልጋቸው ቢሆንም ከዚህ
በፊት ለ SMT ቀርቦ ውሳኔ ባለማግኘቱ ሰራተኛው ላይ ቅሬታ ፈጥሮ ነበር፤፤አሁን ግን 8 ሰኣት በየቀኑ ለዋና
አስተባባሪ እና 30 ሰኣት ለየዩኒቱ አስተባባሪዎች የተወሰነ ኢንሴንቲቭ እና 50 ሰኣት ለ dsm and dic.አበረታች
ሆኖ አግኝተነዋል
የ 2014 ዓ.ም የፋርማሲ ክፍል እና በጅት ዓመት የስራ መርሃ ግብር /ዕቅድ/ ግማሽ አመት የክንውን፤፤
UDATE ማድረግ
የ DRUG INFORMATOIN CENTER
4 4 4 1 25%
ምርመራ ማድረግ
ወርሃዊ ስብሰባ ከዋርድ CLINICAL
12 12 12 12 100%
PHARMACIST ጋር ማካሄድ
PATIENT SATISFACTOIN ዳሰሳ ማከናወን 4 4 4 2 50%
ማቅረብ
የግማሽ አመት የ PHARMACY STORE
አግባብነት 2 2 2 2 100%
INVENTORY ማድረግ
በየግማሽ አመቱ የሰራተኞች ስራጫና ዳሰሳ
2 2 2 1 50%
መከናወን
ግዜያቸው ያለፈባቸውን መድሃኒቶች የላቦራቶሪ
በመነጋገር ማስወገድ
በበሽታ መከላከል እና DRUG USE ዙሪያ
12 52 0 0 0%
ሳምንታዊ የራድዮ ፕሮግራም ማዘጋጀት
በበሽታ መከላከል እና DRUG USE ዙሪያ በራሪ
ተደራሸነት 1000 20000 20000 5000 25%
ወረቀቶችን በማዘጋጀት መበተን
ሁሉን አቀፍ የጤና ትምህርት እና DRUG USE
365 365 365 180 100%
በየቀኑ ሁሉም የስራ ክፍሎች ላይ መስጠት
ለሁሉም ጤና ባለሙያዎች እና የአስተዳደር
ለፅዳት፤ላውንደሪ፤አስክሬንክፍል፤ህሙማን
OXYGEN ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል 365 365 365 365 100%
ማድረግ
በየቀኑ ART AND CHRONIC PHARMACY
365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ ማእከላዊ የህክምና እቃዎች STORE
365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ
EMERGENCY,OPD,INPAIENT,GYNY 365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየሩብ አመቱ ሁሉንም የስራ ክፍሎች 4 4 4 4 100%
ክትትል ማድረግ
የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
3, oxygen supply unit መቋቋሙ እና ሰቶር ተሰጥቶን የተሞሉ ሲሊንደሮች በፐሪስ ክሪፐሽን ኦዲት ተደርጎ
እዲወጣ መደረጉ፤፤
4, store 3 መቋቋሙ እና የላፖራቶሪ sisemix machine reagent እጥረት በዉል ከፐራሚደ አስመጪ ለወር
የሚሁን፤፤
5.በ VEN Category የተሰራ open bide quantification Drug List መሰራቱ open bide በዋና ግቢ በኩል
መዉጣቱ መገዛቱ
6.ለእናቶችና ህፃናት ነፃ የመድኃኒት ህክምና አገልግሎት ተቋሙ ያዋለዉ በብር በግማሽ አመቱ እየተሰላ መሆኑ
በላይ.
8.የመድኃኒት ግዢ ከመድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ሐዋሳ ቅርንጫፍ 18 times እና ከግል አቅራቢ
ድርጅቶች በፕሮፎርማ በጀት 6 times ዓመቱ በአጠቃላይ 3 ሚሊ() ብር (ከመደበኛ በጀት (Treasury)
9. የ 2014 ዓ.ም የመድኃኒት አቅርቦት ትንበያ (Quantification) መከናወን እና ለመፈአኤ ወቅቱን ጠብቆ
መላኩ፡:
መሰራጨቱ፤
12.ከፋርማሲ አካዉንታንት በተመለከተ Daily Summary, Financial and Servece Report መከናወኑ
ከተመላላሽ ታካሚ ክፍል እስኪወጣ ድረስ በሆስፒታሉ መግቢያ ላይ ካለው የእንግዳ መቀበያ አገልግሎት ጋር
ለመጀመሪያ ጊዜ ከተገናኘው የአገልግሎት ፍሰት በሙሉ ጊዜ የውጪ ታካሚ ስራ አስኪያጅ ከነርስ አስተባባሪ
ጋር የሚመራ እና ተጠሪነቱ ለሆስፒታሉ vCCD /MD ይሆናል። በአሁኑ ጊዜ የጉዳይ ቡድኑ የሚመራው
ከጠቅላላ ሐኪም ጋር በከፍተኛ ሐኪም ነው. እቅድ ማውጣት, ሪፖርት ማድረግ እና መገምገም.
በ 1 ኛ ሩብ = 17,172
በ 2 ኛ ሩብ = 18,376
በ 3 ኛ ሩብ = 18,914
በ 4 ኛ ሩብ = 22,076
በ 12 ወራት ውስጥ የተደረገ አጠቃላይ ጉብኝት = 76,538 ነው። በወራት ውስጥ የጉብኝቶች ብዛት OPD
የጥበቃ ጊዜ
የመጀመሪያው ሩብ
ሁለተኛ ሩብ
ሶስተኛ ሩብ
የጥበቃ ጊዜ = 59.1'
አራተኛ ሩብ
የመጠባበቂያ ጊዜ = 55'
=== ዜሮ
እንደ EHSTG መስፈርት
3. የተሾሙ ደንበኞች የሕክምና መዝገቦች ከደንበኞች ቀጠሮ ቀን አንድ ቀን ቀደም ብለው ተሰርስረዋል።
የ 2013 የ 2014
እይታ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መለኪዎች አፈፃፀም
መነሻ እቅድ አፈፃፀም አፈፃፀም በ %
የተኝቶ ሕክምና የሕሙማን የሆስፒታል ቆይታ መቀነስ ቀናት 9 ቀን 6 ቀን 9 ቀን 67
የተኝቶ ሕክምና ክፍል የሕሙማን ሞት መቀነስ in patient MR 4.4 3% 5 67
የጨቅላ ሕፃናት ሞት መቀነስ NMR 19.9 15% 14 107
የተሰሩ ሻወር ቤቶች
ለተኝቶ ሕክምና ክፍል የግል መታጠብያ እና መፀዳጃ ቦታዎችን ማዘጋጀት N/A 3 0 0
በቁጥር
ጥራት የድንገተኛ ክፍል ታካሚ ቆይታ ጊዜ መቀነስ ሰአት N/A ‹24 36 67
የህፃናት ተመላላሽ ህክምና ማስጀመር ክፍልማቋቋም N/A 1 1 100
የተኝቶ ሕክምና ታማሚ መቀበል አቅም መጨመር ታማሚቁጥር 780 1750 950 54
ተደራሽነት የጨቅላ ሕፃናት ክፍል የመቀበል አቅም መጨመር የተኙ ልጆች በቁጥር 616 1000 780 78
• እንደ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ለመጀመሪያ ጊዜ የ 3 ተኛው ዙር ኮቪድ 19 ተጠቂ ያገኘነው ሐምሌ 26
ቀን 2014 ዓ.ም. ሲሆን ለ 59 ቀናት ያክል ምንም በኮቪድ 19 የተያዘ ተጠቂ አልነበረም፡፡ ነገር ግን የሦስተኛውን
ሞገድ መከሰቱን ጤና ጥበቃ በይፋ ካሳወቀ ግዜ ጀምሮ ከዚህ በታች
• በመደበኛ ከሚሰራው የጽዳት ስራ በተጨማሪ ከፍተኛ የህሙማን ፍሰት የሚታይባቸው ክፍሎችን እና የኮቪድ
ሕክምና የሚሰጥበት ማእከልን በተለየ መልኩ የማጽዳት ስራ (Fumigation) በኬሚካል የማጽዳት ስራ
ተሰርቷል፡፡
• የተገመገሙ መረጃዎችን በግዜ ለሚመለከታቸው አካላት line list በመጠቀም መረጃው እንዲደርስ ተደርጓል፡፡
• በኮቪድ ሕክምና ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ የግብአት መቆራረጥ እና አስተዳደራዊ ችግሮችን ለመፍታት ያስችል ዘንድ
የጋራ የውይይት መድረክ በየቀኑ ጠዋት ጠዋት (Morning session) መተግበር ተችሏል፡፡
• ሕክምናውን ተደራሽ ለማድረግ የባለሙያ ቁጥር መጨመርን ጨምሮ የክፍል ማስፋፋት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
• በኮቪድ ሕክምና ማእከል ከዚህ ቀደም ያልነበረ (Highly dependent Unit) የራሱ አንድ መካኒካል ቬንትሌተር
እና 4 አልጋዎች በማስገባት መክፈት ተችሏል፡፡
• ከኦክስጅን ጋር ተያይዞ ይፈጠር የነበረውን የጌጅ እጥረት ለመፍታት ተጨማሪ የጌጅ ግዥ ተከናውኗል፡፡
• ከኮቪድ ጋር በተያያዘ መረጃ ለሚፈልጉ እና ውጤት ለማሳወቅ አገልግሎት የሚውል የስልክ ቁጥር የማሳቅ ስራ
ተሰርቷል
• የሦስተኛው ሞገድ የኮቪድ 19 ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ 125 ሕሙማን ወደ ማዕከሉ ገብተው ሕክምና ማግኘት
ችለዋል፡፡ (54.5% Adminssion Rate)
• ወደ ተቋሙ ለሕክምና ከገቡ ሕሙማን መካከል 34 የሚሆኑ ህሙማን የጽኑ ሕክምና አገልግሎት እና ድጋፈ
የተደረገላቸው ቢሆንመ ሕይወታቸው አልፏል፡፡ (27.2% CFR)
• የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያገለግሉ ተግባራት መካከል አንዱ የሆነውን የኮቪድ ክትባት ለጤና ባለሙያዎች
እና ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ ነው፡፡ ከዚህም አንጻር እስከአሁን ድረስ
JOHNSON 56 56 የባከነ 0
• የዲላ ዩንቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ከክልል ጤና ቢሮና ከዞን ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የዲላ ከተማ ማረሚያ ቤት
197 ለሚጠጉ ታራሚዎች የኮቨድ -19 RDT ምርመራ ተድርጓል፡፡
• ከዚህ ዉስጥ 163 ወንዶች ሲሆኑ 34 ሴቶች ናቸዉ፡፡ከተመረመሩ ዉስጥ 3 ወንዶች የምረምራ ዉጤታቸዉ
Positve ሲሆኑ ከሴቶች Positve የሆነ አልተገኝም፡፡
ለዲላ ዩንቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የ OXYGEN አቅርቦት የሲሊደር ብዛትና የተከፈል
የገንዘብ ብዛት
የተሞላ የ OXYGEN ሲሊደር የተሞላ የ OXYGEN የተሞላ ሲሊደር የተሞላ የ OXYGEN የተከፈለ የብር
ተ.ቁ
የቀረበበት ወር ብዛት መጠን
በበጀት ዓመቱ በቀዶ ህክምና ክፍል በ 16 ነርስ፣29 የአንስቴዢያ ባለሙያ 7 የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት፣ 7 የማህፀን
እና ዕንስ ስፔሻሊስት፣2 የአጥንተ ስፔሻሊስት፣1 የአዕምሮ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት፡ 16 ድጋፍ ሰጪ ባለሙያ በድምሩ በ 74
ስታፎች እና በየወሩ ከተለያዩ ሆስፒታሎች ከሚመጡ ሬዚደንቶች ጋር በመሆን አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል
የኢንፌክሽን ፕሪቬንሽን በተመለከተ ለእንድሆስፒታል ወሳኝ እንደመሆኑ መጠን በተለየም ለቀዶ ህክምና የስራ ክፍል ልዩ
ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል፡፡ ጽዱና ምቹ የሆና የአገልግሎት ሰጪ ኬዝ ቲም እና ክፍሎች እንዲኖሩን ብሎም ጽዱና
ምቹ ለመሆን የሚያስችሉ ተግበራቶችንና ተያያዢነት የላቸዉ ስራዎችን ስናከናዉን ቆይተናል ለአብነትም ለኦፕራሲዮን
የሚያገለግሉ የህክምና ቁሳ ቁስ እስታንዳርዱ በመከተል ከዲኮንታሚኔሽን ጀምሮ እስከ እስትራላይዝ አስከሚሆን ድረስ
በማረጋገጥና ወጥ የሆነ ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ, ሌሎች ዝርዝር ተያያዥ ተግባሮችን ስንመለከት ወጥ የሆነ የፅደት ዘመቻ
(fumigation) ሁሉንም በለሙያ የሳተፈ ሁሌ በወር 1 ቀን ይከሄደል፡፡
የደም ልገሳ (blood donation campaign)
አጠቃላይ የቀዶ ህክምና አፈፃፀም በተመለከተ
እንደ ቀዶ ህክምና ክፍል በሀገር ደረጃ የተቀመጠዉን ጥራቱን የጠበቀና ፍታሃዊ የሆነ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ኦፕራሲዮን
ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በሙሉ አገልግሎቱን ለሁሉም ማህበራሳብ መዳራስ የሚለዉን ዕቅድ ከግብ ለመድራስ በየግዜዉ
አስፈለጊዉን የህክምና ቁሳቁሶችን ግዢ በመፈፀምና አገልግሎት የሚሰጥበቸዉን ክፍሎች ለተገልጋዮች ምቹ በማድረግ እንደ
ኬዝ ቲም ትኩረት ሰተን እየሰራን እንገኛለን፡፡
ኦፕራሲዮን ክፍሉ ባሳለፍናቸው 12 የስራ ወራት የተሰጡ አግልግሎቶች በቁጥር ደራጀ ስንመለከት በጠቅላላ ቀዶ ህክምና
(680) ተካሚዎች፣የማሕፀንና ጽንስ ቀዶ ህክምና (1237)፣የአጥንትቀዶህክምና (301) ተካሚዎች፣ያአዕምሮ ቀዶ ህክምና
(35) በአጠቃለይ በ 2014 አመት ዉስጥ በድምር ለ 2253 ተካሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ተችሎዋል፡፡
speciality 1st quarter 2nd quarter 3rd quarter 4th quarter Total
General Segery 151 158 223 148 680
Orthopaedics 74 68 81 78 301
Neuro sergery - 14 12 9 35
Gyn/obs 260 303 407 267 1237
Total 485 543 723 502 2253
100 Series 1
50
0
20 20 21 20 20 20 20 20 20 a2
0
t2
0
e2
0
ሌ ሴ ም ት ር ስ ር ት ት iy o n
ም -ነሃ ረ
ስከ ጥቅ
ም -ህ
ዳ
ተህ
ሳ -ጥ ካቲ ጋቢ iyaz b
gin 1 -
se
1 -ህ 21 1 - 21 -የ መ -
መ - 2 - m
2 ሌ - 21 ት 21 ስ 21 21
- 1 t2
ሰኔ ህም ሴ 2
0
ም ም ር ተ ህሳ ር ት 21 ya 2 nbo
ቅ ዳ ጥ t i
ስከ
ረ ጥ ህ ቲ bi z gi
ነሃ የካ eg iya
መ m m
cases in Quarters
723
543
485 502
Series 1
ከነዚህ ውስጥ 1,453 የሚሆኑት ታካሚዎች የድንገተኛ ቀዶ ህክምና አስፈልጓቸው አገልግሎቱን ያገኙ ሲሆን ቀሪዎቹ 800
ታካሚዎች ደግሞ በቀጠሮና በስኬጁል ለሚሰራ ቀዶ ህክና አገልግሎት የአነስቴዢያ ሕክምና ያገኙ ታካሚዎች ናቸው፡፡
Elective VS Emergency
35.51%
Elective
Emergency
64.49%
Type of surgery 1st Quarter 2nd Quarter 3rd Quarter 4th Quarter Total
Elective 177(36.5%) 192(35.4%) 234(32.4%) 197(39.24%) 800(35.51%)
Emergency 308(63.5%) 351(64.6%) 489(67.6%) 305(60.76%) 1453(64.49%)
Total 485 543 723 502 2253
በደም እጥረት
ታካሚዎች በቅድመ ምርመራ ቀን አለመገኘታቸው
ታካሚዎች ተጓዳኝ ህመም ስለነበረባቸው
ታካሚዎች ታካሚዎች የናሙና ምርመራ ስላልጨረሱ
የኦፕሬሽን አልጋ እጥረት
የሚሰራው ሃኪም መድከም
miscommunications
Total major surgery done in 12 Functioning OR table Major surgeries per table
months per day
2፣በ EHAQ cluster አማካኝነት PFSA ያልተገኙ መድሃኒቶችን ከአጎራባች ሆስፒታሎች ማግኘት ተችሉዋል
በአጠቃላይ በነበረው የኮቪድ-19 እና ሀገራዊ ሁኔታ አንፃር የተፈለገውን ያክል አገልግሎት ማሳደግ ባይቻልም አሁንም ቢሆን
የሚሰጠው አገልግሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ያመላክታል፡፡
አገልግሎቱን በሚሰጥበት ወቅት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ተፈለገውን ያክል አግልግሎት እድገት እንዳይኖር ጉልህ ሚና
ነበራቸው፡፡
SONOGRPY
ለአራት ዓመት በላይ የቆየዉ የሲቲ ስካን ማሽን (CT-Scan) የማስገባት ስራ ተሰርቷል
የራዲዮሎጂ የስራ ክፍል ስራ በጣም ጊዜ የማይስጥ በመሆኑ የስዉ ሀይል እንዲሟላ ተደርጓል
Strength
ከ 2011 ዓ.ም ጀምሮ እንደ ክፍል የተቋቋመ የአጥንት ህክምና ክፍል በዚያን ጊዜ ዲፓርትመንቱ የጀመረው የአጥንት ቀዶ ጥገና
ሐኪም ( contrat ) = 1 አጠቃላይ ሐኪም =3 ነርሶች = 5 በአሁኑ ጊዜ መምሪያው እየሰፋ ነው። በአሁኑ ጊዜ የአገልግሎት
አሰጣጥ እና የሰው ኃይል ይጨምራል። በአሁኑ ጊዜ በእንቅስቃሴ ላይ ያሉ ሰራተኞች; የአጥንት ቀዶ ጥገና ሐኪም =1 የኦርቶ
ነዋሪ (ከ SPHMMC) =2 አጠቃላይ ሐኪም =5 ነርስ = 6
ለስላሳ
የጅማት Pyomy ሴፕቲክ ኦስቲኦ እርጥብ ሴሉላይ ጠቅላላ
ወር ስብራት ቲሹ
ጉዳት ositis አርትራይተስ ሜይላ ጋንግሪን ትስ የታካሚዎች
ይተስ ጉዳት ብዛት
ሃምሌ 31 3 9 3 1 0 5 65 117
ነሃሴ 23 1 8 2 0 1 8 69 112
መስከረም 25 2 7 3 0 0 9 62 108
ጥቅምት 27 1 6 4 0 1 6 73 118
ህዳር 26 2 8 2 2 1 6 59 106
ታህሳስ 30 3 7 5 1 0 10 79 135
ጥር 26 2 8 2 2 2 11 76 127
የካቲት 29 3 7 3 1 2 8 81 134
መጋቢት 32 4 7 2 2 1 10 93 151
ሚያዚያ 30 3 10 3 3 2 7 106 164
ግንቦት 33 3 8 4 2 1 16 112 179
ሰኔ 35 3 7 5 1 0 9 121 181
ተቋሙ ከመደበኛ የህክምና ስራ በተጨማሪ በማህበረሰብ ዉስጥ የሚገኙ ከአቅመ ደካማዎችንና ጎዳና ተዳዳሪዎችን ጋር በመሆን
የ 2014 ዓ.ም. ዘመን መለወጫ በዓልን በማክበር የበጎ አድራጎት ተልዕኮዉን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም መርሃ ግብር
በሆስፒታላችን በተለያዩ ክፍሎች ተኝተዉ ህክምና ሲከታተሉ ለነበሩና በዓልን በቤታቸዉ ማክበር ለማይችሉ ህሙማን
በተዘጋጀዉ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡
ስልጠናን በተመለከተ
- ለሆስፒታሉ ሲኒየር ማኔጅመንት አባላት ሕክምና አገልግሎቱን በታማኝነት ሙያው የሚጠይቀውን ስነ-ምግባር
በመከተል አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የሚያስችል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
o የመልካም አስተዳደር ስልጠና
o የዜጐች ቻርተር
o ካይዘን
የበጀት ዓመቱ ዕቅድ መተግበር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በእያንዳንዱ ቡድን፣ ጽ/ቤት፣ ዳይሬክቶሬት፣ ትምህርት ክፍል፣
ኮሌጅ፣እና ፕሮግራም በኃላፊዎች አማካይነት ቀጣይና ወቅታዊ የሆነ ክትትል /Monitoring/ ይካሄዳል፡፡
መረጃዎችን በጊዜና በወቅቱ በማሰባሰብና በመተንተን በዕቅድ ተግባራዊነት ላይ ለተከሰቱ ችግሮች አስፈላጊ የሆነ እርምት፣
ማሻሻያና ማስተካከያ ይደረጋል፡፡
በክትትሉ ሂደት ኃላፊዎች በእያንዳንዱ የሥራ ክፍል የተደረሱትን ውጤቶችና የጋራ ስምምነቶች በሪፖርት በማጠናከር እንደ
ጉዳዩ አንገብጋቢነት በየወሩ እና በየሩብ ዓመቱ መጨረሻ ለበላይ ኃላፊ ጽ/ቤት እንዲቀርብ ይደረጋል፡፡
በየሩብ ዓመቱ እና በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ላይ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ይደረጋል፡፡ የግምገማውም ሥርዓት በግብ ላይ
ያነጣጠረ /Goal targeted/ ሆኖ በክትትል ወቅት የተሰበሰቡና ትንተና የተደረገባቸውን መረጃዎች መነሻ በማድረግ በዕቀዱ
ላይ የተቀረጹት ዓላማዎችና ስትራቴጂያዊ ግቦች ትክከለኛ መሆናቸውን፣ በነባራዊ ሁኔታ ላይ የተመሰረቱና ውጤታማ
መሆናቸውን፣ እንዲሁም ደግሞ የሚፈለገውን ውጤት በምን ያህል ዋጋ ማስገኘታቸውን ጭምር ለይቶ ለመገንዘብ የሚያስችል
ይሆናል፡፡
በክትትል እና ግምገማ ሥርዓት ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ የግምገማውን ሥራ የበለጠ ውጤታማ የማድረግና
በሂደት ውስጥ ከሚደረስባቸው ውጤቶች በመነሳት ዕቅዱን እንደ አመቺነቱ የመከለስ ወይም የማሻሻል ሥራዎች ይከናወናሉ፡፡
በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ተግባራት በዕቅዱ መሠረት መፈጸማቸውን የሚያጣራ ቡድን በማዋቀር ቢያንስ በየሩብ ዓመቱ የመስክ
ምልከታና ግምገማ ይደረጋል፡፡
በሚደረጉ ግምገማዎችና ውይይቶች ሥራዎች በሚጠበቀው መጠንና ጥራት እንዲሁም በጀትና ንብረት መከናወናቸውን እና
ለታለመለት ዓላማ መዋላቸውን የማረጋገጥ፣ በአፈጻጸም ላይ ያለውን ልዩነት በመመዝገብ በቀጣይ ለሚከናወኑ ሥራዎች
አመቺ ማስተካከያ ይደረጋል፡፡
Dilla University Signs MoU with Spanish OMF Surgery and Pathology Team
• Dilla University (DU) August 24, 2021, Public and International Relations Directorate,
Memorandum of understanding signed between Dilla University and Spanish OMF
Surgery and Pathology Team for three-year contract on mutually beneficial areas of
cooperation.
• In his welcoming speech, Vice President of Administration and Student Affairs and
Representative of the President Dawit Hayeso (PhD), welcomed the guests from University
of Madrid, Spain (Dr. Jorge Cano and Dr. Julian Campo) to the University. A great deal of
work has been done to reach out to the local community with the utmost diligence and
commitment to provide the University with access to medical services that are not available
in the country. He also emphasized that Health related cooperation are vital and the
University is always committed to work together with respected concerned bodies.
• Dr. Selamwit Ayele, Vice President of Dilla University College of Medicine and Health
Sciences and Referral Hospital, on her part said the three-year based agreement is aimed at
developing a collaborative platform for Oral and Maxillofacial Surgical and Pathological
activity at Dilla University in collaboration with the CMHS (College of Medicine and
Health Science) adding that any citizen could get this medical service for free.
Furthermore, the agreement further entails a strong support for further link via putative
clinical activity, research, capacity building and parallel academic cooperation among
parties.
• The delegation team coordinator and Physician from University of Madrid, Spain Dr. Jorge
Cano, thanked the University Administration and briefed on the areas and scope of
application that includes joint research activities on areas of mutual interest, organizing
seminars, workshops, symposium, academic meetings, exchange of facilities and
equipment, organizing short, middle and long-term trainings, improving the quality of and
sustainability of patient management, encouraging and promoting innovations, technology
transfer and other related clinical and academic collaborations are amalgamated.
የሪፖርት ስልት
እያንዳንዱ ቡድን፣ ጽ/ቤት፣ ዳይሬክቶሬት፣ ትምህርት ክፍል፣ ኮሌጅ፣ ኢንስቲትዩትና ፕሮግራም በተግባር ላይ ያጋጠሙ
ችግሮችንና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን በማካተት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን በየሩብ ዓመቱ መጨረሻ ለበላይ ኃላፊ እና
ለፕሮግራሙ ዳይሬክተር ያቀርባል፡፡
የሆስፒታሉ የዕቅድና በጀት ቡድን የቀረቡትን ሪፖርቶች ሰብስቦ በመተንተን፣ በማጠናቀርና በማደራጀት በየሩብ ዓመቱ
ተቋማዊ የክንውን ሪፖርት አዘጋጅቶ ለዩንቭርሲቲዉ ዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ይልካልየዩንቭርሲቲዉ ዕቅድና በጀት
ዳይሬክቶሬት ከአራቱም ፕሮግራሞች የአሰባሰባቸዉን ሪፖርቶች ለተቋሙ የበላይ አመራር እና ለሥራ አመራር ቦርድ
እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ያቀርባል፡፡
በመጨረሻም በየደረጃው ቀርቦ የፀደቀው ሪፖርት ለኢፌዴሪ ሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ለኢፌዴሪ ገንዘብ
ሚኒስቴር፣ ለኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለባለድርሻ አካላት እንዲሰራጭ ይደረጋል፡፡
ክፍል ስድስት
የመዝናኛ ቦታዎች አለመኖር (lack of recreational center, dining and social interaction )
የፋርማሲ ባለሙያ እጥረት ከፍተኛ ጫና የፈጠረ ችግር ቢሆንም ባለሙያ እንዲቀጠር ሪፖርት
እስቶክ አውት የሆኑ የላቦራቶሪ ሪ ኤጀንት እና መድሀኒቶች ለመግዛት የፋይናንስ ችግር ያጋጠመ ሲሆን
ጠይቀናል
አለመቻላችን፤፤
ፈጥሮብናል፤፤
የአቅርቦት ችግር
መመለስ አለመቻል
የትራንስፖት እትረት
6.2.የተወሰዱ እርምጃዎች
የሪፈራል ሆስፒታሉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ያለመሟላት ችግር ለመቅረፍ ከዩንቨርሲቲዉ የሰው
በማጠናከር በዚያ በኩል መፈጸም የሚገባቸው ግዢዎች በወቅቱ እንዲከናወኑ ጥረት ተደርጓል፡፡
በዚህ ሰነድ የ 2014 በጀት ዓመት የፊዚካል ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በዝርዝር እንደተመለከተውቀርቧል፡፡
በመሆኑም የ 2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት በአብዛኛዉ በዝግጅት ምዕራፍ እና በትግበራ ምዕራፍ
መከናወን የሚገባችዉ በአንድ ምክትል ፕሬዝዳንት እና በሶስት ዳይሬክቶሬት የተተደራጀ ሲሆኑ የፕሮጅክት
ግንባታ ስራዎችም በተያዘላችዉ የጊዜ ሰሌዳ መሠርት በሆስፒታሉ ግቢ ወስጥ በመከናሆን ላይ ይገኛሉ፡፡
በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም
በየደረጃዉ የሚገኙ ኃላፊዎችና የስራ አመራር ቦርድ በሚያደርጉት የተቀናጀ እንቅስቃሴ ተግባራዊ የተደረገ
ነዉ፡፡
በተጨማሪም የኢፌድሪ ሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስተር፣የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት፣
የዞኑ አስተዳድር ጽ/ቤት እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በሚያደርጉት ድጋፍና ክትትል ስኬታማ ዉጤት
ተመዘግቧል፡፡