You are on page 1of 169

መግቢያ

የትምህርት ተደራሽነትና አግባብነት ያለው ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለሃገር ሁለንተናዊ እድገት ከፍተኛ አስተዋጸኦ
አላቸው። ከዚህ አኳያ መንግስት የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በተለያዩ ክልሎችና ከተሞች ለማስፋፋት በተደረገዉ
የመጀመሪያ እንቅስቃሴ ከመጀመሪያዎቹ ተቋማት አንዱ በመሆን በደቡብ ክልል በጌዴኦ ዞን ከዲላ ከተማ 1.5 ኬ.ሜ ወጣ
ብሎ የመምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመባል በ 1989 ዓ/ም የአሁኑ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ተመሰረተ፡፡

የዲላ መምህራን ትምህርትና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሁለት ፋካልቲዎችን ይዞ የተዋቀረ ነበር፡፡ የመምህራን ትምህርት ፋካልቲ
በተለያዩየ ትምህርት ዘርፎች ለመምህርነት እጩ የሚሆኑ ተማሪዎችን ተቀብሎ በድግሪ ሲያስመርቅ የጤና ሳይንስ ፋካልቲ
ደግሞ የጤና ባለሙያዎችን (በነርሲንግ፣ላቦራቶሪ ቴክኒሽያን እና የአከባቢ ጤና አጠባበቅ ባለሙያዎችን በዲፕሎማ የጤና
መኮንኖችን ደግሞ በድግሪ ደረጃ) እያሰለጠነ ያስመርቅ ነበር፡፡ ነገር ግን የጤና ሳይንስ ፕሮግራሙ ወደ ሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ
እንዲዛወር በመደረጉ ለተወሰነ ጊዜ ከተቋረጠ በኋላ የጤና ፕሮግራሞችን ለመስጠት በድጋሜ በዲላ ዩኒቨርሲቲ ስር “የጤና
ሳይንስት ምህርት ቤት” በሚል ስያሜ በሶስት የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች 180 ተማሪዎችን በመቀበል በ 2001 ዓ.ምስራ
ጀምሯል፡፡ ለሚሰጠው ስልጠና እንዲመችለ ተማሪዎች ለተግባር ስልጠና የሚሆን ሆስፒታል በማስፈለጉ በጌዴኦ ዞን ጤና
መምሪያ ስር የሚተዳደረዉን የዲላ ሆስፒታል ለማስልጠኛና ለህክምና አገልግሎት እንዲውል ከሚመለከታቸው አካላት ጋር
በመነጋገር በዩኒቨርሲቲው ስር እንዲሆን ተደርጓል፡፡

በአሁኑ ሰዓት ኮሌጁ 16 ፕሮገራሞችን በቅድመ-ምረቃ እና 4 ፕሮግራሞችን ደግሞ በድህረ-ምረቃ በጠቅላላበ 21


ፕሮግራሞች፣450 በላይ በሚሆኑ የመማር ማስተማርና የህክምና አገልግሎት የሚሰጡ መምህራን ከ 1200 በላይ
ተማሪዎችን ተቀብሎ እያስተማረ የሚገኝና በማስተማሪያ ሆስፒታሉ 300 የሚሆኑ የጤና ባለሙያዎችና ከ 500 በላይ
የአስተዳደር ሰራተኞችን በመያዝ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል፡፡

የጤናው ዘርፍ ትምህርት ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ የጤና እድገት ቁልፍ መሳሪያ በመሆኑ የትምህርት ስርዓቱን
ማዘመን፣በቂና ብቁ የሆኑ ጤና ባለሞያዎችን ማምረት አስፈላጊ ነው። በዘመናዊ የህክምና ቴክኖሎጂ የተራቀቁና በኢኮኖሚ
የበለፀጉ ሀገራት ለደረሱበት የጤና እድገት ደረጃ የበቁት የሰው ኃይል አቅማቸውን በጤና ትምህርትና ስልጠና
በመገንባታቸው እንደሆነ ይታመናል፡፡ ስለሆነም ሀገራት ለጤናው ትምህርትና ስልጠና ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት ከፍተኛ
መዋዕለ ንዋይ መድበው ይንቀሳቅሳሉ፡፡ በሀገራችን የነበሩት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ቁጥራቸው ውስን በመሆኑና
የሚያፈሩትም የሰለጠነ የሰው ሃይል ከሀገሪቱ ፍላጐትና የሳይንስና ቴክኖሎጂ እደገት በዓለም ተወዳዳሪነት አኳያ ድርሻው
አናሳ ነበር። ከዚህ በመነሳት መንግስት የሀገሪቱ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በጤናው ዘርፍ አሁን ሳይንስና ቴክኖሎጂ
ከደረሰበት እድገት አኳያ በመቃኘት ሀገሪቱን ወደ ተሻለ የኢኮኖሚና የማህበረሰብ ጤና መሻሻል እድገት ሊያደርሳት የሚችል
የትምህርት ካሪኩለም በመቅረጽ፣ ያካበታቸውን ልምድ በመቀመር በቀጣይ አገሪቱን ወደላቀ ደረጃ ከፍ ለማድረግ
የሚያስፈልጋትን የሰለጠነ የሰው ሀይል ለማፍራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ይገኛል።

ከዚህ አኳያ የዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የዩኒቨርሲቲውን የተግባር ተኮርነት (Applied University)
ተልዕኮ ከግብ ለማድረስ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ የተለያዩ ፕሮግራሞችን በመክፈት እና ነባር ፕሮግራሞችን
በማጠናከር፣የጤናውን ዘርፍ ችግር ሊፈቱ የሚችሉ ምርምሮችን፣ የማህበረሰብ እና ህክምና አገልግሎቶች ጋር የተቀናጀ
0
መማር ማስተማር በማካሄድ እንድሁም የማህበረሰቡን ፍላጎት መሰረት ያደረገ የማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት በመስጠት
የልዕቀት ማዕከል (Center of Excellence) ለማድረግ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡

በመሆኑም እስከአሁን በተገኙት ውጤቶች ላይ በመመርኮዝ በኮሌጁ ትኩረት የሚሰጥባቸው ተግባር ተኮር ትምህርትና
ስልጠና ተደራሽነት፣ፍትሀዊነትና ውስጣዊ ብቃት፣ጥራትና ተገቢነት፣ተግባር ተኮር የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣የቴክኖሎጂ
ፈጠራ፣ሽግግር እና የማህበረሰብ አገልግሎት፣የሆስፒታል አገልግሎት እና ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት
የማስፈን፣የመሠረተ ልማት አገልግሎቶችን የማሟላት እና የአገልግሎት አሰጣጥ የማሻሻል ግቦች ዓላማዎች እና
ስትራቴጂዎችን አካትቶ የያዘ የ 10 አመት (2013-2022) መሪ እቅድ በማዘጋጀት ወደ ትግብራ ለመግባት እየተንቀሳቀሰ
ይገኛል፡፡

ተቋማችን የሚገኝበት የጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ በደቡብ ብሔሮች ብሔረሰቦችና ህዝቦች የሚገኝ ሲሆን የደቡብ ብሔሮች
ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል በ 6°03'31.03" ሰሜን "ላቲትዩድ" እና 36°43'38.28" ምስራቅ"ሎንግትዩድ"
መስመሮች ውስጥ የሚገኝ ሲሆን በደቡብ ከኬንያ፣ በምዕራብ ከደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል፣ በሰሜንና
ምስራቅ ከኦሮሚያ ብሔራዊ ክልል እና በምስራቅ ከሲዳማ ብሔራዊ ክልል ጋር ይዋሰናል፡፡ ክልሉ ከባህር ወለል
በላይ ከ 376 እስከ 4,207 ሜትር ከፍታ ያላቸውን ስፍራዎች ይሸፍናል፡፡ከክልሉ ህዝብ ውስጥ 89 በመቶ የሚሆነው
ሕዝብ የሚኖረው በገጠር ሲሆን መተዳደሪያውም የግብርና ስራ ነው፡፡ የህዝብ ጥግግቱን በተመለከተ በክልል በካሬ ኪሎ
ሜትርበ አማካይ 138 ሰዎች የሚገኙ ሲሆን ይህም ከፍተኛው 627 በጌዴኦ ዞንና ዝቅተኛው 21 በደቡብ ኦሞ ዞን
ይሆናል፡፡

ስለሆነም በ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም በሪፈራል ሆስፒታል መልካም አስተዳደርን በማስፈን፣
ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደትን በማጠናከር ለአገራችን ልማት የሚፈለገውን ብቁና ተገቢ የሰው ኃይል
በማፍራት ረገድ የበኩላችንን ድርሻ በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ ከመማር ማሰተማር ጎን ለጎን በጤና ሳይንስ
ህክምና ኮሌጅ ላይ ያተኮረ ችግር ፈቺ ምርምር በማካሄድ እና የአካባቢውን ፍላጎት ማዕከል ያደረገ
የህብረተሰብ አገልግሎት በመስጠት ለአገራችን ሕዳሴ መረጋገጥ የበኩላችንን ተሳትፎ እያደረግን እንገኛለን፡፡
በመሆኑም በዚህ ሰነድ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም እንደሚከተለዉ ተዘጋጅቷል፡፡

በመሆኑም በመግቢያው የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም የሰነዱን አወቃቀር ጠቅለል ባለ መልኩ
ተገልጿል፡፡ በክፍል አንድ በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታልችን ተልዕኮ፣ ራዕይ፣ ዕሴቶች፣
ዓላማዎች መረጃዎችንና ፕሮግራሞች እንዲሁም በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል
የሚመለከቱ የዕድገትና ትራንስፎርማሽን ዕቅድ ግቦች ተቀምጠዋል፡፡ በክፍል ሁለት የአስተዳደርና ቢዝንስና
ልማት ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡ በክፍል ሶስት
በህክምናና ተግባራት ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡
በክፍል አራት በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ አካዳሚክ እና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዘርፍ የ 2014 በጀት ዓመት
ዕቅድ አፈጻጸም ስራዎች ቀርበዋል፡፡ በክፍል አምስት በካፒታል በጀት የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም

1
ስራዎች የቀረቡ ሲሆን በክፍል የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎች የቀረቡ ሲሆን በክፍል ሰባት ማጠቃለያ ሃሳብ ቀርቧል፡፡

ክፍል አንድ

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ተልዕኮ፣ ራዕይ እና ዕሴቶች
ተልዕኮ (Mission)

በህክምናና ጤና ሳይንስ ዘርፍ አገራዊ ፍላጎትን መሰረት ያደረጉ በዕውቀት፣ በክህሎትና በመልካም ሥነ-
ምግባር የታነጹ፣ ተወዳዳሪና ብቁ ባለሙያዎችን ማፍራት፤ ፈጠራዊ የሆኑ ችግር ፈቺ ጥናትና
ምርምሮችን ማድረግ፣ በውጤቱም ማህበረሰቡ ተጠቃሚ እንዲሆን ማድረግ፣ ጠንካራ የኢንዱስትሪ
ትስስርና አጋርነት መፍጠር፤ በሽታ መከላከልና የጤና ማጎልበት መርህን በመከተል፣ ጥራት ያለው
የፈውስና ተሃድሶ ህክምና በመስጠት ህመምን፣ አካል ጉዳተኝነትንና ሞትን በመቀነስ ምርታማ ዜጋ
ማፍራት እና በጠንካራ አመራር ስርዓት ፈጣንና ቀልጣፋ አገልግሎቶችን መስጠት ነው፡፡

ራዕይ (Vision)

በ 2030 ዓ.ም ጤናማ ምርታማና የበለጸገ ዜጋ በመፍጠር በሀገር አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ፣ አለም አቀፍ እውቅና
ያለው የጤና አገልግሎት መስጫና ማስተማሪያ የፈጠራና ግኝት ተቋም ሆኖ መገኘት ነዉ፡፡

2
ዕሴቶች (Values)

 የአገልግሎት ጥራት

• ፈጠራንማበረታታት

• መማማርና እድገት

• ህብረተሰብ ተኮር አገልግሎት

• በጋራ መሥራትና ተነሳሽነት

• ብዝሃነትና አካታችነት

• ለሥርዓተ ፆታ ጉዳዮች ፈጣን ምላሽ ሰጪነት

• ብቃትና ውጤታማነት

• ጽዱና ምቹ የማስተማሪያ ሆስፒታል አከባቢን መፍጠር፣

• ተነሳሽ፣ አክባሪና ሩህሩህ ባለሙያን ማፍራት፣

• የክህሎት ልህቀት

• ሙያዊ ስነምግባር

• ወጪ ቆጣቢነት

• አረንጓዳማነት

3
ተቋማዊ መረጃዎች

College of Medicine & Health ነባር አዲስ ገቢ ጠቅላላ ድምር


Sciences
Bad ህ

M F T M F T M F T

Public Health Officer 62 30 92 62 30 92

Generic P.H. Officer 128 23 151 128 23 151

Midwifery 42 30 72 42 30 72

Anesthesiology 35 16 51 35 16 51

Psychiatric Nurse 40 30 70 40 30 70

Medicine 101 10 111 101 10 111

Medical Laboratory 54 18 72 54 18 72

Pharmacy 75 34 109 75 34 109

Grand Total 537 191 728

4
ነባር አዲስ ገቢ ጠቅላላ ድምር
COLLEGE OF MEDICINE & HEALTH
SCIENCES
M F T M F T M F T

P.B EMERGENCE & CRITICAL


6 6 12 6 6 12
NURSE (ECCN)

P.E MIDWIFERY 0 18 18 0 18 18

COMPRESSIVE MEDICAL 14 2 16 14 2 16

P.B MEDICAL LABORATORY 17 4 21 17 4 21

P. B PEDIATRICS 8 7 15 8 7 15

P. B ANESTHESIOLOGY 10 1 11 10 1 11

P. B PSYCHIATRIC NURSE 6 2 8 6 2 8

P. B NEONATOLOGY 1 7 8 1 7 8

TOTAL 62 47 109

አጠቃላይ መደበኛ 728 109 837

ነባር አዲስ ገቢ ጠቅላላ ድምር


College of Medicine &
Health Sciences
M F T M F T M F T
Bad

Integrated Emergency 6 1 7 6 1 7
Obstetrics & Surgery

MPH-RH 11 2 13 11 2 13

GMPH-Nitration 22 2 22 20 2 22

5
GMPH-RH 30 8 38 30 8 38

MPH-Nitration 14 3 17 14 3 17

Advanced Clinical 8 1 9 8 1 9
Anesthesiology

የድህረ ምረቃ ተማሪዎች 89 17 106

በሆስፒታሉ ሚገኙ የትምህርት ፕሮግራሞች

በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በመጀመሪያ ዲግሪ 16፣ በሁለተኛ ዲግሪ 4 እና በሦስተኛ ዲግሪ 1 በድምሩ
21 የትምህርት ፕሮግራሞች ሲኖሩት 943 ተማሪዎችን በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ትምህርት በማስተማር ላይ ይገኛል፡፡

የከፍተኛ የጤና ሳይንስና ህክምና ትምህርት የ 2014 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎች እና በ 2013 በጀት ዓመት
አፈጻጸም ላይ የተደረገ ግምገማ

ጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል ሆስፒታል በ 2013 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ላይ በተደረገው ግምገማ
ከታዩት ውስጣዊ ጥንካሬዎች እና ክፍተቶች እንዲሁም ካሉት ውጫዊ አስቸኳይ ሁኔታዎች እና ስጋቶች
በመነሳት የሚከተሉት ቁልፍ ጉዳዮች በጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል ሆስፒታል የ 2014 በጀት ዓመት
የትኩረት አቅጣጫዎች በመሆን ይተገበራሉ።

የተቋሙን የለውጥ መሳሪያዎች አጠናክሮ በመተግበር መልካም አስተዳደርን በማስፈን የመማር ማስተማር፣
የምርምር እና የማህበረሰብ አገልግሎት ዕቅዶች በትኩረት ይተገበራሉ፡፡ በጤና ሳይንስና ህክምና ሪፈራል
ሆስፒታል የ 2013 በጀት ዓመት ግምገማ የተለዩ ፈታኝ የሆኑ ተግዳሮቶች እነሱም፡-

1. የመሰረተ ልማት አገልግሎት አለመሟላት (ለመምህራንና ሰራተኞች አገልግሎት የሚውሉ ቢሮዎች


እጥረት፣ ለተማሪዎች የመማሪያ እና የማደሪያ ክፍሎች አለመሟላት፣ ለተማሪዎች የስፖርት
ማዘውተሪያ ስፍራ ያለመዘጋጀት ወዘተ የመሳሰሉት)፣

2. ለመማር ማስተማርና ለምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የሚሆኑ ግብዓቶች ያለመሟላት (የቤተ


ሙከራ፣ የወርክ ሾፕ እና የቤተ መጻህፍት ግብዓቶች ወዘተ የመሳሰሉት)፣

3. ችግር ፈቺ ምርምሮችን የማካሄድ እና የምርምር ውጤቶችንም ለሕብረተሰቡ በስፋት ተደራሽ በማድረግ ላይ


ክፍተት መኖር፣

4. ከተበጣጠሱ ጥቃቅን ፕሮጀክቶች ባለፈ በሕብረተሰቡ ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ የፕሮጀክት አገልግሎቶችን


ማስፋፋት እና የቴክኖሎጂ ሽግግር የማድረግ እጥረት፣

5. በትምህርት ደረጃ ያለው የመምህራን ምጥጥን አነስተኛ መሆን፣


6
6. በተለያዩ ምክንያቶች የተቋሙ መምህራን ሥራ መልቀቅ እና ማቋረጥ መኖር፣

7. በቂ ያልሆነ የሰው ሀይል ልማትና አስተዳደር እንዲሁም ለዓላማ አስፈጻሚ ዘርፍ የሚደረገው የሥራ
ድጋፍ የተመጣጠነ አለመሆን (የሰው ሀብት አጠቃቀም፣ የግዢ አስተዳደር፣ የፋይናንስ አስተዳደር እና
የፋሲሊቲ አገልግሎት)

8. መልካም አስተዳደር የማስፈን ተግዳሮቶች (ሕግ ማክበር፣ ግልጽነት፣ ተጠያቂነት እና ዴሞክራሲያዊ ባሕል
በሚፈለገው ደረጃ ያለመዳበር)

9. የ COVID-19 ወረርሽ በሽታ በሀገር ደረጃ መከሰት ናቸዉ፡፡

የትኩረት አቅጣጫ የሚወሰንበት አግባብ


በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ በተልዕኮው መሠረት ዕውቀት፤ ክህሎትና ብቃት ያለው የሰው ሀብት በማፍራት፤ ችግር ፈቺ
ምርምርንና የቴክኖሌጂ ሽግግር በማከናወን፣ የማህበረሰብና የሆሲፒታል አገልግሎትን በመስጠት፣ በሀገሪቱ የብልጽግና ጉዞ
ላይ የበኩሉን ሚና የሚጫወት ነው፡፡ በዚህም መሰረት ኮሌጃችን ተልዕኮና ዓላማ ለማሳካት የትኩረት አቅጣጫዎቹ
በሚከተሉት ሁኔታዎች የሚወሰኑ ይሆናል፡፡

• የዓለም አቀፍ ሁኔታ በየጊዜው ተለዋዋጭ መሆኑንና ዘላቂ የልማት ግቦችን ታሳቢ ማድረግ፤
• የሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አቅጣጫዎችን በተለይም ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ መር
ኢኮኖሚ የሚደረገውን መዋቅራዊ ሽግግር ታሳቢ ማድረግ፤
• የሁለተኛውን የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ (GTP-II) እና በአምስተኛዉ የትምህርት ዘርፍ ልማት
ፕሮግራም ዉስጥ የትኩረት አቅጣጫ ተደርጎ ሲሰራባቸዉ ከነበሩ ዋና ዋና የትኩረት መስኮች ዉስጥ
የትምህርትና ስልጠና ተደራሽነት፣ የትምህርት ስልጠና ፍትሃዊነት፣ የትምህርትና ስልጠና ጥራትና
አግባብነት፣ የሳይንሳዊ ባህል ማጎልበት፣ የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህበረሰብ
አቀፍ አገልግሎት የደረሱበትን አግባብ፤
• ኮሌጃችን በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመንግስት ዩኒቨርሲቲዎች ልየታ ጥናት መሰረት
የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ (University of Applied Science) በመሆን የተለየ ሲሆን በዚሁ የልየታ
ጥናት ሰነድ ላይ ለአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ በተለይም ለኮሌጃችን የተሰጡትን የትኩረት
አቅጣጫዎች መከተልን፣
• ከተቋሙ ዕድገትና ተልዕኮ ጋር የተጣጣመ መዋቅራዊ አደረጃጀት በመፍጠር ኃላፊነትና ተጠያቂነት
የሰፈነበት የአሠራር ሥርዓት መዘርጋትን፣
• በትምህርት ፣ በምርምርና ቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በማህበረሰብና ሆሰፒታል አገልግሎት፣በተቋማዊ
አመራርና አስተዳደር ዘርፍ ያጋጠሙ ችግሮችን ታሳቢ በማድረግ በቀጣይ ትኩረት የሚሰጥባቸው
ጉዳዮች መሆናቸውን የተቋሙ ትኩረት አቅጣጫዎች ከሚወሰንባቸው ነጥቦች ዋና ዋናዎቹ ናቸው፡፡
የምክትል ፕሬዝዳት ጽ/ቤት ስራ የሚገኙ የስራ ከፍሎች

7
የስርዓተ-ፆታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት የ 2014 ዓ.ም ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

የ 2013 የ 2014 ዓ.ም


የሚከናወኑዋናዋና ዓ.ምአፈ የ 2014 ኢ
ዕይታ

መለኪያዎች አፈጻጸ ምርመራ


ተግባራት ፃፀምመነ ላማ ዕቅድ አፈጻጸም
ሻ ም በ
የተጠናከረየሴትተማሪዎች 1 2 2 1 50  
1. ሴትተማ
ማህበርብዛትበቁጥር
ሪዎችማ
የሴትተማሪዎችማህበርየአ 12 25 25 19 76  
ህበርናክበ
ባላትብዛትበቁጥር
ባትንማ
የማህበራቱአፈጻጸምሪፖር 1 2 2 1 50
ጠናከር፣
ትሰነድበቁጥር
2. ሴትተማ ቲቶሪያልየተሰጣቸዉሴት
ሪዎችየት 24 150 150 32 21.3  
ተማሪዎችብዛት
ምህርት
ውጤታቸ ቲቶሪያልያገኙወንድተማሪ
5 100 100 11 11   
ውንበማ ዎችብዛት
ሳደግላይ ቲቶሪያልየሰጡትመምህራ
ያተኮረቲ 0 20 20 3 15  
ንብዛት
ቶሪያል
ት/ት ለቲቶሪያልየተመረጡኮርሶ
የተገልጋይእይታ

በተመለከ 0 50 50 5 10
ችብዛት

3. ተማሪዎ የተለዩድጋፍየሚያሻቸው
ችየትምህ ሴትተማሪዎችብዛትበቁጥ 175 500 500 370 74  
ርትውጤ ር
ታቸውን የተለዩድጋፍየሚያሻቸው
በማሳደግ ወንድተማሪዎችብዛትበቁ 8 200 200 42 21
ላይያተኮ ጥር
ረየቁሳቁ  
የተደረገላቸውየድጋፍአይነ 1 1 1 1 100
ስድጋፍማ
ትአፈጻጸምሪፖርትበሰነድ  
ድረግ፣
በመስፈርቱመሰረትለገንዘ
ብድጋፍየተለዩሴትተማሪ 0 50 50 22 44  
4. ተማሪዎ
ችላይያተ ዎች
ኮሬየገንዘ
በመስፈርቱመሰረትለገንዘ
ብድጋፍ
ማድረግ ብድጋፍየተለዩወንድተማሪ 0 50 50 18 36
ዎች

8
5. በስርዓተ
ፆታፅንሰሃ
ሳብዙሪያ
መምህራ
ን፣
ተማሪዎ
ስልጠናየተሰጣቸውሴትመ 0 150 150 78 52
ችእናድጋ
ምህራንብዛትበቁጥር
ፍሰጪሠ
ራተኞችየ
ግንዛቤማ
ሳደጊያስ
ልጠናመስ
ጠት፣
ስልጠናየተሰጣቸውሴትተ 18.75
ማሪዎችብዛትበቁጥር 34 160 160 30

ስልጠናየተሰጣቸውሴትድ 0 150 150 25 16.6
ጋፍሰጪሰራተኞችበቁጥር
6. በስርዓተ ተዘጋጅተውየተሰራጩብሮ 30 500 500 30 6
ፆታፅንሰሃ ሸሮችብዛትበቁጥር
ሳብዙሪያ
ብሮሸሮችፅሑፎ ተዘጋጅተውየተሰራጩጽሁ 0 300 300 0 0
ችአዘጋጅቶማሰራ ፎችብዛትበቁጥር
ጨት፣

2014 የተሰሩ ዋና ዋና ተግባራት በዝርዝር

1. ለሴትተማሪዎችየቁሳቁስድጋፍበአይነትባበብዛትተቆጥሮተሰጥቷቸዋል፤እነዝህምቁሳቁሶች
የንጽህናመጠበቂያ፤ሳሙናናደብተርናቸዉ፡፡
2. የአዳድስተማሪዎችቅበላተደርጓል፤በዝህምየእንኳንደህናመጣቹስነስርዓትተደርጓል፡፡
3. የቲቶሪያልአፈጻጸምዝቅተኛበመሆኑለመምህራንማበረታቻበልዩሁነታእየተሰጣቸዉእንድያስተምሩአቅጣጫተይዟል፡፡
4. የዓመቱንከፍተኛዉጤትያመጡተመራቂሴትተማሪዎችንመልምሎሽልማትተዘጋጅቶላቸዉናባነርተሰርቶላቸዉፎቶአቸ
ዉለዕይታእንድቀርብተደርጓል፡፡
5. በ 2014
ዓ.ምበአስተዳደርሰራተኞችምሆነበመምህራንቅጥርህደትበመሳተፍየሰቶችንተሳትፎበማረጋገጥአስፈላጊዉንስራተሰርቷ
ል፡፡
6. ስልጠናንአስመልክቶአጠቃላይየኮለጁሴትመምህራንየምርምርአቅማቸዉንለማብቃትበምርምርናበግራንትአጻጻፍየማ
በረታቻስልጠናተሰጥቷቸዋል፡፡
7. ወደሶስትዩንቨርስትዎችበመሄድየስራልምድልዉዉጥወስደናል፡፡
8. የማህበረሰባአገልግሎትየዕቅድሀሳብዝግጅትተደርጓል፤ነገርግንበዉይይትሀሳቡንበማስፋትከኮሌጁሴትመምህራንጋርበ
ጋራለማቀድዉሳነበመጠበቅላይነዉ፡፡

9
ለዲላ ዩኒቨርሲቲ ጤና እና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ የክህሎት ማዳበሪያ ማዕከል ማስተባበሪያ ጽ/ቤት
የ 2014 ዓ/ም የሥራ አፈፃፀም ሪፖርት

በ 2014 ዓ/ም የመማር ማስተማር በተያዘለት ዕቅድ የተሰጠ ሲሆን በትምህርት አሰጣጥ ዋናኛዉና
ጉልህ ምና ያለዉ የክህሎት ማገልበቻ ትምህርት ይገኝበታል፡፡ በ 2014 ዓ/ም የተሰሩ ሥራዎች
እንደሚከተለዉ ናቸዉ፡፡

- በኮሌጁ የሚገኙትን የክህሎት ማዕከላት በቀሰቀሱና ሰዉ ሃይል ማጠናከር ሲሆን ይህም በ 2013 ዓ/ም
ታቅዶ በነበረው መሰረት ቀደም ብሎ የ ቴክንካል አስስታንት ሰው ሃይል ዕጥረት የነበራቸው ትምህርት
ክፍሎች ጭምር የቅጥር አገልግሎት አግንቶኣል፡፡

- ከ ሄፒ (HEPI project) ጋር በመተባበር Inter professional simulation በሚል ርዕስ የክህሎት መሰልጠኛ
ስልጠና ለመምህራንና ለቴክንካል ኣስስታንት የተሰጠ ሲሆን እንዲሁም ስልጠናው ቀጣይነት እንዲኖረው
በፅ/ቤታችን በኩል ተገቢው ክትትልና ዕገዛ አድርገናል፡፡

- ከዝህ ቀደም የኮሎጁን የካፒታል የግጅ ፍላጎት በበጀት ዐመቱ መጀመሪያ ላይ ያሳወቅን እና ለዝህም
የሚያስፈልጉ የክህሎት ማዳበሪያ ማዕከላት የዕቃ ግዥ የጥራት Specification የተሰራ ቢሆንም በተለያዩ
ምክንያት ግጅ የተጎአተተ መሆኑ ይታወቃል፤ ይህን ችግር ለመፍታት በአዲስ መልክ የግጅ ፍላጎትን
አዋቅረናል፡፡

የክህሎት ማዕከላት በተቀመጠላቸዉ ክፍለ ግዜ መሠረት እንዲሰጡ ክትትል የተደረገ ሲሆን የተማራን ምዘና
በተመለከተ የንድፈ ሃሳብ በክህሎት የበለፀገ ተማሪን ለማፍራት የተማሪ ምዘና በክህሎትም እንዲሆን ከት/ት
ጥራት ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ጋር በመሆንየተለያዩአቅም ግንባታስልጠናተሳትፏል፡፡ ለዚህ ይረዳ ዘንድ የ “
OSCE ” ስልጠና ለሁለት ተከታታይግዜ የተሰጠ ሲሆን ከዝህ ቀደም ያልጀመሩ ት/ክፍሎች እንዲጀምሩ
ተሰርቶአል፡፡

የክህሎት ማዕከልን ከማጠናከር ጋር በተያያዘ በ 2014 ዓ/ም የክህሎት ማዕከል ህንፃ ግንባታ ንድፈ
ሃሳብ የቀረበ ሲሆን ጽ/ቤታችን ለግንባታዉ ይረዳ ዘንድ ከተለያዩ ከሁሉም ት/ክፍሎች የፍላጎት መረጃ
በመሰብሰብ እና በልምድ ልውውጥ የተገኙ መረጃዎችን በማቀናጀት እንዲሁም የባለሞያን አስተያየት
የያዘ ንድፈ ሃሳብ ለሆ/ጤ/ሳ/ኮ/ም/ፕሬዚዳንት ጽ/ቤት ያስገባ እና ግንባታ ፕላን ለተሰጣቸው ድርጅት
አቅርበናል፡፡

10
In-service Training and CPD ማሰተባበሪያ ጽ/ቤት

 ለ 500 የሚሆኑ የዲላ ዩኒቨርሲቲ የጤና ባለሙያዎች CPD በተመለከተ የተለያዩ መረጃዎችን በፍላየር
አስተላልፏል፡፡
 የስራ ክፍሉ ቴሌ ግራም ቻናል CPD የተመለከተ አጫጭር ስልጠናዎችን የያዙ መልዕክቶችን
አስተላልፏል፡፡
 2014 የበጀት ኣመት አራት በሆቴል ሲሰጡ የነበሩ ስልጠናዎችን ግቢው CPD ማእከል እንዲሰጥ
አድርጓል፡፡
 92 ለሚሆኑ ሰልጣኞች በጌዴኦ ዞን ጤና መምሪያ ጋር በመተባበር IS CEU የያዘ ስልጠና ሰጥቷል፡፡

11
In-service Training and CPD ማሰተባበሪያ ጽ/ቤት 2014 በጀት ዓመት አፈፃፀም

የ 2013 የ 2014 ዓ.ም


ስትራቴጂካዊ ዓላማ የሚከናወኑ ዋና
ቁልፍ ውጤት መነሻ የ 2014 አፈጻጸም %
ዋና ተግበራት መለኪያ ዕቅድ አፈጻጸም
ዕቀድ ዕቀድ
የ CPD መልዕክት የያዙ
ፖሰተሮችን፣ ፍላየሮችና ብሩሽሮችን
ፖሰተሮችን፣ ፍላየሮችና በቁ 0 700 700 500 71%
በ CPD ላይ ማዘጋጅት
ብሩሽሮችን ማባዛት
ለጤና ባለሙያዎች በብታዛት የ
መረጃዎችን በፖሰተሮችን፣
CPD መልዕክት የያዙ
ፍላየሮችና ብሩሽሮችን በ CPD ለጤና በቁ 0 500 500 350 70%
ፖሰተሮችን፣ ፍላየሮችና
ባለሙያዎች ማሰራጨት
ግብ ብሩሽሮችን ማባዛት
ስለሙያ ብቃት ማረጋገጫ፣ Webisite, Facebok,
ስለአጫጭር ስለጠናዎችና ተያይዥ በቁጥር/
Telegeram እና ሌሎችን 50 200 200 130 65%
መረጃዎችን በ social media, virtual በመቶኛ
ማሰራጨት መክፈትና ማሰራጨት
ከተጠሪ አካላት ጋር ስለ CPD የትውውቅና አተገባበር ስብሰባ
በቁጥር 4 6 6 3 50%
ስብሰባዎችና ትውውቆችን ማድረግ ማድረግ
መግስታዊ ካልሆኑ ረጅ ተቋማት
የትውውቅና አተገባበር ስብሰባ
(NGO) ጋር ስለ CPD ስብሰባዎች፣ በቁጥር 2 2 2 0 0
ማድረግ
ትውውቆችንና ግንኙነቶችን መፍጠር
CPD በ 2014 CPD accreditor ለመሆን የሚፈልጉ አዳዲስ ሙያዊ ድጋፍ
ዓ.ም በዙረያው በመቶኛ 0 2 2 1 50%
ተቋማት ሙያዊ ድጋፍ ማድረግ የተደረገላቸው ተቋማት
ላሉ የጤና CPD provider
ባለሙያዎች፤ ለመሆንአቅምያላቸውንተቋማትሙያ እውቅና የተደረገላቸው በቁ 0 3 1 33.3%
ዞኖችና ወረዳውች ተቋማት 3
ዊድጋፍ
ተደራሽ ማድረግ
ባቅራቢያ ያሉ ተቋማት በሆቴል
ስልጠናዎች ወደ ስልጠና
የሚሰጧቸውን ስልጠናዎች ወደ CPD በመቶኛ 0 40 40 25 62.5%
ማዕከሉ እንዲመጡ ማድረግ
ማዕከል ማምጣት
በስልጠና ማዕከሉ በስልጠና ማዕከሉ ለሚሰጡ በቁ 0 2 2 0 0

0
ስልጠናዎች ኮርስ Accredite ማድረግ
በሚመለከታቸው ተቋማት
ለሚሰጡ Accredite የሆኑ የስልጠና ሞጁሎች በቁ 0 10 10 6 60%
ስልጠናዎች CEU እንዲሰጡ ማድረግ
መያዝ የሰልጣኞ አሰልጣኞችን መረጃ
መረጃ ማሰባሰብ በቁ 2 2 1 1 50%
ማሰባሰብ
ለሰልጣኞች Data base ማዘጋጀትና
በቁ. 0 1 1 1 100%
ለሚመለከታቸው አካላት ማስተላለፍ
ነበር የስልጠና ክፍሉ ውስጥ
የ CPD ስልጠና በቁ 3 4 4 1 25%
ያልተሟሉ ቁሳቁሶችን ማሟላት
ማዕከሉ በቁሳ ቁስ
ሁለት ተጨማሪ የስልጠና ክፍሎችን
ማደራጀትና በቁ 0 2 2 0 0
በበጀት ዓመቱ መክፈት
ተጨማሪ የስልጠና
የተጨማሪ ክፍሎችን በእቃ የተሟሉ
ክፍል መክፈት በቁ 0 2 2 0 0
እንዲሆኑ ማድረግ

1
የዕቅድና በጀት ዝግጅትና የሪፖርት አቀራረብ ድጋፍ ኬዝ ቲም ፣
በ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊና የመካከለኛ ጊዜ የዕቅድና በጀት ሰነድ ማዘጋጀት፣ የየሩብ ዓመት፣ የመንፈቅና ዓመታዊ
ሪፖርት እና ተዛማጅ ሪፖርቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፣ የተለያዩ የካፒታል ፕሮጀክቶች ዕቅድ ማዘጋጀትና አፈጻጸማቸውን
መከታተል፣ዘመናዊ ዳታ ቤዝ ኢንፎርሜሽን ሲስተም መዘርጋት፣ ስታትስቲካል አብስትራክት ማዘጋጀት ማሳተምና
ማሰራጨት፣ በዕቅድ አዘገጃጀት እና ሪፖርት አቀራረብ ላይ ሥልጠና መስጠት፣ የሥራ ክፍሎችን ዕቅድና በጀት አፈጻጸም
ላይ ድጋፍና ክትትል ማድረግ እና ግብረ-መልስ መስጠት የመሳሰሉ ዋና ዋና ተግባራትን ለማከናወን ታቅዶል፡፡
የ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ ተቋማዊ መረጃዎችን በመሰብሰብና በማጠናቀር ለባለድርሻ አካላት
እንዲሰራጭ ይደረጋል፡፡ የ 2014 በጀት ዓመት ዓመታዊ ዕቅድ ተዘጋጅቶ በተቋሙ ማህበረሰብ ውይይት ተካሂዶ
ከጸደቀ በኋላ ለሚመለከታቸዉ ፕሮግራሞች፣ ኮሌጆች፣ ዳይሬክቶሬቶች እና ጽ/ቤቶች እንዲሰራጭ ተደርጓል፡፡
በ 2013 በጀት ዓመት በታቀረዉ መሠርት የአፈፃፀም ሪፖርት እንደሚከተለዉ ቀርቧል፡፡

የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ


ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ የ 2014
እይታ መነሻ 2013
መለኪያቸው ዓ.ም ዕቅድ
ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀምበ %

የተዘጋጀ ዓመታዊ የፊዚካል


1 1 1 1 100
ስራዎች ዕቅድ በሰነድ
ጥራት
ተዘጋጅቶ የሚሰራጩ የየሩብ
4 4 4 4 100
ዓመቱ ሪፖርት ሰነድ

0
ተሰባስበው የሚደራጅ
12 12 12 12 100
ተቋማዊ መረጃዎች በሰነድ

አግባብነት
ለሚመለከታቸው አካላት
የሚሰራጩ ተቋማዊ
4 4 4 4 100
መረጃዎች አይነትና ብዛት
ሪፖርት በሰነድ

የሚሰጡ ስልጠናዎች
2 4 4 2 50
መድረኮች ብዛት በቁጥር
ተደራሽነት

ስልጠና የሚሰጣቸው
ኃላፊዎች እና ባለሙያዎች 32 50 50 26 52
ብዛት በቁጥር
ተቋማዊ
የሚሰጥ ድጋፍና ክትትል
አቅምና ብቃት 4 4 4 4 100
አፈጻጸም ሪፖርት በሰነድ
ማጎልበት
ግብረ-መልስ የሚሰጣቸው
ድጋፍ ክትትልና
የሥራ ክፍሎች ብዛት 11 17 17 0 0
ግምገማ ስርዓት
በቁጥር

0
የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ 2014 በጀት ዓመት የኢንዱስትሪ ትስስር ማስተባበሪያ ጸ/ቤት አፈፃፀም

የ 2014 በጀት ዓመት


መነሻ 2014
ተ.ቁ ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ አፈፃፀም
2013 ዕቅድ ዕቅድ አፈፃፀም
%
የሐዋሳ ኮፕሬንሲቨ እስፔሳሊቲ
1 ሆስፒታል አዲስ የመግባቢያ በቁጥር 1 1 1 100
ሰንድ መፈራረም
የዉል ስምምነታቸዉን
የሚያስቀጥሉ ሆስፒታሉች
2 አማኑኤል እስፔሳሊቲ ሆስፒታል በቁጥር 2 2 2 100
እና ቀባዶ የመጀመሪያ ደረጃ
ሆስፒታል

የአስተዳደርና ቢዝንስና ልማት ዳይሬክቶሬት አፈፃፀም የሁኔታዎች ግምገማ

በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የመልካም አስተዳደርን በማስፈንና በማስጠበቅ የለዉጥ
ፕሮግራሞችን አጠናክሮ በመቀጠል የከፍተኛ ትምህርት ዓላማ ለማሳካት የተቀረፁትን በጤና ሳይንስና ህክምና
ኮሌጅ የመማርና ማስተማርና ምረምርና ለህብረተሰቡ የህክምናና የምክር አገልግሎት ለሚሰጡ ፕሮግራሞች
በመደገፍና በማስተባበር የበኩሉን ሚና ለመወጣት ነዉ፡፡

ፕሮግራሙ በየደረጃዉ የሚገኙ የዳይሬክሬት ጽ/ቤቶች ኮሌጆች ትምህርት ክፍሎች ኬዝ ቲሞችን በመከታተል
ተገቢዉን የድጋፍ አገልግሎት ይስጣል፡፡
በዚህም መሠረት የስዉ ሀይል አደረጃጀት ቅጥር ደረጃ እድገት ዝዉዉር ጡረታ ሽኝት እገዳ የመከታተልና
የመደገፍ የፋይናንስና በጀት አገልግሎት ግልፅና ቀልጣፋ እንዲሆን የመደገፍ የግዥና ንብርት አስተዳደር የግዥ
ስረዓቱ ደንብና መመሪያን በጠበቀ መልኩ ፈጣን የግዥ ስረዓት እንዲኖር የማድረግ የተማሪዎች አገልግሎት
በተለያዩ የስራ እንቅስቃሴዎች በምግብ ቤት በመኝታ አገልግሎት በመዝናኛ አገልግሎት በዲሲፒሊንና ምክር
አገልግሎት ክትትልና ድጋፍ መደረጉ የሕንፃ አገልግሎትና ጥገና በኩል በሚካሄዱ የመብራት የዉሃ የተለያዩ
ጥገናዎች አነስተኛ ግንባታዎች የኦፕሬተር ስራዎች የኤልክተሮኒክስ ጥገናዎች እና የቀለም ቅብ አገልግሎቶች
እንዲከናወኑ ድጋፍና ክትትል መደረጉ የቢሮ የመማሪያ የመኖሪያ ቤቶች ቁጥጥር ማስተባበሪያ አገልግሎት
የትራንስፖርት አገልግሎት የተፋጠንና ቀልጣፍ እንዲሆን ለማስቻል ለጤናና ህክምና መማር ማስተማር
ምርምር እና ለህክምናና ስልጠና ተግባራት እንዲረዳ የሪፈራል ሆስፒታሉ ፅዱና ዉብ አካባቢ እንዲሆን ምቹ
ሁኔታዎችን የማመቻቸት ተግባራት በ 2014 በጅት ዓመት ኬዝ ቲምና ጽ/ቤቶችን ከዘርፉ ጋር በመሆን
በመደገፍና በመከታተል የተሻለ አፈጻጸም እንዲመጣ ተደርጓል፡፡

0
የሰው ሃብት አስተዳደር ቡድን፣ ትምህርትና ስልጠና ቡድን

የ 2014 ዓ.ም የዕቅድ ክንውን ሪፖርት በተመለከተ

የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ በጤናና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ አጠቃላይ ሆስፒታል የመማር ማስተማር፣ ምርምር
እና የህክምና ስልጠና ተግባራት የተጠቀሱተን ሃላፊነት እንዲወጡ ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላይ ይገኛል፡፡

ያልተሟሉ አደረጃጀቶችን በመፈተሽ በየፕሮግራሙ የሚያስፈልግ የሰለጠነ የሰው ኃይል ቅጥር ማካሄድ፣ አዲስ
ለተቀጠሩ ሰራተኞች የኢንዳክሽን ኦሪንቴሽን ስልጠና መስጠት፣ በጥናት የተለየ የረጅምና የአጭር ጊዜ ስልጠና
መስጠት፣ የሠራተኞችን የማህበራዊ ዋስትና ጉዳዮች ማስፈጸም፣ የሰው ኃይል (የመምህራን፣የጤና
ባለሙያዎች እና ሠራተኞች) መረጃ ማጠናከር፣ የሰው ኃይል የደረጃ ዕድገት ሥራዎችን ማከናወን፣
በትምህርት ላይ የሚገኙ መምህራንና ሠራተኞች መከታተል መረጃ ማጠናከር፣ የሠራተኞች የሥራ አፈጻጸም
መከታተልና መሙላት ለሚመለከተው ማስተላለፍ፣ የሰው ሃይል የዝውውር እና የስንብት ስራዎችን
ማከናወን፣ በአፈጻጸማቸው የላቀ ውጤት ያበረከቱትን ማበረታታትና ለሽልማት ማብቃት የታቀደ ሲሆን
የ 2014 በጀት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት እንደሚከተለው ቀርቧል፡፡

1
2014 በጀት ዓመት የዕቅድ ክንውን ሪፖርት

የ 2014 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም


የ 2013 የ 201
ተራ.ቁጥር
እይታዎች መለኪያ/አመላካች አፈፃፀ 4 የእቅድ በመቶኛ
ምርመራ
ም ዕቅድ አፈጻጸም (100%)

1 ያልተሟሉ አደረጃጀቶችን በመፈተሽ በየፕሮገራሙ የሚያስፈልግ የሰለጠነ የሰው ሀይል ቅጥር ማካሄድ

1.1 የሕክምና ባለሙያዎች/መምህራን በቅጥር ማሟላት በቁጥር 60 48 85 %


ጥራት

1.2 የውጭ መምህራ በቅጥር ማሟላት በቁጥር 2 የለም

1.3 የአስተዳደር ሰራተኞች በቅጥር ማሟላት በቁጥር 80 27 67.5%

1.4 የጤና ባለሙያዎች በቅጥር ማሟላት በቁጥር 60 30 5 ዐ%

1.5 በቅጥር ዝውውር የሚደረገላቸው ሰራተኞች በቁጥር 20 20 5 5 ዐ%

2 አዲስ ለተቀጠሩ ሰራተኞች የእደክሽንና ኦሬንተሸን ሥልጠና መስጠት

አዲስ ለተቀጠሩ ሰራተኞች የእደክሽን ኦሬንተሸን ሥልጠና ማኑዋል


2.1 2 1 100%
ማዘጋጀት በሰነድ
አግባብነት

አዲስ ለተቀጠሩ ሰራተኞች የእደክሽን ኦሬንተሸን ሥልጠና መስጠት


2.2 202 71 85%
በቁጥር

3 ክፍት የሥራ መደቦችን በሰው ሃይል ለማሟላት የደረጃ እድገት ሥራዎችን ማከናወን
3.1 በረዳት ሌክቸረር የደረጃ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር - -

2
3.2 በ ረዳት ፕሮፌሰር ደረጃ ዳግም ቅበላ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር 9 9 100%

3.3 የጤና ባለሙያዎች የደረጃ እድገት መስራት በቁጥር 200 130 65%

3.4 በሌክቸረር በዳግም ቅደላ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር 20 18 9 ዐ%

በ ረዳት ፕሮፌሰር የደረጃ እድገት ያገኙ መምህራን በቁጥር 20 5 25%

4 የሰው ሃይል መረጃ በሚፈለገው መልኩ ማጠናከር


የመምህራን፣ የጤና ባለሙያዎች እና የአስ/ር ሰራተኞች በጾታ፣
4.1 በዕድሜ፣ በትምህርት ደረጃ፣ በሙያ መስመር ወዘተ) የተጠናቀረ 3 3 3 100%
መረጃ ማዘጋጀት፣ በሰነድ
ሠራተኞች ቋሚና ጊዜያዊ መታወቂያ እንድኖራቸው ማስቻል እና
4.2 1043 600 57.53%
መታወቂያ ማዘጋጀት መስጠት በቁጥር
ሠራተኞች በስራ ሰዓት የደረት ባጅ እንዲኖራቸው ማስቻል እና
4.2 1043 - -
የደረት ባጅ ማዘጋጀት መስጠት በቁጥር
5 የተቋሙ ሠራተኞች በረጅም እና በአጫጭር ሥልጠና ማሰልጠን፤ ማብቃት (አቅም ግንባታ)
የሥራ ሂደቶች ስልጠና ፍላጎት ደሰሳ ጥናት ማድረግ ፕሮግራም
5.1 2 - -
ማዘጋጀት በሰነድ
ተደራሽነት

የአቅም ውስንነት ያለባቸው ሰራተኞች በመለየት ስልጠና እንዲያገኙ


5.2 60 - -
ማድረግ በቁጥር

5.3 የስራ ላይ ስልጠና ሰራተኛው እንዲያገኝ ማድረግ በቁጥር 682 - -

5.4 የአመራር ስልጠና አመራሮች እንዲወስዱ ሁኔታዎችን ማመቻቸት 10 - -

3
በቁጥር
የተቋሙ ሠራተኞች በተመደቡበት የሥራ መደብ የሥራ እርካታ ደሰሳ
5.5 1 - -
ጥናት በሰነድ

5.6 የአጭርና የመካከለኛ ጊዜ ስልጠና የሚሰጣቸው ሰልጣኞችበቁጥር 120 400 100 -

6 ሠራተኞች በረጅም ስልጠና ትምህርት ላይ ሚገኙ ሰራተኞች መከታተል


በትምህርት ላይ የሚገኙ መምህራንና ሠራተኞች መከታተል መረጃ
6.1 12 12 12 1 ዐዐ%
ማጠናከር ደመወዝ እንዲያገኙ/እንዲቋረጥ መቆጣጠር፣ በየወሩ
ለሁለተኛ ዲግሪ ነፃ የትምህርት እድል በሃገር ውስጥ የተሰጣቸው
6.2 የህክምና ባለሙያዎች/መምህራን ውል ማስገባት፣ ጥቅማጥቅም 50 50 97 1 ዐዐ%
እንዲያገኙ ማድረግ በቁጥር
ለሶስተኛ ዲግር/ስፔሻሊቲ ነፃ የትምህርት እድል በሃገር ውስጥ
6.3 የተሰጣቸው የህክምና ባለሙያዎች/መምህራን ውል ማስገባት፣ 10 14 1 ዐዐ%
ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ ማድረግ በቁጥር
በተቋሙ ነፃ የትምህርት እድል ያገኙ የጤና ባለሙያዎች የህክምና
6.4 ባለሙያዎች/መምህራን ውል ማስገባት፣ መረጃ ማጠናቀርና 8 12 12 1 ዐዐ%
ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ ማድረግ በቁጥር

በተቋሙ ነፃ የትምህርት እድል የሚጠይቁ የአስተዳደር ሠራተኞች


6.5 5 - -
እንዲያገኙ ማድረግ በቁጥር

7 የሥራ አካባቢ ደህንነትና ጤና አጠባበቅ ዕቅድ ማዘጋጀትና ስልጠና መስጠት

4
የደንብ ልብስ እና ሌሎች ጥቅማጥቅሞች ማስከበሪያ አፈፃፀም
7.1 1 1 1 ዐዐ%
መመሪያ ማዘጋጀት፤ ማጸደቅና ሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ በሰነድ
ሰራተኛው በስራ ወቅት ጉዳት እንዳይደርስበት ግንዛቤ በመፍጠር
7.2 የደህንነት እቃዎችን እና አልባሳት እንዲጠቀም ማድረግ መከታተል 1343 1343 1 ዐዐ%
በሰው ቁጥር
ሰራተኛው በስራ ወቅት የሚጠቀማቸው አልባሳት እና ጥቅማጥሞች
7.3 2 2 2 1 ዐዐ%
በጊዜ እንዲሟላ ማድረግ መከታተል

7.4 የሥራ ላይ ደህንነት እንዲጠበቅ መከታተል ስልጠና እንዲሰጥ ማድረግ 2 1 -

8.1 የሠራተኞች ፔሮል ማዘጋጀት ወራዊ ደመወዝ መክፈል በሰነድ 12 12 12 1 ዐዐ

በካምፓሱ ውስጥ ያለው የሥራ አካባቢ ጥሩ ስለመሆኑ መዳሰስ


8.2 የተለያዩ ፕሮፖዛሎችን መንደፍ /ለካፌ፣ መዝናኛ ቦታ፣ የቢሮ 1 - -
አቀማመጥ ወዘተ/ እንዲሟላ ማድረግ በሰነድ
የአመት እረፍት የሚወጡ ሰራተኞች በፕሮግራም እንዲጠቀሙ
8.3 1021 500 48.97%
ማድረግ በቁጥር
በሥራ አስገዳጅነት አመት እረፍት ለማይወጡ ሰራተኞች መለየት
8.4 104 6 ዐዐ 1 ዐዐ%
መረጃ መሰብሰብና ማደራጀት ቁጥር
ልዩ ልዩ ፈቃዶች ሳቫትካል፣ የሕክምና፣ የወልድ፣ የጋቢቻ፣ ወዘተ
8.5 1007 1170 200 17.ዐ 9%
ፈቃዶች መስጠት በቁጥር
9 የሰራተኞችን ማህበራዊ ዋስትና ጉዳዮችን ማስፈፀም
ሃዊነ
ፍት

5
የማህበራዊ ዋስትና የጡረታ መለያ ቁጥር የሚፈጸምላቸው
9.1 120 40 3ዐ 75%
ሰራተኞች በቁጥር
በመመሪያ መሠረት ለጡረታ የደረሱ ሰራተኞችን የቅድሚያ ዝግጅት
9.2 5 5 1 ዐዐ%
መረጃ መስጠት ጡረታ እንዲወጡ ማድረግ በቁጥር
10 ቅሬታዎችን እና የዲሲፕሊን ጉዳይ ችግሮችን መፍታት
በቅሬታ ማስተናገጃ ሥርዓት የሚቀርቡ ቅሬታዎችን መቀበል እና

10.1 10 2
ከሥራ ሂደቶች ጋር በመሆን ችግሮችን መፍታት በ (100%)
ከሰራተኛው የሚነሱ የመብት ጥያቄዎችን ከህግና ከደንብ አንፃር
10.2 5 3
ምላሽ እንዲሰጥ ማድረግ በቁጥር
የዲሲፒሊን ጉዳይ ችግር ሲፈጠር ክሶችንና አቤቱታዎችን መቀበል
10.3 4 1
መመሪያው በሚያዘው መሰረት እንዲፈቱ ማድርግ (100%)
ለቅሬታ መንስኤ የሆኑትን ችግሮችን በጥናት በመለየት ለቅሬታ መነሻ
10.4 1
የሆኑትን ሰነድ ማዘጋጀት (100%)
11 የሰው ሀይል የሥንብት ሥራዎችን ማከናወን
እድሜያቸው ለጡረታ የደረሱትን መምህራን እና አስተዳደር
11.1 5 5 1 ዐዐ%
ሰራተኞች መለየትና ማሰናበት በቁጥር
ሳያሳውቁ ከሥራ ገበታ የሚቀሩ የመምህራን እና አስ/ር ሰራተኞች
11.2 10 50 50 100%
ማስታወቂያ ማውጣት፣ መረጃ ማሰባሰብና ውሳኔ መስጠት በቁጥር
11.3 ተቋሙን በመልቀቅ ዝውውር የሚደረገላቸው ሰራተኞች በቁጥር 20 5 4 95%

11.4 በዲሲፕሊን ጉዳይ/ቅጥር መሰረዝና ማሰናበት ቁጥር (100%) 2 - - -

6
በህመም ምክንያት የተሰናበተ የአካ/ክና የአስ/ር ሰራተኛ ቁጥር
11.5 1 1 100%
(100%)
በሞት ምክንያት የሥራ ውል የተቋረጠባቸው የአካ/ክና የአስ/ር
11.6 2 100%
ሰራተኛ ቁጥር (100%)
12 ጥናት በማድረግ ፖሊሲዎች፣ መመሪያዎች፣ ደንቦች ማዘጋጀት ሥራ ላይ እንዲውሉ ማድረግ
የሥራ አፈጻጸም መመሪያ ማዘጋጀት ሥራ ላይ እንዲውሉ ማደረግ
12.1 3 2 - -
በሰነድ
በመንግስት የሚወጡ አዋጆች፣ የአፈጻጸም መመሪያዎች፣ ደንቦች፣
12.2 ፖሊሲዎች ሠራተኞች እንዲያውቁ እና ግንዛቤ እንዲኖራቸው 5 - - -
ማድረግ በሰነድ
ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት

13 የሰራተኞች የሥራ አፈፃፀም መከታተልና መሙላት ለሚመለከተው ማስተላለፍ


በአመት ሁለት ግዜ የሰራተኛው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እንዲደረግ
13.1 4000 1007 1170 - -
ቅጾች ለየክፍሉ ማሰራጨት በቁጥር
በአመት ሁለት ግዜ የሰራተኛው የሥራ አፈጻጸም በየክፍሉ ግምገማ
13.2 እንዲደረግና ግምገማውንም ለሚመለከተው አካል ሪፖርት ማድረግ 1007 - - -
በቁጥር
የሙከራ ጊዜያቸውን ላጠናቀቁ ሰራተኞች ተገቢ መረጃ ማጠናቀር
13.3 - - - -
የቋሚነት ደብዳቤ መስጠት በቁጥር
14 የሠራተኞች ሥራ ላይ ክትትል እና ቁጥጥር ማድረግ
14.1 ሰራተኞች በሰዓት ገብተው በሰዓት እንዲወጡ የቁጥጥር ስርዓት 12 12 12 1 ዐዐ%
መዘርጋት በጊዜ

7
በሥራ ላይ ያልተገኙትን ሠራተኞች መከታተል ያልሰሩበት ቀን ከወር
14.2 12 12 12 1 ዐዐ%
ደመወዝ ተመላሽ ማድረግ በሰነድ

15 በአፈፃጸማቸው የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ሰራተኞች ማበረታቻ ሽልማት እንዲያገኙ መለየት

በየወሩ የትጉ ሠራተኞች የመለየትና ዕውቅና የመስጠት ስርዓት


15.1 24 16 - -
መዘርጋት በዙር

15.2 የላቀ ውጤት ያስመዘገቡና የተሸለሙ ሰራተኞች በቁጥር 5 4 - -

16 የጽሑፍ ሥራዎችን፣ መረጃዎችን ማደራጀት ማዘጋጀት፣ ዕቅድ፣ ሪፖርቶች ማዘጋጀት ማሰራጨትና ለተጠቃሚዎች እንድውል ማድረግ
ድጋፍና ክትትልና ግምገማ ስርዓት

16.1 የሥራ ክፍሉን እቅድ ማዘጋጀት በሰነድ 1 1 100%

16.2 የድጋፍና የሥራ ልምድ ደብዳቤዎችን ማዘጋጀትና መስጠት በቁጥር 600 600 90%

16.3 ገቢ ደብዳቤዎችን መቀበልና ምላሽ መስጠት ማስራጨት 60 60 80%

16.4 ወጪ ደብዳቤዎችን ወጪ በማድረግ ማሰራጨት በቁጥር 5000 4000 85%

16.5 ለተለያየ ሥራ ጉዳይ የሚላኩ ፖስታ አሽጎ መላክ በቁጥር 1000 1200 85%

ለሥራ ጉዳይ ወደ ተቋሙ የሚላኩ እሽግ ፖስታዎችን ተቀብሎ


16.6 30 30 85%
ማሰራጨት በቁጥር
ለክፍሉ የተፈቀደውን በጀት ህግና ደንቡን ተከትሎ በሥራ ላይ
16.7 1 - -
ማዋልና ሪፖርት ማስተላለፍ በሰነድ

16.8 የሥራ ክፍሉን እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ማዘጋጀት በሰነድ 4 4 100%

8
17 የስራና የግል ማህደሮችን ማደራጀና ማደስ እና መቀበልና መስጠት

አጠቃላይ ተንቀሳቃሽ የግል ማህደሮችን ቆጠራ ማካሄድና ማደራጀት


17.1 1466 1000 7 ዐ%
በቁጥር

17.2 አራፍ ፋይሎችን መለየትና በሚፈለግበት ቦታ ማስቀመጥ በቁጥር 40 30 75%

መረጃዎችን በደረቅና በሶፍት ኮፒ አዘጋጅቶ ፋይል እንድደራጅ


17.3 1 - -
ማድረግ በሰነድ
18 ሶፊት ዌር መግዛት የስራና የግል ማህደሮችን ማደራጀት

18.1 በሶፊት ዌር ማዘጋጀት እና የስራና የግል ማህደሮችን ማደራጀት 1 - - -

18.2 በሶፊት ዌር የታገዘ የሠራተኛ የሥራ ላይ ቁጥጥር ማካሄድ 1 - - -

9
አብይተግባር፡ የፋይናንስና በጀት አገልግሎት መስጠት፣
ውጤት፡- ቀልጣፋና ፍትሀዊ የፋይናንስና የበጀት አገልግሎት ያሰፈነ ኮሌጅ መሆን
ፋይናንስና በጀት ኬዝ ቲም 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
በ 2014 በጀት ዓመት የፕሮግራም በጀት ታሳቢ ባደረገ መልኩ የፋይናንስ አስተዳደር ቁጥጥር ስርዓትን
በማጠናከር ውጤታማና ቀልጣፋ የበጀትና የክፍያ አፈጻጸም እንዲኖር በማስቻል የሂሳብ ሪፓርት እና የሂሳብ
ሰነድ አያያዝ በዘመናዊ መረጃ እንዲደራጅ ለማድረግ ተችሏል፡፡ በመሆኑም የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
ሪፓርት እንደሚከተለዉ ይቀርባል፡፡

የበጀት አስተዳደር

የፕሮግራም በጀት ከውጤት ጋር በማስተሳሰር በየፕሮግራሙ ባቀደው ተግባር መሰረት የበጀት አስተዳደር
ቁጥጥር ስርዓቱን በተገቢው መንገድ ለማከናውን እንዲቻል በየወሩ የተመደበለትን በጀት ከፋይናንስ ደንብና
መመሪያ ጠብቆ ለማከናወን ከምን ጊዜም በላይ ጥንቃቄ ተገርጎበት ተከናዉኗል፡፡ የተለያዩ ፕሮግራሞች
በበጀት አርዕስት ተሸንሽኖ የቀረበና የተፈቀደ በጀት መኖሩን ከግምት በማስገባት ባሉን ፕሮግራሞች
የተመደበውን በጀት ለሰብዓዊ አገልግሎትና ለስራ ማስኬያጃ ክፍያ ከኮፖሬት ፋይናንስ በመጠየቅ በጀቱን
ለማስተዳደር ተችሏል፡፡

የጥሬ ገንዘብ አስተዳደር በተመለከተ

በየፕሮግራሙ የጥሬ ገንዘብ ፍላጎት እቅድ በማዘጋጀት የተከናወኑ ተግባራት ሪፓርት በማቅረብ የቀጣይ ወር
የደመወዝ እና ስራ ማስኬያጃ በጀት እንዲለቀቅልን በመጠየቅ የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ቀረወቧል፡፡

1 ኛ.የጤና አገልግለት መስጠት የመደበኛ ሰባዓዊ አገልግሎት ክፍያና ለደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም
190,522,365.00 ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት ጥቅም ላይ እንዲሁል ተደርጓል እንዲሁም ለተለያየ
አገልግሎቶች ስራ ማስኬያጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡

2 ኛ.በመማር ማስተማር የመደበኛ ሰባዓዊ አገልግሎት ክፍያና ለደመወዝ እና ጥቅማ ጥቅም 97,127,870.00
ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት የተለያዩ አገልግሎቶች ስራ ማስኬጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡አራት ብር
ከ 99/100 ሳንቲም ከመደበኛ በጀት በተላከልን መሠረት የተለያዩ አገልግሎቶች ስራ ማስኬጃ ክፍያ ተፈፅሟል፡፡
ጥቅል በጀት 2014 ዓ.ም 2014 ተጨማሪ የወጪ በጀት በ%
የወጨ ዓይነት ወጪ በጀት ከወጪ ቀሪ
የጸደቀ በጀት
የመማር ማስተማር
ደመወዝ 84,653,579.00 84,653,579.00 - - 100%
ስራ ማስከያጃ 9,213,059.00 12,474,291.00 3,261,232.00 - 135.39
ድምር 93,865,638.00 97,127,870.00 3,261,232.00 - 103.47
የጤና አገልግሎት
ደመወዝ 93,055,400.00 93,055,400.00 - - 100%
ስራ ማስከያጃ 43,267,300.00 97,466,965.00 5,4199,665.00 - 225.26%
ድምር 136,322,700.00 190,522,365.00 5,4199,665.00 - 139.75%
ጠቅላላ ድምር 230,189,338.00 287,650,235.00 57,460,897.00 - 124.96%
ከ 2013 እና 2014 ዓ.ም የበጀት አጠቃቀም ሲነጻጸር ልዩነቱ እንደሚከተለዉ ቀርቧል

የመማርማስተማር በጀት 2013 ዓ.ም አፈጻጸም በ 2014 ዓ.ም በጀት አፈጻጸም ልዩነት በ 2014 ብልጫ
ደመወዝ 76,089,000.00 84,653,579.00 -
ስራማስከያጃ 6,652,593.00 12,474,291.00 -
ድምር 82,741,593.00 97,127,870.00 -
የጤናአገልግሎት
ደመወዝ 97358799..85 93,055,400.00 -
ስራማስከያጃ 33,767,330.00 97,466,965.00 -
ድምር 131,126,129.85 190,522,365.00 -

73,782,515.00
ጠቅላላድምር 213,867,720.00 287,650,235.00
(74.34)%
የዉስጥ ገቢ አሰባሰብ

Regular Internal Revenue


በጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ከሚሰጣቸው የህክምና አገልግሎትና ከመዳሐኒት ሽያጭ በ 2014
በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ዉስጥ ከመድሃኒት ሽያጭ 7,391,696.56 ብር ከተለያዩ የአገልግሎት ክፍያ
4,574,658.58 (አራት ሚሊዮን አምስት መቶ ሰባ አራት ሺህ ስድስት መቶ ሀምሳ ስምንት ከ 58/100
ሣንቲም) ብር እና ከጤና መድን የተሰበሰበ 55,377.00 (አምስት መቶ ሀምሳ አምስት ሺህ ሶስት መቶ ሰባ
ሰባት ብር እና ከማህበረሰብ መደኃኒት መሽጫዎች መደብሮች ከመዳሃኒት ሽያጭ የተሰበሰበዉ
1,745,693.95 (አንድ ሚሊዮን ሰባት መቶ አርባ አምስት ሺህ ስድስት መቶ ዘጠና ሶስት ብር
ከ 95/100)ሲሆንአጠቃላይድምሩ 13,767,425.30 (አስራ ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ስልሳ ሰባት አራት መቶ
ሀያ አምስት ብር ከ 30/100 ሳንቲም) ከተሰበሰበዉ ገቢ ለመዳኃኒትና ለተለያዩ ወጪ የተደረገዉ
13,767,425.30(አስራ ሶስት ሚሊዮን ሰባት መቶ ስልሳ ሰባት አራት መቶ ሀያ አምስት ብር ከ 30/100
ሳንቲም) ነዉ፡፡
ተ.ቁ የገቢው ምንጭ የገቢ አርዕስ በ 2014 በጀት ክንዊን ክንዊን %
1 ከመድሃኒት ሽያጭ 1436 8,000,000.00 7,391,696.56 92.39
2 ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ 1436 7,000,000.00 1,745,693.95 24.93
3 ከምርመራና ከተለያዩ የአገልግሎት ሽያጭ ከጤና መድን 1437 4,056,000.00 4,074,658.58 100.46
ከሌሎች 1489 944,000.00 555,377.00 58.83
ድምር 20,000,000.00 13,767,426.09 68.84
ተ.ቁ የወጪ አርሰት የወጪ ኮድ በ 2014 በጀት ወጪ ክንዊን %
1 ለአላቃ የህክምና ዕቃዎች 6214 6,000,000 9,695,855.03 161.59
2 ለሰራተኖች የሚደረጉ የተለያዩ ክፍያዎች 6116 2,000,000 1,117,719.11 55.88
3 ለፕላንት ማሽነረና ለመሳርያ ግዥ 6213 2,500,000 247,000.00 0.098
4 ለህንጻ ቁሳቁስ 6314 2,500,000 70,000.00 0.028
5 ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ግዥ 6214 6,000,000 1,745,693.95 0.29
6 የህሙማን ምግብ አቅርቦት 6216 500,000 494,460.80 0.98
7 ሌሎች 6218 500,000 396,697.20 79.33
ድምር 20,000,000 13,767,426.09 68.84

Regular Internal Revenue

ተ.ቁ የገቢውምንጭ የገቢ አርዕስ በ 2014 በጀት 2014 እቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %
1 ከመድሃኒትሽያጭ 1436 8,000,000.00 8,000,000.00 7,391,696.56 92.39%

2 ከምርመራናከተለያዩየአገልግሎትሽያጭ 1437 4,056,000 4,056,000 4,574,658.58 112.78%


3 ከጤናመድን 1489 944,000 944,000 55,377.00 53.10%
ድምር 13,000,000.00 13,000,000.00 12,021,732.00 12,021,732.00 92.47%

የወጭ Regular Internal Revenue

ተ.ቁ የገቢው ምንጭ የገቢአርዕስ በ 2014 በጀት እቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %


ድምር 13,000,000.00 12,021,732.00 12,021,732.00 92.47%

1.የገቢ ረፖረት ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ 1 and 2 Internal Revenue

የገቢ
ተ.ቁ የገቢውምንጭ በ 2014 በጀት የ 12 ወር እቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %
አርዕስ
1 Comminity .1 1436 3,500,000.00 3,500,000.00 1,195,485.68 1,195,485.68 34.15%
2 Comminity .2 1436 3,500,000.00 3,500,000.00 550,208.27 550,208.27 15.72%
ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ
1436 7,000,000.00 7,000,000.00 1,745,693.95 1,745,693.95 24.90%
ድምር

2. የወጭ ረፖረት ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ 1 and 2 Internal Revenue

ተ.ቁ የገቢውምንጭ የወጭአርዕስት በ 2014 በጀት የ 12 ወርእቅድ ክንዊን ወጭ ክንዊን %


1 Comminity .1 6214 3,500,000.00 3,500,000.00 1,195,485.68 1,195,485.68 34.15%
2 Comminity .2 6214 3,500,000.00 3,500,000.00 550,208.27 550,208.27 15.72%
ድምር 7,000,000.00 7,000,000.00 1,745,693.95 1,745,693.95 24.90%

2.የ 2013 ዓ.ም እና 2014 የመደበኛ ገቢ እና ከማህበረስብ የመድሃኒት መደብር የመድሃኒት ሽያጭ ማወዳደርያ

በ 2013 በጀት
ተ.ቁ የገቢው ምንጭ የወጭ አርዕስት በ 2013 ክንዊን 2014 እቅድ ልነት በ 2014
2014 ክንዊን
እቅድ ብልጫ
1 መደበኛገቢ 6116-6314 10,000,000.00 8,304,541.48 13,000,0000.00 12,021,732.00 3,717,190.52
2 Community 6214 4,872,373.82 7,000,000.00 3,126,679.87
pharmacy1 ና 2 1,745,693.95
2 Comminity .2 6214 3,500,000.00 3,500,000.00 550,208.27 550,208.27 15.72%
ድምር 7,000,000.00 7,000,000.00 1,745,693.95 1,745,693.95 24.90%

ተከፋይ ሂሳብ በ 2014 ቫት እና ዊዚሆድንግ ከሀምሌ 1/2013 እስከ ሰኔ 30/10/2014

በ 2014 በጀት
ተ.ቁ የገቢውምንጭ የገቢ አርዕስ ክንዊን ለገቢ ቢሮ የተላለፈ ክንዊን %
እቅድ
ከተለያዩ ግዥ የተሰበሰበ ገቢ - 1,466,416.33 1,466,416.33 100%
ድምር 1,466,416.33 1,466,416.33 100%
የዲላ ዩንቨርሲቲ ጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በ 2014 በጀት ዓመት የነፃ ህክምና ያገኙ ማህበረሰብ

ተ.ቁ የነጻ ህክምና ዓይነት 1.ሩብ አመት 2.ሩብ አመት 3.ሩብ አመት ድምር
1 SAM 93,774.96 108,295.39 141,144.76 343,215.11
2 NICU 188,862.12 267,873.86 388,442.48 845,178.46
3 24 HOURS 19,391 10,124.96 21,493.34 51,009.30
TRAFIC
4 EMERGENCE
1,209 7,932.43 2,615.80 11,757.23

5 TIB 1,969.15 2,817.36 3,259.72 8,046.23

6 ወላድ 509,661.31 600,609.71 1,266,898.46 2,377,169.48

7 መከላከያ 4,013.14 4013.14

8 Staff 73,365.44 69,152.06 82,295.78 224813.28

ድምር 888,232.98 1,066,805.77 1,906,150.34 3,861,189.09

2014 በጀት ዓመት እስከ ድረስ የዱቤ ታካመዎች

ተ.ቁ የህክምናዓይነት 1.ሩብ አመት 2.ሩብ አመት 3.ሩብ አመት


ድምር
185,458.23 395,472.97
1 የዱቤ 356,96.06 937,627.26
185,458.23 395,472.97
ድምር 356,696.06 937,627.26

የጤና ፕሮግራም ሂሳቦች ከሀምሌ 1/11/2013 እስከሰኔ 30/10/2014

በ 2014 በ 2013 የዞረና ክንዊን ቀር ክንዊን %


ተ.ቁ የፕሮግራሙስም የገቢአርዕስ
በጀትእቅድ በ 2014 የተላኩ
1 CDC - 1,150,345.58 1,150,345.58 - -
2 MDR - 88,781.00 88,781.00 - -
3 HEPI - 1,933,385.31 83,8212 1,095,073.31 -
4 Global fund - 165,017.00 165,017.00 -
ድምር - 3,337,528.89 2,077,338.58 120090.31 -
የፋይናንስ መረጃ አደረጃጀት
የፋይናንስ መረጃ በዘመናዊ ስርዓት ለማደራጀት እየተደረገ ያለው ጥረት በተገቢ ሁኔታ የተሰራ ሲሆን በዚህም
ለአደረጃጀት ጠቃሚ የሆነውን አይ ቤ ክስ ሶፍት ዌር ለረፓርት ዝግጅት እንድሁም ከዚህ ቀደም ተደጋገሚ
ስህተት ይከሰት የነበረውን የስራተኞች ደመውዝ መከፈያ በኤክስ ኤል መዘጋጀቱ የስራ ጊዜን ከማሳጠሩም
ባለፈ ጥራትና ቅልጥፍናን መጨመር ተችሏል፡፡
አብይ ተግባር፡ የፋይናንስና በጀት አገልግሎት መስጠት፣

ውጤት፡- ቀልጣፋና ፍትሀዊ የፋይናንስና የበጀት አገልግሎት ያሰፈነ ተቋም

የ 2013 የ 2014 በጀት ዓመት


ዓ.ም የ 2014 ዓ.ም
የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መለኪያዎች
አፈፃፀምመነ ዕቅድ ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም %

የተፈጸመ የመደበኛ በጀት ክፍያዎች
የመደበኛ እና ካፒታል ክፍያዎች መፈጸም፣ 4 4 4 4 100
ሪፖርት በሰነድ

የጥሬ ገንዘብ አስተዳደር ሥርዓት በመዘርጋት የጥሬ ገንዘብ አስተዳደር አፈጻጸም


4 4 4 4 100
ማከናወን፣ ሪፖርት በሰነድ
ዕይታ

የቀረበ የበጀት አፈጻጸም ሪፖርት


የበጀት አፈጻጸም ወቅታዊ ሪፖርት ማቅረብ፣ 4 4 4 4 100
በሰነድ
የተቋሙን ሂሣብ በውጭና በውስጥ ኦዲተሮች በውስጥ ኦዲተር የተመረመረ የሂሳብ
4 4 4 4 100
ማስመርመር ሪፖርት በሰነድ

ለክፍሉ ሰራተኞች በመመሪያና ደንቦች


አሠራሮች ላይና በካይዘን ፍልስፍና ላይ ስልጠና የተሰጡ ስልጠናዎች በቁጥር 2 2 2 1 50
መስጠት
የተማሪዎች አገልግሎት ኬዝ ቲም

የተማሪዎች አገልግሎት በአመራርና አስተዳደር ኘሮግራም ዘርፍ ስር ከተደራጁት ደጋፊ የስራ ሂደቶች መካከል

አንዱ ሲሆን በሰሩ አራትአገልግሎት ሰጪ ንዑሳን ቡድኖችን ሲኖሩት በ 2014 በጀት አመት በአገልግሎት

አሰጣጥ ላይ በሚነሱ ቅሬታዎች መነሻነት ከዘርፉ ጋር ያሉትን ችግሮች ለይቶ በማውጣት ለሚመለከተው

ባለድርሻ አካል ሀሳብ በማቅረብና በ 2014 የተሻለ የስራ ውጤት ለማስመዝገብ ትኩረት አድርጎ ለመስራት

በሁሉም ማለትም የምግብ አገልግሎት ፣የመኝታ አገልግሎት፣ የዲሲፕሊንና የመዝናኛ አገልግሎት የሥራ

ዘርፎች ላይ በማተኮር በማካሄድ በዕቅድ ውስጥ መካተት ያለባቸውን በመለየት ከሚመለከተው ባለድርሻ አካል

የውይይት መድረክ ተዘጋጅቶ መግባባት ላይ በተደረሰው መሠረት የበጀት ዓመቱን ዕቅድ ከልሰን ሥራ

መጀመራችን እየገለጽን በ 2014 በጀት የአመታዊ ሪፖርት ውስጥ መካተት ያለባቸው የበጀት ዓመቱን ዕቅድና

መነሻ ባደረገ መልኩ በየስራ ዘርፍ የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎችን፣ ያጋጠሙ ችግሮችን ፣የተወሰዱ የመፍትሔ

እርምጃዎችን ከዚህ ቀጥሎ እናቀርባለን።

1 ኛ- በምግብአገልግሎትዘርፍየተሰሩሥራዎች

 በ 2014 በጀት አመቱለሰባት መቶ ስልሳ ሰባት ተማሪዎች የምግብ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 በ 2014 በጀት አመቱ አምሰትመቶ አርባ ዘጠኝ ሺ ዘጠኝ መቶ ብር ለተማሪዎች የነን ካፌ ክፍያ
ተፈጽሟል፡፡
 በ 2014 በጀት አመቱ ለስምንት መቶ ስልሳ ሁለት ተማሪዎች ከፍለው ለሚመገብ ተማሪዎች የምግብ

አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 በ 2014 በጀት አመቱ በአጠቃላይ ለአንድ ሺ ሰማኒያ ዘጠኝተማሪዎች የምግብና የነን ካፌ አገልግሎት

ተሰጥቷል፡፡

 የምግብ ቤት አገልግሎት መስጫ ሰዓት፡-

 ቁርስ 12፡30 – 2፡30 ሰዓት፣

 ምሳ 5፡30 – 7፡30 ሰዓት

 እራት 10፡30-12፡00 ሰዓት በማድረግ ፕሮግራም በመመሪያው መሠረት የተዘጋጀ በመሆኑ በወጣው

ፕሮግራም መሠረት በአግባቡ ያለ ምንም ችግር አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል፡፡


 ለአቅራቢ ነጋዴዎች ትዕዛዝ በመስጠት የሚቀርበውን የምግብ ጥሬ ዕቃ አቅርቦት በጨረታ ሰነድ ላይ

በተገለጸው መሠረት ጥራቱን አይቶ፣ቆጥሮ፣ለክቶ እና መዝኖ ከሚመለከታቸው የኮሚቴ አባላት ጋር

የመረካከብ ሥራ ከተማ/አገ/ዳ/ጽ/ቤት በተሰጠን መመሪያ መሠረት ስቶክ የመያዝ ሥራ በየጊዜው

እየተካሄደ ይገኛል፡፡

 የአቅራቢ ነጋዴዎች በውላቸው መሠረት ላቀረቡት የምግብ ጥሬ ዕቃ አቅርቦት የክፍያ ሰነድ ቀድሞ

በማዘጋጀት ለሚመለከተው አካል የማቅረብሥራጎን ለጎንእየተሰራ ያለ መሆኑ ይታወቃል፡፡

 የምግብ ቤቱን አጠቃላይ የአገልግሎት አሰጣጥን ሁኔታ የመከታተል የመቆጣጠር ማለትም

የተማሪዎች የቁርስ፣የምሳ እና የእራት ሰዓት በወጣው ፕሮግራም መሰረት ሰዓቱ ጠብቆ መጀመሩን

የመመገቢያ ሰዓት ሲያበቃ መዘጋቱን የመከታተል እና የመቆጣጠር ሥራ በአግባቡ በሚመለከታቸው

የምግብ ቤት ሰራተኞች በአግባቡ እንዲመራ የማድረግ ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

 በዓመቱ ሜኑ እና የተማሪዎችን ቁጥር መሠረት ባደረገ መልኩ የምግብ ጥሬ ዕቃ ወጪ መውጣቱን

እንዲሁም ወጪ የተደረገው የምግብ ጥሬ ዕቃ በአግባቡ በወጥ ቤት ባለሙያ ተዘጋጅቶ የመስተንግዶ

ሠራተኞች ቆጥሮ፣አይቶ እና ቀምሶ የመረካከብ እና የመመገብ ሥራ ከመቼውም ጊዜ በላይ ተሰርቷል

ቀጣይ መሻሻል ያለባቸው ችግሮች እንዳሉም መተማመን ላይ ተደርሶ የማስተካከያ እርምጃም

እየተወሰደ ነው፡፡

 ዕለታዊ፣ሳምንታዊ፣ወራዊ ሪፖርት በየጊዜው ለሚመለከታቸው ክፍሎች ወቅቱን በጠበቀ መልኩ

የማድረስ የመከታተል የመቆጣጠር የሪፖሪቱን ይዘት የመገምገም መሻሻል ያለባቸውን በዕቅድ ውስጥ

እንዲካተቱ የማድረግ ሥራ በአግባቡ ተደርሷል፡፡

 ለተማሪዎች የመመገቢያ ካርድ የማዘጋጀት ሥራ በተላከው የተማሪዎች የስም ዝርዝር መሠረት

በአግባቡ ተዘጋጅቶ ለሁሉም በአግባቡ እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

ከሀምሌ 1/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 9/2014 ዓ.ም ድረስ ገቢ የተደረጉ የምግብ ግብአቶች

የአንዱ ጠቅላላ ዋጋ
ተ/ቁ ግብአቱ የገባበት ቀን የግብአቱ አይነት መለኪያ ብዛት
ዋጋ
1 8/11/13 እስከ 9/10/14 ጥቅል ጎመን በኪሎ 24,837 10.35 25,222.95
2 6/11/13 እስከ 5/10/14 ቀይ ሽንኩርት በኪሎ 16,457 28.18 463,758.26
3 9/11/13 እስከ 25/9/14 ሽሮ በኪሎ 8,069 57.83 466,630.27
4 21/11/13 እስከ 3/8/14 ምስር በኪሎ 5,420 104.38 565,739.00
5 22/12/13 እስከ 29/8/14 መኮሮኒ በኪሎ 6,000 65.50 393,000.00
6 30/12/13 እስከ 13/8/14 አተር በኪሎ 5,300 68.83 364,799.00
7 6/11/13 እስከ 29/9/14 ፓስታ በኪሎ 6,000 69.00 414,000.00
8 14/12/13 እስከ 39/9/14 ነጭ ሽንኩርት በኪሎ 737 56.35 41,529.00
9 6/11/13 እስከ 9/4/14 ካሮት በኪሎ 1971 12 23,652.00
10 6/11/13 እስከ 5/10/14 ድንች በኪሎ 7,888 17.25 136,068.00
11 8/11/13 እሰከ 25/9/14 ቲማቲም በኪሎ 6,358 21.16 134,535.28
12 13/01/14 እስከ 3/9/14 በርበሬ በኪሎ 3,350 218.50 731,975.00
13 13/01/14 መከለሻ በኪሎ 60 621 37,260.00
14 19/01/14 እስከ 2/9/14 ሰኳር በኪሎ 4,000 40.00 160,000.00
15 23/11/13 እስከ 2/10/14 ዘይት በሊትር 3600 115.00 414,000.00
16 25/11/13 እስከ 9/10/14 የማገዶ እንጨት በሜትር/ኪ 1,355.56 655 887,891.00
17 በ 4/4/14 ሻይ ቅመም በኪሎ 25 437 10,925.00
18 በ 17/4/14 ሻይ ቅጠል በፓኬት 1000 12.65 12,650.00
19 በ 23/2/14 እርድ በኪሎ 100 50 5,000.00
20 በ 14/2/14 እስከ 29/9/14 ጨው በኪሎ 1,950 20.00 39,000.00
21 በ 14/2/14 እስከ 12/9/14 ሩዝ በኪሎ 5,000 48.90 244,500.00
ለክርስቲያን እምነት
ተከታይ
22 1/11/13 እስከ 7/10/14 የሚቀርብስጋ በኪሎ 4,794 373.00 1,788,162.00
ለሙሲሊምእምነት
ተከታይ የሚቀርብ
23 1/11/13 እስከ 7/10/14 ስጋ በኪሎ 729 367.00 267,543.00
24 1/11/13 እስከ 8/10/14 እንጀራ በቁጥር 334,138 0.82 273,993.00
25 1/11/13 እስከ 8/10/14 ዳቦ በቁጥር 345,163 4.44 1,532,523.72
ጠቅላላ ድምር 9,434,356.48

በ 2014 ዓ.ም አመት በጀት አመት ጠቅላላ የምግብ ፍጆታ በብር ሲተመን

ተ/ቁ ወጪ የተደረገበት ምክንያት የወጪ ጊዜ በብር ማብራሪያ


1 የምግብ ግብአት ወጪ ከሀምሌ 1/2013 እስከ ሰኔ 9,434,356.48
9/2014 ዓ.ም
2 የነን ካፌ ክፍያ ከሀምሌ 1/2013 እስከ ሰኔ 549,900.00

30/2014 ዓ.ም
ጠቅላላ ድምር 9,984,256.48

 የተማሪዎች የምግብ ማብሰያና የመመገቢያ ቤት አዳራሽ ያሉበት አከባቢ የቆሻሻ ውሀ ፍሳሽ


ማጠራቀሚያ ጉድጓድ በፍሳሽ አስወጋጅ መኪና ስራው ተሰርቷል፡፡ ነገር ግን አልጠናቀቀም፡፡
 የምግብ ቤት የመመገቢያ አዳራሽ እና የምግብ ጥሬ ዕቃ ማስቀመጫ እስቶር ተብሎ እየተገነባ ያለው

አዲሱ ህንጻ ግንባታ በተመለከተ ለሚመለከተው አካል በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡


 ለምግብ ማባሰያና ለዕቃ ማጠቢያ የሚሆን ውሀ በምግብ ቤት አከባቢ ባሉ የውሀ
ማጠራቀሚያ በሮቶ በቅድሚያ የመያዝ ስራ ተሰርቷል፡፡
2 ኛ- የመኝታ አገልግሎት ዘርፍ የተሰሩ ሥራዎች

 በ 2014 በጀት አመቱ ለስምንት መቶ ሰላሳ ተማሪዎች የመኝታ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 ለአስራ አምስት በህክምና ዶክተርነነት ለተመረቁ ተማሪዎች ንብረት አስረክበው ክሊራንስ

ተፈርሟል፡፡

 ለሁለት መቶ ሰባ ተመራቂ ተማሪዎች ንብረት አስረክበው ክሊራንስ ተፈርሟል፡፡

 ለሃያ አምስት የአክሱም ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የመኝታ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 የመጀመሪያ አመት ኮርስ አጠናቀው ለተመደቡ ለሁለት መቶ ሃያ ሶስት ተማሪዎች የመኝታ

አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

 የተማሪዎች መኝታ ክፍሎችን በአዲስ መልክ የማደራጀት ሥራ በተላከው የተማሪዎች የስም ዝርዝር

መሠረት በአግባቡ ተሰርቷል፡፡

 ለተማሪዎች ማደሪያ ዶርም ሁለቱም ህንጻዎች በቂ የጽዳት ሰራተኛ በቋሚነት ተመድበው የፍሳሽ

ማስወገጃ፤የሽንት ቤት ፅዳትና የዶርም አከባቢ ከዚህ ቀደም ከነበረው ከጊዜ ወደ ጊዜ በእጅጉ


የተሻሻለ ይገኛል፡፡
 የመኝታ ቁሳቁስ አዲስመቶ ፍራሽ፤መቶ ችፑድ፤መቶ አልጋ የማሟላት ስራ ተሰርቷል፡፡
 በወንዶች ማደሪያ ህንፃ አቅራቢያ አራት የሻውር ቤት በቆርቆሮ ተሰርቷል፡፡ ነገር ግን አገልግሎት
መስጠት አልጀመረም/አልተጠናቀቀም፡፡

3 ኛ- የተማሪዎች መዝናኛ አገልግሎት በተመለከተ

 የተለያዩ ክበባት የድጋፍእና የክትትልስራዎች አጠናክሮ የመስራትተግባራት ተከናውኗል፡፡

 የመዝናኛናክበባት ቦታዎች ንፅህናቸውን ማስጠበቅና የተማሪህብረትናመማክርትንመደገፍ ስራ

ተሰርቷል፡፡

 የተቋረጠ የዲ.ኤስ.ቲቪ መዝናኛ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡ የመቀመጫ ወንበር ከመመልከቻ


አዳራሽ እንዳይወጣ የማስበየድ ስራ ተሰርቷል፡፡
 ደረጃን የጠበቀ የዲ.ኤስ.ቲቪ መመልከቻ አዳራሽ ግንባታ ስራ ተጀም…ል፡፡
 የ 2014 ዓ.ም ተመራቂ ተማሪዎች መቶኛ ቀን አስመልክቶ የመዝናኛ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡

4 ኛ-የዲሲፒሊን ጉዳዮችአገልግሎት

 የዲስፒሊን ግድፈት እንዳይፈፅሙ ቀድሞ ክትትልና እርምጃ መወሰድ ስራ ተሰርቷል፡፡

 የተማሪዎች የዲሲፒሊን መመሪያን በበራሪ በወረቀትበማዘጋጀት ለሁለት መቶ ተማሪዎች

ተሰራጭቷል፡፡

 ሃያ አንድ ተማሪዎች አነስተኛ የዲሲፒሊን ጥፋት አጥፍተው የመጀመሪያ የምክርና የቃል

ማስጠንቀቂ ተሰጥቷዋል፡፡

 ሃያ ሶስትተማሪዎች ቀላል የዲሲፒሊን ጥፋት አጥፍተው ለሃያ ሰዓታት በተማሪዎች ምግብ ቤት

የማህበራዊ አገልግሎት ቅጣት ስራ ሰርተዋል፡፡

 ለሁለት ተማሪዎች የመጀመሪያ የፅሁፍ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷዋል፡

 የዲሲፒሊን ጥፋት የፈፀሙ ተማሪዎች የዲሲፒሊን ክሶች ማቅረብና አፈፃፀም የመከታተል ስራ

ተሰርቷል፡፡

 በተማሪዎች መካከል የሚታዩ ግጭቶችን መፍታትና እርምጃ የመውሰድ ስራ ተከናውኗል፡፡

 አንድ ተማሪ በከፍተኛ የሌብነትና በስርቆት ወንጀል ጥፋት የፈፀመ ተማሪ ለሁለት አመት

ከትምህርት ገበታ እንዲታገድ ተደርጓል፡፡

 አንድ ተማሪ በመካከለኛ ጥፋተኝነት ለፈፀመ ጥፋት የመጨረሻ ማስጠንቀቂያ ተወስኖበታል፡፡


የሪፈራል ሆስፒታል የተማ/አገ/ቡድንመሪ የ 2014 በጀት አመት የአስራ ሁለት ወራት የአፈፃፀም ሪፖርት
የ 2014 በጀት
መነሻ
የ 2014
እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነመለኪያቸው መለኪያ የ 2013
ዓመት እቅድ አፈፃፅም
እቅድ እቅድ አፈፃፅም
በመቶኛ
አገልግሎት አስጣጥ ስታንዳርድ ማዘጋጀት በሰነድ 0 2 1 1 50%
የምግብ ጥሬ ዕቃዎች በወቅቱ እንዲቀርብ ትዕዛዝ
በቁጥር 52 52 45 45 86%
መስጠት
የመኝታ ክፍሎች የአከባቢ ፅዳት መቆጣጠር በቁጥር 180 180 180 150 84%
የምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጥራት ቁጥጥር ማካሄድ በቁጥር 52 52 45 45 86%

የተማሪዎችን ቁጥር መሰረት ያደረገ የምግብ


ጥራት

በቁጥር 360 360 180 180 100%


ዝግጅት በየቀኑ ማዘጋጀት
የመመገቢያ ካርድ ማዘጋጀት እና ማደል በቁጥር 2 2 1 1 50%
የምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጥራት ኮሚቴ ማቋቋም በቁጥር 4 4 3 3 75%
ለተማሪዎች የመኝታ አገልግሎት መሰጠትና መረጃ
በቁጥር 1000 1500 1500 910 60%
መያዝ
በግል ከፍለው የሚማሩ ተማሪዎች የመኝታ እና
በቁጥር 240 300 300 160 53%
የምግብ አገልግሎት መሰጠት
ለተማሪዎች የመዝናኛ አገልግሎት መሰጠት በቁጥር 800 1000 1000 750 75%
የመዝናኛ አገልግሎት አሰጣጥ ሪፖርት ሰነድ
በቁጥር - 2 1 1 50%
ማዘጋጀት
የተማሪዎችን በጀት መሰረት በማድረግ
አግባብነት

በሰነድ 2 2 1 1 50%
የተማሪዎችን የምግብ ዝርዝር መከለስ
በአገልግሎት አሰጣጥ፣በዲሲፕሊን እና በሌሎችም
በቁጥር 140 300 300 250 83%
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎችን ማከናወን
የዲሲፕሊን መመሪያን በየዶርሙ ማሰራጨትና
በቁጥር 180 180 180 130 72%
ግንዛቤ መፍጠር
የተማሪዎች ማደሪያ ክፍሎች የፀረ-ተባይ መድሃኒት
ተደራሽነ

በቁጥር 180 180 180 0 0


ማስረጨት

ለተማሪዎች መዝናኛ አገልግሎት የሚሰጡ በቁጥር - 6 2 1 50%


ቦታዎችን ማዘጋጀት
የተማሪዎችን በትምህርት ክፍል፣በትምህርት ዓመት
በቁጥር 805 1500 1500 910 60%
እና በተመደቡበት መኝታ ክፍል ማደራጀት
የተማሪዎች መኖሪያ እና አካባቢ ንጽህና ማስጠበቅ በቁጥር 180 180 180 130 72%
የተማሪዎች መኝታ ክፍሎች ቁሳቁሶችን ማሟላት በቁጥር 180 180 180 130 72%
አዲስ ወደ ዩኒቨርሲቲያችን ለሚመጡ ተማሪዎች
በቁጥር 140 300 300 200 66%
የአገልግሎት አጠቃቀም ግንዛቤ መስጠት
የተማሪዎች መኝታ አገልግሎት የአጠቃቀም
በሰነድ - 4 2 1 50%
መመሪያ ማዘጋጀት
የተማ/መኝታ ቤት መረጃን በዘመናዊ መልኩ
በቁጥር 805 1500 1500 910 60%
ማደራጀት
በተማሪዎች መካከል የሚታዩ ግጭቶችን መፍታት
በቁጥር - 60 15 10 66%
እና እርምጃ መውሰድ
የግል ተማሪዎች የመኝታ እና የምግብ አገልግሎት
ፍትሃዊነት

በቁጥር 240 150 150 120 80%


በክፍያ መስጠት
የመመገቢያ እና የማብሰያ ዕቃዎች ከተማሪው
በቁጥር - 805 1000 750 75%
ቁጥር ተመጣጣኝ በሆነ መልኩ ማሟላት
ልዩ ተሰጥኦ ያላቸውን ተማሪዎች በመለየት ድጋፍና
በቁጥር - 20 5 0 0
እገዛ ማድረግ

የካይዘን ፍልስፍና ተግባራ ዊማድረግ በሰነድ - 4 1 1 50%


ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት

ለመኝታ ቤት ተቆጣጣሪዎችና ለምግብ ቤት


ሰራተኞች የስራ ላይ ስልጠና በተመረጡ ርዕሶች በሰነድ - 94 32 0 0
መስጠት
ለተማሪዎች ምግብ ቤት የህክምና
የመኝታ፤የመዝናኛ ክበባት መገልገያ ቁሳቁሶችና በሰነድ - 4 1 1 0
መሳሪያዎች ማሟላት ማደራጀት
የግብዓት ፍላጐት ዕቅድ ማዘጋጀትና በዕቅድ መሰረት
በሰነድ - 4 1 2 50%
ማስፈፀም
የሥራ አካባቢን ምቹ ማድረግ የሽልማት እና
በሰነድ - 2 1 0 0
ዕውቅና ፕሮግራም ማዘጋጀት
ሳምንታዊ፣ወራሃዊ፤የሩብ ዓመት፣የመንፈቅ እና
ድጋፍ ናክትትልና ግምገማ ስርዓት በቁጥር 52 52 45 45 86%
ዓመታዊ ዕቅድ ሪፖርት ማዘጋጀት
ሳምንታዊ፣ወራሃዊ፤የሩብዓመት፣የመንፈቅ እና
ዓመታዊ የዕቅድ ክንውን አፈጻጸም መገምገም በሰነድ - 4 2 3 75%
በሰነድ
ዓመታዊ የመኝታ ክፍል ቁሳቁሶች ቆጠራ ማከናወን በሰነድ - 2 1 1 50%
የፕሮግራም በጀት ዕቅድ ማዘጋጀት በዕቅዱ መሰረት
በሰነድ - 4 1 1 50%
መተግበር
በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ የተማሪዎች ክበባት መደገፍ በቁጥር - 8 2 4 50%
የምግብ ጥሬ ዕቃዎች ጥራት ቁጥጥር ማካሄድ በቁጥር - 4 2 3 75%
የቤተ-መጽሐፍት አገልግሎት በ 2014 በጀት ዓመት የሥራ ሪፖርት

በዲላ ዩኒቨርስትሪ/ሆ/ጤ/ሳ/ኮሌጂቤተመጽሐፍት አገልግሎት ውስጥ የተከናወኑ ሥራዎች ሪፖርት ከሐምሌ


01/11/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/10/2014 ዓ.ም የሥራ ክንውን፡፡ በ 24 ሰዓት ውስጥ መደበኛ 4 /አራት/ ሽፍት
ይገኛል፡፡ በየሽፍቱ አንዳንድ አስተባባሪ ይገኛል፡፡

ለምሳሌ፡-

1 ኛ ሽፍት ከጠዋት 200 -------- 7፡30

2 ኛ ሽፍት ከሰዓት 7፡30 --------1፡00

3 ኛ ሽፍት ከምሽቱ 1፡00 -------6፡00

4 ኛሽፍት ከሌሊቱ 6፡00 ------- ከጠዋቱ 1፡00 ድረስ ሥራውን ያከናውናሉ፡፡

በዚህ ስራ ክኒውን ውስጥ ያለው ሂደት ከሜድስን፤ አዲስ ገቢ ተማሪዎች ጀምሮ እስከ ነባር ተማሪዎችም
፤የጤና ማስተርስ ተማሪዎችን ፤ጨምሮ በቀን ከ 400 እስከ 500 ተማሪዎች በላይ ተስተናግዶ ይወጣል፡፡

የአካዳሚክ መምህራኞችንና ፤ አስተዳደር ሰራተኞች በቀን ከ 50—60 አገልግሎት እንሰጣለን፡፡

1. ማንኛውም ተማሪ ወዴ ቤተ-መጽሐፍት ስገባ መታወቂያ / ID/ ካርድ እንድያሳዩ ይጠየቃል፡፡


2. ጋዎን ለብሰው እንዳይገቡ ይከለከላ፡፡
3. ስልካቸውን ሳይለት እንዲያደርጉ ይነገራል፡፡
4. ከሙስልም ተማሪዎች በስተቀር ተሸፋፍኖ እንዳይገቡ ይከለከላል፡፡
5. የጋራ ውይይት እና የጎንዮሽ ወሬ ይከለከላል፡፡
6 የላይብረሪሰራተኞችተማሪዎቻችንእራሱንየቻለድስፕልንእንድኖራቸውናለምሳሌለወንድተማሪዎችኮፍያ፤ ስልፐር
ጫማ እንዳያደርጉ ቀንም ማታም ይከለከላሉ ፡፡
1. ለሴት ተማሪዎች ጃፖን ፤ታኮ ጫማና የጎላ ሽቶ እንዳይቀቡ ይከለከላል፡፡
2. ሰውነታቸውን አጉልተው የምያሳዩ ልብስ እንዳይለብሱ ሰራተኞቻችን ይከለከላል፡፡
የ 2013 ዓ.ም የ 2014 በጀት ዓመት
የ 2014 ዓ.ም
መለኪያዎች አፈፃፀም
ታ ኢላማ
መነሻ ዕቅድ አፈጽጸም አፈጻጸም በ%
ስለ ቤተ-መጻሕፍት እና ኢ-ላይብረሪ አገልግሎት
ገለጻ/orientation የሚሰጣቸው አዲስ ገቢ ተማሪዎች 800 950 950 950 100%
ጥራት በቁጥር
ስለ ቤተ-መጻሕፍት እና ኢ-ላይብረሪ አገልግሎት
200 250 250 250 100%
ገለጻ/orientation የተሚጣቸው መምህራን በቁጥር
በግዢ የሚሟሉ መጻሕፍት በቁጥር 128 500 500 0 0%
አግባብነት በግዢ የሚሟሉ ጆርናሎች በቁጥር 0 300 300 181 60.33%
በሶፍት ኮፒ የሚሟሉ መጻሕፍት በቁጥር 134 3000 750 750 100%
በኢንፎርሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የተደራጁ ቤተ-
1 1 1 0 1%
መጻሕፍት(ዲጂታል የሚሆኑ) በቁጥር
ለሴት ተማሪዎች የተደራጁ የማንበቢያ ክፍሎች ማዘጋጀት
ተደራሻነት 1 2 1 0 0
በቁጥር
በግብአት የሚሟሉ ቤተ-መጻሕፍት በቁጥር 1 1 1 1 100%
ለዲጅታላይዘሽን የሚያገለግል ኮምፒተር ማዘጋጀት በቁጥር 10 30 15 15 0
ተቋማዊአቅም
ናብቃትማጎልበ ለማንበቢያ የሚሆን ወንበርና ጤረጰዛ ማዘጋጀት በቁጥር 620 500 500 500 100%

በባለሙያ የተጠናከሩ ነባር ቤተ-መጻሕፍት በቁጥር 1 1 1 1 100%

የሙያ እና የክህሎት ስልጠና የሚሰጣቸው ባለሙያዎች


26 54 54 54 100%
ብዛት በቁጥር

የሚሰጠ ስልጠና በቁጥር 1 2 2 2 100%


በባለሙያ የተጠናከሩ አዳዲስ ቤተ-መጻሕፍት በቁጥር 1 1 1 0 0

የሙያ እና የክህሎት ስልጠና የተሰጣቸው ባለሙያዎች ብዛት


26 56 27 20 77%
በቁጥር

ድጋፍ ክትትልና የተሰጠ ስልጠና በቁጥር 1 2 2 1 50%


ግምገማ
ስርዓት

ወደ ዲጅታል የሚቀየሩ ቤተ መጽሐፍት ብዛት 1 1 1 1 100%

የዲጅታል ቤተ መጽሐፍት ተጠቃሚ ተማሪዎች በቁጥር 70000 100000 50000 72000 144%

የዲጅታል ቤተ መጽሐፍት ተጠቃሚ መምህራኞች በቁጥር 1000 2000 1000 1800 180%
በሕንጻዎች አስተዳደርና ጥገና አገልግሎት

በሕንጻዎች አስተዳደርና ጥገና አገልግሎት ሰር የተለያዩ የሙያ መደቦች ያሉ ሲሆን የተቋሙ የጥገና አገልግሎት በተቻለ
መጠን ለማገዝ የመማር ማስተማር ስራን እንዲሁም የህክምና አገልግሎት የድጋፍ ስራዎች የተሰሩ ሲሆኑ የ 2014 በጀት
ዓመት የስራ ክንዉን

የግንባታ ሥራ

1. የእሳት ማቃጠያ ቦታ ከጭቃ ንክኪ ነጻ ለማድርግ በፍርካስ መለየት የአመድ ማጠራቀሚያ ጉድጓድ መቆፈርና
የግንባታ ስራ መስራት
2. የቆፌ ት/ቤት አከባቢ ማህበረሰብ ለተዘረጋው ውሃ የግንባታ ስራ መስራት
3. ለአንኮሎጅ የብሎኬት ቤት ግንባታ 8 ክፍል 15 በ 25 የሆነ ቦታ ላይ ያረፈ የፌሮ ብረት ስራ የልስና ስራ
እየተጠናቀቀ ይገኛል፡፡
4. የአእምሮ ህሙማን የሚሆን ክፍል 6 በ 4 የሆነ ቤት በብሎኬት እየተሰራ ሲሆን የልስና ስራ የቀለም ቅብ እና
ኮርኒስ ስራ ተጠናቋል፡፡
5. የኢመርጀንሲ በር፤ የመግቢያ በር እና የተለያዩ አነስተኛ ጥገናዎች ተከናውነዋል፡፡
6. ለሲቲ እሰካን ማሰቀመጫ UPS የሚሆን ክፍሎችን ማሰፋፊያ እና ማደሪያ ክፍል እና ዕቃ ማስቀመጫ አፍርሶ
ግንባታ ስራ ተሰርቷል፡፡
7. የአንገት በላይ ህክምና (phatalogy) የህክምና ክፍል በአዲስ መልክ 8x14 የሆነ ቤት በሙሉ በብሎኬት ግንባታ
የተጠናቀቀ ሲሆን ክፍሉ ከነበረበት አስቸጋሪ ቦታ የመቀየር ስራ እየተሰራ ይገኛል፡፡
8. በግቢው ውስጥ መዝናኛ ባለመኖሩ ምክንያት እና የህክምና ተቋም በመሆኑ የተለያዩ ቦታዎች የማስዋብ ስራ
እየተከናወነ ይገኛል፡፡
9. የዓይን ህክምና የሚሆን የማረፊያ ቦታ (waiting area) 9x7m እየተጠገነ ይገኛል
10. በሜዲካል ዋርድ የማረፊያ ቦታ የማስፋፊያ ስራ እየተሰራ ይገኛል::
11. የቀድሞ ካፍቴሪያ የነበረው ቤት ሙሉ በሙሉ በብሎኬት በመስራት 10 ክፍሎችን የማጠናቀቅ ስራ
ተሰርቷል፡፡የቦይ የዲች እና የዊልቸር መንገድ ስራ ተሰርቷል፡፡
12. አክታ ክፍል ዙሪያ የድንጋይ ወለል ስራ ተሰርቷል
13. የተማሪዎች ሻወር ቤት አራት ክፍል የድንጋይ የግንባታ የሊሾ እንዲሁም የወለል ስራ የተሰራ ሲሆን
ቀደም ሲል ሻወር ቤት የነበረውን ክፍሎች ሽንት ቤት እንዲሆን ተደርጓል፡፡
14. የቆሻሻ ማጠራቀሚያ አካባቢ የሚገኘው መጥፎ ፍሳሽ መስመር ቱቦዎችን በመዘርጋት ማኑዋል
መስመር ተሰርቶ ፍሳሽ መስመር ጋር ተገናኝቷል፡፡
15. የተኝቶ ሕጻናት አከባቢ የሚገኘው ፍሳሽ መስመር septic tank ጋር የማገናኘት ስራ ተስርቷል፡፡
16. ከጨቅላ ህጻናት ማቆያ ጀርባ የሚገኘው የልብስ ማጠቢያ ገንዳ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታና የማኑዋል
ግንባታ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
17. በድንገተኛ ህሙማን መለያ ህንጻ ውሰጥም ከዋናው የድንገተኛ ህክምና መስጫ ህንጻ ጋር የማገናኘት
ከፍተኛ የጥገና ግንባታ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
18. ከኦክስጂን ሴንተርና ከሕጻናት ተኝቶ ሕክምና ክፍሎች የሚመጡ የፍሳሽና የሽንት ቤት ቆሻሻዎችን
የሚያስወግድ የፍሳሽ መስመር ዝርጋታ የማኑዋል ስራዎች በሰፊው ተሰርቷል፡፡

የእንጨትና ብረታ ብረት ስራ

1. የዓይን ህክምና 9x7 የሆነ የአስታማሚዎች ማረፊያ ቋሚ የጣራ ስራ ተሰርቷል፡፡


2. የእሳት ማቃጠያ ዙሪያ 20x30 የቆርቆሮ አጥር እና የቀድሞ ቆሻሻ ማቃጠያ ዙሪያ በቆርቆሮ ታጥሯል፡፡
3. የአንገት በላይ ህክምና አንኮሎጂ ክፍል 30 በ 25 የሆነ የጣሪያ ስራ የተሰራ ሲሆን የኮሪንስ ፍርግርግና ክፈፍ ስራ
በከፊል የተጠናቀቀ ሲሆን ቀሪው እየተሰራ ይገኛል፡፡
4. የማስታወቂያ ቦርድ ሁለት ቦታ ተሰርቷ፡፡
5. የኢመርጀንሲ በር የቀድሞው በእርጅና በመበላሸቱ ማለትም ዋናው የአጥር በር በአንድ መልክ በግቢው በተገኙ
ብረታ ብረት ተሰርቶ ተገጥሟል፡፡
6. የሲቲ እስካን ማሽን የአየር መግቢያ ማስቀመጫ ተለይቶ እንዲሰጣቸው በተጠየቀው መሰረት በቁትር 10 ተሰርቶ
ተሰቷል፡፡
7. የአእምሮ ህሙማን ለተሰራው ቤት በአዲስ መልክ የብርት በር ተሰርቶ ተገጥሟል፡፡
8. የአስክሬን ማቆያ ቤት በእርጅና ምክንያት የተበላሹ በሮችን ማደስና የቀለም ቅብ ስራ ተሰርቷል፡፡
9. የተለያዩ ቢሮና፤ ዶርም፤ የህክምና ክፍል ቢሮ የመማሪያና የተማሪዎች ምግብ ቤት፤ላይብረሪና የአስተዳደር ቢሮዎች
ብዛት 160 ቁልፍ ተቀይሯል፡፡
10. የተለያዩ የቢሮ ሼልፎች፤ጠረጴዛ፤ወንበር ሎከርና የመጋረጃ መስቀል ስራ ተሰርቷል፡፡
11. በሪከርድና ማህደር ክፍል በቁጥር ሰባት ሽልፍ ተሰርቷል፡፡
12. ለእንጀራ ቤት እንጨት ማስቀመጫ ቤት ሰርተናል፡፡
13. የበጀትና የክፍያ ክፍሎች በቁጥር 4 የ Reform office/qality case team ፓርትሽን ለ PhD መማሪያ
የሚሆን ሁለት ክፍል የፓርትሽ የ Mid wifery ሁለት ክፍል ፓርቲሽን Nursing department
ፓርትሽን Traing centre/CRc/ ለቢሮ የሚሆን ክፍል ሙሉ በሙሉ በብረት ፓርትሽን ስራና
የመስታወት ገጠማ የግዥ አስተዳደር ቡድን መሪ ቢሮ ሙሉ በሙሉ የብረት ፓርትሽን የመስታወት
ገጠማ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ቢሮ በብረት ፓርቲሽን የመስታወት ገጠማ ለኮቪድ- 19 መለያ ክፍል
የፓርትሽን ስራ የተሰራ ሲሆን የቅድመ መለያ ክፍል በፓርትሽን ስራ ተሰርቷል
14. የተማሪዎች ኩሽና በዝናብ ምክንያት በማፍሰሱ የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
15. በተለያየ ምክንያት የተበላሹ የተለያዩ ክፍሎች ጥያቄ መሰረት በማድረግ የበር ቁልፍ እንዲሁም አዲስ
ቅያሪ ከነ ቦርድ 50 ቁልፍ የሲሊንደር ጡት 120 ቅያሪ ተደርጓል፡፡
16. ለሕሙማን ካርድ ቤት የካርድ ማስቀመጫ በቁጥር 3 ጣውላ በመግዛት በክፍሉ ስራተኞች ሙሉ በሙሉ
ተስርቷል፡፡
17. የተማሪዎች ሻወር ቤት በቆርቆሮ የክፍሎች የተሰራ ሲሆን ወንዶች ዶርም እና ሴቶች ዶርም የሚለይ
አጥር ስራ ተስርቷል፡፡
18. በ covid19 መማሪያ አከባቢ በወቅቱ የተሰራ አጥር በመውደቁ ሙሉ በሙሉ የማፍረስ ስራ ተሰርቷል፡፡
19. የተመላላሽ ህክምና ክፍል የሎከር ቁልፎች ጥገና በጠየቅ መሰረት 35 ክፍሎች በላይ ጥጋና የተከናወነ
ሲሆን ቦርድ የተበላሸ የበር ቁልፍ ተሰርቷል፡፡
20. ለሕጻናት ክፍል ተጨማሪ ክፍል በማስፈለጉ በተሰጠን ትዕዛዝ መሰረት የቆርቆሮ ቤት ጥገና ተከናውኗል፡፡
21. የተለያ ቦታዎች የብረት በርና ማጠፊያዎች ጥጋና ማከናውኗል፡፡
22. በተገነባ ቤት የተለያ አሮጌ በሮችን በመበየድ የበሮች ስራ ተሰርቷል፡፡
23. የተለያዩ ቦታዎች የግሪል የላመራ እንዲሁም መስኮት ፤መስታወት ገጠማ ስራዎች ተሰርቷል፡፡የበር
እጀታዎች ቶርኖ ማጠፊያ መማሪያ ክፍሎች የተማሪዎች ዶርም ፤ህክምና ክፍሎች በብዛት
ተሰርርቷል፡፡
24. አጠቃላይ ጥያቄ በቀረበ መሰረት በተቋማች በተገዙ ዕቃዎችና አሮጌ እቃዎችን በመጠቀም የደንበኞችን
ጥያቄ በስፋት ምላሽ ተሰጥቷል፡፡

የቧንቧ ስራ
1. የሁሉም የከርስ ምድር ውሃ ፓንፕ መስመር በመበላሸቱ ምክኒያት ጥገና ለማድርግ የሚያስፈልገው ማሽን በተቋሙ
ባለመኖሩ ለሚመለከተው ክፍል በማሳወቅ ለደቡብ ውሃ ስራዎች አሳውቀን ባለሙያ ከነማሽኑ በማስመጣት በግቢ
ውስጥ ያለውን ቦርድ ኮንታክተር ጥገና እንዲደረግ ማድረግ እና የውሃ ጄኔሬተር ጥገና ለማድረግ የተበላሰሸውን ክፍል
ሳንፕል ይዘው መሄዳቸው
2. ከቃለ ሕይውት ግቢ የሚመጣው የውሃ መስመር የተለያዩ ቦታ በመፈንዳቱ ቁሙ 72 ሜትር ጥልቀቱ 2 ሜትር በቀን
ስራተኞች በማስቆፈር የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
3. ለመምህርን ኮንዶሚኒየም ቤት የሚሄድ የውሃ መስመር በተለያዩ ቀንና ሰዓት በመበላሸቱ መስመሩን በመቆፈርና
የመስመር ጥገና ተደርጓል፡፡
4. በካፓሱ ውስጥ ያረጀና የተበላሹ መስመሮች በአዲስ መልክ የብርት ቧንቧ መስመር ወደ HDP Pip የመቀየር ሰራ
ተሰርቷል፡፡
5. አዲስ ለተሰራው የአንገት በላይ ህክምና ቤት የውሃ መስመር በመዘርጋት የእጅ መታጠቢያ ሲኒኮች ተገጥመዋል፡፡
6. ላብራቶሪ የተለያዩ ሲንኮችን በአዲስ መልክ በመግጠምና የውሃ መስመር በፈለጉት ቦታ ተዘርግቷል፡፡ለስራም ምቹ
አከባቢ ተፈጥሯል፡፡
7. ለቆፌ ት/ቤት አከባቢ ማህበረሰብ የሚሆን የውሃ መስመር በመዘርጋት ባለ 4 ፎሴት መውረጃ ተገጥሞ ለአገልግሎት
ክፍት ሆኗል፡፡
8. የተማሪዎች ምግብ ቤት የእጅ መታጠቢያ ገንዳ የውሃ መስመር ብልሽት ተስተካክሏል፡፡
9. የተማሪዎች ምግብ ቤት ኩሽና የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
10. የተማሪዎች ካፌ የመጠጥ ውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
11. የእንጀራ ቤት የውሃ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል፡፡
12. ከቤተ- መጽሃፍ ፊት ለፊት ያለው የውሃ መስመር ብልሽተ በተደጋጋሚ ተጠግኗል፡፡
13. የአስተዳደር ሕንጻ የሽንት ቤት የወሃ መሰመሮች ባጠቃላይ ችግሮቹ ታይቶ ሁሉም ብሎኮች አገልግሎት እንዲሰጡ
ተደርጓል፡፡
14. የላውንደሪ ማሽን የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
15. የላውንደሪ ፊት ለፊት የህብረተሰብ መጠቀሚያ የውሃ መስመር ተስተካክሏል፡፡
16. የዓይን ክፍል የውሃ መስመር ብልሽ ተስተካክሏል፡፡
17. ከጨቅላ ሕጻናት ህክምና ጀርባ ያለው የህዝብ ልብስ ማጠቢያ ትልቁ ገንዳ አዲስ የውሃ መስመር ዝርጋታ ተከናውኗል፡፡

የመብራት መስመር ስራ

1. የተማሪዎች ምግብ ቤት የእንጀራ መጋገሪያ ምጣድ ዕድሳት ስራ፤2 ሶከት፤ 1 እስታርተር T Led አንፖል 4 እና ኮሊክ 1
ተቀይሯል፡፡
2. ትርንስፖርት ስምሪት ቢሮ የመብርት ብልሽት ስራተን አፖልና ማቀፊ ብዛት 1 ተቀይሯል፡፡
3. ላይዘን እና ድንገተኛ መስሃኒት ቤት የህጻናት ክፍል 1 እስታርተር 1 አንፑል 2 ተቀይሯል እንዲሁም OR የመብርት
ጥገና አንድ ፍሎረሰንት ተገጥሟል፡፡
4. ድንገተኛ ክፍል ፍሎረሰንት 2 እስትርተር 1 አንፑል 3 አቃፊ 1 ተቀይሯል፡፡ በተጨማሪም ማብሪያ ማጥፊያ 1 ሶኬት 3
ተቀይሯል፡፡
5. ጨቅላ ሕጻናት ክፍል ተንጠልጣይ አንፖል ከነማቀፊው 2 እስታርትር 4 አንፖል 4 ሶኬት 4 ተቀይሯል፡፡
6. የተማሪዎች ዶርምቁ. 79፣60፣61.የመስመር ሽቦ በመበላሸቱ 6 ሜትር ገመድ ተዘርግቷል ፡፡ 8 ፍሎረሰንት ተቀይሯል
፡፡ ዶርም 43. 2 ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
7. ንብረት ግዥ ክፍል 4 ሜትር ገመድ ተዘረጋ ሶኬት 1
8. ፋርማሲ አገልግሎት ክፍል 1 አንፖልና 1 እስታርተር ተቀይሯል ተጨማሪም ማዋለጃ ክፍል 2 ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
9. ፋይናንስ ክፍል 1 አቃፊ እና 1 አንፖል ተቀይሯል፡፡
10. ማዋለጃ ክፍል ፍሎረሰንት 6 እስታርተር 4 ባላስት 2 አቃፊ 1 አንፑል 1 ተቀይሯል፡፡
11. ፀጥታ ደህንነት 60 ሜትር ሽቦ ተዘርግቷል፡፡
12. የሴት ተማሪዎች ዶርም ጀርባ ሁለት ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
13. በግቢ ውስጥ መተላለፊያ በረዳ 10 ፍሎረሰንት 10 እስታርተር 2 ሰላድባላስት ተቀይሯል፡፡
14. የአንገት በላይ ህክምና ክፍል የኤሌክትሪክ ገመድ 3 ሜትር ፍሎረሰንት 9 አቃፊ 9 አንፑል 3 አቃፊ 3 ብሬከር 2 ሶኬት
8 ማብሪያናማጥፊያ 3 ስንግስ 6 ተሰርቷል፡፡
15. ካርድ ክፍል 3 ፍሎረሰንት እና 3 እስታርተር ተቀይሯል፡፡
16. ላውንደሪ ክፍል 2 ፍሎረሰንት 1 እስታርተር እና 1 አንፑል ተቀይሯል፡፡
17. ተኝቶ ህክምና ክፍል 8 ፍሎረሰንት 6 እስታርትር እና 1 አንፖል ተቀይሯል፡፡
18. ዋርድ ክፍል 2 አንፖል
19. ዶርም 61.41.46. ፍሎረሰንት ተቀይሯል፡፡
20. ዶርም 8.28.26.35.70. 4 ፍሎረስንት 1 ባላስት ተቀይሯል፡፡
21. ዓይን ህክምና 1 ጥቅል ሽቦ 20 ሻማ ማባሪያና ማጥፊያ 1 ተቀይሯል፡፡
22. የህጻናት ምግብ እጥርት ክፍል አንፑል እስታርተር 2 ተቀይሯል፡፡
23. ጨቅላ ሕጻናት ክፍል ሶኬት 1 Led 1 ተቀይሯል፡፡
24. ዶርም 11 ፍሎረሰንት 2 ባላስት 1 ተቀይሯል፡፡
25. ዶርም 22 ፍሎረስንት 3 ተቀይሯል፡፡
26. በህክምና ክፍልች ጥያቄ መሰረት በማድረግ በቁጥር 65(ስልሳ አምስት) ባለ 36 w ሻማዎች ቅያሪ
ተደርጓል፡፡
27. ከተማሪዎች ዶርም በሚመጡ ጥያቄዎች መሰረት በማድርግ ባለ 36 w 70(ሰባ )ሻማዎች ቅያሪ ተደርጓል፡፡
28. የሁሉንም ክፍል ጥያቄዎች መሰረት በማድርግ ባለ 36w አቃፊ እና ባለ 18w አቃፊ በቁጥር 110 ቅያሪ ስራ
ተሰርቷል፡፡
29. ላይብረሪ ውስጥ በአገልግሎት ብዛት የተበላሹ ሻማዎች ፤እስታርተር ፤ባላስት በመቀየር ክፍሉ አገልገፍሎት
ከማግኘቱም በላይ ሰፊ የትገና አገልግሎት ተከናወኗል፡፡
30. የሚገዙ ዕቃዎች በቂ አላመሆናቸውና ግቢው ሰፋ ያለ የኤሌክትርክ ጥገና አገልግሎት የሚፈልግ በመሆኑ
ሮጌ እቃዎች አገልግሎት መስጠት የሚችሉትን በመ፤ልይት እና ትገና በማድርግ ከተለያ ክፍሎች
የሚመጡት ጥያቄዎችን ጥገና በማድረግ የተሳለ ስራ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
31. ኤሌክትሪክ ባበህሪው አደገኛ በመሆኑና የተለያየ ጥገና የሚያስፈልግ በመሆኑ ከዲላ ማበራት ኃይል ጋር
በመሆን የግቢ ዛፍ ቆረጣ ሥራ ለአደጋ የተጋለጡ መስመር ስራዎች በተዳጋጋሚ ግዜ ጥጋነ ተከናወኗል፡፡
32. እንዲሁም የኤሌክትሪክ እሳት አደጋ በመፈጠሩ በወቅቱ የተፈጠረውና አደጋ በመቆጣጠር ፈጣን ምላሽ
ተሰጥቷል፡፡
33. በተለያየ ቦታዎች ጥገና በተጠየቅነው መሰረት ኤለተክትሪክ መስመሮችን በመዘርጋት ስራ ተሰርቷል፡፡
34. ከህምና ክፍል ከመማሪያ ክፍል ከተማሪዎች ዶርም እንዲሁም አስተዳደር ሕንጻዎች የሚመጡ የሶኬት
የማብሪያ ማጥፊያ የተለያዩ ጥቃቅን ስራዎች በአግባቡ ጥቄዎች ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
35. አደጋ የሚያመጡ የጨላማ ቦታዎችን በመለየት ተቋሙ ባቀረበው አቅርቦት የመንገድ መብራት የአጥር
ዙሪያ መብራት ኮሊደር ውስጥ መብራቶች እንዲሁም ፓውዛዎች አቃፊዎች ሻማዎች ቂያሪ የተደረገ
ሲሆን ኤሌክትሪክ መስመር ያልደረሰበት ቦታዎች መስመሮችን በመዘርጋት ዘርፈ ብዙ ስራዎች ተሰርቷል፡፡
36. የግቢው የኤሌክትሪክ የውሃ ፓንፕ መስመሮቸን የጄኔሬተር ቦርዶችን እንዲሁም የተለያየ የኤሌክትሮኒክስ
ጥገና ሥራዎችን በክፍሉ ሰራተኞች የተሰሩ ሲሆን በአጠቃላ በቀረበው አቅርቦትና የተጠየቁ ጥያቄዎችን
ሃያ አራት ሰዓት በሙሉ የሚያስፈልግ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተቋሙ እንዲያገኝ በክፍሉ አማካኝነት
ስራዎች ተስርተዋል፡፡በዚሁም መሰረት ሰራተኞች ከስራ ሰዓት ውጪ እንዲሰሩ ክፍሉ ከፍተኛ አስተዋጾ
አበርክቷል፡፡
የጀንኔተር ስራዎች

1. በግቢ የኤሌክትሪክ ኃይል እንዳይቋረጥ በመዘጋጀት የመብራት አገልግሎት 24 ሰዓት ያለ ምንም ችግር እንዲሰራ
አገልግሎት ተከናውኗል፡፡
2. ለኤሌክትሪክ ጄኔሬተርና ለወሃ ጄኔሬተር ሚሆን ናፍጣ በበቂ ሁኔታ ከዋና ግቢ እና የተቋሙ ሂደት ተጠብቆ ግዥ
ተፈጽሞ ለተቋሙ አገልግሎት ላይ እንዲውል ስራ ተሰርቷል፡፡
3. የተለያዩ ማለትም የጄኔሬተር ሞተር ዘይት ቅያሪ የተደረገ ሲሆን የናፈጣ ፊልትሮ የዘይት ፊልትሮ ዲፕራተር
በተለያየ ጊዜ ቅያሪ ተደርጓል፡፡
4. የኤሌክትሪክ ጄኔሬተር በተለያዩ ጊዜ ጥገና የተደረገ ሲሆን የሞተር ጥገና ከክፍሉ አቅም በላይ በመሆኑ የጥገና
ስራዎች ተሰርተዋል፡፡
5. የውሃ ፓንፕ contactor በመበላሸቱ ምክንያት አገልግሎት እንዳይቋረጥ ከፍተኛ ስራ ተሰርቷል፡፡
6. ተቋሙ የጤና በመሆኑ የኤሌክትሪክ አገልግሎት 24 ሰዓት እንዲያገኝ ክፍሉ
7. የሚያስፈልግ ግብኣት አሟልቶ ስራ የተሰራ ሲሆን
8. በዋና ግቢ አግባባዊ በሆነ መልክ በደብዳቤ ጥያቄ በማቅረብ በአንድ ዙር 2000 ሊትር በአጠቃላይ በ 6
ዙር 12000 ሊትር ናፍጣ በአግባቡ አገልግሎት ላይ እንዲውል ተደርጓል፡፡
9. በመቀተል የሞተር ዘይት በሁለት ዙር 109 ሊትር ለሶስት ኤሌክትሪክ እና የውሃ ፓንፕ ጄኔሬተር ቅያሪ
ተደርጓል፡፡
10. በተለያ ጊዜ ጄኔሬተሩ ብልሽት በመግጠሙ በክፍሉ አማካኝነት አነስተናኛ ጥገና ስራዎች የተከናወኑ
ሲሆን ጄኔሬተሩ ሙሉ ጥገና እንደሚያስፈልግና ተጨማሪ ግዥ እንዲፈጸም ለሚመለከተው ኃላፊ
የማሳወቅ ስራ ተሰርቷል፡፡
11. በተጨማሪም አነስተኛ ጥገናዎችን ጨምሮ ተቋሙ አገልግሎት እንዲያገኝ በክፍሉ በኩል በርካታ
ስራዎች ተሰርቷል፡፡

የውሃ ስርጭት አገልግሎት

1. በሆስፒታላችን የውሃ ፍልጎት ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉንም አገልግሎቶችን የማዕከል ስራዎች የውሃ ስርጭት
የተከናወነ ሲሆን ለ 3 ወራት ያለ ምንም ውሃ መቆራረጥ በ 3 ወር 19000.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡
2. ለኮንዶሚንየም የሚሆን የውሃ ስርጭት በሳምንት 4 ቀን እንዲሁም በተሰጠው ቀን ለስምንት ሰዓት 80.000
ሊትር እንዲሁም 200.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=600,000
3. በቆፌ ት/ቤት አከባቢ የተሰጠውን በሳምነት 4 ቀን በፕሮግራማቸው መሰረት በቀን 20000 ሊትር እንዲሁም
በሳምንት 80.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=240,000
4. የሚችሌ በር ማህበረሰብ አገልግሎት በሳምነት ፕሮግረም መሰረት በማድረግ 4 ቀን እና በቀን 30.000 ሊትር
በሳምነት 120.000 ሊትር = 360,000
5. በሆስፒታላችን የውሃ ፍልጎት ከፍተኛ በመሆኑ ሁሉንም አገልግሎቶችን የማዕከል ስራዎች የውሃ ስርጭት
የተከናወነ ሲሆን ለ 3 ወራት ያለ ምንም ውሃ መቆራረጥ በ 3 ወር 19.000.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡
6. ለኮንዶሚንየም የሚሆን የውሃ ስርጭት በሳምንት 4 ቀን እንዲሁም በተሰጠው ቀን ለስምንት ሰዓት 80.000
ሊትር እንዲሁም 200.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=600,000
7. በቆፌት/ቤት አከባቢ የተሰጠውን በሳምነት 4 ቀን በፕሮግራማቸው መሰረት በቀን 20000 ሊትር እንዲሁም
በሳምንት 80.000 ሊትር ስርጭት ተከናውኗል፡፡=240,000
8. የሚችሌ በር ማህበረሰብ አገልግሎት በሳምነት ፕሮግረም መሰረት በማድረግ 4 ቀን እና በቀን 30.000 ሊትር
በሳምነት 120.000 ሊትር = 360,000
9. የአስተዳድር ሕንጻዎች የሽንት ቤት ውሃ በበቂ እንዲያገኝ ሲንክ መቀየር ፍሳሾችን በመጠገን
እንዲሁም መስመር ጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
10. የመማሪያ ህንጻዎች ሽንት ቤት አገልግሎት እንዲሰጥ የመስመር ዝርጋታ እንዲሁም የተለያ ዘርፈ
ብዙ ጥገና ተከናወኗል፡፡
11. የተማሪዎች ሻወር ቤት ለአራት ክፍል የመስመር ዝርጋታ በአዲስ መልክ ተስርቷል፡፡
12. የተማሪዎች ምግብ ቤትበተደጋጋሚ የውሃ መስመር ብልሽጽ በመግጠሙ የመስመር ጥገና
ተከናወኗል፡፡
13. የመምህራን መኖሪያ ማለትም ፖሊ ሳይትና 70 ብ ኮንዶሚንየም በተለያየ የውሃ መስመር
በመበላሸቱ ጥገና የተከናወነ ሲሆን በፈረቃቸው ውሃ እንዲያገኙ ተደርጓል፡፡
14. በ ተኝቶ ህክምና ክፍል የተበላሹ የውሃ መስመር ጥገና ተከናውኗል፡፡
15. የአዋቂዎች ተኝቶ ህክምና ክፍል በተደጋጋሚ ውሃ መስመር በመበላሸቱ የጥገና ስራዎች
ተከናውኗል፡፡
16. የላብራቶሪክፍል ያለ የውሃ መስመር በበቂ ሁኔታ እንዲያገኙ የመስመር ጥገና ተከናወኗል፡፡
17. የሁሙማን ምግብ ቤት ውሃ መስመር በመበላሸቱ የጥገና ስራ ተከናውኗል፡፡
18. በተቋማችን ውስጥ የተለያዩ ቦታዎች የውሃ መስመር የተዘረጋ ከመሆኑ ባሻገር በየቀኑ የሚፈጠሩ
የጥገና ጥያቄዎች በአግባቡ ምላሽ ተሰጥቷል፡፡
19. ለተቋሙ ውሃ ሚሰጠው ከርሰ ምድር ጉርጓዶችመተነኛ ጥገና በማስፈለጉ እና መስመሩ በመበላሸቱ
ጥገና ተከናወኗል፡፡
20. ለተቋሙ አገልግሎት ከሚሰጡ ከርሰ ምድር ውሃ ጥገና የሚያስፈልግ በመሆኑ ለሚመለከተው ክፍል
በተደጋጋሚ ደብዳቤዎችን ብንጽፍም የሚያሰፈልጉ ግብዓት ግዥ እንዲፈጸም ጥያቄዎችን
አቅርበን በክፍላችን ግዥ ተፈጽሞ የጥገና ባለሙያዎችን እየጠበቅን እንገኛለን፡፡
21. በአጠቃላይ በውሃ ዘርፍ የሚፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት ብዙ ርቀት ክፍሉ ያከናወነ ሲሆን
በቀጣይ የሚሰሩ ስራዎችን በመለየት የውሃ ችግሩን ለመፍታት እየተንቀሳቀሰ ይገኛል፡፡

የቀለምና የጅብሰም ስራ
1. የአእምሮ ህሙማን ለተሰራው ክፍል የጅብሰምና ቀለም ቅብ ስራ ተሰራቷል፡፡
2. ከአንገት በላይ ህክምና ተብሎ የተሰራው ሕንጻ ሙሉ ክፍል የቀለምና የጅብሰም ስራ ተሰርቷል፡፡
3. ሜትሪን ክፍል በመቆሸሹ ምክንያት የቀለም እና የጀብሰም ስራ ተከናውኗል፡፡
4. ሴንትራል ላብርቶሪ ሙሉ በሙሉ የቀለም ስራ ውስጥ ለውስጥ ያለው ክፍል በሙሉ ተቀብቷል፡፡
5. ጥራት እና ቁጥጥር የቅሬታ ሰሚ ክፍል የቀለም ቅብ ተከናውኗል፡፡
6. የበጀት ክፍል የቀለም ቅብ ስራ ተከናውኗል፡፡
7. የአስክሬን ማቆያ ቤት የውጪ ግድግዳ ቀለም ታድሷል፡፡
8. የመማሪያ ክፍሎች መስኮት የሚያንጸባርቅ በመሆኑ የፀሐይ ብርሃን ወደ ውስጥ ስለሚገባ ቅብ ተካሂዷል፡፡
9. OR የህክምና ክፍል በተጠየቀው መሰረት የቀለም ቅብ ተደርጓል፡፡
10. በአዲሱ ቤት 6 ክፍሎች የጂብስም ስራ ያለቀ ሲሆን የውጪ ግድግዳም የጂብሰም ስራ ተከናወኗል፡፡
11. ድንገተኛ ክፍል በተለያ የሕጻናት ዋርድ የሚሆን ጂብስምና ቀለም ተቀብቷል፡፡
12. በሲቲ እስካን የተሰራ ቤት ውስጥ ያለ ክፍሎች ሙሉ በሙሉ ቀለም ተቀብቷል፡፡
ሕንጻዎች አስተዳደርና የጥገና አገልግሎት የ 2014 ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

2014 በጅት ዓመት


መነሻ የ 2014 ዓ.ም
እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መለኪያቸው መለኪያ
2013 ዕቅድ
ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀም %
አዲስ የውሃ መስመር መተዘረጋት በመቶኛ 95% 100% 75 75 100%
አዳዲስ የሚገነቡ የጥበቃ ማማዎችበቁጥር በቁጥር 4 10 1 1 25%
የሚቀየሩ ፎሎርሰንት ከነአቃፊ በቁጥር በመቶኛ 100 2000 2000 500 100%
አዲስ የመብራት መስመር ዝርጋታ በመቶኛ 95% 100 % 75 75 100%
የብረታ ብረትና ብየዳ ስራዎች 80%
በመቶኛ 60 100 % 75 75
ጥራት
75 80 240%
የእንጨት ስራዎችን ማከናወን በመቶኛ 80% 100%

የሚቀየሩ የመብራት አምፖል በቁጥር በመቶኛ 2000 2500 1875 2000 107%
የሚገነባ የውሀ ሮቶ ማስቀመጫ በቁጥር በቁጥር 8 14 14 1 50%
የቀለም ቅብ ስራዎች በመቶኛ 80 % 100% 75 75 180%

የሚጠገኑ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በመቶኛ 80 % 100% 75 10% 13%

ነባር የመብራት መስመር ጥገና በሜትር በመቶኛ 4000 6000 4500 5000 100%

የውሃ መስመር መጠገነ በሜትር በመቶኛ 2000 3000 2250 2500 100%
አግባብነት
የሚጠገኑ ማማዎች ብዛት በቁጥር በቁጥር 4 4 3 1 33%
የጄኔሬተር ጥገና ማከናወን
በቁጥር 3 4 3 1 33%

የኤሌክትሪክና የውሃ ጄኔሬተር የሚሆን ናፍጣና ናፍጣ በሊትር


24.000 30000 100.000 12.000 200%
ዘይት አቅርቦት ስራ ማከናወን
ዘይት በሊትር 720 800 135 109 55.5%
የግቢ የውሃ ስርጭት መቆጣጠርና የውሃን አቅርቦት
60.000.0 7.383132 ሜ. 20.200.00 20.200000
በማሻሻል በቂ ወሃ እንዲኖር ማድረግ በመቶኛ 120%
00 ሜ.ኪ ኪ 0.00 ሜ.ኪ 00 ሜኪ

ተደራሽነት የሚሰሩ የተማሪዎችና ህሙማን የልብስ በቁጥር 10 30 3 3 100%


መስቀያዎች
ለባለሙያዎች የሙያ መደብ የሚገኝ ሰራተኞች
በቁጥር 0 16 12 0 0%
ተቋማዊ አቅም የክህሎት ስልጠና መስጠት ና ልምድ ልውውጥ
ማጎልበት Work shop ወይም መስሪያ ቦታ ማደራጀት ወይም
ማዘጋጀት በቁጥር 0 1 1 0 0%

የማስታወቂያ መለጠፊያ ቦርድ ማዘጋጀት በቁጥር 0 6 2 1 50 %


ስነ-ምግባር የማሻሻልና ሙስናን የመከላከል ድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣
የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ዕቅድ

 ሙስና እና ብልሹ አሰራር የሀገራችን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ እድገት የሚገታ ተግባር
መሆኑን በመገንዘብ የህግ ስርዓት መዘርጋት አስፈላጊ በመሆኑ፣
 በሀገራችን የተጀመረውን የልማት፣ የሰላም እና የዴሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ቀጣይነት ያለው እንዲሆን
ሙስና እና ብልሹ አሰራርን መከላከል፣ በመልካም ስነ-ምግባር የተገነባ፣ ሙስናን የሚፀየፍ እና በፅናት
የሚታገል ህብረተሰብ መፍጠር አስፈላጊ በመሆኑ፣
ስነ-ምግባር የማሻሻልና ሙስናን የመከላከል ድጋፍ አገልግሎት መስጠት፣
ውጤት፡ ሙስናና ብልሹ አሰራርን በመታገል ግልጽነትና ተጠያቂነትን ያሰፈነ ተቋም መፍጠር
 የተቋም አቅምና ብቃት ማሳደግ፣

 የሁሉም ሀብት ማሳወቅና ምዝገባ በማድረግ የትቅም ግጭት መቀነስ

 የሥነ-ምግባርና የሞራል እሴቶች ግንባታ ማሳደግ

 የሙስና ወንጀልን እና ብልሹ አሠራርን መከላከል

 ለፀረ ሙስና ትግሉ አጋዥ የሆነ የህዝብ ንቅናቄ ማሳደግ ሥራዎችን ለማከናወን በ 2014 በጀት ዓመት
የታቅዷል፡፡

የሚከናወኑ ዝርዝር ተግባራት ዕቅድ

 በተቋሙ ዉስጥ የሁሉም ሃብት አስመዝጋቢዎች መረጃ ማደራጀት፣ወቅታዊ ማድረግና


መላክ፤(100%)1

 በተቋሙ ዉስጥ ሁሉም የመንግስት ተሚዎች፣ የመንግስት የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ሀብትና
ጥቅማቸውን እንዲያስመዘግቡ ማድረግ፤(100%)1

 በተቋሙ ዉስጥ ተሽዋሚዎች እና ሰራተኞች እንደተመረጡ፣ እንደተሾሙ፣ እንደተመደቡና


እንደተቀጠሩ የመጀመሪያ የሀብት ምዝገባ እንዲያካሂዱ እንዲሁም በማንኛውም ምክንያት
አገልግሎታቸውን ሲያቋርጡ የአገልግሎት ማቋረጥ ምዝገባ አካሂደው እንዲለቁ ማድረግ የሚያስችል
የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፤ (100%)

 በተቋሙ ዉስጥ አዲስ ለተሾሙ፣ የተቀጠሩና የተመደቡ አመራርና ሰራተኞች ስራ ከመጀመራቸው


በፊት የስነ ምግባርና ሞራል እሴቶችና ሙስና መከላከል ስልጠና መስጠት/እንዲያገኙ ማድረግ፤
(100%)

 የእቅድ ኦረንቴሽን ላይ መሳተፍና እቅድ አዘጋጅቶ በማቅረብ ወደ ስራ መግባት፤ (100%)

 የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት በየወሩ ማቅረብና የሚሰጠዉን ግብረ መልስ ተግባራዊ ማድረግ፤ (100%)
 የስነ ምግባር መከታተያ ክፍሎችና የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት የልምድ ልውውጥ
መድረክ መሳተፍ፤ (100%)

 በየ 6 ወሩ በሚዘጋጀዉ የሥነምግባር መከታተያ ክፍሎች የስራ አፈፃፀም ግምገማ መሳተፍ፤

 በተቋሙ ቢያንስ 5/አምስት/ የሙስና መከላከል የአሰራር ስርዓት ጥናት በማካሄድ የማሻሻያ ሀሳቦችን
እንዲተገበር ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤

 ጥቆማዎችን ማሰባሰብና በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲዉሉ ማድረግ፤(100%)

 አስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ ማከናወን፤(100%)

 ለአመራርና ሰራተኞች የስነ-ምግባርና ሞራል እሴቶች እና ሙስና መከላከል ላይ ስልጠና


መስጠት፤(100%)

 በስነምግባራቸዉና ሙስና በመከላከል ረገድ ላቅ ያለ ድርሻ ያስመዘገቡ አካላት እዉቅና እንዲገኙ


ማድረግ፤(100%)

 የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት እንዲደራጁ እና እንዲጠናከሩ ማድረግ፤(100%)

 ወርሃዊ ሪፖርቶችንና መረጃዎችን በወቅቱና በተማላ ሁኔታ ማቅረብ፣

 የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በደመቀ ሁኔታ ማክበር፤(100%)

 የውስጥና የውጭ ኦዲት ሪፖርት ግኝቶች የመፍትሔ ሀሳብ ተግባራዊነትን መከታተል፤(100%)

 የሥልጠና ፍላጎት በመለየት ለኮሚሽኑ ማቅረብ፤ (100%)

 በስነ ምግባር ግንባታና ሞራል እሴቶች ግንባታና ሙስና መከላከል ላይ 4 የህትመት ውጤት
መልዕክቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፤ (100%)

 የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም 24 መልዕክቶችን ለተቋሙ ሰራተኞች ተደራሽ ማድረግ፤

 በስነ-ምግባር ዙሪያ የተማሪዎችን ጥያቄና መልስ ውድድር ማካሄድና አሸናፊዎችን በመለየት


መሸለም

1
የ 2014 በጀት አመት እቅድ አፈጻጸም የክንውን ጊዜ ከሐምሌ 01/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2014 ዓ.ም
የዓመቱ የአመቱ
ክንውን ክንውን %
ተ.ቁ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መለኪያ ዒላማ ዕቅድ ምርመራ
የሁሉም ሃብት አስመዝጋቢዎች መረጃ ማደራጀት፣ወቅታዊ ማድረግና 90.85%
1 በሰው ቁጥር 1497 1497 1360
መያዝ፤(100%)1
የመንግስት ሰራተኞች፣የስራ ኃላፊዎችና ሰራተኞች ሀብትና ጥቅማቸውን 90.85%
2 በሰው ቁጥር 1497 1497 1330
እንዲያስመዘግቡ ማድረግ፤(100%)1
ሰራተኞች እንደተመረጡ፣ እንደተሾሙ፣ እንደተመደቡና እንደተቀጠሩ
የመጀመሪያ የሀብት ምዝገባ እንዲያካሂዱ እንዲሁም በማንኛውም ምክንያት
3 በመቶኛ 100% 100% 100% 100%
አገልግሎታቸውን ሲያቋርጡ የአገልግሎት ማቋረጥ ምዝገባ አካሂደው እንዲለቁ
ማድረግ የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት፤ (100%)
አዲስ ለተሾሙ፣ የተቀጠሩና የተመደቡ አመራርና ሰራተኞች ስራ
ከመጀመራቸው በፊት የስነ ምግባርና ሞራል እሴቶችና ሙስና መከላከል ስልጠና 69.77%
4 በሰው ቁጥር 200 43 30
መስጠት/እንዲያገኙ ማድረግ፤ (100%)
 30 የጤና ባለሙያዎች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
የእቅድ ኦረንቴሽን ላይ መሳተፍና እቅድ አዘጋጅቶ በማቅረብ ወደ ስራ
5 በሰው ቁጥር 1 1 1 100%
መግባት፤የሚያስችል የአሰራር ስርዓት መዘርጋት (100%)
የዕቅድ አፈፃጸም ሪፖርት በየወሩ ማቅረብና የሚሰጠው ግብረ መልስ ተግባራዊ
6 በየወሩ 12 7 6 100%
ማድረግ
የስነ ምግባር መከታተያ ክፍል የተማሪዎች የስነ ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት
7 በጊዜ 2 - - -
የልምድ ልውውጥ መድረክ መሳተፍ፤ (100%)

2
በየ 6 ወሩ በሚዘጋጀዉ የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሎች የስራ አፈፃፀም
8 በጊዜ 2 1 1 100%
ግምገማ መሳተፍ፤
ቢያንስ 5/አምስት/ የሙስና መከላከል የአሰራር ስርዓት ጥናት በማካሄድ
የማሻሻያ ሀሳቦችን እንዲተገበር ክትትልና ድጋፍ ማድረግ፤ በተከናወነ
9 2 1 1 50%
 እንደክፍላችን በንብረት አስተዳደር፣ ቁጥጠርና አወጋገድ ላይ በመሳተፍ ጥናት ብዛት
ሥራ ተሰርቷል፡፡
ጥቆማዎችን ማሰባሰብና በአግባቡ ጥቅም ላይ እንዲዉሉ ማድረግ፤(100%)
በጥቆማ
10  2 ሠራተኞች በሌላ መስሪያ ቤት በመቀጠራቸው በማጣራት ለውሳኔ 20 1 1 50
ብዛት
ቀርቧል፡፡
አስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ ማከናወን፤ (100%) በሚቀርቡና በተገኙ
11 ቁጥር 4 2 2 100%
መረጃዎች ብዛት
ለአመራርና ሰራተኞች የስነ-ምግባርና ሞራል እሴቶች እና ሙስና መከላከል ላይ
በሰልጣኞች
12 ስልጠና መስጠት፤ (100%) 1000 920 200 21.74
ብዛት
 ለ 200 ሰራተኞች ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡
በስነ-ምግባራቸዉና ሙስና በመከላከል ረገድ ላቅ ያለ ድርሻ ያስመዘገቡ አካላት
13 እዉቅና እንዲገኙ ማድረግ፤ (100%) በሰው ቁጥር 1 - - -
 በሂደት ላይ ነው፡፡
የስነ -ምግባርና ፀረ ሙስና ክበባት እንዲደራጁ እና እንዲጠናከሩ ማድረግ፤
(100%) በካምፖስ
14 1 1 1 50%
 ተማሪዎችን በስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ክበብ ለማደራጀት ምዝገባ ቁጥር
ተደርጓል፡፡
15 ወርሃዊ ሪፖርቶችንና መረጃዎችን በወቅቱና በተማላ ሁኔታ ማቅረብ፣ በሪፖርቶችና 12 6 6 100%

3
በመረጃዎች
 ወራዊ ሪፖርቶች እና በሩብ አመት ተሰርቶ ቀርቧል፡፡
ብዛት
የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በደመቀ ሁኔታ ማክበር፤ (100%) የፀረ-ሙስና
16 1 1 1 100%
 የዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በደመቀ ሁኔታ ተከብሯል፡፡ ቀን በዓል
የውስጥና የውጭ ኦዲት ሪፖርት ግኝቶች የመፍትሔ ሀሳብ ተግባራዊነትን
17 መከታተል፤ (100%) በየሩብ ዓመት 4 2 1 50%
 የ 2013 ዓ.ም የውስጥ ኦዲት የመፍትሄ ሃሳብ ክትትል እየተደረገ ነው፡፡
የሥልጠና ፍላጎት በመለየት ለኮሚሽኑ ማቅረብ፤ (100%) በስልጠና
18 5 5 5 100%
 የሥልጠና ፍላጎት በመለየት ለኮሚሽኑ ቀርቧል፡፡ ርዕሶች ብዛት
በስነ -ምግባር ግንባታና ሞራል እሴቶች ግንባታና ሙስና መከላከል ላይ 4 በሕትመት
19 የህትመት ውጤት መልዕክቶችን ማዘጋጀትና ማሰራጨት፤ (100%) ውጤቶች 4 4 4 100%
 4 የህትመት ውጤት መልዕክቶችን ተዘጋጅቶ ተሰራጭቷል፡፡ ብዛት
የተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያዎችን በመጠቀም 24 መልዕክቶችን ለተቋሙ
በሚሰራጩ
ሰራተኞች ተደራሽ ማድረግ፤
20 መልዕክቶችብ 4 4 100%
 የተቋሙ ማህበራዊ ሚዲያን በመጠቀም 4 መልዕክቶችን ተደራሽ 8
ዛት
ተደርጓል፡፡
ሙስናን በመከላከልና መልካም ሥነምግባርን በማስረጽ የተሻለ ውጤት
21 ያስመዘገቡ አካላትን እዉቅና እንዲያገኙ ማድረግ በሰው ቁጥር 2 - - -
 የአሰራር ሥርዓት መዘርጋት ያለበት በመሆኑ በሂደት ላይ ነው፡፡
22 በስነ-ምግባር ዙሪያ የተማሪዎችን ጥያቄና መልስ ውድድር ማካሄድና በአሸናፊ 2 2 - 50%
አሸናፊዎችን በመለየት መሸለም ተማሪ ቁጥር
 የተማሪዎች ጥያቄና መልስ ውድድር 3 ወንድ እና 3 ሴት ተማሪዎች

4
ተመልምለዋል፤ በፈተና ወቅት በመሆኑ ለውድድር አልቀረቡም፡፡

5
በአመቱ አፈጻጸም መልካም ተሞክሮዎች

 በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ለመከታተያ ክፍል ሀላፊና ባሙያዎች የስነምግባር መከታተያ ክፍሉ

 በ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አዘጋጅቶ መስጠት፣

 የአሰራ ስርዓት ጥናት አሰራር ላይ በዳይሬክቶሬት ውይይት መደረጉ እና የጥናት ሥራ


መጠናቀቁ፣

 አዲስ ለተቀጠሩ ሠራተኞች ሥራ ከመጀመራቸው በፊት በስነምግባርና ሙስና መከላከል


ሥልጠና መሰጠቱ እና ሃብታቸውን ማሳወቅ/ማዝመዝገብ መቻል፡፡

 የተቋሙን ሚዲያን በመጠቀም ሙስናና ብልሹ አሰራርን ለመከላከል የሚያስችሉ የስነ-ምግባርና


የሞራል እሴቶች ግንባታ ዙሪያ የህብረተሰቡን ግንዛቤ ለማሳደግ የሚችሉ ስራዎች መሰራታቸው እና

 በተቋሙ ወጥ የሆነ የዕቅድና የሪፖርት ስርዓት በመዘርጋቱ 4 ሪፖርት ማዘጋጀት መቻል ናቸው፡፡

በአመቱ አፈጻጸም ያጋጠሙ ክፍተቶች የተወሰዱ እርምጃዎች

ክፍተቶች የተወሰዱ እርምጃዎች


 የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ ቢዘጋጅም  በመወያየት በቀጣይ ለመስራት ቅድሜ ዝግጅት
የአፈጻጸም መመሪያ አዘጋጅቶ አጸድቆ ወደ ስራ በማድረግ መረጃዎች መሰብሰብ፣
ለመግባት ተለዋዋጭ አሰራሮች መፈጠር፣
 የስነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች  ለኮሚሽኑ ደብዳቤ በመላክ እንዲከፈል ስራ በማከናወን
በተመደቡበት የተፈቀደው ደመወዝና ባለሙያዎች በትዕግስት እንዲጠብቁ ተደርገዋል፡፡
ጥቅማጥቅሞች አለመከፈል (ሞራል የማጣት)፣
 የሥነ-ምግባር መከታተያ ባለሙያዎች ከሥራው  በቀጣይ እንደት እንደሚሰራ የመወያየት ሥራ
ጋር ቶሎ አለመላመድ፣ ተከናውነዋል፡፡
 ጥራት ያለውና ወቅቱን የጠበቀ ሪፖርት
አለመቅረብ  የሪፖርት ጥራትና ወቅቱን ጠብቆ ለመላክ እንዲቻል
 የበጀት ችግር መኖር ምክንያት ስራዎችን ስራ ማከናወን ተሞክረዋል፡፡
እንደልብ ተንቀሳቅሶ ለማስፈጸም መቸገር
(ሥልጠና ለመስጠት)  በ 2015 ዓ.ም እቅድ ሁሉም ኃላፊዎች እና
 የቢሮ ግብዓት ችግር ለምሳሌ፡- ኮምፕውተር፣ ባለሙያዎች ስልጠና እንዲወስዱ እቅድ ተዘጋጅቷል፡፡
ፐሪንተር፣ የወንበር እና ጠረጰዛ አለመሟላት  ከሌሎች ክፍሎች ጋር በመጠቀም ሥራዎች ማከናወን
ተችሏል፡፡

በቀጣይ ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች

 በተሻሻለው የኮሚሽኑ ማቋቋሚያ አዋጅ መሰረት የሥራ ሥነ-ምግባር በማዘጋጀት ወደ ስራ መግባት


 የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሉን እቅድ እና ሪፖርት ወጥ መልክ እንዲኖረው ማድረግ

 የሥነ ምግባር መከታተያ ክፍሉን በተቋሙ የሚያከናውናቸው የአሠራር ሥርዓት መዘርጋት፣

 የሥራ ላይ ሥነምግባር እና የሙስና መከላከል ስራ ስልጠና መስጠት

 የሥነ-ምግባር መከታተያ ክፍሉን አሠራር ሥርዓት ማዘመን

1
የግዥ እና ንብርት አስተዳደር የስራ ክፍል

ይህ ሪፖርት በዲ/ዩ/ህ/ጤ/ሳ/ኮ/ሪ/ሆስፒታል ግዥ ንብረት አስተዳደር ቡድን የ 2014 በጀት የአራተኛ ሩብ ዓመት


ሪፖርት ነው፡፡

ሪፖርቱ ቀደም ሲል በ 2013 በጀት ዓመት ሲጠናቀቅ የ 2014 ዓመታዊ ፊዚካል እቅድን መሠረት በማድረግ
ከሐምሌ 1/2013 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30/2014 ዓ.ም ድረስ በክፍሉ የተከናወኑ ተግባራት አስመልክቶ የተዘጋጀ
የአራተኛሩብ ዓመት ሪፖርት ሲሆን ከ‹‹BSC››ዓመታዊ እቅድ መሠረት አፈፃፀሙ እየተነፃፀረ በገላጭ
ሪፖርት ተተንትኖ ቀርቧል፡፡በተጨማሪም በአፈጻጸም ሂደት ወቅት ያጋጠሙ ችግሮችንና መውሰድ
የሚገባቸውን የመፍትሄ ሃሳቦችን ጭምር በሪፖርቱ ተካቶ ቀርቧል፡፡ ከአፈጻጸም ሪፖርቱ መነሻነት
የሚመለከተው የተቋሙ የበላይ ሥራ አመራር በሪፖርቱ የቀረበውን የአፈፃፀም ሂደት ጠንካራና ደካማ
ጎን በመገምገም ተገቢውን ግብረመልስ ከመስጠት ባሻገር በስራ ክፍሉ ሊፈቱ ያልቻሉ(አቅም በላይ)
ያጋጠሙን በዚህ ሪፖርት የተጠቆሙትን/የተገለጹትን )ችግሮች በአንክሮ በመመልከት አፋጣኝ የመፍትሄ
እርምጃ መውሰድ እንደሚገባው በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በተደጋጋሚ በየሩብ ኣመቱ በቀረቡት
ሪፖርቶች ትኩረት እንዲሰጥበት ማሳሰቢያ የተሰጠ ቢሆንም የተወሰደ እርምት እረምጃ ባለመኖሩ
ተቋሙ ለኦዲት ግኝት ተጋለጭ ሆኖዋል፡፡

የፕላንና ፕሮገራም ቡድን በበኩሉ በተቀመጠለት ዓለማ እና ተግባር መሰረት ከየሥራ ክፍሉ የሚቀረብለትን
የሩብ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ብቻ እንደወረደ ኮፒ ፔስት አድረጎ ለስራ አመራሩ ከማስተላለፍ ይልቅ የተለያዩ
ስልቶችን በመጠቀም ክትትል እና ግምገማ ማካሄድ እንዲሁም በሪፖርት የቀረቡትን ክንውኖች
ስለትክክለኛነታቸው ምልከታ በማድረግ ታአመኒነታቸውን በማረጋገጥ እንዲሁም የተጠቆሙትን ችግሮች እና
የመፍትሄ ሃሳቦችን ተንትኖ በማቅረብ ለስራ አመራሩ ተገቢውን ወሳኔ እንዲሰጥበት በማመላከት ሙያዊ
ተግባሩን መወጣት ያለበት መሆኑን ለመጠቆም እንወዳለን፡፡

ስለዚህ በመግቢያው በቀረበው ሀሳብ መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት የሚታየውን የአሰራር ጉድለቶች
በተመሳሳይ በበጀት ዓመቱ እንዳይደገም የመንግስት አዋጅ መመሪያና ደንብን የተመረኮዘ የግዥ
አፈጻጸም እና የንብረት አጠቃቀም ሥርአትን የማስፈን ግዴታውን ለመወጣት እያንዳንዱ የስራ ክፍል
ዳይሬክተር ከወዲሁ(ከጅምሩ) በእቅድ እንዲመራ ማድረግ ይኖርበታል፡፡

በአጠቃላይ የግዥና ንብረት አስተዳር የስራ ሂደት በስድስት ወራት ወስጥ የተከናወኑትን ተግባራት እና
በአፈጻጸም ሂደት ወቅት እያጋጠሙ ያሉትን ችግሮች በመጠቆም ከተቋሙ የበላይ አመር በኩል
መውሰድ የሚገባቸው የመፍትሄ ሀሳቦችን ያካተተ ሪፖርት እንደሚከተለው ተጠናቅሮ ቀርቧል፡፡
2.ተቋማዊ የግዥ ፍላጎት(ዕቅድ) ማዘጋጀት፡-
የግዥ ን/አስተ/ ሥራ ክፍል ከተሰጡት ዋና ዋና ተግባራት ውሰጥ የመ/ቤቱን በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ
ላይ በኮሌጁና በሆስፒታሉ ስር ካሉት የስራ ክፍሎች የግዢ ፍላጎት በመሰብሰብ የጸደቀ በጀትን መሰረት
የተቋሙን የተጠቃለለ የ 2014 ዓመታዊ የግዥ እቅድ(ፍላጎት)ማዘጋጀት እና የጋራ መጠቀሚያ
ዕቃዎችን በመለየት በኮርፖሬት ግዥ ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት በኩል በግልጽ ጨረታ ግዢ
እነደፈጸም ማድረግ አንዱና ዋና ተግባር ነው፡፡

የግዥ ዕቅድ የሚዘጋጅበት ዋና ዓላማ፡- የመንግስት ግዥ ግልጽ በሆኑ ዓላማዎች እና መርሆዎች


የሚመራ ሲሁን ከተጠቃሚ የስራ ክፍሎችን ፈላጎት በመነሳት በተዘጋጀ እቅድ ላይ በመመስረት
በትክክለኛ መጠን፤ ጥራት፤እና ዋጋ ያለው እቃ በተፈለገው ጊዜበማቅረብበተቋሙ የታቀዱ የስራ
ፕሮግራሞች ተግባራዊ ሲደረግ በአፈጻጸም ሂደት ላይ ሊያጋጥም የሚችል ስጋቶችን ከወዲሁ ተገንዝቦ
ባወጣው ዕቅድ እየተመራ የቁጥቁጥ ግዢዎችን ተከላክሎ ወቅታዊ ጥቅል ግዢ ለመፈጸም እንዲያሰችል
እና አፈጻጸሙን ለመገምገም ነው፡፡

በዚህም መሰረት የግ/ን/አስተ/ ሥራ ክፍል የ 2014 ዓመታዊ የግዥ ፍላጎት በመ/ቤቱ ከሚገኙ የሥራ
ክፍሎች የግዥ ፍላጎቶቻቸውን ለማሰባሰብ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም ድረስ አዘጋጅተው እንዲያቀረቡ
በየዳይሬክተሮች በኩል ቢጠየቁም ከውስን የስራ ክፍሎች በቀር አዘጋጅተው ማቅረብ ፈቃደኛ ሆነው
አልተገኙም፡፡ ሆኖም በተወሰኑ የሥራ ክፍሎች የተዘጋጁትን የግዥ ፍላጎት ዕቅድ በማሰባሰብ የተፈቀደ
በጀትን መሰረት በማድረግ የተጠቃለለ የግዥ ዕቅድ በማዘጋጀትና የጋራ አገልግሎት ግዢዎችን በመለየት
በመንግስት ግዥ መመሪያ የተቀመጡትን የግዥ ዘዴዎች መሰረት ዓመታዊ ዕቅድ በማዘጋጀት
እንዲሁም የንብረት አስተዳደር ዘርፍ የሚሰሩትን ስራዎች ለቅሞ እቅድ ዝግጅት ተፈጻሚ ተደረተጓል፡፡

3.ወቅታዊና ውጤታማ የሆነ ግዥ ማካሄድ

የግዥ አስተዳር ስራ ክፍል ዋና ተግባራት በእቅድ መሰረት ያደረገ በመንግስት አዋጅ ደንብና መመሪያ
በተከተለ መልኩ ግዥ እንዲከናወን ከማድረግ ነው፡፡ በዚህም መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት ለሪፈራል
ሆስፒታሉ እና ለጤና ሳይንስ ኮሌጁ መደበኛ የውስጥ ገቢን ጨምሮ ከተፈቀደው አጠቃላይ መደበኛ
በጀት ውስጥ በተለያዩ የወጪ ሂሳብ ርእስ የጸደቀ በጀት ውሰጥ በመቶኛ --------- % በላይ በብር
35,680,159.48 የሚደርስ በጀት የተመደበው ለዕቃ እና ለአገልግሎት ግዢ ነው፡፡ በ 2014 ዓ.ም. እስከ
አራተኛ ሩብ ዓመት ጊዜ ውስጥ በተለያዩ የግዢ ዘዴዎች ማለትም የቀጥታ ፤ በዋጋ ማቅረቢያ እና
በለቀማ የግዢ ዘዴዎችበአጠቃላይ በድምሩብር 61,939,590.87 የህክምና መገልገያ እቀዎች፤የላብራቶሪ
ሪ-ኤጀንት፤የግንባታ ፤ሌሎች የተለያዩ ዕቃዎች እና የአገልግሎት ግዢ ተከናውኗል፡፡

1.1 በግልጽ ጨረታ ብር 33,407,755.83


1.2 የቀጥታ ግዥ በተመለከተም በዚህ ሪፖርት ጊዜ ውስጥ ብር 22,275,978.05 የቀጥታ ግዥ
የተከናወነ ሲሆን ይህም ሪፈራል ሆስፒታሉ በተለይም ለቀረቡ አስቸኳይ የግዥ ጥያቄዎች
በማናጅመንት ውሳኔ ልዩ ልዩ ዕቃዎች የተፈፀመ ግዥ ነው፡፡
1.3 የፕሪፎርማ ግዥን በተመለከተ በዚህም እስከዚህ ሩብ ዓመት አብዛኛውን ግዥዎቻችን ወደ ጥቅል
ግዢ በመውሰድ የፕሪፎርማ ድግግሞሽ ለመቀነስ ጥረት የተደረገ ቢሆንም ከአቅም በላይ የሆኑ
አስቸኳይ ሁኔታዎ ሲያጋጥሙ የተፈፀመ ግዥ ነው፡፡ በዚህም መሠረት በእስከዚህ ሩብ ዓመት ውስጥ
በፕሪፎርማ የተለያዩ ዕቃዎች በድምሩ ብር 5,190,669.02 የፕሪፎርማ ግዥ ተከናውኗል፡፡
በ 2014 በጀት ዓመት በግዥ ክፍሉ ትኩረት ከሰጠባቸው ዋና ዋና ተግባሮች ውስጥ አንዱ አብዛኛውን
በፕሪፎርማ የሚፈጸሙ ድግግሞሽ ግዥን በግልጽ ጨረታ ወይም ውስን የግዢ ዘዴ በመተካት
የፕሪፎርማ(የቁጥ ቁጥ) ግዥን መቀነስ ነው፡፡ ይሁን እንጂ አብዛኛው የፕሪፎርማ ለመፈጸም
ከሚያስገድዱን የእቃ አይነቶች የህክምና መገልገያ ቁሳቁስ ፤የላብራቶሪ ሪ-ኤጀንት እና የመድሀኒት
አቅርቦት እጥረት መኖር ነው፡፡ ይህም መ/ቤቱ በበጀት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ ዓመታዊ ዕቅድ
በማዘጋጀት ከህክምና መገልገያ እቃዎችና መድሀኒት አቅርቦት ኤጀንሲ(PFSA) ድርጅት ጋር የአቅርቦት
ውል የገባ ቢሆንም ሆስፒታሉ ለህክምና የሚፈልገውን መድሃኒት በፈለገው ጊዜና መጠን ድርጅቱ
ማቅረብ ባለመቻሉ ሆስፒታሉ ለህብረተሰቡ ሚሰጠው አገልግሎት ላለማቋረጥ በድግሞሽ በፕሪፎርማ
ለመግዛት ተገዷል፡፡

3.ንብረት አሰተዳደር በተመለከተ

የስራ ክፍሉ የመንግስት ንብረት አስተዳደር መመሪያ መሰረት ቀደም ሲል ከነበረው የንብረት አያያዝ
እና አጠቃቀም አሰራር, ይበልጥ ለማሻሻል በመጋዘን ያሉ በህክምና ክፍሎች እና በቢሮዎች የሚገኙ
ቋሚ እና አላቂ ንብረቶችን ዓመታ ንብረት ቆጠራ የማድረግ ፤ መለያ ቁጥር ያልተሰጣቸውን ቋሚ
ንብረትና መለያ ቁጥር እንዲሰጣቸው ለማድረግ፤ ወቅታዊነት ያላቸው የሚያገለግሉ ቋሚ እቃዎች
በተለይም የህክምና መገልገያዎችን (በመጋዘን ያሉ) በመለየት በቢን ካርድ መመዝገብ ፤ስራተኞች
በተለያዩ ምክንያቶች መ/ቤቱን ለቀው በሚሄድበት ወቅት ከመንግስት ንብረትና ሀብት ተመላሽ
እንዲያደርጉ በማድረግ ክሊራንስ መስጠት፤ያገለገሉ የቋሚ ንብረቶችን የአገልግሎት ተቀናሽ (Book
value) ለመስራት፡ እና ሌሎች የንብረት አስተዳደር ስራዎች ጨምሮ በ 2014 ለማከናወን እቀድ የተያዘ
ሲሆን በጊዜ ሰሌዳው መሰረት አስከዚህ ሩብ ዓመት የ 2014 ዓ.ም ያገለገሉ የቋሚ ንብረቶችን
የአገልግሎት ተቀናሽ (Book value) ለመስራት ተግባረታዊ እንቅስቀሴ ካለመጀመሩ በቀር ከላይ
የተገለጹት ዝርዝር ተግባራት በከፊል በእቀዱ መሰረት በጊዜ ሰሌዳው መሰረት የተከናወነ ሲሆን ቀሪው
በበጀት ዘመኑ ውስጥ የጊዜ ሰልዳውን ጠብቆ በቀጣይ የሚከናወን ይሆናል፡፡

Kizen አተገባበር በተመለከተ በተቋሙ ውስጥ ያለው የንብረት ማከማቻ መጋዘን ጠባብና ምቹ
ካለመሆኑ የተነሳ በንብረት ክፍሎች ውስጥ ዕቃዎች የተቀመጡት በዘፈቃድ የነበረ ቢሆንም ባሉን
መጋዘኖች ንብረቶችን የካይዘን አሰራር በተከተለ መልኩ በስርዓት ዕቃዎች ተደርድረውና ተመዝግበው
እንዲቀመጡ ለማድረግ ተሞክሯል፡፡ አዲስ መጋዘን በመሰራት ላይ ሲሆን ወደፊት የግንባታ ስራው
ተጠናቆ ርክክብ ሲፈጸም የካይዘን አሰራር በተከተለ መልኩ ዕቃዎች በስርዓቱ ተደርድረውና
ተመዝግበው እንዲቀመጡ ለማድረግ የሚያስችል አንድ የንብረት መጋዘን ግንባታ ስራ ላይ ሲሆን
ግንባታው ሲጠናቀቅ በቀጣይ መሻሻል ይደረጋል፡፡

የብረት ማስወገድ በተመከተ በ 2014 በጀት በንብረት አስተዳደር ክፍል ለከናወኑ ከታቀዱት ስራዎች
ውስጥ አንዱ በመጋዘን ተከማችቶ የሚገኙ አገልግሎት የማይሰጡትን እቃዎች ማስወገድ ነው፡፡

በዚሁ መሰረት በ 2014 በጀት ዓመት በብር 4,830,140.00 የሚገመት በአይነት የተለያዩ የምርምር፤
የህክምና መገልገያ እና የጽህፈት ዕቃዎችን መንግስታዊ ለሆኑ በዞን ፤ለወረዳ እና ለከተማ ስድስት ተቋማት
ለትም/ት ቢሮ፤ለጤና ጣቢያዎች
ዲላ ዩኒቨርሲቲ ጤና ህክምና ሳይንስ ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የግዥአስተ/ ቡድን
የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ እቅድ አፈጻጸም ሪፖርት

የ 2014 በጅት ዓመት

እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መለኪያቸው የዓመቱ እቅድ

አፈጻጸም
ዕቅድ ከንውን
በመቶኛ
በግልዕ የጨረታ ማካሄድ በብር 8,600,000.00 - 33,407,755.83 11%

በውስን የጨረታ ዘዴ የሚፈጸም ግዥ በብር 671,593.00 - - 0%

በማዕቀፍ ዉል ስምምነት የሚፈጸሙ ግዥዎች በብር 9,395,566.48 - - 0%

ጥራት በቀጥታ የሚፈጸሙ ግዥዎች በብር 17,013,000.00 - 22,275,978.05 %

በፕሮፎርማና የሚፈጸሙ ግዥዎች በብር - 5,581,233.29 -

በለቀማ የሚፈጸሙ ግዥዎች በብር - 674,623.7 -

ለአገልግሎት አስፈላጊ የሆኑ ግብአቶችን ማሟላት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%
አግባብነት የ 2014 በጀት ዓመት ተቋማዊ የግዥ ቡድን ዕቅድ ማዘጋጀት በሰነድ 1 1 1 100%

ተዘጋጅቶ የጸደቀ ተቋማዊ የግዥ ዕቅድ በሰነድ 1 1 1 100%


በእቅድ መሰረት የተከናወኑ ግዥዎች አፈጻጸም ሪፖርት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%
በግዥ ወደ ንብረት ክፍል ገቢ የሚደረጉ ንብረቶች በወጣላቸው
100% 25% 25% 100%
ስፔሲፊኬሽን መሰረት መሆኑ አረጋግጦ መረከብ በመቶኛ
በተለያዩ አገልግሎቶች ምክንያት የተገቡ የውሎች ሪፖርት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%

የውሎች አፈጻጸም ሪፖርት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%

ለማስወገድ በጥናት የተለዩ ንብረቶች ሪፖርት በሰነድ 1 1 1 100%

ፍትሃዊነት በመመሪያና ደንብ መሠረት የተወገዱ ንብረቶች ሪፖርት በብር 4,830,140.00 4,830,140.00 4,830,140.00 100%

የቋሚ ንብረቶች ቆጠራ አፈጻጸም ሪፖርት በሰነድ 1 1 - 100%


ማጎልበት
ተቋማዊ
አቅምና
ብቃት

የካይዘን ፍልስፍና የተተገበረባቸው ንብረት ክፍሎች ብዛት በቁጥር 3 3 3 100%

የልምድ ልዉዉጥ 2 - - -
ድጋፍ
ክትትልና ክፍሎች በጸደቀላቸው በጀት ልክ የግዥ ዕቅድ እንዲያዘጋጁ ድጋፍና
4 4 4 100%
ግምገማ ከትትል ማድረግ በሰነድ
ስርዓት የ 2013 የግዥና ንብረት አስተዳደር ዕቅድ አፈጻጸም የግምገማ
4 1 1 100%
ውጤት በሰነድ

የ 2014 በጅት ዓመት የአራተኛ ሩብ ዓመት


እይታ

ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መለኪያቸው የዓመቱ እቅድ


አፈጻጸም
ዕቅድ ከንውን
በመቶኛ
ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት የደንበኛ ተጠቃሚነት እርካታ 100% 25% 25% 100%
ጥራት

ማስገኘት በመቶኛ
የክምችን መጠንን በመቆጣበር ገቢና ወጪ ንብረቶች እንቅስቃሴ
በመከታተልና በመቆጣጠር ግልጽነትና ተጠያቂነት ያለው አሠራር 100% 25% 25% 100%
ስርዓት ለማስፈን እገዛ ማድረግ፣በመቶኛ
የንብረት አያያዝና አጠቃቀም በመንግስት ንብረት ደንብና መመሪያ
100% 25% 25% 100%
መሰረት መፈጸም በመቶኛ
የአገልግሎት መስጫ ሰዓትን በማሳጠር በጥራት ተግባራትን
100% 25% 25% 100%
በተቀላጠፈ መልኩ ማከናወን በመቶኛ
ግልጽና ፈጣን የሆነ መረጃን ማሰራጨትና መለያ ዲጀታል ቦርድ
100% 25% 25% 100%
መጠቀም በመቶኛ
ጠያቂ ክፍሎች በሚያቀርቡት የተሟላ ዝርዝር ወቅታዊና አግባባዊ
100% 25% 25% 100%
የሆነ ግዥ ማካሄድ በመቶኛ
ወቅታዊ የንብረት ሪፖርት በአግባቡ ማቅረብ በሰነድ 4 1 1 100%
አግባብነት

የተገዙ ንብረቶች ለግዥ እቅድ መሰረት በአግባቡ ማሰራጨት በመቶኛ 100% 25% 25% 100%

መወገድ የሚገባቸው ንብረቶች በመለየት በአግባቡ እንዲወገዱ


100% 25% 25% 100%
ማድረግ
ዕቅዶችንና የአፈጻጸም ሪፖርቶችን ለሚመለከታቸው አካላት ተደራሽ
100% 25% 25% 100%
ማድረግ
በወቅቱ ተደራሽ ማድረግ በመቶ 100% 25% 25% 100%
ተደራሽ

የተገዙ ንብረቶች ጠያቂው ክፍል መደረሱን ተደራሽነቱን ማረጋገጥ


100% 25% 25% 100%
በመቶ

እያንዳንዱ ሰራተኞች በሰሙ ከንብረት ክፍል የተረከበውን ዕቃ


100% 25% 25% 100%
በተጠቃሚዎች መዝገብ /usere card / ምዝገባ ማከናወን በመቶኛ
የመንግስት ንብረት የሀብት አጠቃቀምን ፍትሃዊነቱን ማረጋገጥ
ፍትሃዊነት

100% 25% 25% 100%


በመቶኛ
የመንግስት ንብረት ሀብት በተቻለ መጠን በፍትሃዊነት ስርጭት 100% 25% 25% 100%
መከናወኑ ማረጋገጥ በመቶ
ግልጽና አሳታፊ የሆነ የጨረታ ግዥ በፍትሃዊነት ማከናወን በመቶ 100% 25% 25% 100%
የተቋሙን ንብረት ቆጠራ በማድረግ በብቃት በዋጋ ተመን ሪፖርት
100% 25% 25% 100%
ማድረግ በሰነድ
የስራ ክፍሉን በተለየ ፋሲሊቲዎችን ማሟላትና ለስራዎቹ ማደግና
100% 25% 25% 100%
ተቋማዊ ብቃቱን ማጉልበት በመቶኛ
አገልግሎት በኢኮቴ መደገፍ በስራ ክፍሉ ኔትወርክ ዝርጋታ ተቋማዊ
100% 25% 25% 100%
ብቃት ማጐልበት በመቶኛ
የስራ ሂደቱን አሰራር በማዘመን በኢኮቴ መደገፍ የተቋሙን ንብረረት
አስተዳደር /inventor management/ ኮምፒውተራይዝድ ሲስተም 100% 25% 25% 100%
ተቋማዊ አቅሙን ማጐልበት
የሰራተኞች የውጤት ተኮር ምዘና ለተቋሙ አፈጻፈም በተቃና አኳያ
ድጋፍ ክትትልና ግምገማ ስርአት

2 1 1 100%
መመዘን በቁጥር
የንብረቶችን የህይወት ታሪክ ምዝገብ መለያ ኮዶች መስጠት እና
1 0 0 100%
አዲስ ለገቡ ንብረቶች የህይወት ታሪክ ምዝገባ ማከናወን በሰነድ
ጥራት ያለው የአገልግሎት አሰጣጥን ለማጠናከር ድጋፍ ክትትል ምዘና
100% 25% 25% 100%
ማድረግ በመቶኛ
ዕቅዶቹንና የአፈጻጸም ሪፖርቶችን በማኒጅመንትና በሰራተኞች
እየተገመገመ መምጣታቸውን በድጋፍና ክትትል የጋራ መደረጉን 100% 25% 25% 100%
ማረጋገጥ
የካምፓስ ፖሊስ ማስተባበሪያ የስራ ክፍል

2014 በጀት ዓመት ዉስጥ የመማር ማስተማር የህክምና እና የአስተዳደር ዘርፍ ስራችዉን በአግባቡ እንዲወጡ
የፀጥታና ደነንት ስራ በተጠናከራ መንገድ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡በመሆኑም 2014 በጅት ዓመት ዋና ዋና
ሰራዎች ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል፡፡

 የካምፓስ ፖሊስ በሪፈራል ሆስፒታል ዉስጥ ማንኛዉም የስራ እንቅስቃሴ እንዳያግድ በትኩረት
የፀጥታ ስራ በዘጠኝ ወራት ከሚመለከታቸዉ አካላት ጋር በቅንጅት እየተሰራ ይገኛል
 የመማር ማስተማር የህክምናና ስልጠናና መማክርት ስላማዊ መንገድ የካምፓስ ፖሊስ አባላትና
ኃላፊዎች ተገቢዉን የሰላም ማስጠበቅ ሁኔታ ከሚመለከታችዉ ጋር በመስራት ላይ ይገኛል፡፡
 የካምፓስ ፖሊስ አባላቶች በተመደቡበት ቀጠና ስራቸዉን በአግባቡ እንዲወጡ ከሽፍት ኃላፊዎች ጋር
በመቀናጀትና ጠንካራ የክትትል ስራ በመስራት በዘጠኝ ወራት ስራቸዉን በብቃት እየተወጡ ይገኛሉ፡፡
 የኮቨድ-19 ወረርሽኝ በሽታ በሀገር አቀፍ ደረጃ እየበዛ በመምጣቱ የተቋሙ ስራተኞችና የተገልጋይ
ማህበረሰብ ወደ ሪፈራል ሆስፒታል ቅጥር ግቢ ሲገቡ ያለ አፍና አፍኝጫ መሽፈኛ እንዳይገቡ
የመከላከል ስራ በመሰራት ላይ ይገኛል፡፡
 በአስተዳደር ሕንፃ የጠፋዉን የ Wi-Fi የኔት ወርክ አክሰሰሪ Point ማን እንደወሰደዉ ስለማይታወቅ
በዕለቱ የነበሩ የካምፓስ ፖሊስ አባላት ተከሰዉ በዲሲፕሊን እየተጠየቁ ናቸዉ፡፡
 ከኦዳአያ ግቢ ወደ ሪፈራል ሆስፒታል ተጪኖ መጣ የተባለዉ የፌሮ ብርት ባለ 8 በቁጥር 50 የሆኑ
ጠፍቷል የተባለዉ የት እንደጠፋ ስለማይታወቅ ጉዳዩ ኮሚቴ ተዋቅሮ በምርመራ ላይ ይገኛል፡፡
 የግቢ ተማሪዎች አምሽተዉ (በስካር መንፈስ) በግቢዉ ዉስጥ ብጥብጥ ያስነሱ በመሆናቸዉ
የዲሲፒሊን ክስ ተመስርቶባቸዉ የፁሑፍ ማስጠንቀቂያ ተሰቷቸዋለ፡፡
 የካ/ፖሊስ የሥራ ወይም የደንብ ልብስ እና ጫማ መተዉ ሠራተኞች አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡
 የገና በዓል አስመልክቶ በግቢዉ ዉስጥ ያሉት ተማርዎች በሠላማዊ ሁኔታ እንድያከብሩ የፀጥታ ሥራ
እስከመጨረሻዉ ፀጥታሥራ ተሰርቶ በሠላማዊ ሁኔታ ተጠናቀዋል ፡፡
 የተማርዎች ላፒቶፒ በቁጥር 3 እና አንድ LCD የዲላ ዩኒቨርስቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ LCD ተይዞ
በዲላ ፖሊስ መምርያ የክስ እና ምርመራ ስራ ተጠናቆ በዲሲፒሊን እንዲታይ በመደረጉ ተማሪ
በረከት በሁለት ዓመት እንዲቀጣ ተወስኗል፡፡
 ወደ ዓይን ህክምና መሄጃ ቀጠና አከባብ አድስ ቀጠና ማማ ተሰርተዋል
 በየወሩ ከሸፍት ኃላፍዎች ጋር የሥራ ህደቶችን እየተወያየን እንገኛለን ፡፡

እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መነሻ የ 2014 የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ
መለኪያቸው 2013 ዓ.ም ዕቅድ
ዕቅድ አፈፃፀም አፈፃፀምበ %

ሰላማዊ የመማር ማስተማር ሂደት 100 100 100 100


ጥራት 100
ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጥበቃ ማካሄድ፣

ከአከባቢው ማህበረሰብ ጋር እና
አግባብነት ከባለድርሻ አካላት የተቀናጀ ግኑኝነት 75 85 65 85 75
ማድረግ፣

ከአቻ ተቋማት ጋር የልምድ ልውውጥ


ተደራሽነት 2 4 4 0 0
ማድረግ

ተቋማዊ አቅምና
የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት 2 2 1 2 50
ብቃት ማጎልበት

የቢሮ የመማሪያ የመኖሪያ ቤቶች ቁጥጥር ማስተባበሪያ

 Ac Meeting hell የተዘጋጀውን የሁለት ቀን ወርክ ሾፕ ለስብሰባ ምቹና ጽዱ የማድረግ ስር


ተሰርቷል፡፡
 በክፍሎች ጥያቄ መሰረት ማንኛዉም የጉልበት ስራ አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡
 የሪፈራል ሆስፒታሉ ለሌሎች ማለትም ለይርጋ ጨፌ አንደኛ ደረጅ ሆስፒታል ለኮቸሬ ሆስፒታል
ለቡሌ ሆስፒታል አማሮ ሆስፒታል ቀባዶ ሆስፒታል ለመሳሰሉት ሆስፒታሎች የህክምና ዕቃዎች
በድጋፍ መልክ በሚለግስብ ወቅት የመሰብሰቢያ ቦታ የማደራጅት ጽዱ እንዲሆን ማድረግና
የሚለገሱትን የህክምና ዕቃዎች ከእስቶር የማዉጣትና የማደራጅት ስራ ተሰርቷል
 የሪፈራል ሆስፒታሉ ውስጥ አገለግሎት የማይሰጡ ሲልንደሮችን ከንበረት ክፍል ጋር በመሆን
የመሰብስብ ስራ የተሰራ ሲሆን ለጥገና እንዲቀርቡ ተደርጓል፡፡
 ከመስከረም ወር ጀምሮ የ COVID በሽታ ስሪጨት ሰለጨመረ ከፍተኛ የ Oxegen የማወረድ
እና ሲለንደር የምጫን ሥራ እየሰራ እንገኝለን፡፡
 ለተለያዩ ክፍሎች የመሬት ምንጣፋ የማንጠፍ ሰራ ክፍሎች በጠየቁት መሠርት ስራ
ተሰርቷል፡፡
 የፋርማሲ ክፍል ባቀረበልን ጥያቄ መሠረት ክፍተኛ የተከመች የፈተና ወረቀት የማስወገድ እና
የመቀጠለ ስራ ተሰርቷል፡፡
 የጤና ባለሙያዎች ቅጥር ሲፈፀመ የመፈተኝ ክፍሎችን በቁጥር 10 የማመቻቸት ስራ ተሰርቷል፡፡
 በመማሪያ ክፍሎች ወስጥ የተሰባበሩ ወንበሮችን በማሰባሰብ ለጥገና ክፍል እንዲጠገኑ አቅርበናል፡፡
 በመረጃ ዴስክ በኩል 141 ስዎች የመረጃ አገለግሎች ተስጥቷል
 በማባዝ ክፍል በኩል 201 ሰዎች እና ለተለያዩ ክፍሎች አገለግሎት ተስጥቷል
 በግቢ ውስጥ የተለያዩ ብልሽት የገጠማቸዉን የሰልክ መስመሮችን ከክፍሎች በቀረበልን ጥያቄ
መሠረት የማስጠገን ስራ ተሰርቷል፡፡
 የፀረ ሙስና የስራ ክፍል ለሰራተኞች የግንዛቤ ማስጨበጫ በስጠዉ ስልጠና የስብስባ አዳራሹን
የማደራጀት እና ጽዱ የማድርግና የማስተባበር ስራ ተሰርቷል፡፡
 የመማሪያ ክፍሎች ለመማር ማስተማር ምቹ የማድረግ ፒሶቴራፒ የህክምና ክፍል የ Acadamic staff
room በቁጥር ሁለት ክፍል ኮሊቲ የህክምና ክፍል ቢሮ ተጨማራ አንድ ቢሮ የማደራጀት ስራ
ተሰርቷል፡፡
 የ Acadamic ክፍል በ AC አደራሽ የተለያዩ ሰብሰባዎችን ሲያደረግ አደራሹን ለሰብስባ ዝግጁ
አደረገናል፡፡
 በመማሪያ ህንፃ ላይ ከዚህ በፊት ከነበሩት ክፍሎች በተጨማር ሁለት ክፍሎች አገለግሎት እንዲስጡ
አደረገናል፡፡
 የግቢወን የስልክ ክፍያ ከቴሌ ጋራ በመነጋገር በድምሩ 97,338.59 (ዘጠና ሳባት ሺህ ሦስት መቶ ሣላሳ
ስምንት ብር ከሃምሳ ዘጠኝ ሳንትም ክፍያ እንዲ ፊፁም ተደረጓል፡፡
 ከንበረት ክፍል ገራ በመሆን የሚወገዱ እና አገለግሎት የሚስጡ ንበረቶችን የመለየት ስራ ተሰረቷል፡፡
 በየዕለቱ የመማሪያ ክፍሎችን ክትትል እንድሁም የተበላሹ ቁልፍ እንዲቀየሩ ማስደረግ ተችሏል፡፡
 የተለያዩ የህክምና ቢሮዎች አካባቢ የወዳደቁ በረቶችን የማንሳት ስራ ተሰረቷል፡፡
 በአስተዳደሪ ህንፃ ላይ ያሉትን ሽንት ቤት የወሃ አገለግሎት እንዲሰጡ ከቴክኒክ ቢሮ ጋራ
በመነገገራ አስርተናል፡፡
 በንብረት ክፍል በኩል ትገዝትው እና በድጋፍ የሚመጡትን ዕቃዎች የጉለበት ስራ ደጋፈ
ተስቷል፡፡
 የተለያዩ ቢሮዎች የፀዳት ችግራ ስገጥማችው እንዲፀዳላችው ለፀዳት አስተባባሪ በመንገራ
እንዲፀዳ አስደረገናል፡፡
 በግቢ ውስጥ ለሶስት የተለያዩ ክፍሎች (ለ ICT ፣ለድንገተኛ ፣ለኤች አይቪ ቢሮ) ስልክ
ለማስገባት ከቴሌ ጋራ በመነጋገሪ ለይ ነን፡፡
 በስልክ ኦፕራትራ በኩል ለተለያዩ ክፍሎች ስልክ ሲበላሽ አስረተናል
 በአስተዳደር ህንፃ ያሉትን ሽንት ቤቶች ተከፍተዉ አገልግሎት እንዲሰጡና ከሕንፃ አስተዳድር ጋር
በመተባበር የዉሃ አገልግሎት እንዲያገኙ ማድርግ ተችሏል፡፡
የ 2014 በጀት ዓመት
የ 2013
የ 2014
ዓ.ም
ዕይታ

መለኪያዎች ዓ.ም
አፈፃፀም
ኢላማ ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም %
መነሻ

100 100
ደንነታቸው ተጠብቆ አገልግሎት የሚሰጡ ሕንፃዎች በመቶኛ 100 100

ጥራት
መማሪያ ክፍሎች የህክምና ክፍሎችና የመሰብሰቢያ አዳረሾች የተደራጁ እና 100 100
100 100
ጥገና በሚያስፈልጋቸዉ ጊዜ እንዲጠገኑ ማድረግ በመቶኛ

100 100 100


የጉልበት ስራ አገልግሎት ድጋፍ መስጠት በመቶኛ 100

የተከፈለ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ክፍያ በሰነድ 100 50 0 0


አግባብነት
የተከፈለየስልክና የኢንተርኔት አገልግሎት ክፍያ በሰነድ 100 50 0 0

100 100
የተከፈለ የስልክ አገልግሎትክፍያ በሰነድ 100 100

ለሀኪሞችና ለመምህራን የመኖሪያ ቤት በሚያቀርቡት ጥያቄ መሠረት


80 80 0 0
ሕጉን ጠብቆ ማስተናገድ

ተደራሻነት

የተቀላጠፈ የመረጃ ስረዓጥ መዘርጋትና መረጃዎችን ማጠናከር 100 100


100 100
ለሚመለከተዉ አካል ወቅቱን የጠበቀ ሁኔታ መላክ
የማባዣ የፎቶ ኮፒ ማሽኖችን የአገልግሎት አሰጣጥ ተደራሽ ማድረግና
80 80 40 50
ጥገናና እድሳት ማድረግ

ለሰራተኞች ስልጠና መስጠት 4 3 1 33.33


ተቋማዊ
አቅምና
ብቃት
ማጎልበት በለዉጥ መሣሪያዎች የታገዘ አገልግሎት መስጠት 3 3 1 33.33

ድጋፍ
ክትትልና
የልምድ ልዉዉጥ ከአቻ ተቋማት ጋር ማድረግ 2 2 0 0
ግምገማ
ስርዓት
ውበትና ጽዳት አስተባባር ቢሮ

 በተቋሙ ውስጥ ያሉ ቦታዎችን የማስዋብና ምቹ እንዲሆን የማድረግ ስራ ተስርቷል


 የመማሪያ ክፍልች ለተማርዎች ጽዱና ምቹ እንድሆን ተደርገዋል
 በሆስፒታል ግቢ ውስጥ ያሉ የመፀዳጃ ቤቶች ጽዳታችውን የመከታተልና ሁል ጊዜ ጽዱና ንፁህ
የማድረግ ስራ ተስርቷል
 ሁሉም ግቢ ውስጥ ያሉ የአበባ ችግኞች የማስከርከም እንክብካቤ የመስጠት ስራ ተሰርቷል፡፡
 ግቢ ውስጥ ያሉትን ሁሉንመ የህሙማን አስታማሚዎች የሚያርፉባቸውን ቤተዎች ንፀህና ምቹ
የማድረግ ስራ ሁል ጊዜ በመከታተልና በመቆጣጠር ንጽህ ሆነዉ እንዲቆዩ የማድረግ ስራ ተስርቷል
 ለወንድች ተማርዎች ማደርያ ዶረም በስተጀረባ 40 × 45 የሆነ 2 ኛ ፓርከ ስራ ተጀምሯል
 የአስተዳደር ህንፃ ስር ያለውን ቦታ የተለያዩ የአበባና የዛፍ ችግኝ በመተከል ፓርክ ግንባታ
ተጀምሮ ይገኛል፡፡
 በሆስፕታሉ ግቢ ውስጥ እና ዶክተሮች ከሚኖሩበት ኮንድሚኒየም ሽንት ቤቶች እና ሴፍቲ
ታንኮች በማስመጠጥ የመከታተል ስራ ተከናውኗል፡፡
 ግቢ ውስጥ በየቦታው ተጥሎ የሚገኙ ብረታ ብረትና እንጨቶችን የማሰባሰብና የማስወገድ
ስራ ተስርቷል፡፡
 ከንብረት ክፍል ውጭ ተጥሎ በየቦታ ወድቆ የሚገኑትን የተለያዩ የመንግስት ንብረቶችን
በማሰባሰብ አንድ ላይ አንድ ቦታ እንዲቀመጡ ማድረግ ተችሏል፡፡
 የኮቪድ 19 ወረርሺኝን አስመልክቶ የመማሪያ ክፍሎችን የተማሪዎች ዶርሞችን ቤት መጽሐፍት
እንድሁም የተማሪዎች መመገቢያ አዳራሽ ከውትሮው በተለየ መልኩ የፀዳት ስራ ተከናውኗል፡፡
 ግቢ ውስጥ የበቀሉ አረምችንና ሳሮችን የማሰነሳት ስራ ተከናውኗል፡፡
 የመማሪያ ክፍሎችን ለመማር ማስተማር አገልግሎት ምቹ የማድረግ እና ጥገና የሚያስፈልጋቸውን
የማስጠገን ስራ ተሰርቷል፡፡
 በግቢ ውስጥ 3000 ሺ የዛፍ ችግኝ መትከያ ጉርጋድ ዝግጅት ተጠናቋል
 በአይንና አንገት ህክምና ክፍል አጠገብ ያለዉ መጸዳጅ ቤት የፈሳሽ መስመር 18 ሜትር ተደፍኖ የነበረ በአዲስ
መልክ መስመር የማዉጣት ስራ ተሰርቷል፡፡
 በሴት ተማሪዎች ዶርም በስተጀርባ ያለዉ ሰፊ ቦታ በማልማት የዜሮ ፕላን ፕሮግራም እና ምቹ
የማንበቢያ ቦታ የማድርግ ስራ ተሰርቷል፡፡በተቋሙና ከተቋሙ ዉጪ የችግኝና የአበባ ተከላ
ተካይዷል፡፡
የ 2013 ዓ.ም የ 2014 በጀት ዓመት
የ 2014 ዓ.ም

ዕይታ
መለኪያዎች አፈፃፀም
ኢላማ
መነሻ ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም %
የሚዋቡ ስፍራዎች በካሬ 530 530 800 151
የተዘጋጀጁ አዳዲስ ፓርክ ስፍራዎች በካሬ 4 2 2 100
ጽዱ የሚዎኑ መማሪያ ክፍሎች፤ 40 40 40 100

ጥራት ጽዱ የሚዎኑ ቢሮዎች 100 % 75 75 100


ጽዱ የሚዎኑ መጸዳጃ ቤቶች በቁጥር. 6 6 5 83
የሚወገዱ የመጸዳጃ ቤት ፍሳሽ በቢያጆ 1300 325 160 49
በግቢ ዉስጥ የሚገኙ ሳሮችና ቆሻሻዎች
100 % 75 75 100
ማስወገድ
ነባር አበቦችን መንከባከብ 100% 75 75 100

ነባር ዛፎችን መንከባከብ 100 % 75 75 100

አግባብነት አዲስ አበቦችን መትከል 200 100 100 100


አዲስ ዛፎችን መትከል 3000 1500 1000 66.6
ነባር ፓርኮችን መንከባከብ 100 75 75 100
አዲስ ፓርኮችን ማደራጀት 2 2 2 100
በግቢ ዉስጥ የተጣሉ ብረታ ብርት እንጨቶች
ተደራሻነት 100 75 75 100
ፕላስቲኮች ወዘተ… ነፃ ማድረግ
ተቋማዊ አቅምና
ለሰራተኞች ስልጠና መስጠት 2 2 1 50
ብቃት ማጎልበት
ድጋፍ ክትትልና
የልምድ ልዉዉጥ ከአቻ ተቋማት ጋር ማድረግ 2 1 0 0
ግምገማ ስርዓት
የትራንስፖርት አገልግሎት

 የመማር ማስተማርን ስራ ለማቀላጠፍ በእቅዳችን መሠረት እየሰራን ሲሆን ምንም እንኳን የተሽከርካሪ እጥረት
ያለብን ቢሆንም ችግሮችን በመቋቋም ተሸከርካራችን ማሰማራት ችለናል፤ አዲስ አበባ፣ ሐዋሳ ፣ሻሸመኔ ፣ወላይታ
ሶዶ ፣እና ይ/ጨፌ እንዲሁም ዲላ ዩኒቨርሲቲ ዋናዉ ካንፓስ ኦዳአያ ካንፓስ ዲላ ዙሪያ የተግባር ልምምዶችን
ለሚያካሂዱ ተማሪዎች የተሸከርካሪ አገልግሎት በማቅረብ ስራዎችን መወጣት ተችሏል፡፡
 የተቋሙ አገልግሎት ድርብ በመሆኑ ከሆስፒታሉ አቅም በላይ የሆኑ ህሙማን ሪፈር ወደ ተሻለ ህክምና ቦታ 566
ታካሚዎችን አዲስ አበባ ወላይታ ሶዶ እና ሌሎች ሆስፒታሎች የማድረስ ስራ ተሰርቷል የእስታፍ ቤተሰብና ሌሎች
ከአቅም በላይ ችግር ያጋጠማቸውን የምንረዳቸውን ሰዎች አገልግሎት መስጠት ተችሏል፡፡
 የአስተዳደር አካዳሚክ እና ሀኪሞችን የሠርቪስ አገልግሎት በመሐል ከሚያጋጡሙን እክሎች ውጪ የሙሉ ጊዜ
የሠርቪ አገልግሎት መስጠት ተችሏል፡፡
 የኃላፊዎችና የበላይ አመራር ተሽከርካሪዎች በተገቢ አገልግሎት እንዲሰጡ ክትትል በማድረግ ሹፌሮቻችን
ተገቢውን አገልግሎት እንዲሰጡ ተመቻችቷል፡፡
 የድስፒሊን ችግር ባሳዩት ሹፌሮች ላይ ማስጠንቀቂያ በመስጠት እንዲታረሙ ከመስራት ባሻገር ሹፌሮችን ከግቢ
ግቢ በመቀያየር የተሻለ አገልግሎት እንዲሰጡ የማድረግ እንቅስቃሴ ላይ እንገኛለን፡፡
የትራንስፖርት አገልግሎት

የ 2013 ዓ.ም የ 2014 ዓ.ም የ 2014 በጀት ዓመት


ዕይታ

መለኪያዎች
አፈፃፀም መነሻ ኢላማ
አፈጻጸም ዕቅድ
ዕቅድ
የሚስጥ የትራንስፖርት አገልግሎት በመቶኛ 100 100 100
100
ጥራት
100 100
ቴክኒካል ምርመራ የተደረገላቸው ተሸከርካሪዎች በቁጥር 100 100

የተጠናከረ የዘይትና ቅባት አጠቃቀም ቁጥጥር በሰነድ 2 2 2 100


አግባብነት
100 100
የሚሰጥ የእጥበትና የጎሚስታ 100 100

ተደራሽነት የተገልጋይ እርካታ መጠን መረጃ በሰነድ 2 0 0 0

በለዉጥ መሣሪያዎች የታገዘ አገልግሎት መስጠት 3 1 33.33


ተቋማዊ አቅምና 3
ብቃት ማጎልበት
ስልጠና መስጠት 2 2 1 50

ድጋፍ ክትትልና
የልምድ ልዉዉጥ ከአቻ ተቋማት ጋር ማድረግ 2 2 0 0
ግምገማ ስርዓት
የአይ ሲ ሰቲ (ICT) አገልግሎት የስራ ክፍል

የአዳድስ ኢንተርነት ዝርጋታና የነበረዉን ጥገና (trouble shoot) የተደረጉባቸዉ ቢሮዎች

1. የአዋቂ ድንገተኛ ክፍል አድስ የኢንተርነት ዝርጋታ ተደረገዋል፡፡


2. ከምክትል ህክምና አገልግሎት ዳ/ይ ጽ /ቤት እስከ ህክምና ጥራት ብሮድረስ የነበረዉ የኢንተርት
ገመድ ተበላሽቶ ጥገና ተደርጎለታል፡፡
3. ለ VCT ክፍል አድስ የኢንተርነት ዝርጋታ ተደረገዋል፡፡
4. ዋናዉ የኢንተርነት መስመር ከ ICT ክፍል ወደ አተጠቃላይ ህክምና ክፍሎች የምሄደዉን መስመር
የተቋማችን መኪና (sunlong) በጥሶ አድስ ዝርጋታ ተዘርግተዋል፡፡
5. Emergency ካርድ ክፍል ነበረዉን ስስተም ወደ ነበሩ ካርድ ተቀይሮ፤ እንድሁም ተጨማሪ ሁለት
ኮምፒዩተሮችን ከስስተሙ (emcs...electro medical catalog system) ጋር ኮኔክት ተደረገዋል፡፡
6. ግዥና ንብርት አስተዳደር ቢሮ ለአንድ አድስ ስራተኛ የኢንተርንተ ዝርጋታ እና የነበረዉን ጥገና
ተደርገዋል፡፤
7. ፍሎር 3 ላይ የነበረዉ ኢንተርነት ተቋርጦ ጥገና ተደርገወል፡፡
8. በጀት ክፍል ከ IBX ስስተም ጋር የምያገናኘዉ የኢንተርነት ከብል ጫፍ ተበጥሶ ጥገና ተደርገዋል፡፡
9. ነርስንግና ሚድዋይፈር ዳ/ይ ብሮድ ነበረዉ ኢንተርነት ተቋርጦ ጥገና ተደርገወል፡፡
10. የሰዉ ሃብት ቡድን መሪ ቢሮ የነበረዉ ኢንተርነት ተቋርጦ ጥገና ተደርገወል፡፡
11. የሴትና ወንድ ተማርዎች ዶርም አካባቢ የነበሩት ሁለት ገመድ አልባ ( wirless access point )
አገልግሎት ተቋርጦ ጥገና ተደርገወል፡፡
12. አካዳምክ ጉዳዮች ምክትል ዳ/ይ ብሮድ አድስ የኢንተርነት ዝርጋታ ተደረገዋል፡፡
13. የማህፀንና ፅንስ ትምህርት ክፍል የኢንተርነት ከብል ተበጥሶ ጥገና ተደርገዋል፡፡
14. ለካርድ ክፍል አድስ የኢንተርነት ዝርጋታ ተደረገዋል፡፡
15. ማወለጃ ክፍል (OBY ward) አድስ የኢንተርነት ዝርጋታ ተደረገዋል፡፡
16. ማንነታቸዉ ባልታወቀ ሁኔታ በፍሎር አንድ የነበረዉን አጠቃላይ የኢንተርነት ስስተም (ከብሎች)
ተቋርጦ ጥገና ተደርገወል፡፡
17. በተቃሙ ዉስጥ ያሉትን መድሃንት ቤቶችን (pharmacy)በ ስስተም ለማገናኘት( ኔት ዎርክ)
ለማያደርግ ፕሮጀክት ስራ ተጀምሮ የነበረዉ የኢንተርነት ከብል ዝርጋታ ተጠናቀዋል፡፡
18. ከ ICT ዳ/ይ ጽ/ቤት አራት ጥቅል (1200m) የኢንተርነት ከብል በማስመጣት 600 ዉን ሜትር
ለአገልግሎት አዉለናል፡፡

 ጥገና የተደረገላቸዉ ኮምፕዩሮች እና ሌሎች ICT ዕቃዎችና ቴክኒካል ድጋፍ


1. የህክምና መሳሪያ ስቶር ክፍል ኮምፒዩተር ጥገና ተደርገዋል፡፡
2. ላፒቶፒ ጥገና እና ሶፍወር መጫን ስራ ተሰርተዋል፡፡
3. ንብረት ስራ አመራር ቢሮ ፕርንተር የቴክኒካል ድጋፍ ተደርገዋል፡፡
4. የህክምና ተግባራትና ስልጠና ዳ/ይ ጽ/ቤት ኮፒ ማሽን ወረቀት ነክሶ የቴክኒካል ድጋፍ
ተደርገዋል፡፡
5. ማነጅንግ ዳ/ይ ጽ/ቤት ፕርንትር ወረቀት ነክሶ የቴክኒካል ድጋፍ ተደርገዋል፡፡
6. በጀት ክፍል የተረሳ ፓስዎረድ break or crack ማድረግና operating system win 7 to win
10 ተቀይረዋል፡፡
7. ፋይናንስ ቢሮ ከኮፒ ማሽን ፕርንት እንድያደርጉና fall ካደረገዉ ኮምፒዩር hard disk
ዳታዎችን ባክ አፕ ማድረግና እንደ አድስ O.S installation with all application የማድረግ
ስራ ተሰረተዋል፡፡
8. Supply store እንድያደርጉና fall ካደረገዉ ኮምፒዩር hard disk ዳታዎችን ባክ አፕ
ማድረግና እንደ አድስ O.S installation with all application የማድረግ ስራ ተሰረተዋል፡፡
9. ግዥና ንብርት አስተዳደር fall ካደረገዉ ኮምፒዩር hard disk ዳታዎችን ባክ አፕ ማድረግና
እንደ አድስ O.S installation with all application የማድረግ ስራ ተሰረተዋል፡፡
10. HMIS ቢሮ operating system win 7 to win 10 ተቀይረዋል፡፡
11. Entry medical department አድሰ ኮምፒዩተር O.S fall አድርጎ re-install ተደርገዋል፡፡
12. ራጅ ክፍል የስዉች ፓዎር ኬብል ተቋርቶሎ ተቀይረዋል

ክፍል አራት

በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ መማር ማስተማርና ምርምር ዳይሬክቶሬት ዘርፍ

የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም

የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ በ 2014 ዓ.ም በአራት መንፈቅ አመታት ተግባራትን ከፋፍሎ በማቀድ የዩኒቨርሲቲው
ተልዕኮዎች የሆኑትን መማር ማስተማር፤ ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ትግበራ የዝግጅት እና ትግበራ መርሃ ግብር
በተጠናከረ መልኩ አከናውኗል፡፡

የ 2013 ዓ/ም ቅድመ-ምረቃ መማር ማስተማር በተነደፈለት የአካዳሚክ ካሌንደር መሰረት የሁለተኛ መንፈቅ አመትን
መማር ማስተማር በትጋት በማጠናቀቅ 225 ተማሪዎችን በተለያዩ የጤና ዘርፎች በማስመረቅ፣ለ 2014 ዓ/ም የአንደኛ
መንፈቅ አመት መማር ማስተማር በማጠናቀቅ የሁለተኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር የኮቪድ-19 አለማቀፍ
ወረርሺኝን መከላከል በሚያስችል መልኩ በተጠናከረ ሁኔታ እየተከወነ ይገኛል። በተመሳሳይ መልኩ የድረ-ምረቃ
ፕሮግራም መማር ማስተማር የመጀመሪያ አመት ተማሪዎች የአንደኛ አመት ትምህርት የአጠናቀቁ ሲሆን የሁለተኛ አመት
ተማሪዎችም የመመረቂያ ጥናትና ምርምር የተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳው በተከተለ መልኩ እና በጥብቅ ክትትል እየተከወነ
ይገኛል።

መማር ማስተማሩም በወጣለት የጊዜ ሰሌዳ እና የትምህርት ሚኒስቴር ባስቀመጠው አቅጣጫ መሰረት እንዲከናወን የኮሌጁ
የአካዳሚክ ኮሚሽንና በየትምህርት ክፍል በሚገኙ ካውንስሎች ውይይት በማድረግ ስምምነት በተደረሰበትና በተቀመጠው
አቅጣጫ መሰረት የ 2014 ዓ/ም የአንድኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር ሂደት በጥሩ ሁኔታ በማጠናቀቅ የሁለተኛ
መንፈቅ አመት መርሃግብር እንዲጀመር እና በተቀመጠለት ጊዜ ለማጠናቀቅ የመምህራን የስራ ጫና እንዳይኖር ፍትሃዊ
የኮርስ ክፍፍል፣የተጠናከረ የመማር ማስተማር፤ምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ክንውን እንዲኖር የዩኒቨርሲቲውን
አካዳሚክ ካላንደር ባገናዘበ መልኩ ተፈፃሚ እዲሆን የትምህርት ክፍሎች ከፍተኛውን ድርሻ ይወስዳሉ፡፡

በተያያዥነት በህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ሊከፈቱ ከታሰቡ እና ከፀደቁ የትምህርት ዘርፎች መካከል አንድ የሁለትኛ፣
አንድ በሦስተኛ እና ሁለት የመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ተቀብለው መማር ማስተማሩን በአግባቡ
እየከወኑ ይገኛል።

ባለፈው አንድ ዓመት የትግበራ ምዕራፍ ውስጥም መማር ማስተማሩ፤ ማ/ሰብ አገልግሎት፤ምርምር ስራዎችና የለውጥ
መሳሪያዎች ከሞላ ጎደል በአመርቂ ሁኔታ እንዲኖር ተደርጓል፡፡ በመሆኑም ይህ ሪፖርት የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ
በ 2014 ዓ/ም ያከናወናቸውን ተግባራት፤ የተገኙ መልካም ልምዶችና ያጋጠሙ ችግሮችን እንዲሁም የተወሰዱ የመፍትሄ
እርምጃዎችን በማካተት የቀረበነው፡፡ ከ 2014 ዓ/ም አፈፃፀም በመነሳትም የኮሌጁን መምህራን፤
ሰራተኞች፤ተማሪዎች፤የትምህርት ክፍል አመራርና የኮሌጁን የአካዳሚክ ኮሚሽን በከፍተኛ ደረጃ በማንቀሳቀስ የ 2015
በጀት አመት ዕቅድ የተዘጋጀ ሲሆን የተሻለ አፈፃፀ ለማስመዝገብ የ 2014 ተሞክሮዎች በመቀመር ከፍተኛ
ዝግጅት እየተደረገ ነው።

1. የ 2014 ዓ/ም በጀት አመት ዕቅድ ክንውኖች


1.1. የትምህርትና ስልጠና ተደራሽነትና ፍኃዊነት ማረጋገጥ

ይህንን ክፍል በተመለከተ የ 2014 ዓ/ም አዳዲስ ተማሪዎች ቅበላ አኳያ በቅድመ-ምረቃ ማለትም 61 በህክምና፣ 53
በፋርማሲ፣42 በህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ፣ 20 በአካባቢ ጤና አጠባበቅ፣ 51 በነርሲንግ፣ 32 በሚድዋይፈሪ፣ 28
በህክምና ላቦራቶሪ ሳይንስ፣37 በሳይካትሪ እና 25 በአንስቴዥዎሎጂ በድምሩ 349 የአንደኛ አመት ትምህርት ያጠናቀቁና
የተዘጋጀውን ምዘና ያለፉ ተማሪዎችን ተቀብለን የሁለተኛ አመት አንደኛ መንፈቅ አመት ትምህርታቸውን አጠናቀው
የሁለተኛ መንፈቅ አመት መማር ማስተማር ተጀምሮ በጥሩ ሁኔታ እየተከወነ ይገኛሉ፤ በተያያዥነት ከዕቅዱ አንፃር
አፈፃፀሙ 93.07 በመቶኛ ይሆናል።ነገር ግን በድህረ-ምረቃ ዘርፍ ሦስት ተማሪዎች በ Public health (PhD)፣ አምስት
ተማሪዎች በ’Advanced Clinical Anesthesiology’፣ ሰባት ተማሪዎች በአካባቢ ጤና አጠባበቅ እና አራት ተማሪዎች
በስነ-ምግብበድምሩ 19 ተማሪዎች የተቀበልን በመሆኑ አፈፃፀሙ በሦስተኛ ዲግሪ 60 በመቶኛ እና በሁለተኛ ዲግሪ 23.2
በመቶኛ ሊሆን ችሏል። በተጨማሪ 23 ተማሪዎችን በስነ-ምግብ እና 15 ተማሪዎች ስነ-ተዋልዶ በድምሩ 38 ተማሪዎች
የድህረ-ምረቃ በቅዳሜና እሁድ ፕሮግራም በመቀበል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል።

በመደበኛ ተማሪዎች የሴቶችን ተሳትፎ 42.2% ለማድረስ የታቀደ ቢሆንም መድረስ የቻልነው 35.53 በመቶኛ ነው፤ ይህም
84.19 በመቶኛ ይሆናል ከዕቅዱ አንፃር።እንዲሁም በድህረ-ምረቃ 23 በመቶኛ የሴት ተማሪዎች ተሳትፎ ሲሆን ከዕቅዱ
አኳያ አፈፃፀሙ 105 በመቶኛ ነው። ነገር ግን በአጠቃላይ በኮሌጁ ውስጥ ያሉ ሴት ተማሪዎች ብዛት 226 ሲሆን ተማሪዎች
በትምህርት የመዝለቅ ምጣኔ ዕድገት 99% ለማዲረስ በትጋት እየተሰራ ይገኛል፡፡

የተከፈቱ አዳዲስ የቅድመ- ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞችን በሚመለከት በ 2013 ዓ/ም በተደረገ ጥረት በተከፈቱት ሶስት
መደበኛ እና አዳዲስ ፕሮግራሞችን (የመደባኛ ህክምና፣ነርሲንግ እና ኢንቫይሮንመንታል ሄልዝ) ተማሪዎችን በመቀብል
የኮሌጁን የቅበላ አቅም ከፍ ማድረግ ተችሏል። በተመመሳሳይ በ 2014 በጀት አመት ሊከፈቱ በሂደት ላይ ካሉ
የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች መካከል ’MPH in environmental health’ተከፍቶ ከላይ እንደ ተገለፀው
ተማሪዎችን ተቀብሏል። ይሁእንጂ በሌላ በኩል በ‘MPH in health service management’ እና ‘MSc in
mental health’ የቀረቡትፅንሰ ሀሳቦች በተለያዩ የውይይት መድርኮች ይሁንታን በማግኘታቸው የፍላጎት ዳሰሳ
በመከናወን ላይ ይገኛል።በተጨማሪነት በሦስተኛ ዲግሪ በ’PhD in public health’ ከቨርገን ዩኒቨርስቲ ጋር በጣምራ
ለመክፈት በተመሳሳይ ሁኔታ በሴኔት እና በዩኒቨርስቲው ቦርድ ፀድቆ ሁለት ወንድ እና አንድ ሴት በድምሩ ሦስት
ተማሪዎችን ተቀብሏል። በተጨማሪነት ፍታዊ ተደራሽነት ለማስፋት በ’MPH in epidemiology’፣ በቀዶ ህክምና
ስፔሻሊስት፣ በማህፀንና ፅንስ ስፔሻሊስት፣ እንዲሁም በቅድመ-ምረቃ በራዲዎሎጂ፣ በፊዚዮ ቴራፒእና በ’health
informatics’ ተጨማሪ አማራጭና ዕድልበመፍጠር ብቁናተወዳዳሪ ምሩቃንን ለማፍራት ከፍተኛ ጥረት በመደረግ ላይ
ነው።

1.2. ጥራትና አግባብነቱ በተረጋገጠ ትምህርትና ስልጠና ሁለንተናዊ እድገቱና ብቃቱ የጎለበተ ምሩቅ ማፍራት

በትምህርት ጥራት ዙሪያ አምስት ከሚጠጉ ተቋማት ጋር ትስስር በመፍጠር በጋራ ስራ እየተሰራ ሲሆን ተቋማቱ አዳድስ
ሳይሆኑ ለርጅም አመታት የጤናውን ዘርፍ በመደገፍ የሚታወቁ ናቸው፡፡እነሱም፡- ጤና ሚኒስቴር፣የኢትዮጵያ ሚድዋይፎች
ማህበር፣የህብረተሰብ ጤና ኢኒስቲቱት፣ጃፓይ ጎ ኢትዮጵያ፣የኢትዮጵያ አኔስቴትስቶች ማህበር እና ሌሎች የሙያ ማህበራት
ናቸው፡፡ በኮሌጃችን ትምህርት ጥራት ማስተባብሪያ ጽ/ቤት ተቋቁም ጥራትን ለማስጠበቅ ጉልህ አስተዋፆ ማድረግ ላይ
ሲሆን በተዋረድም ሁሉም ትምህርት ክፍሎች የራሳቸው የፈተና ቋሚ ኮሚቴ ያላቸው ሲሆን በተጓዳኝነት የካሪኩለምና
ስታንዳርድ፣ የጥናትና ምርምር ኮሚቴ ሁሉም ትምህርት ክፍሎች እንዲኖር በማድረግ መማር ማስተማሩ
ጥራቱን የጠበቀ እንዲሆን በመደረግ ላይ ነው። በተጨማሪ በአዲስ መልኩ ሀርሞናይዝ ሆኖ ከሳይንስና ከፍተኛ
ትምህርት ሚኒስቴር የተላከውን የቅድመ-ምረቃ ካሪኩለም የፈጠረውን ግርታ የሚያጠራ ኮሚቴ ተዋቅሮ
ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ልምድና ተሞክሮ በመውሰድ የመፍት አቅጣጫዎችን ለኮሌጁ አካዳሚክ ጉባዬ
በማቅረብ በሴኔት ታይቶ እንዲፀድቅ ተደርጓል።
በኮሌጁ የተያዘው እቅድ ሙሉ በሙሉ የመጀመሪያ ትኩረቱን የትምህርት ጥራት ላይ በማድረግ ብቁና ተወዳዳሪ የሆኑ
222 ተማሪዎችን በቅድመ-ምረቃ በተለያዩ የጤና ዘርፎች እና 13 ተማሪዎች በድህ-ምረቃ ማስመረቅ ተችሏል፡፡
ይህም በቅድመ-ምረቃ የማስመረቅ ምጣኔ 79.29 በመቶኛ መድረስ ችሏል።ከእነዚህ ምሩቃን መካከል 77 ቱ ሴቶች ሲሆኑ
የሴቶች የማጠናቀቅ ምጣኔ ደሞ 83.7 በመቶኛ ሆኗል። ከምሩቃኑ መካከል 106 የሚሆኑት በማዕረግ እና በከፍተኛ ማዕረግ
የተመረቁ ሲሆን በመውጫ ፈተና ውጤታማነትን ከማረጋገጥ አንፃር 96.2 በመቶኛ ለማድረስ ተችሏል።በተያያዥነት
በ 2014 ዓ/ም ግንቦት ወር ጤና ሚኒስቴ በሰጠው የ”Licensure Exam” ከተመዘኑ ሁለት መቶ ሃያ(221) አንድ
የኮሌጁ ምሩቃን መቶ ሃምሳ አምስቱ(155) መመዘኛውን ያለፉ ሲሆን ይህም 70.14 በመቶኛ ነው።

በ 2014 ዓ.ም ትግበራ ትኩረት ተሰጥቶ የተሰራው የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ለተማሪዎች ወደ ተለያዩ ኢንዲስትሪዎች
ሄደው የተግባር ትምህርትና ልምምድ እንዲያደርጉ ማስቻል ነው። በዚህም ረገድ ሁሉም ት/ክፍሎች ማለትም ወደ አንድ ሺ
አንድ መቶ ሃምሳ ሦስት(1153)የሚጠጉ ተማሪዎች ወደ ተለያዩ ኢንዱስትሪዎች በመላክ የተግባር ልምምድና ትምህርት
እንዲቀስሙ ማድርግ ተችሏል። ይህም ከትምህርት ክፍሎች አንፃር አፈፃፀሙ 100% ሲሆን ከተማሪዎቹ አኳያ
ደግሞ 95.9 በመቶ ነው። ከዚህ በተጨማሪ አምስት ፕሮግራሞች ሁለት በቅድመ-ምረቃ(ህክምና እና ፋርማሲ) እና አምስት
በድህረ-ምረቃ(አንስቴዥያ፣ ስነ-ምግብ፣ ስነ-ተዋልዶ፣ በአካባቢ ጤና አጠባበቅ እናበህብረተሰብ ጤና አጠባበቅ(PhD))
የመግቢያ ምዘና ተግባራዊ መደረግ በመቻሉ አፈፃፀሙን ሙሉ በሙሉ ማሳካት ተችሏል።

ከላይ እንደተብራራው አዳዲስ ትምህርት ዘርፎችን በመከፈት ላይ እንደሆኑ የታወቃል። በዚህም ሂደት ውስጥ ከሦስት በላይ
የሚሆኑ የገበያ ፍላጎት ጥናቶች ተካሄደዋል። እነሱም ለ’PhD in public health፣ MPH in environmental health፣
MHP in health service management እና MSc in Mental health የድህረ ምረቃ ፕሮግራሞችን ለመክፈት
የተካሄዱ ናቸው፤ በዚህም አፈፃፀሙ መቶ በመቶ ነው።ከዚህም ጋር በተያያዘ በስራዐተ ትምህርት ቀረፃ፣ ግምገማ እና የገበያ
ፍላጎት ጥናት ላይ በርካታ ባለድርሻ አካላትን ለማሳተፍ ተሞክሯል። በዚህም መሰረት ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት
ሚኒስቴር፣ ጤና ሚኒስቴር፣ ከፍተኛ ትምህርት አግባብነትና ጥራት ኤጀንሲ፣ ሀዋሳ ዩኒቨርስቲ፣ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርስቲ፣
አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ፣ ቅዱስ ጳውሎስ ሚሊኒየም ሜዲካል ኮሌጅ፣ ደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች ህዝቦች ክልላዊ መንግስት
ጤና ቢሮ፣ ሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ጤና ቢሮ፣ጌዲኦ ዞን ጤና መምሪያ፣ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና
ኢንስቲቲውት፣ የኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤናማህበር እና የመሳሰሉት ባለድርሻ አካላትን በጥልቅት ተሳትፈዋል።

1.3. ተቋማዊ አቅምና ብቃት ማጎልበት

የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅን ተቋማዊ አቅምን ከመገንባት አኳያ ለ 93 የመጀመሪያ ዲግሪ መምህራን
የትምህርት እድል በመሰጠቱ ወደ 80 የሚጠጉት የተሰጣቸውን እድል በመጠቀም ትምህርት ጀምረዋል።
በተጨማሪም አርባ ሰባት(47)መምህራን ከትምህርት የተመልሰውየደረጃ እድገት ስላገኙ እና በ 2014
የመምህራ ቅጥር 57 መምህራንን በተለያለ የትምህርት ደረጃ መቀጠር በመቻሉ የመምህራን ምጥጥን
በመጀመሪያ ዲግሪ የትምህርት ደረጃ በመቶኛ ወደ 20.5 ዝቅ ማድረግ ተችሏል። በተያያዥነት የትምህርት
ዕድል ከተሰጣቸው መካከል 33 ቱ በተለያዩ የህክምና ስፔሻሊቲትምህርቶችሲሆን 14 ቱ የመግቢ ፈተና
በማለፍ ወድ ትምህርት የሄዱ ሲሆን በተጨማሪነት ሁለት የሦስተኛ ዲግሪ የትምህርት እድል ተሰጥቷል።
ከመምህራን የደረጃ እድገት ጋር በተያያዘ ከላይ እንደ ተብራራው ለ 47 የድህረ-ምረቃ ትምህርታቸውን
ጨርሰው ለመጡ መምህራን ወደ ሌክቸረር የአካዳሚን ማዕረግ እና 13 ተጨማሪ መምህራን ደግሞ ባላቸው
የትምህርት፣ ጥናትና ምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎት ዝግጅታቸው አይቶ በሴኔት ጉባዔ ወደ ረዳት
ፕሮፌሰርነት የአካደሚክ ማዕረግ የደረጃ እድገት እዲያገኙ ተደርጓል። በተጨማሪነት ከአጋር ተቋም ማለትም
ከ’University of Bergen’ ጋር በመሆን አንድ የ PhD ትምህርት ፕሮጄክት ተቀርፆ ወደትግበራ በመግባ
ተማሪዎችን ለመቀበል ተችሏል፣ በዚህም ዕቅዱን መቶ በመቶ ማሳካት ተችሏል።

ሠንጠረዥ 1፡በዲላ ዩኒቨርስቲ የህክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ 2014 በጀት ዓመት ዘጠኝወር ዕቅድ አፈፃፀም።
የ 2014 በጀት ዓመት
የ 2014
መነሻ
እይታ ቁልፍ የውጤት አመላካች ከነ መለኪያቸው ዓ.ም አፈፃፀም
2013 ዕቅድ አፈፃፀም
ዕቅድ በ%

ጥራት በየሙያ መስኩ ምሩቃኑ አዎንታዊ የሙያ


ዝንባሌ (Industrial Psychology)
0 100 100 10.5 10.5
እንዲኖራቸው ለማስቻል የተሰጠ ሥልጠና
ብዛት በቁጥር/በመቶኛ

ለተመራቂዎች/አጠናቃቂዎች በሰለጠኑበት
የሙያ ስነምግባር የተሰጠ ሥልጠናብዛት 0 100 100 0 0
በቁጥር/በመቶኛ

የተግባር ልምምድ እንዲሰጥ ያደረጉ


100 100 100 100 100
የትምህርት ክፍሎች በመቶኛ

በጥራት ማረጋገጫ ስራ ላይ የተሳተፉ


10/100 16/100 16/100 0 0
የሙያ ማህበራት በቁጥች/በመቶኛ

በጥራት ማረጋገጫ ምዘና የኢንዱስትሪ 1 2 2 0 0


ተሳትፎ ብዛት በቁጥር
በኢንደስትሪው ፍላጎት መሰረት የተከለሱ
1 2 2 0 0
የምዘና መሳሪያዎች ብዛት በቁጥር

በየመሃሉ የሙያ ብቃት ማረጋገጫ ምዘና


የሚሰጡ የትምህርት ክፍሎች (interim 1 1 1 1 100
exam system) ብዛት በቁጥር

በመዉጫ ፈተና ዉጤታማነትን ማረጋገጥ


83.3 100 100 96.17 96.17
በመቶኛ

በተግባርና በንድፈ ሀሳብ መካከል


የተመጣጠነ የምዘና ዘዴን ያካተቱ ስርዓተ 100 100 100 100 100
ትምህርቶች በመቶኛ

መምህር/ተማሪ፣አሰልጣኝ/ሰልጣኝ ንጽጽር
1፡5 1:5 1:5 1:5 100
በመጀመሪያ ዲግሪ

መምህር/ተማሪ፣አሰልጣኝ/ሰልጣኝ ንጽጽር
1:3 1:3 1:3 1:3 100
በድህረ-ምረቃ

በግብአቶች የተሟሉ ነባር ቤተ-ሙከራዎች


40% 60% 60% 40% 66.67
በመቶኛ

የተቋቋሙና በግብዓት የተሟሉ አዳዲስ


1 5 5 0 0
ቤተ-ሙከራዎች ብዛት በቁጥር

በግብአት የተሟላ ቤተ መጻህፍት በመቶኛ 60% 70% 70% 60 85.7

በግብአቶች የተሟሉ መማሪያ ክፍሎች


70 100 100 80 80
በመቶኛ

በትብብር ስልጠና የሰጡ ኢንዱስትሪዎች


0 1 1 0 0
ብዛት በቁጥር

ከኢንዱስትሪ መተዉ ልምድ ያካፈሉ


0 9 9 0 0
የተግባር ሙያተኞች ብዛት በቁጥር

ወደ ተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ተልከዉ 0 20 20 0 0


ልምድ የቀሰሙ አካዳሚክ ሠራተኞች
ብዛት በቁጥር

ወደ ኢንዱስትሪዎች ተልከዉ የተግባር


675 1202 1202 1123 102.93
ልምምድ ያገኙ ተማሪዎች ብዛት በቁጥር

የተሟላ የውስጥ የትምህርት ጥራት


80 100 100 85 89.5
ማረጋገጫ አደረጃጀት በመቶኛ

የምሩቃንን ክህሎትና ብቃት ለማረጋገጥ


በኮሌጆች የተከናወኑ የዉስጥ የትምህርት 0 100 100 100 100
ጥራት ኦዲት በመቶኛ

የመግቢያ ምዘና ተግባራዊ ያደረጉ


19.05 100 100 100 100
ፕሮግራሞች በመቶኛ

የቅድመ-ምረቃ ተማሪዎች መመረቅ ምጣኔ


80 83 83 79.29 95.53
በመቶኛ

የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች መመረቅ ምጣኔ


100 100 100 52.63 52.63
በመቶኛ

የሴቶች የማጠናቀቅ ምጣኔ በመቶኛ 75 100 100 83.7 83.7

የተመራቂዎች የመቀጠር ምጣኔ በመቶኛ መረጃየለም 80% 80% - -

በሰለጠኑበት የሙያ ዘርፍ የስራ ፈጠራ ስልጠና


0 100 100 16% 16%
የወሰዱ ተመራቂ ተማሪዎች በመቶኛ

በስራ ጉዳይ የማማከር ስልጠና የተሰጣቸዉ


0 100 100 0 0
ተመራቂ ተማሪዎች በመቶኛ

በኢንደስትሪ ፍላጎት መሰረት የተከለሱ


0 4 4 0 0
የትምህርት ፕሮግራሞች ብዛት በቁጥር
አግባብነት
የተጠና የገበያ ፍላጎት ብዛት በቁጥር 10 9 9 5 55.56

በምሩቃን የሥራ ዉጤታማነት ዙሪያ የተደረግ


0 1 1 0 0
የጥናት ሰነድበቁጥር

በስርዓተ ትምህርት ቀረጻ፣ግምገማና ክለሳ


80 100 100 90 94.74
ሂደት የተሳተፉ ባለድርሻ አካላት በመቶኛ

የተማሪዎች ሁለንተናዊ እድገት እንዲጎለብት 2 3 1 0 0


የተቋቋሙ ክበባት ብዛት በቁጥር

የተማሪዎችን ስነ-ልቦና ለማጎለብት ምክርና


8 8 8 1 12.5
ስልጠና የሰጡት/ ክፍሎች ብዛት በቁጥር

የተማሪዎችን ሀገራዊ እሳቤና ፍቅር


ለማሳደግ ማስተካከያ የተደረገላቸው 100 100 100 0 0
ሥርዓተ-ትምህርቶች በመቶኛ

ተማሪዎች በሀገርና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ


እንዲወያዩና እንዲከራከሩ መድረክ - 3 3 0 0
የፈጠሩት/ክፍሎች ብዛት በቁጥር

የተለዩ፣የተሰበሰቡና የተደራጁ አገር በቀል


0 2 2 0 0
እውቀቶች ብዛት በቁጥር

ሀገር በቀል ዕዉቀቶችን ያካተቱ ሥርዓተ-


- 4 4 0 0
ትምህርቶች ብዛት በቁጥር

ተደራሽነት የተማሪዎች ቅበላ ዕድገት በመደበኛ


325 375 375 349 93.07
የቅድመ ምረቃ ፕሮግራም ብዛት በቁጥር

የተማሪዎች ቅበላ ዕድገት በመደበኛ የ 2 ኛ


34 69 69 16 23.2
ዲግሪ ፕሮግራም ብዛት በቁጥር

የተማሪዎች ቅበላ ዕድገት በመደበኛ የ 3 ኛ


- 5 5 3 60
ዲግሪ ፕሮግራም ብዛት በቁጥር

የተማሪዎች ቅበላ ዕድገት በመደበኛ የህክምና


- 10 10 0 0
እስፔሻሊቲ ፕሮግራም ብዛት በቁጥር

የተማሪዎች ቅበላ ዕድገት መደበኛ ባልሆነ


30 90 90 38 42.22
የ 2 ኛ ዲግሪ ፕሮግራም ብዛት በቁጥር

የተጠናከሩ ነባር የትምህርት ፕሮግራሞች


2 5 5 2 40
ብዛት በቁጥር

በመደበኛ ፕሮግራም የተከፈቱ የቅድመ-


ምረቃ ትምህርት ፕሮግራሞች ብዛት 7 9 2 2 100
በቁጥር

በመደበኛ ፕሮግራም የተከፈቱ የ 2 ኛ ዲግሪ 4 9 5 1 55.56


የትምህርት ፕሮግራሞች ብዛት በቁጥር

በመደበኛ ፕሮግራም የተከፈቱ የ 3 ኛ ዲግሪ


0 1 1 1 100
የትምህርት ፕሮግራሞች ብዛት በቁጥር

በመደበኛ ፕሮግራም የተከፈቱ የህክምና


0 2 2 0 0
እስፔሻሊቲ የትምህርት ፕሮግራሞች በቁጥር

የችሎታና ተሰጥዖ መለያ ፈተናዎች


አልፈው የተመደቡ ተማሪዎች ብዛት 29 375 375 110 29.33
በቁጥር

የተሰጡየ ችሎታና ተሰጥዖ መለያ


1 2 2 2 100
ፈተናዎች ብዛት በቁጥር

የሙያ ጋይዳንስና ካውንስሊንግ


150 375 375 375 100
የተሰጣቸው ተማሪዎች ብዛት በቁጥር

ጥናት ላይ ተመስርቶ የተከፈቱ የትምህርት


0 2 2 0 0
መስጫ ማዕከላት ብዛት በቁጥር

መደበኛባልሆነ
(ማታ፣የክረምት፣ቅዳሜናእሁድ፣ርቀት)
0 30 30 38 126.67
ፍትሃዊነት መርሃ ግብር ተጠቃሚ የሆኑ ተማሪዎች
ብዛት በቁጥር

በመጀመሪያ ዲግሪ የሴት ተማሪዎች


33.5 42.2 42.2 35.53 84.19
ተሳትፎ በመቶኛ

በመጀመሪያ ዲግሪ ከታዳጊ ክልሎች የመጡ


0.0 6 6 0 0
ተማሪዎች ተሳትፎ በመቶኛ

በሁለተኛ ዲግሪ ሴት ተማሪዎች ተሳትፎ


22% 22% 22% 23 105
በመቶኛ

በሶስተኛ ዲግሪ ሴት ተማሪዎች ተሳትፎ


0 12.9% 12.9% 33.3 258
በመቶኛ

ልዩተሰጥኦያላቸውተማሪዎችተሳትፎ
- 0.93 0.93 0 0
በመቶኛ
ሴትመምህራን/ አሰልጣኞችተሳትፎምጣኔ
22.25 31.6 31.6 21.82 69.05
በመቶኛ

ተቋማዊ የመምህራን ምጥጥን በመጀመሪያ ዲግሪ


አቅምና ብቃት 27.2 20 20 20.5 93.06
የትምህርት ደረጃ በመቶኛ
ማጎልበት
የመምህራንምጥጥንበ 2 ኛዲግሪየትምህርት
69.2 75 75 46.4 61.87
ደረጃበመቶኛ

የመምህራንምጥጥንበ 3 ኛዲግሪበትምህርት
3.6 4.5 4.5 1.6 35.56
ደረጃበመቶኛ

የኢንደስትሪ ባለሙያዎች በመቶኛ 0 0.5 0.5

የሴት መምህራንን ድርሻ ማሳደግ በመቶኛ 22.24 24 24 14.8 61.67

መምህራን/አሰልጣኞች በስራ ላይ የሙያ


4 8 8 0 0
ስልጠዎች መስጠት ብዛት በቁጥር

በማስተማር ስነ ዘዴ ሰልጥነዉ
18.1 27.7 27.7 32.5 141.9
ሰርቴፊኬትያገኙ መምህራን በመቶኛ

የትምህርት ደረጃ ዕድገት ያገኙ መምህራን/


87 120 120 47 39.17
አሰልጣኞች ብዛት በቁጥር

በመማር
ማስተማር፣በምርምር፣ማህበረሰብ
አገልግሎትና በተሳትፎ የደረጃ ዕድገት ያገኙ 11 28 28 13 46.43
መምህራን (ረዳት/ተባባሪ/ ሙሉ
ፕሮፌሰርነት) ብዛት በቁጥር

በ 2 ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል የተሰጣቸው


50 70 70 76.6 109.4
መምህራን በመቶኛ

በ 3 ኛ ዲግሪ ትምህርት ዕድል የተሰጣቸው


3.06 7.5% 7.5% 3.83 51.07
መምህራን በመቶኛ

ተቋቁሞ ስራ የጀመረ Think Tank ቡድን


0 1 1 0 0
ብዛት በቁጥር

በየወቅቱ የተደረጉ ምሁራዊ ውይይቶች ብዛት 0 2 2 0 0


በቁጥር

ተቋቁሞ ስልጠና መስጠት የጀመረ


1 2 2 0 0
የማሰልጠኛ ማዕከልብዛት በቁጥር

የተሰጡ የአመራር ክህሎት ማጎልበቻ


0 4 4 0 0
ስልጠናዎችብዛት በቁጥር

የአመራርነት ክህሎት ማጎልበቻ ስልጠና


0 100 100 0 0
የወሰዱ የተቋም አመራሮችበመቶኛ

ወቅቱን ጠብቆ የተደረጉ የአመራሮችና ፈፃሚዎች


2 2 2 0 0
አፈፃፀም ግምገማ ብዛት በቁጥር

በስራ ላይ የአመራር ክህሎትና ስብዕና


0 25 25 0 0
ስልጠና የወሰዱ አመራሮችበመቶኛ

በተልዕኮ አፈፃፀም ምዘና የላቀ አፈጻጸም


22.2 70 70 0 0
ያሳዩ ፈፃሚዎች በመቶኛ

ጸድቀው ለተገልጋይ ተደራሽ የተደረጉ


የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርዶችብዛት 17 6 6 0 0
በቁጥር

የአገልግሎት አሰጣጥ ስታንዳርድ


አዘጋጅተው የተገበሩ እና አርአያ የሆኑ የስራ 100 100 100 0 0
ክፍሎችበመቶኛ

የተተገበሩ የተቋማዊ ለውጥ መሳሪያዎች


0 2 2 0 0
ብዛት በቁጥር

ዕውቀት፤ ክህሎትንና የትምህርት ዝግጅት


መሰረት ባደረገ እና መመሪያን ተከትሎ
100 100 100 100 100
የተከናወኑ የሰው ሃይል፡ ቅጥር ምደባ፣
ዝውውር ስንብት እና እድገት በመቶኛ

ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ጋር በመቀናጀት


0 1 1 0 0
የተቀረጹ የምርምር ፕሮጀክቶች ብዛት በቁጥር

ከተለያዩ ኢንዱስተትሪዎች ጋር ተፈርሞ


0 2 2 0 0
የተተገበረስምምነት (MoU)ብዛት በቁጥር

በጋራ የተቀረፁ ፕሮጀክቶች ብዛት በቁጥር 5 2 2 1 50


ከተለያዩ ተቋማት ጋር ለመስራት የተደረገ
5 10 10 1 10
ስምምነትብዛት በቁጥር

ወደ ተለያዩ አጋር ተቋማት የተላኩ


ተማሪዎች/ መምህራን/ ተመራማሪዎች 675 1202 1202 1123 102.9
ብዛት በቁጥር

ከተለያዩ አጋር ተቋማት ወደ ተቋማችን


የመጡ
30 50 50 24 48
ተማሪዎች/መምህራን/ተመራማሪዎች
ብዛት በቁጥር

ለስልጠና ወደ ተለያዩ አጋር ተቋማት የተላኩ


- 20 20 0 0
አመራሮችብዛት በቁጥር

በቴክኖሎጂ የተደራጁ መማሪያ ክፍሎችብዛት


0 9 9 0 0
በቁጥር

በመረጃቋት የትምህርት ይዘቶች እና መረጃ-


0 100 100 0 0
መሳሪያዎች የገቡ ትምህርት ክፍሎች በመቶኛ

ጥቅም ላይ የዋሉ
ከፍተኛአቅምያላቸውኮምፒውተሮች (High 0 10 10 0 0
Performing Computers) ብዛት በቁጥር

የተዘረጋ የትምህርት አመራር መረጃ ስርዓት


0 100 100 0 0
በመቶኛ

የተከናወኑ የዕቅድ አፈፃፀም ክትትል


ግምገማ እና ግብረ-መልስ ተግባራትብዛት 4 4 4 2 66.67
ድጋፍ ክትትልና
ግምገማ ስርዓት በቁጥር

የተሻሻለ የተገልጋይ እርካታበመቶኛ 60 80 80 0 0

2. መልካም አጋጣሚዎች
በኮሌጃችን በ 2014 ዓ/ም የበጀት አመት የክዋኔ መርሃግብር የነበሩ አጋዥና አስቻይ የሆኑ መልካም
አጋጣሚዎች እንደሚከተለው ተዘርዝረዋል።
የዩኒቨርስቲው የበላይ አመራር ለኮሌጃችን የሰጠው ልዩ ትኩረት እና የኮሌጁን ልዩ ባህሪይ ለመረዳት
ጥረት እያደረግ መሆኑ፤
ዩኒቨርሲቲው የ‘Applied University’ ከመሆኑ አንፃር የጤናው ዘርፍ ደግሞ የዩኒቨርስቲው የትኩረት
መስክ መሆኑ፤
የህክምናና ጤና ሳይንስ ዘርፍ የመንግስት፣ የኢንዱስትሪዎች እና የማህበረሰብ ከፍተኛ ትኩረት
መሆኑ፤
በ 2014 በጀት አመት መግቢያ ላይ በርከት ያሉ መምህራን የድረም-ምረቃ ትህርታቸውን ጨርሰው
መመለሳቸው፤
ኮሌጁ የራሱ የሆነ የማስተማሪያ ሆስፒታል ያለው በመሆኑ በአነስተኛ ወጪ ጥራት ያለው የተግባር
ትምህርት መስጠት መቻሉ፤
ኮሌጁ ውስጥ ያለው የሰው ሀይል በመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና ማህበረሰብ አቀፍ
ሥራዎች ላይ ያለው ከፍተኛ የሆነ ተነሳሽነት፤
በኮሌጁ በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ያልተማከለ የፋይናስ ሥርዐት ያለው መሆኑ፤

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የረዳት ፕሮፌሰርነት የደረጃ እድገት ለመምህራን ሰጠ፡፡

• Dilla University offers academic promotions to the staffs.

• DU 28 Aug/2021(PIR) Dilla University Senate has approved an academic promotion of


Assistant Professorship for ten instructors from College of Medicine and Health Science
for the year 2021.

• Congratulations!!!

• ዲ.ዩ ነሐሴ 22/2013 ዓ.ም (ህ.ግ.) የዲላ ዩኒቨርሲቲ ከተሰጠው ተልዕኮ አንፃር የጤና ዘርፍ ዋነኛ
ትኩረት መሆኑን የተናገሩት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታልና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የምርምር ዋና
ዳይሬክተር አቶ ጌትነት መላኩ ኮሌጁ በመማር ማስተማር፣ ምርምር እና ማህበረሰብ አቀፍ
አገልግሎት የተጣለበትን ከፍተኛ ኃላፊነት በብቃት እየተወጣ እንደምገኝ ገልፀው የመምህራን
ልማትን በትኩረት እየሰራን ነው ብለውናል፡፡

• አክለውም አቶ ጌትነት በ 2013 ዓ.ም ለአስር መምህራን በምርምር ህትመት፣ በዩኒቨርሲቲው


አስተዳደር ጉዳዮች በኃላፊነትና ባላቸው ብቃት በመማር ማስተማር ስራ አፈፃፀም በመመዘን
በዩኒቨርሲቲው ሴኔት የረዳት ፕሮፌሰርነት አካዳሚክ ማዕረግ ደረጃ እድገት ተሰቷል ብለዋል፡፡
• እንኳን ደስ አላችሁ!!!

የዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የ 3 ኛ (PhD) እና የ 2 ኛ ዲግሪ የአዲስ ስርዓተ ትምህርቶች
ግምገማ አውደ- ጥናት አካሄደ

• ዲ.ዩ መስከረም 22 ቀን 2014 ዓ.ም (ህ.ግ) የዲላ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የስርዓተ
ትምህርቶች የውስጥ እና የውጪ ግምገማ አውደ -ጥናት አካሄደ።

• ወደ አውደ-ጥናቱ የመጡ እንግዶችና ተሳታፊዎችን እንኳን ደህና መጣችሁ በማለት የመክፈቻ ንግግር
ያደረጉት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ህክምና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የአካዳሚክ እና ምርምር ጉዳዮች ዋና
ዳይሬክተር አቶ ጌትነት መላኩ አውደ-ጥናቱ ለኮሌጁ የመጀመሪያው የሆነውን የ 3 ኛ ዲግሪ ፕሮግራም
በሕብረተሰብ ጤና (PhD in Public Health) እና ለኮሌጁ 5 ተኛ የሆነውን የ 2 ኛ ዲግሪ ፕሮግራም
በአካባቢ ጤና (MPH in Environmental Health) ለመክፈት የተደረገ የካሪኩለሞች ግምገማ አውደ
ጥናት መሆኑን አስታውቀዋል።

• አቶ ጌትነት አክለውም ዲላ ዩኒቨርሲቲ የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ እንደመሆኑ መጠን የጤናው


ዘርፍ ደግሞ የዩኒቨርሲቲው አንዱ የትኩረት መስክ ስለሆነ ይህን ተልዕኮውን ለማሳካት የህክምና እና
ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ፕሮግራሞችን በመክፈት፣ የምርምር ስራዎችን በመስራት፣ የመምህራን ልማት
እና አቅም ግንባታ ላይ በማተኮር የበኩሉን እየተወጣ እንደሆነ ገልጸው ይህ ስርዓተ ትምህርት ተቀርፆ፣
ዳብሮ እና ጸድቆ ወደ ስራ ሲገባ ደግሞ ለኮሌጁ፣ ለዩኒቨርሲቲውም ሆነ ለሀገራችን የሚሰጠው
ጠቀሜታ ከፍተኛ እንደሆነ ተናግረዋል።

• በአውደ ጥናቱ ከተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች የመጡ እንግዶች፣ የዞኑ ጤና መምሪያ ኃላፊዎች፣ የኮሌጁ
አንጋፋ መምህራንና የዩኒቨርሲቲው ማህበረበረሰብ ተሳታፊዎች ሆነዋል።
• የዲላ ዪኒቨርሲቲ ሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ በተለያዩ የሙያ መስኮች ለተከታታይ 4 ዓመታት
ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ::
• ................
• ዲ.ዩ. ታህሳስ 23/2014 ዓ.ም. (ህ.ግ.) ዲላ ዩንቨርሲቲ ዛሬ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለ 4 ዓመታት
ትምህታቸውን ስከታተሉ የቆዩ 270 የጤና ባለሙያዎች እና ከተለያዩ ኮሌጆች በተለያዩ የትምህርት
ክፍሎች 272 ተማሪዎች በድምሩ 542 ምሩቃንን አስመርቋል::
• ሀገር ወደ አሰበችበት የእድገት ጎዳና ለመድረስ ጤናው የተጠበቀ ማህበረሰብ መገንባት ወሳኝ ነው
ያሉን የዲላ ዩኒቨርሲቲ ኘሬዝዳንት ዶክተር ችሮታው አየለ ዩኒቨርሲቲው ከተለየባቸው የትኩረት
አቅጣጫዎች መካከል አንዱ የጤናው ዘርፍ በመሆኑ ለረዥም ጊዜያት የቆየው የጤና ሳይንስ ኮሌጅና
ሪፌራል ሆስፒታል ህንዓ አንዱ መነቆ ሆኖ መቆየቱን ገልፀው ይህም ጉዳይ በአሁኑ ሰዓት በመንግስት
ትኩረት አግኝቶ እየተሰራ በመሆኑ በቅርብ ወደ ስራ ይገባል ብለዋል::
• ሀገርቷ በገጠማት ችግሮች በርካታ የጤና ተቋማት ትልቅ ተግዳሮት እንደገጠማቸው የገለፁት ዶክተር
ችሮታው እነኝህን ተቋማት መልሶ የማቋቋሙንም ስራ ለከፍተኛ ትምህርት ከተሰጡት ተግባራት
መካከል አንዱ ሲሆን የዲላ ዩኒቨርስቲ የሰቆጣን ጤና ተቋም መልሶ ወደስራ እንዲገባ ጉልህ ሚና
እንዲጫወት ከመንግስት አቅጣጫ መቀመጡን ተናግረዋል::
• ዶክተር ችሮታው አክለውም በሀገራችን ያለው የጤና ችግር መከላከል ላይ ትኩረት ተሰጥቶ ቢሰራበት
የህብረተሰቡን ጤና መጠበቅ ይቻላል ብለዋል::
• የዕለቱ የክብር እንግዳ አቶ ተስፍጽዮን ዳካ የዲላ ከተማ ከንቲባና የጤና ሳይንስ ኮሌጅና ሪፌራል
ሆስፒታል የቦርድ ሰብሳቢ በበኩላቸው ሀገር የሰጠቻችሁን እውቀት ሳትሰለቹና ሳትደብቁ በተገቢው
ኃላፊነታችሁን እንዲትወጡ በማለት ከአደራ ጭምር መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል::
• ዛሬ ይህን ምረቃ ልዩ ከሚያደርጋቸው በርካታ ምክንያቶች ውስጥ ሀገራችን ላይ ተከሰቶ የነበረው
ወረራ በተቀለበሰ ማግስት መሆኑ ልዩ ያደርገዋል ብለዋል::
• በዕለቱ ከተመረቁ ተማሪዎች መካከል ያነጋገርናቸው ሙሩቃን በዩኒቨርሲቲ የነበራቸው ቆይታ እጅግ
የማይረሳ እንደነበረ ተናግረው በሰለጠኑበት ሙያ ሳይማር ያስተማራቸውን ወገናቸውን ለመርዳት
ዝግጁ መሆናቸውን ተናግረዋል::
በህክምናና ተግባራት ስልጠና ዳይሬክቶሬት ዘርፍ
በ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም
የዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በደቡብ ክልል በጌዴኦ ዞን በዲላ ከተማ ከአዲስ አበባ
በስተደቡብ አቅጣጫ በ 360 KM ርቅት ላይ የምትገኛ ከተማ ነዉ፡፡የዲላ ሆስፒታል ስራዉን የጀመረዉ በ 1977 ዓ.ም
ሲሆን እንደ ዲስትሪክት ሆስፒታል በመሆን ያገለግል ነበር፡፡ከህዳር ወር 2001 ዓ.ም ጀምሮ በሪፈራል ሆስፒታል በመሆን
የጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል በመክፈት በዲላ ዩንቨስቲ ስር በመሆን አገልግሎት መስጠት ጀምሯል፡፡

የዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የስዉ ሀይል አደረጃጀት በሚመለከት 67 ጠቅላላ ሀኪም
7 የቀዳህ ክህምና እስፔሻሊስት 8 የማህፀንና ፅንስ እስፔሻሊስት 10 የዉስጥ ደዌ እስፔሻሊስት 5 የህፃናት ሀኪም
እስፔሻሊስት 2 የቆዳ ሀኪም እስፔሻሊስት 2 የአጥንት ሀኪም እስፔሻሊስት 1 የአይን ሀኪም እስፔሻሊስት 3 የራዶሎጅ
ህክምና እስፔሻሊስት 1 አንስቱሎጅ ህክምና እስፔሻሊስት 1 የነርቭ ህክምና እስፔሻሊስት 1 የነርቭ ህብር ሰረሰር ቀዶ ህክምና
እስፔሻሊስት 2 የስነ-ደዌ ሀኪም እስፔሻሊስት 1 የድንገተኛና የፅኑ ህሙማን ሀኪም እስፔሻሊስት 199 ነርሶች 26
ፋርማሲስት 27 የላብራቶሪ ባለሙያዎች 29 የሰመመን ህክምና አንስቴቲስት 4 የበሽታ መከላከልና ህሙማን ደነንት
ባለሙያዎች 22 የሳይካትሪ ባለሙያዎች እና 4 የ CDC ሠራተኞች ሲሆኑ በአጠቃላይ ዲላ ዩንቨረሲቲ የጤና ሳይንስና
ህከምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ያሉ የህክምና ባለሙያዎች ቁጥር 423 ሠራተኞችን በመያዝ ለማህበርሰቡ ተመጣጣኛ
አገልግሎት በመሥጠት ላይ ያለ ሆስፒታል ነዉ፡፡

በአሁኑ ስዓት የሪፈራል ሆስፒታሉ ያሉት የህሙማን ማስተናገጅ የመኝታ ቁጥር 209 ሲሆን በመገንባት ላይ ያለዉ ሕንፃ
ሲጠናቀቅ 500 ተጨማሪ አልጋዎች ይኖሩታል

ሪፈራል ሆስፒታሉ ባለዉ የስዉ ሀይል እና አቅም የማህበረሰቡን የጤና ችግር በመፍታት ሂደት ከፍተኛ አስተዋፆ በመወጣት
ላይ ይገኛል፡፡ ከዚህም ጎን ለጎን ከጤና ጥበቃ ሚኒስተር እና ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስተር በተሰጠዉ የትኩረት
አቅጣጫ መሠረት የጤና ሳይንስ ተማሪዎችን የመማር ማስተማር ሂደቱን በማስቀጠል ላይ ይገኛል፡፡

ለህብረተሰቡ በሽታን በመከላከልና በጤና አጠባበቅ ላይ ያተኮሩ የስልጠና እና የምክር አገልግሎት መስጠት፣ቀልጣፋና
ፍትሀዊ የሆነ የህክምና አገልግሎት በሁሉም ዘርፎች
መስጠት፣
በተቋሙ የሚሰጡ ዋና ዋና አግልግሎቶች
• የተመላላሽና የድገተኛ ሕሙማን ሕክምና፣
• ከእናቶች ወደ ልጅ ኤች አይ ቪ መተላለፍን የመከላከል አገልግሎት፣
• የኤች አይ ቪ የምክርና ምርመራ አገልግሎት፣
• የኤች አይ ቪ ሕክምና መድሃኒት አገልግሎት፣
• ለእናቶች የቅድመ ወሊድ እና ድህረ ወሊድ አገልግሎት፣
• የቲቢ ህክምና አገልግሎት፣
• የላቦራቶሪ፣የኤክስሬይ እና የሶኖግራፊ ምርመራ
• የስነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት፣
• የፋርማሲ አገልግሎት፣
• ማማከርና (mentor) በማድረግ
• ስነ ደዌ አገልግሎት
• የነርቭ ህብር ሰረሰር ቀዶ ህክምና
• ጽኑ ህክምና
• አጥንት ህክምና
• ኮቭድ 19 ምርመራና ህክምና
• የቆዳ አባላዘር ህክምና
• ስነ አእምሮ ህክምና አገልግሎት
• የአይንና ህክምና አገልግሎት
• ኦክስጅን ማምረት
• Disinfectant, dermatological meds and NS preparation –on progress
በሆስፒታል ተኝተው ለሚታከሙ ሕሙማን የህክምና፣የምግብ እና ሌሎች መሰረታዊ አገልግሎቶች
 የህክምና፣የምግብ አገልግሎት
 የአምቡላንስ አገልግሎት እና የደም ባንክ አገልግሎት መስጠት
• ለሆስፒታል አገልግሎት የሚውሉ መድሃኒቶችን ማሟላት፣
• የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶችና መሳሪያዎችን ማሟላት፣
• በሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የተገልጋይ የውይይት መድረኮች ማዘጋጀት
• የሆስፒታል አገልግሎቶች የዩኒቨርሲቲውን የውስጥ ገቢ በሚያጠናከሩ መልኩ ማስፋት፣
• በሆስፒታል አገልግሎት አሰጣጥ ክትትልና ድጋፍ ማድረግ ግብረ መልስ መስጠት፣የተተገበሩ ተግባራት ሲሆኑ
ዝርዝሩን ከስር ተገጿል፡፡
የካርድ መረጃ አገልግሎት የስራ ክፍል
1. ህሙማን በህክምና ወቅት መረጃቸዉ በተቻለ መጠን ሳይጠፋ ቀልጣፋ እንዲሆን ሰርቨስ አይደንትፊኬሽን ካርድ
(SEREVICE IDENTIFICATION CRED) ብዛት 5000 እና MP ( MASETR PATIENT
INDEX) 700 በማሳተም አልቆ የነበረዉን አገልግሎቱ እንዳይቋረጥ ማድረግ ተችሏል፡፡
2. ካርድ ያለ ቦታ መግባት በግዜ አገልግሎት ሳያገኙ የሄዱ ህሙማን ብዛት 37 ናቸዉ
3. እስካዉን ያልተገኝ ካርድ ብዛት 1 ሲሆን ( ህ ካ ቁ 02165/09)
4. ለታካሚ የወጣ አዲስ ካርድ ብዛት 29178
5. ለታካሚ የወጣ ነባር ካርድ ብዛት 33172
6. ለታካሚዎች አራቲ ካርድ ብዛት 21816 አጠቃላይ የወጡ ካድዶች ብዛት 95666 ናቸዉ፡፡
7. ሶስት አዲስ መደርደሪያ መጨመር የተቻለ ሲሆን በአጠቃላይ የተደራጀ ካርዶች ብዛት ቁጥር 112222 ናቸዉ፡፡
8. የታካሚ እንግልት ለመቀነስ ከክፍሉ ሠራተኞች ጋር በመሆን እንደአስፈላጊነቱ 4 ጊዜ ወይይት አድርገን ችግሮችን
በመፍታት ላይ እንገኛለን፡፡
9. ያለ ቦታዉ የሚገቡትን ካርዶችን በትጋት በመፈለግ ፈጣን ምላሽ በመስጠት ላይ እንገኛለን
10. ሌሎች ግባዓት የሚፈልጉ ስራዎች የሚመለከተዉን አካል ጥያቄ አቅርበን ምላሽ እየጠበቅን እንገኛለን ፡፡
11. ሌሎች ከክፍሉ ጋር ከሚገናኙ ስራ ክፍሎች ጋር በቅርበት በመወያየት ተገልጋዮች አገልግሎት ሳያገኙ እንዳይመለሱ
ችግሮችን እየፈታን እንገኛለን፡፡ለአብንት ከተመላላሽ ህክምና ከፍል አስተባባሪ፣ ከእናቶችና እፃናት ህክምና ከፍል
አስተባባሪ ፣ማዕከላዊ ልየታ ህክምና ከፍል እና ህሙማን አመላላሽ አስተባባሪ ጋር በመሆን፡፡
12. በመደርደሪያ እጥረት ተጠራቅሞ የነብረ ወደ መደርደሪያ ተደራጅቶ የገባና እስከ አሁን ድረስ
መረት ያለው የ 2014 ካርድ ብዛት

የላይዘን የህክምና የስራ ክፍል

የተሰጡ አገልግሎቶች ብዛት

Total Referral out


873
 Emergency referral ( ድንገተኛ ሪፍራል የተላኩ) 78
Non-emergency referral ድንገተኛ ያለሆነ ሪፍራል የተላኩ 164
 Lack of blood 8
FOR CT SCAN 506
For MRI 117
Total referral in other HF or H/C
936
Emergency referral (በድንገተኛ ሪፍራል የመጡ)
936

Admission (ተኝትው የታከሙ ህሙማን ብዛት) 5166


Discharge ((ተኝትው ታክመው የወጡ ህሙማን ብዛት) 4266
Total length of stay ( በሆስፒታል ተኝተው የቆዩበት ጊዜ)
Bed occupancy rate
81/%
Average length of stay
9
Total bed ( ጠቅላላ የአልጋ ብዛት)
209

ክፍያ ሳያደረጉ ከላይዘን እውቅና ውጪ የወጡ ህሙማን ብዛት


900

በቀጠራቸው መተው በላዘን በኩል የታዩ ታከሚዎች ብዛት 3190


የተሰሩ የስራ ተግባሮች

• በየቀኑ የተጠናከረ የህሙማን መረጃ እንዲማሉና እነዲያያዙ በማድረግ ሰርተናል፡፡

• እቅድ እና ፕሮቶኮሎች አዘጋጅተናል

• የግብረ ምልስ አገልግሎቶችን ሰተናል፡፡

• ህሙማን በላይዘን በኩል እነዲያለፉ በማድረግ የተጠናከረ አገልግሎት ሰርተናል::

• የታከሚዎች የተቀላጠፈ የቀጠሮ አሰጣጥ ዘዴ (Appointment system) ጀምርናል፡፡

(Riception) አገልግሎት ስራ እንዲጀምር አድረግናል፡፡


የነርሲንግ እና ሚድዋይፈሪ የህክምና የስራ ክፍል

OR SUPERVISION AND AICU SUPERVISION


Certifying Best Wards

የ 2014 በጀት ዓመት


ዕይታ

የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
ዕቅድ አፈጻጸም አፈጻጸም በ

30 ነርሶች ቅጥር 15 ነርሶች ቅጥር 50 


የነርስና የሚድ ዋይ ፍሪ ቁጥር
1 በስታንዳርዱ መሰረት መጨመር 15 ሚድዋይፍ
4 ሚድዋይፍ ቅጥር 26 
ቅጥር

የነርስንግና ሚድዋይፍ አገልግሎት ድጋፍና


2 ክትትል ቡድን በተጠናከረ መልኩ 24 11 46
ማቋቋም

የነርሲንግና ሚድይፈሪ ኦዲት ቡድን 6 5 83.3


3
ማቋቋም እና ስራ ማስጀመር

4 የነር/ ሚድ የልምምድ ክፍል ማስከፈት 1 0 0


5 የነር/ሚድ የስራ አፈፃፀም መሙላት 1 1 100

6 የታካሚ እርካታን መጨመር 100 100 100

7 ተለያዩ ስልጠናዎች 4 0 0
ከድፒሎማ ወደ
ድግሪ 15 7 46

8 የት/ት ዕድል ማመቻቸት


ከደግሪ ወደ
ማስተርስ 10 5 50

9 ተጨማሪ ም/ሜትሬን ማስመደብ 1 0 0

ደርጃውን የጠበቀ ዩኒፎርም የስራ ልብስ 2 1 50


10
እና ጫማ እንድኖር ማድረግ
11 የልምድ ልውውጥ 2 0 0

12 መድሀኒት ማእከላዊ ማድርግ 8 0 0

ለነርሲንግ ማናጅመንቱ ቋሚ የሆነውን


13 24 24 100
ስብሰባ አድርጓል

Nursing super vision በተጠናከረ መልኩ 24 12 50


14
ተደርጓል feedback ተሰርቶአል
Opration room instrument processing
ከ non- professional personnel ወደ 100 100 100
15
ባለሙያ በማዞር ስራ ጀምሯል

የተጠናከረ ወርሀዊ የፅዳት campaign


16 ከ IPPS ክፍል ጋር በመተባበር ተሰርቷል 12 7 58.4

የዲዩቲ መግቢያና መውጪ ያፊርማ


17 100 100 100
በሜትረን ክፍል ተደርጓአል

18 Gopd and GRC ክፍል ነርሲንግን 100 100 100


የሚመለከተውን ስራ እንዲጀምር ነርስ
በመመደብ አስፈላጊ እቃዎችን
በማሟላት በነርሲንግ በኩል ያለውን
ዝግጅት ተጠናቅቋል

የ IDSR training በመላክና በማስልጠን


19 100 100 100
IDSR focal ተሰይሟል

በ Risk screening tool PITC መስራት


20 100 100 100
ተጀምሯል

Pediatric ICU በተመለከተ በነርሲንግ


21 100 100 100
ክፍል የሚያስፈልገውን ነገር አጠናቀናል

Emergency back OB and ETAT ክፍል


22 100 100 100
ለሀኪምና ለ intern ማደርያ ተዘጋጅቶአል

Obstetric triage እንዲከፈት በነርሲንግ


23 100 100 100
ክፍል የሚያስፈልገውን ነገር አጠናቀናል

Nursing and midwifery Pre-operative


100 100 100
24 check list ተዘጋጅቷል

2014 Nursing and midwifery work


100 100 100
25 force plan ተሰርቷል

Nursing and midwifery rotation


26 2 2 100
ተሰርቷል

Covid 19 treatment centre rotation


27 6 4 67
ተሰርቷል

ቅዳሜና ዕሁድ እንዲሁም የበዓል ቀናትን 100


ጨምሮ በማታው ሰዓት በ check list 100 100
29
የተደገፈ ቁጥጥር ተደርጓል
ጥሩ የስራ አፈፃፀም ያሳዩ ባለሙያዎችን
30 1 1 100
ለመሸለም ታቅዷል

የቀዶ ጥገና ክፍል መብራት፣የተስባብሩ

ብርና መስኮቶች፤ሶኬቶች፤የባለሙያ
31 100 100 100
ሎከሮች እድሳትና ችግሮቹን የመፍታት

ስራ ብብቂ ሁኔታ ተሰርቷል

የመለስተኛ ቀዶ ጥገና ህክምና ክፍል


32 100 100 100
የሴራሚክ ንጣፍ ተሰርቶልታል

የሆስፒታሉን መረጃ አያያዝ ጥራት


33 ለመጨመር እንዲያግዝ check list 100 100 100
ተዘጋጅቶ ወደ ስራ ገብቷል

የሆስፒታሉን መረጃ አያያዝ ጥራት


34 ለመጨመር እንዲያግዝ HMIS/KPI 100 100 100
focal ተሰይሟል

Emergency unit በ standard መሠረት


35 100 100 100
ማዋቀር

36 በሳምንት ሶስት ቀን ዋርዶችን መጎበኘት 100 100 100

የመረጃ አያያዝ ጥራት ለመጨመር check


37 100 100 100
list ማዘጋጀት

የመረጃ አያያዝ ጥራት ለመጨመር KPI


38 Focal መሰየምና በየቀኑ የተሰሩ 100 100 100
ስራዎችን መከታተል

Super vision committee ከሜትረን ቢሮ


39 100 100 100
ወቶ ራሱን ችሎ እንዲዋቀር ማድረግ

በየሳምንቱ የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገም


40 100 100 100
check list ማዘጋጀት

41 በየሳምንቱ የተሰሩ ስራዎችን ከሐላፊ 52 14 27


ነርሶችጋር በ check list መገምገም

“Written System to Evaluate and


Report Illegal, Incompetent or
42 Impaired Practice to Relevant Bodies 100 100 100
document” ማዘጋጀት

የተሰሩ የስራ ተግባሮች

1. ለነርሶችና እና ሜድዋፈሪ ባለሙያዎች የ Continues profession development የግንዛቤ


ማስጨበጫ ስልጠና ከኢትዮጵያ ነርሶች ማህበር ጋር በመተባበር ተሰቷል፡፡
2. OPD (Out Patient Department) patient waiting area ከህንፃው ውጪ የነበረው ወደ ውስጥ
እንዲገባተደርጓል፡፡
3. አለም አቀፍ የነርሶች ቀን በደማቅ ሁነታ ተከብሯል በእለቱም በነርስንግ ከርፕላን ዙሪያ ከነርሶች
ጋር ዉይይት ተደርጓል፡፡
4. One Stop Center “MPH RH” ባለሙያ እንዲደራጅ ተደርኃል፡፡
5. Psychiatry Ward ጥራት የጠበቀ nursing care service ለመስጠት ነርስ ተመድቧል::

አለም አቀፍ የነርሶች ቀን ሲከበር እና ከ 25 ዓመት በላይ ያገለገሉ ነርሶች እዉቅና ሲሰጣቸዉ
አለም አቀፍ የነርሶች ቀን ከዲላ ዩ/ሆ/ል/ ሜትረን ጽ/ቤት ከኢትዮጵያ ነርሶች ማህበር ዲላ ቅርንጫፍ ጋር
በመተባበር ሲከበር

የኤች አይ ቪ ኤድስ መከላከል፣ ህክምናና መቆጣጠር አገልግሎት ክፍል የ 2014.ዓ/ም ዕቅድ አፈፃፀም

መንግስት ጤናማ ፤አምራች እና ከቨይረስ ነፃ የሆነ ትሁልድ በ 2030 ዓ.ም ለመፈጠር ባስቀመጠዉ የትኩርት አቅጣጫ
መሠረት 3 ቱን 95 እስትራቴጅ እሁን ለማድረግ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን እና ኢንሼቲፍ ተግባራዊ በማድረግ እንዲሁም
በ 2030 የኤች አይ ቨ ኤድስ የማህበረስብ የጤና ችግር እንዳይሆን የሆስፒታላችን ART የህክምና ክፍል የተሰጠዉን ተልኮ
ለመወጣት ከወዲሁ በትኩርት በመስራት ላይ ይገኛል፡፡

 አጠቃላይ በሆስፒታሉ የተከናወነ የኤች አይ ቨ ኤድስ ምርምራ በዕቅድ የተያዘዉቨ 1727 ሲሆን በስድስት
ወራት 4344 ታካሚዎች ምርመራዉን ተደራሽ ማድርግ የተቻል በመሆኑ አፈፃፀማችን በመቶኛ >100
 ምርመራ ከተደረገላቸዉ መካካል 104 ቱ 2.4% (new HIV POSITIVE) አዲስ የኤች አይ ቨ ኤድስ
ፖዘቲቨ መሆናቸዉ ተረጋግጣል
 ከ 104 ቱ የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ ከሆኑት 61 (58.6%) የፀረ የኤች አይ ቨ ኤድስ መደሃኒት
ጀምረዋል፡፡
 በሆስፒታላችን አጠቃላይ ነባርና አዲስ ፀረ ኤች አይ ቨ ኤድስ መደኃኒት የሚጠቀሙ ተገልጋዮች ቁጥር
1839 ነዉ፡፡
 ካሉን 1839 የፀረ ኤች አይ ቨ ኤድስ መዳኃኒት ተጠቃሚ 1321 (71.2%) በደማቸዉ የሚገኝ የቨይረስ
መጠን (viral copies) 1000 በታች እንዲሆን ተደርጓል፡፡
 በተጨማሪም የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ ግለሰቦች ለኮቨድ -19 ተጋላጪ እንዳይዎኑ የ 6 ወር መዳሃኒት
በአንዴ የመዉሰድ መረሀ ግብር
(Multi Month Dispensing) ለ 976 ተገልጋዮች ተደራሽ ተደርጓል፡፡
 የኤች አይ ቨ ኤድስ ቅደመ ተጋላጪ PREP(Pre exposure prophylaxsis) መከላከያ የሚወስዱ
የሴተኛ አደሪዎች ቁጥር 30 ነዉ፡፡
የኤች አይ ቨ ኤድስ ከእናት ወደ ፅንስ እንዳይተላለፍ የሚሰጥ አገልግሎት
 የመጀመሪያ የእርግዝና ክትትል ያከናወኑ ነብስ ጡር እናቶች ቁጥር 1713 ሲሆን ለሁሉም የኤች አይ ቨ ኤድስ
ምርመራና የምክር አገልግሎት ተሰጥቷል፡፡ምርምራ ከተደረገላቸዉ የነብስ ጡር እናቶች መካከል 6 እናት
የኤች አይ ቨ ኤድስ ፖዘቲቨ መሆኗ ስለተረጋገጠ የኤች አይ ቨ ኤድስ ከእናት ወደ ፅንስ እንዳይተላለፍ
የሚደረገዉን ህክምና እንድትጀምር ተደርጓል
የማህፀን በር ጫፍ ቅደመ ካንስር ምርመራ
 ወደ ሆስፒታላችን ተለያየ አገልግሎት የሚመጡ እድሜያችዉ በመዉለጃ ዕድሜ ክልል ላሉ 85 ሴት ልጆችና
እናቶች የማዕፀን በር ጫፍ ቅደመ ካንስር ምርመራ ተደርጎላቸዋል ምርመራዉን ካገኙት ተገልጋዮች መካከል
14 ፖዘቲቨ ሆነዋል

በክፍሉ የተሰሩ ተጨማሪ አገልግሎቶች

 የ 2014 የሰራ መተግበሪያ ከክልል እስትራቴጅክ ዕቅድ በመነሳት በሆስፒታሉ የክፍሉን ስነድ ማዘጋጀት
ተችሏል፡፡
 (viral hepatitis integration) እና ስልጠና መስጠት ተጭሏል፡፡
 3rd line ART እንደንጀምር ከክልል ጤና ቢሮ ፍቃድ ተሰቶናል፡፡

የ 12 ወር
S.N 1st 95 የዓመት እቅድ ክንውን %
እቅድ
1 የኤች አይ ቪ ኤድስ ምርመራ በባለሙያ ድጋፍ
3454 2590 6743
የተደረገ (PICT)
2 የኤች አይ ቪ ኤድስ አዲስ የተገኘ (POSITIVE) 189 141 161
3 የኤች አይ ቪ ኤድስ በፍቃደኝነት ላይ የተመሰረተ
194 145 429
ምርመራ(VCT)
4 የቤተሰብ ምርመራ (index case tessting) 1734 1300 384
5 ይበልጥ ተጋላጭ ምርመራ (KP) 224 168 211
6 እራስ በራስ የኤች አይ ቪ ኤድስ ምርመራ (self-test) 488 366 734
7 የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ምርመራ 476 357 199
8 አዲስ የኤች አይ ቪ ኤድስ የሚያዙቅኝት (case based
191 143 125
surveillance)
9 የቅድመ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት (PrEP) 114 86 74
 ከሌሎች ተቋማት ለመጡ ባለሙያዎች ልምድ ማጋራት ተችለሏል፡፡(ከይርጋ ልም ሆስፒታል እና
ከአዋሳ ጤና ጣቢያ)

የ 12 ወር
S.N 2nd 95 የዓመት እቅድ ክንውን ምርመራ
እቅድ
1 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት ተጠቃሚዎች (Current on
2089 1862
ART)
2 የኤች አይ ቪ ኤድስ አዲስ የተገኘባቸው መድሃኒት ማስጀመር
222 166 93
(treatment new)
3 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሚያረግዙ
26 19 7
እናቶችና አዲስ (PMTCT ART)
4 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሚያረግዙ
25 18 35
እናቶችና አዲስ ከእናት ወደ ልጅ (PMTCT EID)
5 የፀረ ኤች አይ ቪ ኤድስ መድሃኒት እየተጠቀሙ የሳንባ ተጠቃሚ
99 74 17
የሚሆኑት (TB ART)
S.N 3rd 95 የዓመት የ 12 ወር
ክንውን % ምርመራ
እቅድ እቅድ
7 ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ መጠን ምርመራ
1984 1488 1457 97 %
(ARTpt.with suppers VL test conducted)
8 ኤች አይ ቪ ኤድስ ቫይረስ መጠን በሚፈለግ መጠን
1886 1415 1423 100 %
ያለ (ARTpt.with suppers VL result)
9 TPT 1839 1379 1614 100 %

የማዕፀንና ፅንስ ህክምና ክፍል የ 2014 በጀት ዓመት ዕቅድ የአፈጻጸም ሪፖርት

2014 E.C GYN-OBS DEPARTEMENT PERFORMANCE REPORT

1.OBS WARD

S.No Mode Of Delivery No Of Percentage


Deliveries
1 SVD(spontaneous vertex delivery) 2431 66.7%
2 Emergency CS 635 Total CS=955
3 Elective CS 320 26.2%
4 ABD(assisted breech delivery) 17
5 Abdominal delivery (UTERINE RUPTURE) 19
6 Forceps delivery 0 3%
7 Vaccum delivery 158
8 Destructive delivery(craniotomy) 5
9 Number of alive births 3293
10 Number of still birth 111 3%
11 Number of uterine rupture (in hospital and referred

12 Number of PPH 55 1.5%


13 Total deliveries 3640
የማህፅንና ፅንስ ህክምና የስራ ክፍል
 ያለ እገዛ በማዕፀን የወለዱ 2431 እናቶች ናቸዉ
 በድንገተኛ ኦፕራሲሆን ሲሆን የወለዱ 635 እናቶች ናቸዉ
 በቀጠሮ ኦፕራሲሆን ሲሆን የወለዱ 320 እናቶች ናቸዉ
 በአቀማመጥ ተገልብጠዉ የተወለዱ 17 እናቶች ናቸዉ
 በማህፀን መተርረር መክኒያት ኦፕራሲሆን ሲሆን የወለዱ 19 እናቶች ናቸዉ
 በመሳሪያ እገዛ የተወለዱ 158 እናቶች ናቸዉ
 በማህፀን ዉስጥ ሕይወታቸዉ ያለፈ በመሣሪያ እገዛ የወለዱ 5
 በሕይዉት የተወለዱ 3293 ናቸዉ
 በሕይወት ያልተወለዱ 111 ናቸዉ
 በዉሊድ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የመድማት ችግር ያጋጠማቸዉ እናቶች ቁጥር 55
 አጠቃላይ በሆስፒታሉ የተወለዱ አገልግሎት በዛት 3640

2. DEATHS

s.no Types NUMBER REMARKS


1 IUFD (in hospital and referred with negative 121 111 IUFD FROM OUT SET
FHB)
2 Maternal Death 3 1.M0F 2ry to Eclampsia,
2.Sudden maternal collapse,
3.PPH 2ry to uterine rupture
3 Maternal near -miss 23 Most are from obstetric haemorrhage

 በሆስፒታሉ በወሊድ ምክኒያት የሞቱ እናቶች ቁጥር 3 ናቸዉ


 በሆስፒታሉ ዉስጥ በወሊድ በተያያዘ በደም መፍሰስ ምክኒያት ከአደገኝ ጉዳት የተረፉ እናቶች ብዛት
23

3.GYN WARD…. THIS TABLE SHOWS GYN WARD ADMISTION

S.NO CASES NUMBER PERCENTAGE


1 PIH 97 20%
2 puerperalsepsis/ endometritis 17
3 PID, TOA, pelvic abscess 10
4 surgical site infection 14
5 POP/UVP 13
6 ectopic pregnancy 18
7 GTD 16
8 cervical cancer 3
9 ovarian tumor 5
10 Uterine Myoma 13
11 HEG 43 8.9%
12 twin pregnancy 2
13 ovarian cyst 5
14 PROM 11
15 PPH 43
 16  infertility  2 
17 cervical incompetence 2
18 anemia 42 8.6%
19 APH 15
20 post term 6
21 perenial tear 6
22 Fistula(VVF) 34
23 Abortion (threatened, septic, missed) 23
24 Uterine rupture 3
25 imperforated hymen 2
26 AUB 38

TOTAL 483

 በሆስፒታላችን ከታዩ ከማዕፀንና ፅንስ ጋር ዋና ዋና ችግሮች


1. ከእርግዝና ጋር በተያያዘ የደም ግፊት 97
2. ከወሊድ በኃላ ከፍተኛ የደም መፍሰስ 43
3. ከእርግዝና ጋር በተያያዘ ከፍተኛ የደም ማነስ 42
4. የወር አበባ ዉደት መዛባት ችግሮች 38
5. የዉርጃ ችግሮች 23

4.OPERATION

S.NO PROCEDURE NUMBER PERCENTAGE

1 C/S 320 74%


ELECTIVE 2 Myomectomy 18
OPERATION 3 Hysterectomy 30
4 Cytoreductive surgery for ovarian tumors
5
5 AC +VH 18
6 6
opportunistic Bilateral Salpingectomy
7 Ovarian Cystectomy 10
8 Suction &Curettage for molar pregnancy 24
TOTAL 431
S/NO PROCEDURE
1 C/S 635 89%
EMERGECY 2 laparotomy for ectopic pregnancy 18 2.5%
OPERATION 3 TAH for uterine rupture 19 2.5%
4 manual removal of placenta 16
5 uterine repair for uterine rupture 13
5 perineal repair 9

Total
710

5. REGULAR GYN OPD

S.NO CASES NUMBER PERCENTAGE


1 RAPE CASES 130
2 POST OP CASES 277 30.8%
3 UTI 135 15%
4 PID 56
5 MYOMA 29
6 INFERTILTY 64
7 UVP 19
8 AMenorrhea 1
9 CERVICAL CA 21
10 MALARIA 0
11 Ovarian Mass 10
12 AUB 127 14%
13 VDS,STI 96
14 OTHER CASES 64
15 Genital injuries 0
TOTAL 899

 በማህፀን ተመላላሽ ህክምና ክፍል የታዩ አጠቃላይ የተሰጡ አገልግቶች 899 ናቸዉ፡፡

NB: Rape cases at OSC 5 male and 125 female .The age distribution is:

<=5yrs=15

6-10=11
11-15=39

16-18=40

>=18=20

6. EMERGENCY GYN OPD MINOR PROCEDURES:

Total cases of abortion 144


Surgical management (MVA) 130
Surgical management(E/C) 10
Medically managed 4
 በድንገተኛ ከዉርጃ ጋር በተያያዘ የተሰሩ አገልግሎቶች አጠቃላይ 144

7.ANC

Total number of mothers seen at ANC 3844


RVI PTS 124
VDRL positive mothers 11
HBsAG positive mothers 9

 ከቅድመ ወሊድ የእናቶች ክትትል ያደረጉ አጠቃላይ 3844

8.FAMILY PLANNING

S.NO TYPES NUMBER PERCENTAGE


1 CONDOM 0
2 DEPO 549
3 OCP 284
4 NEXPLANON 364
5 JADELE 24
6 IUCD 2
7 POP 85
8 BTL --
TOTAL 1308

 የቤተሰብ ምጣኔ አገልግሎት የተሰጠ አገልግሎት 1308 ነዉ

8.CERVICA CA SCREENING/ VIA

S.NO CASES NUMBER PERCETAGE


1 TOTAL SCREENED 525
2 with positive findings & Treated
50 8.8%
NB : 150 are on HAART, 72 are HIV negative , 42 are VIA positive,13pt suspicious
የማእፀን ጫፍ በር ቅድም ካንሰር ምርመራ 525

የአይን ህክምና ክፍል የ 2014 አመታዊ አፈፃፀም

ተ.ቁ የህክምናዉ ዓይነት ዕቅድ አፈፃፀም


1 የተመረመሩ ሰዎች ብዛት 3000 2413
2 ለህክምና ከመጡት ታካሚዎች የዓይን ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ተደረገላቸው 450 457
3 የግላኮማ ህክምና አገልግሎት የተሰጣቸዉ 600 516
4 people refracted ሰዎች 500 420
5 (ሃይፐርፒያ + ፕሬስቢዮፒያ + አስቲክማቲዝም) የተያዙ ሰዎች 1200 420

6 የዓይን መነጽር የታዘዘላቸዉ ታካሚዎች በቁጥር 300 152

7 በትምህርት ቤቶች የአይን ጤና ምርመራ መርሃ ግብር ማካሄድ 12 9


በትምህርት ቤቶች በተደረገ የአይን ጤና ምርመራ አብዛኛዉ ተማሪዎች የዓይን ጤና
8 500 420
ህመም እንዳለባችዉ ታይቷል
የዓይን ህክምና ምርመራ ከተደረገላቸዉ ተማሪዎች መካከል የአይን መነፅር መስጠት
9 100 56
ተችሏል
10 የአይን ምርመራ ከተደረገላቸዉ ታካሚዎች መካከል ቀላል ቀዶ ጥገና የተደረገላቸዉ 360 158
11 ወደ ህክምና የገቡ 150 78
12 የአይን የጤና ትምህርት ያገኙ ታካሚዎች 3000 2400

በአይን ህክምና ክፍል ውስጥ አምስት ዋና ዋና የዓይን በሽታዎች

1. ኮንኒንቲቫቲስ
2. የዓይን ሞራ ግርዶሽ
3. አንጸባራቂ ስህተት
4. ግላኮማ
5. ሌላ

ጥንካሬ

 ሰራተኞቹ ለታካሚዎች እንክብካቤ እና ርህራሄ በመስጠት አገልግሎቱን ሰጥተዋል


 በይርጋጨፌ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የማህበረሰብ አቀፍ የበለጸገ አገልግሎት እና የዓይን
ሞራ ግርዶሽ ቀዶ ጥገና ዘመቻ ለሁለት ዙር ተከናውኗል
 የታካሚ መቆያ ቦታ ጥላ መጨናነቅ ተጠናቅቆ ለታካሚ ክፍት ነው።
 በ OPD ደረጃ ከዓይን ህመምተኛ ማማከር እና ግንኙነት ጋር ከሌሎች ክፍሎች ጋር መስራት
 ለቀዶ ጥገና ክፍል አንዳንድ የዓይን ሕክምና መሣሪያዎች ተቀበሉ

የበሽታ መከላከል እና ህሙማን ደህንነት ኬዝ ቲም


በያዝነው 2014 ዓ.ም በጀት አመት የስራ ክፍሉ ዘርፈ ብዙ የሆኑ ተግባራትን አከናውኗል፡፡ ከነዚህም መካከል
(ቀሪውን ከታች ካለው ሰንጠረዥ መመልከት ይቻላል)

 የ CASH አፈፃፀምን በ 2013 ዓ.ም ከነበረበት 48.3 % ወደ 58 % ማሳደግ ተችሏል


 በምግብ ደህንነት አያያዝ እና አዘገጃጀት ላይ የስልጠና ማንዋል በማዘጋጀት በሆስፒታሉ ለሚገኘው
የህሙማን ምግብ ቤት 28 ሰራተኞች ስልጠና ሰጥቷል፡፡
 ሁለት በአንድ ግዜ 18 ሜትር 3 እና 9 ሜትር 3 የመያዝ አቅም ያላቸው የቆሻሻ ማቃጠያዎች በአንድ
ግዜ ቆሻሻ የማቃጠል አቅም ያለው የቆሻሻ ማቃጠያ ኢንሲነሬተር ግንባታ ተጠናቆ ወደ ስራ
ገብተዋል፡፡
 ሳምንታዊ የፅዳት ዘመቻዎች ሁሉም ሳምንታት ላይ ተካሂደዋል
 የከቪድ ወረርሽኝን ስርጭት በተቋሙ ውስጥ የሚኖረውን ስርጭት ከመግታት አንፃር ሰዎች በብዛት
የሚንቀሳቀሱባቸው እና ንክኪ የሚበዛባቸው ቦታዎችን የማንጻት (disinfection) ስራ በየሳምንቱ እና
እለቱ ተከናውኗል
 አስር መሰረታዊ የሆኑ Standard Operation Procedures (SOP) የማዘጋጀት ተችሏል፡፡
 ወደ ስድስት መቶ የሚሆኑ ከቆሻሻ አወጋገድ፤የእጅ ንፅህና አጠባበቅ እና የመተንፈሻ አካል ንፅህና ጋር
የተያያዙ ስቲከሮች ማዘጋጀት ተችሏል፡፡
 ከኮቪድ-19 መተላለፊያ መንገዶች እንዲሁም መከላከያ መንገዶች እና መሰል መረጃዎችን የያዙ
ባነሮች እና ስቲከሮች በአማርኛ እና በጌዴኦፋ ተዘጋጅቷል፡፡
 በቆሻሻ የማቃጠል አካባቢ ሁለት Waste managers በመመደብ ኢንሲንሬተሩን ስራ ማስጀመር
የተቻለ፡፡
 ሁሉን አቀፍ ወርሃዊ የፅዳት ዘመቻ የጤና ባለሙያዎች እና የጽዳት ሰራተኞች በተገኙበት ለ 9 ግዜ
ተከናውኗል፡፡
 በግቢ ውስጥ የሚገኙ ባለቤት አልባ ውሾችን የማስወገድ ስራ ተሰርቷል
 በህክምና ክፍሎች የሚገኙ ነፍሳትን በተለየም በረሮዎችን የማጥፋት ስራ ተሰርቷል
 ሳምንታዊ የፅዳት ዘመቻዎች ሁሉም ሳምንታት ላይ ተካሂደዋል
2013 2014 ዓ.ም
ተ. 2014 ዓ.ም
ዝርዝር ተግባራት ዓ.ም አፈፃፀም
ቁ ዕቅድ ዕቅድ አፈፃፀም
ዕቅድ (%)
1 የ EHSTG IPC አፈፃፀምን ከነበረበት ማሳደግ (በመቶኛ) 70(%) 80 (%) 80 (%) 58.8(%) 58.8
2 የ CASH አፈፃፀምን ከነበረበት ማሳደግ (በመቶኛ) 70(%) 80 (%) 80 (%) 53.3(%) 53.3
በየወሩ የሆስፒታል ወለድ በሽታዎችን ቅኝት እና ዳሰሳ
3 12 12 12 0 0
ማድረግ
4 ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻወችን መካሄድ 52 52 52 52 100
5 ወርሃዊ የጽዳት ዘመቻወችን ማካሄድ 12 12 12 9 75
6 የውሃ ደህንነት ምርመራ ማድረግ 4 4 4 3 75
Rodent and pest inspection በየሩብ ዓመቱ መስራት
7 4 4 4 4 100
እና እርምጃ መውሰድ
Sanitary survey በየሩብ ዓመቱ መስራት እና እርምጃ
8 4 4 4 3 75
መውሰድ
9 የምግብ ቤት ሰራተኞች የጤና ምርመራ ማድረግ 4 4 4 3 75
10 የህሙማን እና አስታማሚዎች መፀዳጃ ቤቶች እድሳት 2 ብሎክ 2 ብሎክ 2 ብሎክ 0 0
ማድረግ
የባለሙያ (ዋርድ ውስጥ የሚገኙ) መፀዳጃ ቤቶች እድሳት
11 4 4 4 0 0
ማድረግ
የህሙማን እና አስታማሚዎች ልብስ ማጠቢያ እድሳት
12 2 2 2 0 0
ማድረግ
13 የእጅ መታጠቢያዎች ግንባታ መካሔድ 11 11 11 1 9
14 የተበከሉ ቆሻሻዎች መቅበሪያ ማዘጋጀት 1 1 1 0 0
15 ወርሃዊ ስብሰባ ከ ዋርድ ማስተሮችን ጋር ማካሄድ 12 12 12 0 0
16 የእጅ ንፅህና አጠባበቅ ዳሰሳ ማከናወን 4 4 4 0 0
በየሩብ ዓመቱ በ CASH audit tool ተቋማዊ ዳሰሳ
17 4 4 4 3 100
በማድረግ ሪፖርት ማቅረብ
በየሩብ ዓመቱ በ EHSTG IPC መለኪያዎች ተቋማዊ
18 4 4 4 3 100
ዳሰሳ በማድረግ ሪፖርት ማቅረብ
ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ማለትም
ለፅዳት፤ላውንደሪ፤አስክሬን ክፍል፤ህሙማን አመላላሽ
19 450 450 450 28 6.2
ካርድ ክፍል፤ምግብ ቤት ካምፓስ ፖሊስ ሰራተኞች የ
IPC/CASH ስልጠና መስጠት
በየቀኑ ለ በሆስፒታሉ፤በአስተዳደር ፣መማር ማስተማር
20 እና ዶርሚተሪዎች ፅዳት ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል 365 365 365 365 100
ማድረግ
በየቀኑ ለሆስፒታል ልብስ ንፅህና ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ
21 365 365 365 365 100
ክትትል ማድረግ
22 በየቀኑ አስክሬን ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ 365 365 365 365 100
በየቀኑ ማእከላዊ የህክምና እቃዎች መፅጃ ክፍል
23 365 365 365 365 100
ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ ለህሙማን እና ተማሪዎች ምግብ ቤት ክፍል
24 365 365 365 365 100
ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየሩብ አመቱ ሁሉንምየ ስራ ክፍሎች IPC/CASH
25 4 4 4 4 100
አንፃር መገምገም እና ግብረ መልስ መስጠት
ከጥራት ቁጥጥር ማሻሻያ ፅ/ቤት ጋር በመሆን በዞኑ
26 4 4 4 0 0
ወረዳዎች የሚገኙ ተቋማትን ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ

ድንገተኛ ህክምና ክፍል 2014 በጀት ዓመት አፈጻጸም ሪፖርት

የሰው ኃይል ED
25 ነርሶች 6 አጠቃላይ ሐኪሞች አንድ የድንገተኛ እና ወሳኝ እንክብካቤ ሐኪም ከእያንዳንዱ ክፍል አንድ ከፍተኛ ሐኪም 2
የላብራቶሪ የጤና ባለሙያዎች 2 ፋርማሲስት 3 ሯጮች 5 ማጽጃዎች 2 ካምፓስ ፖሊስ ማህበራዊ ሰራተኞች (1 የተለየ
ድንገተኛ ሁኔታ አልተመደበም) እንግዳ ተቀባይ (1)

ውስጥ በ SEOPD ውስጥ ከፍተኛ አምስት ጉዳዮች

1. ለስላሳ ቲሹ ጉዳት
ለስላሳ ቲሹ ጉዳት ይልቅ በሌሎች ቦታዎች ላይ
2. Trauma
3.አጣዳፊ ሆድ
4. ማቃጠል
5. CEIIULITIS እና abSceSS

COMPARSION BETWEEN 2014 WITH LAST YEAR

2013 በጀት ዓመት 2014 በጀት ዓመት


የህክምናዉ ዓይነት 1 ሩብ 2 ሩብ 3 ሩብ 4 ሩብ ድምር 1 ሩብ 2 ሩብ 3 ሩብ 4 ሩብ ድምር
ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት ዓመት
የድንገተኛ ልየታ 301 254 582 559 1696 988 1088 632 1044 3752
የቀዶ ጥገና ህክምና 631 916 1083 906 3536 786 708 930 986 3410
የድንገተኛ
የዉስጥ ደዌ ህክምና 150 139 271 221 732 189 361 318 422 1290
የድንገተኛ
የሕፃናት ህክምና 247 271 428 221 1167 279 391 579 861 2065
የድንገተኛ
ድምር 1329 1580 2364 1858 7131 2242 2548 2459 3268 10517

• በአጠቃላይ በ 2014 በጀት ዓመት 210 ድንገተኛ ህክምና ከሚያስፈልጋቸዉ ታካሚዎች መካከል ወደ
ተሻል ህክምና የተላኩት 137 ሪፍር ያስፈልግበት ምክኒያት imaging and managemenete ነዉ ፡፡
71 ታካሚዎች በቂ ህክምናና ክትትል ቢደረግላቸዉም መትረፍ አልቻሉም
• በ 12 ወራት ውስጥ በ EPD አጠቃላይ ሞት 58 ባለፉት 3 ወራት የ 14 ሰዎች ሞት ተመዝግቧል።
1 ከ ETAT
1 ከብርቱካን/ቀደም ሲል MEOPD/
5 ከቢጫ/ቀደም ሲል SEOPD/
7 ከቀይ ዞን

ዋና ዋና ጥንካሬዎች

• ሲኒየር ሀኪሞች፡ የድንገተኛ ህክምና ክፍሎችን የሚገኙ ታካሚዎችን በቀን ሁለት ጊዜ እንደ መደበኛ ስራቸዎ
ክትትልና የህክምና አገልግሎት ይሰጣሉ። ለሌሎችም ትምህርት እንደሚሆን ተስፋ እናደርጋለን።
• ከ ED ሰራተኞች እና ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጋር መደበኛ ስብሰባ እና ግንኙነት ማድረግ መቻሉ
• ከሌላ የስራ ክፍሎች ጋር ወርሃዊ የጤና አጠባበቅ ዘመቻ ማካሄድ መቻሉ
• የድንገተኛ አደጋ ህክምና በ ESI የሚመራ መሆኑ
• ከኒኪኪ የፀዱ እና ማቆያ የሚሆኑ ቦታዎች መዘጋጀታቸዉ
• የተለያዩ የማረፊያ ቦታዎችን በማዘጋጀት በስራ ክፍሉ የነበረዉን የማረፊያ ቦታ 50% መቀነስ
ተችሏል፡፡
• የድንገተኛ የህክምና ክፍል በአንድ ቦታ አገልግሎት መስጠት መቻሉ
• የድንገተኛ የህክምና ክፍል ዉስጥ ሕፃናት ሕክምና መኖሩ
• ለአደጋ ጊዜ ማሻሻያ ሀሳቦችን ማዘጋጀት እና የድንገተኛ ጊዜ አገልግሎቶችን የሚያሻሽሉ ስልጠናዎች መስጠት መቻሉ
• በቅርቡ የሆስፒታሉ እድሳት ሰለሚደረግለት የሚጀምረዉ ከድንገተኛ ህክምና ክፍል ስለሆን ጥሩ ተስፋ
አለዉ
• ጥራትፕሮጀክት የተጀመረው ከ 24 ሰዓት በላይ የመቆየት ችግር ላይ ነው።
• በመሪሺፕ እና SBFR ላይ ታላቅ ተስፋ
• በ EPD ውስጥ ያለው የሲቢሲ ማሽን እንደገና መሰራቱ
• የላብራቶሪ እና የፋርማሲ የድንገተኛ አገልግሎቶች ወቅታዊ እንክብካቤ ማሻሻያ እና ተጨማሪ ማሻሻያ አግባብነት
ያለው መድሃኒት እና የሰራተኞች አቅርቦት መኖሩ
የስነ-አዕምሮ ክፍል

ጤና ለሀገረችን ዕድገትና ለህብረተሰባችን ደህንነት ማረጋገጫ ዉስጥ ከሆኑት ማህበራዊ የልማት ዘርፎች
አንዱ በመሆኑ በዚህም መሰረት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የስነ-አዕምሮ ክፍል ሀገረችን ያስቀመጠችውን
የጤናው ዘርፍ የዕድገት እና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት በተለይም ተጋልገዩን ማህበረሰብ ያሳተፋ
፣ደህንነቱ የተጠበቀ እና ጥራት ያለው ፍታሃዊ የስነ-አዕምሮ አገልግሎት ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ለማድረግ
ሁሉም ባለሙያዎች እንደአንድ አካል ሆነው እንዲያገለግሉ የቡድን ስራን ይበልጥ በማጠናከር የዕድገትና
ትራንስፎርሜሽን የጤናው ዘርፍ ዕቅድ ዋና ዋና የትኩረት አቅጣጫዎችን በባለሙያዎች ዘንድ ርህረሄ
የታከለበት፤ ከበሬታ የተሞለበት እንክብከቤ እንዲሁም በታካሚው ፊቀደኝነት የተመሰረተ፤ ደህንነቱ እና
ምስጥረዊነቱ የተጠበቀ አጠቃላይ ህክምና ለማሳካት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት በ 2014
በጀት አመቱ የስነ-አዕምሮ ክፍሉን በሙሉ አቅሙ እዲሰራ ጥረት እየተደረገ ይገኛል፡፡

1. የባለሞያ አወቃቀር በተመለከተ

የባለሞያ አወቃቀር በተመለከተ በበጀት ዓመቱ በስነ-አዕምሮ ክፍል 17 በ ስነ-አዕምሮ ህክምና ባለሙያነት
2 ተኛ ድግሪ ያላቸው፣1 ክሊኒካል ሳይኮሎጂስት፣በድምሩ በ 18 ስታፎች አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል

አጠቃላይ ስነ-አዕምሮ ህክምና አፈፃፀም በተመለከተ

Cases of OPD and IPD in 2014


no of cases no of cases

3,174

675

OPD IPD

በስነ-አዕምሮ ክፍል የተሰጠ የህክምና አይነት


በተመላላሽ ህክምና የሚታከሙ ተገልጋዮች አብላጫዉን ቁጥር ይዎስዳሉ

የበሽታው አይነት 2014 በጀት ዓመት

ተመላላሽ ህክምና ተኝቶ ህክምና ድምር


Schizophrenia 961 132 1093

Brief psychotic disorder 103 81 184

Substance induced psychotic disorder


89 64 153

Major depressive disorders 354 142 496

Bipolar disorders 196 101 297

Anxiety disorders 189 62 251

Intellectual disability 19 12 31

Headache 17 ---- 13

Schizophreniform 190 38 228

Epilepsy 988 19 1007

Autism 11 5 16

አጠቃላይ የስነ-አዕምሮ ህክምና አፈፃፀም በተመለከተ

እንደ ስነ-አዕምሮ ክፍል በሀገር ደረጃ የተቀመጠዉን ጥራቱን የጠበቀና ፍታሃዊ የሆነ ስነ-አዕምሮ ክፍል አገልግሎት
ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በሙሉ አገልግሎቱን ለሁሉም ማህበራሰብ ማዳራስ የሚለዉን ዕቅድ ከግብ
ለማድራስ በየግዜዉ አስፈለጊዉን የህክምና ቁሳቁሶችን ግዢ በመፈፀምና አገልግሎት የሚሰጥባቸዉን
ክፍሎች ለተገልጋዮች ምቹ በማድረግ እንደ ኬዝ ቲም ትኩረት ሰተን እየሰራን እንገኛለን፡፡

አዲስ እና ነባር ታካሚዎች


19.80%

80.20%

አዲስ ታካሚዎች
ተመላላሽ ታካሚዎች

በ ተኝቶ ህክምና አገልግሎት የተሰጣቸው የ ስነ አዕምሮ ታካሚዎች መካከል አገግመው የወጡ እና ሳያገግሙ
የወጡ ታካሚዎች ቁጥር

1. አገግመው የወጡ…….611

2. ሳያገግሙ የወጡ (Referal and against medication=18)

ይህንን የታካሚዎች ቁጥር እና ጥራት ለማሳደግ (strengths)

 የ ማታ ተረኛ ባለሙያ ቁጥር በመጨመሩ

 ለ ድንገተኛ ህክምና የሚሰጡ መዳኒቶች አቅርቦት መኖሩ

 የ ስነ ልቦና ባለሙያ (Clinical Psychologist) መኖሩ

 በ ክፍሉ ዉስጥ ለሚሰሩ ስራዎች ህገ-ደንብ በተዋቀሩ ኮሚተዎች መዘጋጀቱ እና ተግባራዊ መሆኑ

በአጠቃላይ ባለፉት ውስጥ ምንም እንኳን በነበረው የኮቪድ-19 እና ሀገራዊ ሁኔታ አንፃር የተፈለገውን ያክል
አገልግሎት ማሳደግ ባይቻልም አሁንም ቢሆን የሚሰጠው አገልግሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደመጣ
ያመላክታል፡፡
አገልግሎቱን በሚሰጥበት ወቅት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ተፈለጊውን ያክል አግልግሎት እድገት እንዳይኖር
ጉልህ ሚና ነበራቸው፡፡

ዋና ዋና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች የሚባሉት እንደሚከተለው የተዘረዘሩት ሲሆኑ ሁሉም ባለድርሻ አካል


የሚጠበቅበትንና የበኩሉን በመወጣት የተሻለ ህክምና ለታካሚዎች ለመስጠት ወሳኝ መሆኑ መታወቅ
አለበት፡፡

 የመዝናኛ ቦታዎች አለመኖር (lack of recreational center, dining and social interaction )

 የማገገሚያ ማእከል ማጣት(rehabilitation center)

 የግል እና የቡድን ህክምና ቦታ አለመኖር (Individual or Group therapy)

 የአልጋ ቁጥር ማነስ (shortage of required bed number)

 የ ድንገተኛ የስነ አዕምሮ ተኝቶ ህክምና አለመኖር (Lack of emergency ward)

 የድንገተኛ የስነ አዕምሮ ተመላላሽ ህክምና አለመኖር (Lack of emergency OPD)

 ለሚጥል እና ተያያዥ በሽታዎች ተመላላስሽ ህክምና ክፍል ማጣት(NEP)

የነዚህ ግብዓቶች ዕጥረትና የአቅርቦት መቆራረጥ ስራዎች በአግባቡ እንዳይሰሩና የተፈለገውን አገልግሎት
እንዳንሰጥ ደርጋል፡፡ የነዚህ ግብዓቶች በሀገረ አቀፍ ደረጃ የሚያጋጥም የአቅርቦት እጥረት ወይም በተቋም
ደረጃ በሚያጋጥም የግዥ መቆራረጥ ሊከሰት ይችላል፡፡

Data source

1, Log book

3, Record sheet

በፋርማሲክፍል ስር የሚሰጡ አገልግሎቶች

ሀ. የ E-APTS አተገባበርን በተመለከተ


እንደሚታወቀው ሆስፒታላችን APTS ን በቀዳሚነት ከተገበሩ ሆስፒታሎች አንዱ እንደሆነ ይታወቃል

ይሁንና አሁን ባለው ሁኔታ APTS በሆስፒታላችን እየተተገበረ ነው ለማለት አያስደፍርም ለዚህ

ምምክኒያቶቹ

1.ያለው የሰራተኛ ቁጥር በጣም አናሳ መሆን ዋነኛው ነው እንደሪፈራ ልሆስፒታል 31 ባለሙያዎች

የሚያስፈልጉ ቢሆንም አሁን ባለው ተጨባጭ ግን የማሂበረሰብ ፋርማሲን ጨምሮበ 18 ባለሙያዎች

እየሰራን እንገኛለን፡፡

2.ስሙ እንደሚናገረው APTS ኦዲትን መሰረት ያደረገ አሰራር ቢሆንም በኛ ሆስፒታል ግን ስርዓቱ

ከተዘረጋበት ግዜ አንስቶ ወርሃዊ የቆጠራ ሪፖርት ለሚመለከተው አካል ብንልክም አንዴም ኦዲት ተደርጎ

አያውቅም፡፡

3. E –APTS የኬብል ዝርጋታ የጨረስን ሲሆን functional ልናሳካ አልቻልንም

4.የማዘዣ ወረቀቶች ድግግም፤ በሆስፒታላችን የመድሃኒት ማዘዣ ወረቀት መፃፍ ያለበት ሀኪም ብቻ

ቢሆንም በኛ ተጨባጭ ሁኔታ ግን ፀሀፊው ከተማሪ ጀምሮ ብዙ በመሆኑ በአንድ ግዜ አጠቃሎ መፃፍ እየተቻለ

በተለያየ ሰው በተደጋጋሚ ስለሚፃፍ እና APTS ደግሞ በብዛት በመፃፍ የሚሰራ በመሆኑ ሰራተኛው ላይ

ከፍተኛ ጫና ማሳደሩ::

ከላይየተጠቀሱትችግሮችአስቸኳይመፍትሄየሚያገኙት E –APTS

ከሆነበዚህበኩልያለውውጤትለውጥእንደሚያመጣበእርግጠኝነትለመናገርእደፍራለሁ፡፡

ለ. የክሊኒካል ፋርማሲ አገልግሎት

እንደሚታወቀው መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ከሚንቀሳቀስባቸው አቅጣጫዎች አንዱ የክሊኒካል ፋርማሲ

አገልግሎትን ማጠናከር መሆኑ ይታወቃል በመሆኑም በሆስፒታላችን ለመተግበር የተሞከረ ቢሆንም መቀጠል

ግን አልተቻለም ለዚህም ዋነኛ ምክኒያት

1.የሰው ሀይል እጥረት፤ከላይም ለመጥቀስ እንደተሞከረው ያለው የሰው ሀይል ከግማሽ በታች በመሆኑ

በመደበኛነት የዲስፔንሰሪ ስራን ብቻ ለመስራት ተገደናል፡፡


2. በዘርፉ የሰለጠነ የሰው ሀይል አለመኖሩ በሆስፒታላችን ባለፈው ግዜ አገልግሎቱ የተጀመረ ቢሆንም

በአፈፃጸም ሲገመገም ግን ምንም አለመሰራቱ በመስኩ ያለው የሰለጠነ የሰው ሀይል እጥረት ዋነኛው

ምክኒያት ነው፡፡ ሌሎች ሆስፒታሎች በክሊኒካል ፋርማሲ ሁለተኛ ድግሪ ባላቸው ሶስት ወይም ከዛ በላይ

በሆኑ ባለሙያዎች የሚተገበር ሲሆን በኛ ተጨባጭ ሁኔታ ግን አሁን ሶስት የአካዳሚክ እስታፍ ከመመደቡ

ውጪ ሌላ የሌለ መሆኑ እና ኮምፓዉንዲንግ ደርቦ የሚሰራ ፋርማሲስት ስራዉን እንዲያስተባብር ተደርጋል፡፡

የ DIC አገልግሎትም በተጓዳኝ የሚሰራ በመሆኑ አብሮ የሚታይ የሆናል፡፡

ሐ. አገልግሎቱን በተመለከተ

የሆስፒታላችን ባለሙያዎች በከፍተኛ ጫና ሥራቸውን እየሰሩ እንደሚገኙ የሚታወቅ ቢሆንም አንዳንድ

ጥቅማ ጥቅሞች ማለትም ለየዩኒቱ አስተባባሪዎች የተወሰነ ኢንሴንቲቭ የሚያስፈልጋቸው ቢሆንም ከዚህ

በፊት ለ SMT ቀርቦ ውሳኔ ባለማግኘቱ ሰራተኛው ላይ ቅሬታ ፈጥሮ ነበር፤፤አሁን ግን 8 ሰኣት በየቀኑ ለዋና

አስተባባሪ እና 30 ሰኣት ለየዩኒቱ አስተባባሪዎች የተወሰነ ኢንሴንቲቭ እና 50 ሰኣት ለ dsm and dic.አበረታች

ሆኖ አግኝተነዋል
የ 2014 ዓ.ም የፋርማሲ ክፍል እና በጅት ዓመት የስራ መርሃ ግብር /ዕቅድ/ ግማሽ አመት የክንውን፤፤

የ 2014 በጀት ዓመት


እይታ ቁልፍ የውጤት አመልካች ከነመለኪያዋቻቸው የ 2013 መነሻ ዕቅድ 2014 ዕቅድ
ዕቅድ በአፈፃጸም በአፈፃጸም%
ጥራት በየወሩ የሆስፒታል store ቅኝት እና ዳሰሳ
12 12 12 12 100%
ማድረግ
ሳምንታዊ የጽዳት ዘመቻወችን መካሄድ 52 52 52 52 100%

ወርሃዊ የ store inventory ማካሄድ 12 12 12 12 100%

DTC አብይ ኮሚቴ ጋር ወርሃዊ ስብሰባ ሪፖርት


12 12 12 12 100%
ማቅረብ መገምገም
በሩብ ዓመት PHARMACY ፎረም
4 4 4 2 50%
ከባለሙያዎች እና ተገልጋዮች ጋር ማካሄድ
የ DRUG AND EQUIEMENT ደህንነት
4 4 4 4 100%
ምርመራ ማድረግ
Rodent and EXPIERY inspection በየሩብ

ዓመቱ STORE እና DSPENSERY 4 4 4 4 100%

PHARMACY መስራት እና እርምጃ መውሰድ


STOCK STATUES survey በየሩብ ዓመቱ
4 4 4 4 100%
መስራት እና እርምጃ መውሰድ
SUPLIEY AND DRUGS በዋናው ማከማቻ 52 52 52 52 100%
STORE ውስጥ በተሞላ ወቅት BIN CARD

UDATE ማድረግ
የ DRUG INFORMATOIN CENTER
4 4 4 1 25%
ምርመራ ማድረግ
ወርሃዊ ስብሰባ ከዋርድ CLINICAL
12 12 12 12 100%
PHARMACIST ጋር ማካሄድ
PATIENT SATISFACTOIN ዳሰሳ ማከናወን 4 4 4 2 50%

በየሩብ ዓመቱ በ PHARMACY audit ተቋማዊ


4 4 4 0 0%
ዳሰሳ በማድረግ ሪፖርት ማቅረብ
በየሩብ ዓመቱ በ EHSTG HARMACY

መለኪያዎች ተቋማዊ ዳሰሳ በማድረግ ሪፖርት 4 4 4 4 100%

ማቅረብ
የግማሽ አመት የ PHARMACY STORE
አግባብነት 2 2 2 2 100%
INVENTORY ማድረግ
በየግማሽ አመቱ የሰራተኞች ስራጫና ዳሰሳ
2 2 2 1 50%
መከናወን
ግዜያቸው ያለፈባቸውን መድሃኒቶች የላቦራቶሪ

ኬሚካሎች ወዘተ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር 1 1 1 1 100%

በመነጋገር ማስወገድ
በበሽታ መከላከል እና DRUG USE ዙሪያ
12 52 0 0 0%
ሳምንታዊ የራድዮ ፕሮግራም ማዘጋጀት
በበሽታ መከላከል እና DRUG USE ዙሪያ በራሪ
ተደራሸነት 1000 20000 20000 5000 25%
ወረቀቶችን በማዘጋጀት መበተን
ሁሉን አቀፍ የጤና ትምህርት እና DRUG USE
365 365 365 180 100%
በየቀኑ ሁሉም የስራ ክፍሎች ላይ መስጠት
ለሁሉም ጤና ባለሙያዎች እና የአስተዳደር

ሰራተኞች SNITIZER AND FACE MASK 0 12 12 12 100%

በየወሩ እንዲደርሳቸው ማድረግ


ፍትሃዊነት ለ SAM እና ነፍሰ ጡር እናቶች ምቹ የሆኑ
4 4 4 4 100%
DRUG AND SUPLIES PROVIDE ማድረግ
በየሩብ አመቱ ለስራ ተያያዥ አደጋዎች
4 4 4 1 25%
ተጋላጭነት ዳሰሳ ማካሄድ
ተቋማዊአቅም ለጤና ባለሙያዎች የ ANTIMICROBIAL
280 280 280 0 0%
ናብቃትማጎልበ RESITANCE ስልጠና መስጠት

ት ለድጋፍ ሰጪ ሰራተኞች ማለትም 150 450 450 0 0%

ለፅዳት፤ላውንደሪ፤አስክሬንክፍል፤ህሙማን

አመላላሽ ካርድ ክፍል፤ምግብ ቤት ካምፓስ ፖሊስ

ሰራተኞች የ DRUG INFORMATIN ስልጠና


መስጠት
የሶስተኛ ዲግሪ የትምህርት እድል ማመቻቸት 2 1 1 0 0%

በአፈፃፀማቸው የላቁ ተቋማት ጋር ልምድ


1 1 1 0 0%
ልውውጥ ማድረግ
ድጋፍክትትልና በየቀኑ ለ PHARMACY AND CASHIER
365 365 365 365 100%
ግምገማስርዓት ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ ለሆስፒታል DRUG SUPLYB AND

OXYGEN ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል 365 365 365 365 100%

ማድረግ
በየቀኑ ART AND CHRONIC PHARMACY
365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ ማእከላዊ የህክምና እቃዎች STORE
365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየቀኑ
EMERGENCY,OPD,INPAIENT,GYNY 365 365 365 365 100%
ክፍል ሰራተኞች ድጋፋዊ ክትትል ማድረግ
በየሩብ አመቱ ሁሉንም የስራ ክፍሎች 4 4 4 4 100%

PHARMACY HSTP አንፃር መገምገም እና

ግብረ መልስ መስጠት


ከጥራት ቁጥጥር ማሻሻያ ፅ/ቤት ጋር በመሆን

በዞኑ ወረዳዎች የሚገኙ ተቋማትን ድጋፋዊ 4 4 4 0 0%

ክትትል ማድረግ
የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት

1. ለተከታታይ ዓመታት የተከማቹ የመጠቀሚያ ጊዜያቸዉ ያለፈባቸዉ መድኃኒት፣ የላቦራቶሪ ሪኤጀንቶችና

የህክምና መገልገያ ቁሳቁሶች ደንቡን በጠበቀ መልኩ መሰብሰባቸዉ እና መወገዳቸዉ

2. የ compounding ፋርማሲ መቋቋሙ,sop ተዘጋጅቶ በቀን 21/04/2014 ለቆዳ ህክምና መድሀኒቶችና

ቅመምዎች ግበአት ግዥ 58 LIST OF PHARMACUTICAL GRADE INGRIDENTTS WITHE

SUPLLIES. ለም/ፕሬዝዳንትጽ/ቤት አስገብተን በመጠባበቅ ላይ ነን፤፤

3, oxygen supply unit መቋቋሙ እና ሰቶር ተሰጥቶን የተሞሉ ሲሊንደሮች በፐሪስ ክሪፐሽን ኦዲት ተደርጎ

እዲወጣ መደረጉ፤፤

4, store 3 መቋቋሙ እና የላፖራቶሪ sisemix machine reagent እጥረት በዉል ከፐራሚደ አስመጪ ለወር

የሚሁን፤፤

5.በ VEN Category የተሰራ open bide quantification Drug List መሰራቱ open bide በዋና ግቢ በኩል

መዉጣቱ መገዛቱ

6.ለእናቶችና ህፃናት ነፃ የመድኃኒት ህክምና አገልግሎት ተቋሙ ያዋለዉ በብር በግማሽ አመቱ እየተሰላ መሆኑ

በላይ.

7.በየወርየ APTS አገልግሎትየተጀመረባቸዉንየመድኃኒትማደያክፍሎችቆጠራመከናወኑ

8.የመድኃኒት ግዢ ከመድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ሐዋሳ ቅርንጫፍ 18 times እና ከግል አቅራቢ

ድርጅቶች በፕሮፎርማ በጀት 6 times ዓመቱ በአጠቃላይ 3 ሚሊ() ብር (ከመደበኛ በጀት (Treasury)

ለመድኃኒት ከተመደበዉ ብር ) መገዛቱ

9. የ 2014 ዓ.ም የመድኃኒት አቅርቦት ትንበያ (Quantification) መከናወን እና ለመፈአኤ ወቅቱን ጠብቆ

መላኩ፡:

10.የ DIC ስራዎች ተጠናክሮ መከናወኑን በተለይም፤የኢንተርኔት አገልግሎት በ DIC መጀመሩ፡:


11. MISEAL Epidemic response lead team sanitizer, 10,000 face mask, isolation and treatment
center logistics support. 7 OXYGEN CYILNDER, 20 GUGE .20,0000 DOSE MESEL VACINE

መሰራጨቱ፤

12.ከፋርማሲ አካዉንታንት በተመለከተ Daily Summary, Financial and Servece Report መከናወኑ

13. ግማሽ ዓመታዊ የመድኃኒት ቆጠራ በሦስት የመድኃኒት መጋዘን መከናወኑ

14. Drug list update መዘጋጀቱ፡:

15. Job Description ለባለሙያዎች መዘጋጀቱ

16, በ RDF የመድሃኒትግዢከ EPSA በብር /24 ሚሊየን ብር ገደማ መገዛቱ፡፡

17. Drug Procurement Policy update መዘጋጀቱ፡፡

የተመላላሽ ታካሚ አገልግሎቶች ያካትታል

ከተመላላሽ ታካሚ ክፍል እስኪወጣ ድረስ በሆስፒታሉ መግቢያ ላይ ካለው የእንግዳ መቀበያ አገልግሎት ጋር

ለመጀመሪያ ጊዜ ከተገናኘው የአገልግሎት ፍሰት በሙሉ ጊዜ የውጪ ታካሚ ስራ አስኪያጅ ከነርስ አስተባባሪ

ጋር የሚመራ እና ተጠሪነቱ ለሆስፒታሉ vCCD /MD ይሆናል። በአሁኑ ጊዜ የጉዳይ ቡድኑ የሚመራው

ከጠቅላላ ሐኪም ጋር በከፍተኛ ሐኪም ነው. እቅድ ማውጣት, ሪፖርት ማድረግ እና መገምገም.

ጠቅላላ አዲስ እና ተደጋጋሚ የተመላላሽ ታካሚ ጉብኝቶች

በ 1 ኛ ሩብ = 17,172

በ 2 ኛ ሩብ = 18,376

በ 3 ኛ ሩብ = 18,914

በ 4 ኛ ሩብ = 22,076

በ 12 ወራት ውስጥ የተደረገ አጠቃላይ ጉብኝት = 76,538 ነው። በወራት ውስጥ የጉብኝቶች ብዛት OPD
የጥበቃ ጊዜ
የመጀመሪያው ሩብ

የተመላላሽ ታካሚ መጠበቂያ ጊዜ ድምር=8769

ተጠናቅቋል የተመላላሽ ታካሚ የመቆያ ጊዜ ካርዶች ብዛት=80

የጥበቃ ጊዜ = 8769/80 = 109'

ሁለተኛ ሩብ

አጠቃላይ የተመላላሽ ታካሚ መጠበቂያ ጊዜ=9870

የተመላላሽ ታካሚ የመቆያ ጊዜ ካርዶች ብዛት ተጠናቅቋል=100

የጥበቃ ጊዜ = 9870/100 = 98.7'

ሶስተኛ ሩብ

የተመላላሽ ታካሚ መጠበቂያ ጊዜ ድምር = 5436

የተመላላሽ ታካሚ የመቆያ ጊዜ ካርዶች ብዛት = 92

የጥበቃ ጊዜ = 59.1'

አራተኛ ሩብ

የተመላላሽ ታካሚ መጠበቂያ ጊዜ ድምር = 5509

የተመላላሽ ታካሚ የመቆያ ጊዜ ካርዶች ብዛት = 100

የመጠባበቂያ ጊዜ = 55'

የተመላላሽ ታካሚዎች ቁጥር በተመሳሳይ ቀን ያልታየ

=== ዜሮ
እንደ EHSTG መስፈርት

1. የኦፕዲ ኬዝ ቡድን መደበኛ ስብሰባዎች ተጀምረዋል።

2. opds እና በተሾሙ ታካሚ የተቋቋመ የቀጠሮ ስርዓት በአገናኝ በኩል ያልፋል።

3. የተሾሙ ደንበኞች የሕክምና መዝገቦች ከደንበኞች ቀጠሮ ቀን አንድ ቀን ቀደም ብለው ተሰርስረዋል።

4. የተሾሙ ደንበኞች ሳይለዩ በቀጥታ ወደ ተለዩ የአገልግሎት ቦታዎች ይሄዳሉ

5. በወረፋ አስተዳደር ስርዓት በመለኪያ እና በህክምና መዝገብ ለመመስረት ሞክሯል።

6. opd መነሻ ጊዜን ለማሻሻል ለእያንዳንዱ ኦፒዲ የተመደቡ እና በማለዳ ካርዶችን


የ 2014 የዲ/ዩ/ሪ/ ሆስፒታል የህፃናት ህክምና ክፍል የዓመት ዕቅድ አፈፃፃም

የ 2013 የ 2014
እይታ የሚከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት መለኪዎች አፈፃፀም
መነሻ እቅድ አፈፃፀም አፈፃፀም በ %
የተኝቶ ሕክምና የሕሙማን የሆስፒታል ቆይታ መቀነስ ቀናት 9 ቀን 6 ቀን 9 ቀን 67
የተኝቶ ሕክምና ክፍል የሕሙማን ሞት መቀነስ in patient MR 4.4 3% 5 67
የጨቅላ ሕፃናት ሞት መቀነስ NMR 19.9 15% 14 107
የተሰሩ ሻወር ቤቶች
ለተኝቶ ሕክምና ክፍል የግል መታጠብያ እና መፀዳጃ ቦታዎችን ማዘጋጀት N/A 3 0 0
በቁጥር
ጥራት የድንገተኛ ክፍል ታካሚ ቆይታ ጊዜ መቀነስ ሰአት N/A ‹24 36 67
የህፃናት ተመላላሽ ህክምና ማስጀመር ክፍልማቋቋም N/A 1 1 100
የተኝቶ ሕክምና ታማሚ መቀበል አቅም መጨመር ታማሚቁጥር 780 1750 950 54
ተደራሽነት የጨቅላ ሕፃናት ክፍል የመቀበል አቅም መጨመር የተኙ ልጆች በቁጥር 616 1000 780 78

የህፃናት ድንገተኛ ክፍል ማሰፋፋት እና ትርያጅ ማቓቓም ክፍል N/A 1 0 0


የተኝቶ ሕክምና ክፍል ታማሚዎች የምግብ አቅርቦት ማሻሻል የሕሙማን እርካታ N/A 75 50 67
ግዜዉን የጠበቀ ፈጣን እና ምቹ አገልግሎት ለታማሚ መስጠት
- በየቀኑ በሀኪም የመታየት
አግባብነት የታማሚ እርካታ N/A 50 80 62.5
- የነርሲንግ አገልግት ማግኘት
ፍትሐዊነት
የሚደረግለት ሕክምና ሙሉ ግንዛቤ የዉስጥ ስም አካል መሆን
የታካሚዎችን ማህደር በሚገባ መያዝ እና መካታት ያለባቸዉን ነገሮች patient chart
N/A 100 70 70
በሙሉ መመዝገብ completeness
ቋሚ ወርሃዊ ህፃናት ሕክምና ክፍል ስብሰባ መካሄድ የስብሰባዉ ቃለ ጉባኤ 4 12 4 33
ድጋፍ
የሆስፒታሉ የተኝቶ ሕክምና ክፍል የሥራ አፈፃፀም ለ SMT ማቅረብ N/A 4 1 25
ክትትልና
ግምገማ የእያንዳንዱ ህፃናት ሕክምና ክፍል quality Improvement project
ሕደት መከታተል፤ መገምገም እና ማስመረቅ የተመረቁ Qi project 70 90 60 67
ስርዓት
ተቋማዊ የሕፃናት ፅኑ ሕሙማን ክፍል ማስጀመር ክፍል N/A 1 0 0
አቅምና
የጨቅላ ሕፃናት ለሚሰሩ ጠቅላላ ሐኪሞች እና ነርሶች በ 2020 NICU
ብቃት 0 1 0 0
guide line ላይ ስልጠና መስጠት
ማጎልበት
በጥርስ ህክምና ክፍል የ 2014 በጅት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም

 የታዩት የታካሚዎች ቁጥር = 1232


 በቀዶ ሕክምና ክፍል ውስጥ አጠቃላይ ታካሚዎች ብዛት= 16
 ወደተሸለ ህክምና እንዲያገኙ የተላኩ ታካሚዎች ብዛት = 200

የኮቪድ 19 ለመከላከል የተከናወኑ ተግባራት

• የሦስተኛውን ዙር የኮቪድ 19 ሞገድ መከሰቱን ተከትሎ በማህበረሰቡ ላይ ከፍተኛ የጤና ችግር እና ጦስ


እንዳያስከትለ የሆስፒታሉ ማኔጅመንት ከዚህ በፊት ሲከናወኑ የነበሩ ተግባራት ነገር ግን የተቀዛቀዙ የኮቪድ 19
የመከላከል ስራዎችን በአዲስ መልኩ በማነቃቃት እና አስፈላጊ ኮሚቴዎችን በማዋቀር አስፈላጊው የሆኑ ስራዎች
ተከናውነናል፡፡

• እንደ ዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ለመጀመሪያ ጊዜ የ 3 ተኛው ዙር ኮቪድ 19 ተጠቂ ያገኘነው ሐምሌ 26
ቀን 2014 ዓ.ም. ሲሆን ለ 59 ቀናት ያክል ምንም በኮቪድ 19 የተያዘ ተጠቂ አልነበረም፡፡ ነገር ግን የሦስተኛውን
ሞገድ መከሰቱን ጤና ጥበቃ በይፋ ካሳወቀ ግዜ ጀምሮ ከዚህ በታች

የተዘረዘሩ ተግባራት በሆስፒታሉ ሲተገበር ቆይቷል፡፡

• የእጅ ማጽጃ አልኮል ምርት ማጠናከር እና ማሰራጨት

• የአፍና የአፍንጫ ጭንብል አቅርቦትን ማቀላጠፍ

• የህሙማን ፍሰትን በተገቢው ቁጥጥር ማድግ

• ማንኛውም ታካማም ሆነ ባለሙያ ያለ ማስክ ወደተቋሙ እንዳይገባ በማድረግ የመቆጣጠር ስራ ተሰርቷል፡፡

• በኮቪድ ሕክምና ማእከል ለሚገቡ አስታማሚዎች የአስታማሚ የመለያ ባጅ በማዘጋጀት የተፈቀደለት ሰው ብቻ


እንዲገባ የማድረግ ስራ ተሰርቷል፡፡

• የአፋጣኝ ምላሽ ቡድን /RRT/ ማቋቋም

• ኢንፌክሽን መከላከልና መቆጣጠር ስራ ማጠናከር ስራ ተሰርቷል፡፡

• በመደበኛ ከሚሰራው የጽዳት ስራ በተጨማሪ ከፍተኛ የህሙማን ፍሰት የሚታይባቸው ክፍሎችን እና የኮቪድ
ሕክምና የሚሰጥበት ማእከልን በተለየ መልኩ የማጽዳት ስራ (Fumigation) በኬሚካል የማጽዳት ስራ
ተሰርቷል፡፡

• No mask No service ተግባራዊ ተደርጓል፡፡


• ከኮቪድ 19 ጋር ተያያዥነት ያላቸውን መረጃዎች በአግባቡ ማደራጀት እና የመገምገም ስራ ተሰርቷል፡፡

• የተገመገሙ መረጃዎችን በግዜ ለሚመለከታቸው አካላት line list በመጠቀም መረጃው እንዲደርስ ተደርጓል፡፡

• ከክልል ጤና ቢሮ ጋር በመነጋገር የሰርቪላንስ ባለሙያ በመጠቀም የዳሰሳና የቅንጅት ስራ በተቋማችን እንዲጠናከር


ማድረግ ተችሏል፡፡

• በኮቪድ ሕክምና ላይ ሊከሰቱ የሚችሉ የግብአት መቆራረጥ እና አስተዳደራዊ ችግሮችን ለመፍታት ያስችል ዘንድ
የጋራ የውይይት መድረክ በየቀኑ ጠዋት ጠዋት (Morning session) መተግበር ተችሏል፡፡

• ሕክምናውን ተደራሽ ለማድረግ የባለሙያ ቁጥር መጨመርን ጨምሮ የክፍል ማስፋፋት ስራዎች ተሰርተዋል፡፡

• በኮቪድ ሕክምና ማእከል ከዚህ ቀደም ያልነበረ (Highly dependent Unit) የራሱ አንድ መካኒካል ቬንትሌተር
እና 4 አልጋዎች በማስገባት መክፈት ተችሏል፡፡

• ከኦክስጅን ጋር ተያይዞ ይፈጠር የነበረውን የጌጅ እጥረት ለመፍታት ተጨማሪ የጌጅ ግዥ ተከናውኗል፡፡

• ከኮቪድ ጋር በተያያዘ መረጃ ለሚፈልጉ እና ውጤት ለማሳወቅ አገልግሎት የሚውል የስልክ ቁጥር የማሳቅ ስራ
ተሰርቷል

የኮቪድ 19 ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ብዛት

አጠቃላይ ምርመራ ኮቪድ 19 ፖዘቲቭ


የምርመራው ዓይነት ፖዘቲቪቲ ሬት በፐርሰንት ምርመራ
የተደረገላቸው የሆኑ

RDT 1723 229 13.29

• የሕክምና ማእከሉን የማስፋፋት ስራ እና በባለሙያ የማደራጀት ስራ ተከናውኗል

• የሦስተኛው ሞገድ የኮቪድ 19 ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ 125 ሕሙማን ወደ ማዕከሉ ገብተው ሕክምና ማግኘት
ችለዋል፡፡ (54.5% Adminssion Rate)
• ወደ ተቋሙ ለሕክምና ከገቡ ሕሙማን መካከል 34 የሚሆኑ ህሙማን የጽኑ ሕክምና አገልግሎት እና ድጋፈ
የተደረገላቸው ቢሆንመ ሕይወታቸው አልፏል፡፡ (27.2% CFR)

• ወደ 90 የማጠጉ ህሙማን አገግመው አስፈላጊው ምክር ተሰጥቷቸው ወደ ቤት ተሸኝተዋል፡፡

• የኮቪድ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያገለግሉ ተግባራት መካከል አንዱ የሆነውን የኮቪድ ክትባት ለጤና ባለሙያዎች
እና ለማህበረሰቡ ተደራሽ ማድረግ ነው፡፡ ከዚህም አንጻር እስከአሁን ድረስ

• በአጠቃላይ ሁለቱንም አይነት ክትባት የወሰዱ ሰዎች ብዛት 255

የክትባቱ አይነት 1 ኛውን ዶዝ 2 ኛውን ዶዝ የወሰዱ አጠቃላይ ምርመራ


የወሰዱ ብዛት

ASTRAZENICA 152 47 199 የባከነ 2

JOHNSON 56 56 የባከነ 0

• የዲላ ዩንቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል ከክልል ጤና ቢሮና ከዞን ጤና ቢሮ ጋር በመተባበር የዲላ ከተማ ማረሚያ ቤት
197 ለሚጠጉ ታራሚዎች የኮቨድ -19 RDT ምርመራ ተድርጓል፡፡

• ከዚህ ዉስጥ 163 ወንዶች ሲሆኑ 34 ሴቶች ናቸዉ፡፡ከተመረመሩ ዉስጥ 3 ወንዶች የምረምራ ዉጤታቸዉ
Positve ሲሆኑ ከሴቶች Positve የሆነ አልተገኝም፡፡

• Positve ለሆኑት እንዲለዩና አስፈላጊዉ ክትትልና ህክምና ተደርጎላቸዋል፡፡

ለዲላ ዩንቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል የ OXYGEN አቅርቦት የሲሊደር ብዛትና የተከፈል
የገንዘብ ብዛት

የተሞላ የ OXYGEN ሲሊደር የተሞላ የ OXYGEN የተሞላ ሲሊደር የተሞላ የ OXYGEN የተከፈለ የብር
ተ.ቁ
የቀረበበት ወር ብዛት መጠን

1 ሐምሌ 2013 ዓ.ም 280 53923 52

2 ነሐሴ 2013 ዓ.ም 570 89441 27

3 ዻጉሜ 2013 ዓ.ም 100 19190 60

4 መስከረም 2014 ዓ.ም 1077 177337 00


5 ጥቅምት 2014 ዓ.ም 394 66637 50

6 ህዳር 2014 ዓ.ም 292 43800 00

7 ታህሳስ 2014 ዓ.ም 520 78000 00

8 ጥር 2014 ዓ.ም 590 88500 00

9 የካቲት 2014 ዓ.ም 560 84000 00

10 መጋቢት 2014 ዓ.ም 423 70207 50

11 ሚያዝያ 2014 ዓ.ም 734 121244 25

12 ግንቦት 2014 ዓ.ም 479 78631 75

ድምር 6019 970912 89

 በሆስፒታሉ የ OXYGEN plant የተመረተ 246 /የተሞላ ሲሊደር/


 ከደቡብ ክልል ጤና ቢሮ የተሰጠን 455 ሲሊደር

የቀዶ ህክምና ክፍል

የ 2014 በጀት ዓመት የተግባር አፈፃፀም 12 ወራት ሪፖርት


ጤና ለሀገረችን ዕድገትና ለህብረተሰባችን ደህንነት ማረጋገጫ ዉስጥ ከሆኑት ማህበራዊ የልማት ዘርፎች አንዱ በመሆኑ
በዚህም መሰረት የዲላ ዩኒቨርሲቲ ሪፈራል ሆስፒታል የቀዶ ህክምና ክፍል ሀገረችን ያስቀመጠችውን የጤናው ዘርፍ የዕድገት
እና ትራንፎርሜሽን ዕቅድ ለማሳካት በተለይም ተጋልገዩን ማህበረሰብ ያሳተፋ፣ደህንነቱ የተጠበቀ እንዲሁም ከእንፌክሽን የፀዳ
ጥራት ያለው ፍታሃዊ የቀዶ ህክምና አገልግሎት ለሁሉም ህብረተሰብ ተደራሽ ለማድረግ ሁሉም ባለሙያዎች እንደ አንድ
አካል ሆነው እንዲያገለግሉ የቡድን ስራን ይበልጥ በማጠናከር የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን የጤናው ዘርፍ ዕቅድ ዋና ዋና
የትኩረት አቅጣጫዎችን በባለሙያዎች ዘንድ ርህረሄ የታከለበት፤ከበሬታ የተሞለበት እንክብከቤ እንዲሁም በታካሚው
ፊቀደኝነት የተመሰረተ፤ደህንነቱ እና ምስጥረዊነቱ የተጠበቀ አጠቃላይ የቀዶ ህክምና እና በቀዶ ህክምና የማዋለድ አገልግሎት
ዕቅዱን ለማሳካት ርብርብ እየተደረገ ይገኛል፡፡ በዚህም መሰረት በየሩብ በጀት አመቱ የቀዶ ህክምና ክፍሉን በሙሉ አቅሙ
እዲሰራ ጥርት እየተደረገ ይገኛል፡፡

1. የባለሞያ አወቃቀር በተመለከተ

በበጀት ዓመቱ በቀዶ ህክምና ክፍል በ 16 ነርስ፣29 የአንስቴዢያ ባለሙያ 7 የጠቅላላ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት፣ 7 የማህፀን
እና ዕንስ ስፔሻሊስት፣2 የአጥንተ ስፔሻሊስት፣1 የአዕምሮ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት፡ 16 ድጋፍ ሰጪ ባለሙያ በድምሩ በ 74
ስታፎች እና በየወሩ ከተለያዩ ሆስፒታሎች ከሚመጡ ሬዚደንቶች ጋር በመሆን አገልግሎቱ እየተሰጠ ይገኛል

2. የኢንፌክሽን ፕሪቬንሽን (IPPS AND CASH) ስራዎቻችን በተመለከተ

የኢንፌክሽን ፕሪቬንሽን በተመለከተ ለእንድሆስፒታል ወሳኝ እንደመሆኑ መጠን በተለየም ለቀዶ ህክምና የስራ ክፍል ልዩ
ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራ ይገኛል፡፡ ጽዱና ምቹ የሆና የአገልግሎት ሰጪ ኬዝ ቲም እና ክፍሎች እንዲኖሩን ብሎም ጽዱና
ምቹ ለመሆን የሚያስችሉ ተግበራቶችንና ተያያዢነት የላቸዉ ስራዎችን ስናከናዉን ቆይተናል ለአብነትም ለኦፕራሲዮን
የሚያገለግሉ የህክምና ቁሳ ቁስ እስታንዳርዱ በመከተል ከዲኮንታሚኔሽን ጀምሮ እስከ እስትራላይዝ አስከሚሆን ድረስ
በማረጋገጥና ወጥ የሆነ ድጋፍ እና ክትትል በማድረግ, ሌሎች ዝርዝር ተያያዥ ተግባሮችን ስንመለከት ወጥ የሆነ የፅደት ዘመቻ
(fumigation) ሁሉንም በለሙያ የሳተፈ ሁሌ በወር 1 ቀን ይከሄደል፡፡
የደም ልገሳ (blood donation campaign)
አጠቃላይ የቀዶ ህክምና አፈፃፀም በተመለከተ

እንደ ቀዶ ህክምና ክፍል በሀገር ደረጃ የተቀመጠዉን ጥራቱን የጠበቀና ፍታሃዊ የሆነ ቀዶ ህክምና አገልግሎት ኦፕራሲዮን
ለሚያስፈልጋቸው ህሙማን በሙሉ አገልግሎቱን ለሁሉም ማህበራሳብ መዳራስ የሚለዉን ዕቅድ ከግብ ለመድራስ በየግዜዉ
አስፈለጊዉን የህክምና ቁሳቁሶችን ግዢ በመፈፀምና አገልግሎት የሚሰጥበቸዉን ክፍሎች ለተገልጋዮች ምቹ በማድረግ እንደ
ኬዝ ቲም ትኩረት ሰተን እየሰራን እንገኛለን፡፡

ኦፕራሲዮን ክፍሉ ባሳለፍናቸው 12 የስራ ወራት የተሰጡ አግልግሎቶች በቁጥር ደራጀ ስንመለከት በጠቅላላ ቀዶ ህክምና
(680) ተካሚዎች፣የማሕፀንና ጽንስ ቀዶ ህክምና (1237)፣የአጥንትቀዶህክምና (301) ተካሚዎች፣ያአዕምሮ ቀዶ ህክምና
(35) በአጠቃለይ በ 2014 አመት ዉስጥ በድምር ለ 2253 ተካሚዎች አገልግሎት ለመስጠት ተችሎዋል፡፡

የ 12 ወራት ታካሚዎች ዝርዝር

speciality 1st quarter 2nd quarter 3rd quarter 4th quarter Total
General Segery 151 158 223 148 680
Orthopaedics 74 68 81 78 301
Neuro sergery - 14 12 9 35
Gyn/obs 260 303 407 267 1237
Total 485 543 723 502 2253

ወርሃዊ የቀዶ ህክምና አፈፃፀም


ወርሃዊ የቀዶ ህክምና አፈፃፀም
300
248 244
250 231
200 188 183 187 188
173
155 157 157
150 142

100 Series 1
50
0
20 20 21 20 20 20 20 20 20 a2
0
t2
0
e2
0
ሌ ሴ ም ት ር ስ ር ት ት iy o n
ም -ነሃ ረ
ስከ ጥቅ
ም -ህ

ተህ
ሳ -ጥ ካቲ ጋቢ iyaz b
gin 1 -
se
1 -ህ 21 1 - 21 -የ መ -
መ - 2 - m
2 ሌ - 21 ት 21 ስ 21 21
- 1 t2
ሰኔ ህም ሴ 2
0
ም ም ር ተ ህሳ ር ት 21 ya 2 nbo
ቅ ዳ ጥ t i
ስከ
ረ ጥ ህ ቲ bi z gi
ነሃ የካ eg iya
መ m m

Quarterly numbers of cases

cases in Quarters
723

543
485 502

1st Quarter 2nd Quarter 3rd Quarter 4th quarter

Series 1

ከነዚህ ውስጥ 1,453 የሚሆኑት ታካሚዎች የድንገተኛ ቀዶ ህክምና አስፈልጓቸው አገልግሎቱን ያገኙ ሲሆን ቀሪዎቹ 800
ታካሚዎች ደግሞ በቀጠሮና በስኬጁል ለሚሰራ ቀዶ ህክና አገልግሎት የአነስቴዢያ ሕክምና ያገኙ ታካሚዎች ናቸው፡፡
Elective VS Emergency

35.51%

Elective
Emergency

64.49%

Type of surgery 1st Quarter 2nd Quarter 3rd Quarter 4th Quarter Total
Elective 177(36.5%) 192(35.4%) 234(32.4%) 197(39.24%) 800(35.51%)
Emergency 308(63.5%) 351(64.6%) 489(67.6%) 305(60.76%) 1453(64.49%)
Total 485 543 723 502 2253

ከቀጠሮ ቀዶ ጥገና የተሰረዙ ታካሚዎችን በተመለከተ

የቀጠሮ ቀዶ ጥገና አይነት 1 ኛ ሩብ አመት 2 ኛ ሩብ አመት 3 ኛ ሩብ አመት 4 ኛ ሩብ አመት


በጠቅላላ ቀዶ ህክምና 16 17 22 29
የማሕፀንና ጽንስ ቀዶ ህክምና 6 4 9 4
የአጥንት ቀዶ ህክምና 2 3 5 3
ድምር 24 26 36 36

ከቀጠሮ ቀዶ ጥገና ለተሰረዙ ታካሚዎች ዋና ዋና ምክኒያቶች

 በደም እጥረት
 ታካሚዎች በቅድመ ምርመራ ቀን አለመገኘታቸው
 ታካሚዎች ተጓዳኝ ህመም ስለነበረባቸው
 ታካሚዎች ታካሚዎች የናሙና ምርመራ ስላልጨረሱ
 የኦፕሬሽን አልጋ እጥረት
 የሚሰራው ሃኪም መድከም
 miscommunications

በየእለቱ ቀዶ ጥገና የሚሰራላቸው ታካሚዎች ለቀዶ ጥገና ክፍሎች ስሌትን በተመለከተ

Total major surgery done in 12 Functioning OR table Major surgeries per table
months per day

2253 3 2.06 average

surgical safety check lis utilizatio rate


87.50% 99.20% 94.00%
96.50%
100%
90%
80%
70%
60% Series 1
50%
40%
30%
20%
10%
0%
1 Quarter 2 Quarter 3 Quarter 4 Quarter

ይህንን የታካሚዎች ቁጥር እና ጥራት ለማሳደግ


1፣ከክልል ደም ባንክ ጋር በመተባበር የደም አቅርቦትን ማሳደግ ተችሉዋል

2፣በ EHAQ cluster አማካኝነት PFSA ያልተገኙ መድሃኒቶችን ከአጎራባች ሆስፒታሎች ማግኘት ተችሉዋል

3፣who check list orientation ለሁሉምባለሞዎችተሰቱል

4፣ who check list ወለቀትአቅርቦትበቂእንዲሆንተደርጉዋል

5፣ who check list focal person ድጋፍማድረግ

በአጠቃላይ በነበረው የኮቪድ-19 እና ሀገራዊ ሁኔታ አንፃር የተፈለገውን ያክል አገልግሎት ማሳደግ ባይቻልም አሁንም ቢሆን
የሚሰጠው አገልግሎት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደመጣ ያመላክታል፡፡

አገልግሎቱን በሚሰጥበት ወቅት የሚያጋጥሙ ተግዳሮቶች ተፈለገውን ያክል አግልግሎት እድገት እንዳይኖር ጉልህ ሚና
ነበራቸው፡፡

የራዲዮሎጂ ክፍል አጠቃላይ አፈጻፀምን የሚያሳይ ሰንጠረዥ

SONOGRPY

U/S and other examination like


10000 8496 85
echo ,doppular

X ray reading 20000 20646 ›100

 ለአራት ዓመት በላይ የቆየዉ የሲቲ ስካን ማሽን (CT-Scan) የማስገባት ስራ ተሰርቷል
 የራዲዮሎጂ የስራ ክፍል ስራ በጣም ጊዜ የማይስጥ በመሆኑ የስዉ ሀይል እንዲሟላ ተደርጓል

Dilla University Referral Hospital Laboratory performance reportof 2014


S. N Type of tests Plan for 2014 Annual %
achievement
Hematology
1 CBC 29437 29031 98.6
2 PBM 9812 138 1.4
3 ESR 3424 3059 89.33
Clinical Chemistry
8 SGOT 7920 1732 21.9
9 SGPT 7920 1712 21.6
10 ALP 7920 1201 15.2
11 BUN 9240 3794 41
12 Creatinine 9240 3766 40.75
13 T .bilirubin 5280 342 6.5
14 D .bilirubin 5280 165 3
17 HgA1c 2640 163 6.2
18 Alpha amylase 2640 2 1
19 T.protien 2640 5 1
20 Uric acid 2640 198 7.5
21 T.cholestrol 5280 564 10.7
22 Trygi 5280 385 7.3
23 HDL 5280 569 10.77
24 LDL 5280 569 10.77
25 Glucose/FBS/RBS 7920 6442 81.33
Serology test
50 Widal 3360 2555 76
51 Wielflex 3360 2555 76
52 RPR 16640 5074 30.5
53 RF 413 232 56.2
54 H.pylor serum 413 786 OA
55 H.pylor stool 1150 1224 OA
56 HBsAg 16640 7756 46.6
57 HCV 16640 3125 18.7
58 Blood group & Rh 22710 7108 31.3
59 ASLO 413 87 21
61 C-RP 413 45 10.9
62 HIV
Parasitological and urinalysis Test
66 Blood film 17837 8104 45.4
67 Stool Examination 16349 5570 34
68 Occult blood stool 2640 50 2
69 Urine chemical test 20695 9317 45
70 Urine microscopy 20695 11779 57
71 Urine HCG 1597 2461 OA
Bacteriology
72 Body fluid analysis test 462
73 Wet smear 462
74 WBC count 462
75 Gram stain 462
76 Diff Count 462
77 Semen analysis 462
78 AFB 462
79 Genexpert 4752 4447 93.5
80 AFB TB microscopy 600
81 KOH 60
82 DBS/EID 65
83 Viral load 1815 1691
84 CD4 689
85 HPV 136
86 Compatibility test 1651
87 COVID-19
88 Urine Culture 528
89 Stool Culture 528
90 Wound Culture 528
91 Body fluid culture 528
92 Eye discharge culture 528
94 Ear discharge culture 528
95 Sputum culture
In 2014 a total of 4467 new patients screened for TB of which 1160 (25.97%) are positives and 24
patients Rifampicin resistant positives.

Body fluid and Microbiology report is not compiled

Strength

 LQMS training is provided to lab professionals


 Our laboratory participate on quality assuranceprogram such as one world accuracy for
different tests parasitology, hematology, clinical chemistry and microbiology (AFB and
geneXpert) labs, HIV rapid tests & EID to determine PMTCT. Secured 100% concordance
rate for microbiology (AFB and geneXpert) labs, HIV rapid tests & EID and more than
80% for others.
 We have started preparation of AFB reagents & distribute to health facilities in Gedeo
Zone
 We are supporting 8 ART health facilities by mentorship program in collaboration with
ART mentorship program.
 Our hospital lab is EQA center that blindly re-checking AFB slides collected from health
facilities in Gedeo Zone and assessing the performance quality of peripheral laboratories in
the zone ang givimg timely feedback to participating laboratories and concerned bodies
 We have been assessed by ENAO for accreditation and achieved good performance , with 2
major & 9 minor non conformance with international standards by GeneXpert lab and
commited on clearing these NCs. We have sent our performance to ENAO and waiting for
their assessment result fot final decision of accreditation of our lab.
 Our laboratory management & staffs highly committed to accredited & assessed by ENAO
expert & finally waiting to grant accreditation with few non-conformances. Currently we
are working on clearing these non-conformances to secure certificate of accreditation.
 Tests not performed in our lab sent to our backup laboratories such as international clinical
laboratory and SNNPR PHIL.
የ አጥንት ህክምና ት/ ክፍል የ 2014 ዓ.ም report

ከ 2011 ዓ.ም ጀምሮ እንደ ክፍል የተቋቋመ የአጥንት ህክምና ክፍል በዚያን ጊዜ ዲፓርትመንቱ የጀመረው የአጥንት ቀዶ ጥገና
ሐኪም ( contrat ) = 1 አጠቃላይ ሐኪም =3 ነርሶች = 5 በአሁኑ ጊዜ መምሪያው እየሰፋ ነው። በአሁኑ ጊዜ የአገልግሎት
አሰጣጥ እና የሰው ኃይል ይጨምራል። በአሁኑ ጊዜ በእንቅስቃሴ ላይ ያሉ ሰራተኞች; የአጥንት ቀዶ ጥገና ሐኪም =1 የኦርቶ
ነዋሪ (ከ SPHMMC) =2 አጠቃላይ ሐኪም =5 ነርስ = 6

2014 በጅት ዓመት የኦርቶፔዲክ ቀዶ ጥገና ስራዎች ተከናውነዋል,

የቀዶ ጥገና ህክምና የተከናወነ


ወር ጉዳዮች ተከናውነዋል
ሃምሌ 19
ነሃሴ 31
መስከረም 23
ጥቅምት 20
ህዳር 16
ታህሳስ 17
ጥር 26
የካቲት 22
መጋቢት 24
ሚያዚያ 16
ግንቦት 38
ሰኔ 39
2014 በጅት ዓመት የአጥንት ቀዶ ጥገና ክፍል ተግባራት

ለህክምና ወደተሸለ ህክምና


ወር መፍሰስ መቃወም ሞት
የመጡ የተላኩ ታካሚሆች
ሃምሌ 24 23 0 1 0
ነሃሴ 20 19 1 0 0
መስከረም 26 24 2 0 0
ጥቅምት 27 25 1 1 0
ህዳር 25 24 0 0 1
ታህሳስ 30 28 2 0 0
ጥር 24 22 1 1 0
የካቲት 22 21 0 1 0
መጋቢት 26 25 1 0 0
ሚያዚያ 27 26 1 1 0
ግንቦት 28 26 1 1 0
ሰኔ 24 23 1 0 0

2014 በጅት ዓመት ORC ታካሚዎች


አዲስ ለህክምና የመጡ ተመላላሽ ታካሚቆች
ወር ጠቅላላ የታካሚዎች ብዛት
ታካሚዎች ብዛት ብዛት
ሃምሌ 32 46 78
ነሃሴ 30 58 88
መስከረም 28 51 79
ጥቅምት 43 54 97
ህዳር 37 45 82
ታህሳስ 48 59 107
ጥር 36 66 102
የካቲት 32 57 89
መጋቢት 42 71 113
ሚያዚያ 45 79 124
ግንቦት 41 77 118
ሰኔ 54 58 112

2014 በጅት ዓመት የኦርቶፔዲክ ቀዶ ጥገና ድንገተኛ ህክምና አገልግሎት የተሰጣቸዉ

ለስላሳ
የጅማት Pyomy ሴፕቲክ ኦስቲኦ እርጥብ ሴሉላይ ጠቅላላ
ወር ስብራት ቲሹ
ጉዳት ositis አርትራይተስ ሜይላ ጋንግሪን ትስ የታካሚዎች
ይተስ ጉዳት ብዛት
ሃምሌ 31 3 9 3 1 0 5 65 117
ነሃሴ 23 1 8 2 0 1 8 69 112
መስከረም 25 2 7 3 0 0 9 62 108
ጥቅምት 27 1 6 4 0 1 6 73 118
ህዳር 26 2 8 2 2 1 6 59 106
ታህሳስ 30 3 7 5 1 0 10 79 135
ጥር 26 2 8 2 2 2 11 76 127
የካቲት 29 3 7 3 1 2 8 81 134
መጋቢት 32 4 7 2 2 1 10 93 151
ሚያዚያ 30 3 10 3 3 2 7 106 164
ግንቦት 33 3 8 4 2 1 16 112 179
ሰኔ 35 3 7 5 1 0 9 121 181

የበጐ አድራጐት ስራዎችን በተመለከተ

ተቋሙ ከመደበኛ የህክምና ስራ በተጨማሪ በማህበረሰብ ዉስጥ የሚገኙ ከአቅመ ደካማዎችንና ጎዳና ተዳዳሪዎችን ጋር በመሆን
የ 2014 ዓ.ም. ዘመን መለወጫ በዓልን በማክበር የበጎ አድራጎት ተልዕኮዉን በመወጣት ላይ ይገኛል፡፡ በዚህም መርሃ ግብር
በሆስፒታላችን በተለያዩ ክፍሎች ተኝተዉ ህክምና ሲከታተሉ ለነበሩና በዓልን በቤታቸዉ ማክበር ለማይችሉ ህሙማን
በተዘጋጀዉ የማዕድ ማጋራት ፕሮግራም ተካፋይ እንዲሆኑ ተደርጓል፡፡

ስልጠናን በተመለከተ

- ለሆስፒታሉ ሲኒየር ማኔጅመንት አባላት ሕክምና አገልግሎቱን በታማኝነት ሙያው የሚጠይቀውን ስነ-ምግባር
በመከተል አገልግሎት መስጠት እንዲችሉ የሚያስችል ስልጠና ተሰጥቷል፡፡
o የመልካም አስተዳደር ስልጠና
o የዜጐች ቻርተር
o ካይዘን

በካፒታል በጀት በ 2014 በጅት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም


በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል ለመማር ማስተመር ምቹ እና ለማህብረሰቡ ህክምና
አገልግሎት ብሎም ለሀገር ገጽታ የሆነ መሠረተ ልማት የማስፋፋት ስራዎች በመከናሆን ላይ ያለ ሲሆን የሪፈራል
ሆስፒታሉ አመራርና ስራተኞች ድጋፍና ክትትል እያደርጉ ይገኛሉ፡፡

 በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል መገነባት ላይ ያሉ ግንባታዎች


1.ዋናዉ ሆስፒታል ግንባታ
2.የተማሪዎች ማደሪያ
3.የተማሪዎች መመገቢያና የዕቃ ማሰቀመጫ እስቶር ሲሆኑ አንዳነድ ግነባታዎች በፈጥነት
እየተገነቡ ቢሆንም የተወሰኑት ግንባታ መዘግየት ታይቶባቸዋል፡፡
 የ 2014 በጀት ዓመት በዕቅድ የተያዙ ግንባታዎች ስራ ያልተጀመሩ መሆኑ ታዉቋል፡፡
የውጭ ዜጎች መምህራን ደመወዝ ፣
የውጭ ሀገር መምህራን አበል ፣
ትራንስፖርት ፣
የአማካሪ ድርጅቶች ክፍያ ፣የፕሮጀክት ባለሙያዎች አበል ክፍያ ከካፒታል በጀትእንዲከፈል ተደርጓል፣

ድጋፍ የክትትል፣ የግምገማና የሪፖርት ስልት

ክትትልና ግምገማ /Monitoring and Evaluation/

የበጀት ዓመቱ ዕቅድ መተግበር ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ በእያንዳንዱ ቡድን፣ ጽ/ቤት፣ ዳይሬክቶሬት፣ ትምህርት ክፍል፣
ኮሌጅ፣እና ፕሮግራም በኃላፊዎች አማካይነት ቀጣይና ወቅታዊ የሆነ ክትትል /Monitoring/ ይካሄዳል፡፡

መረጃዎችን በጊዜና በወቅቱ በማሰባሰብና በመተንተን በዕቅድ ተግባራዊነት ላይ ለተከሰቱ ችግሮች አስፈላጊ የሆነ እርምት፣
ማሻሻያና ማስተካከያ ይደረጋል፡፡

በክትትሉ ሂደት ኃላፊዎች በእያንዳንዱ የሥራ ክፍል የተደረሱትን ውጤቶችና የጋራ ስምምነቶች በሪፖርት በማጠናከር እንደ
ጉዳዩ አንገብጋቢነት በየወሩ እና በየሩብ ዓመቱ መጨረሻ ለበላይ ኃላፊ ጽ/ቤት እንዲቀርብ ይደረጋል፡፡

በየሩብ ዓመቱ እና በዕቅድ ዘመኑ መጨረሻ ላይ የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ ይደረጋል፡፡ የግምገማውም ሥርዓት በግብ ላይ
ያነጣጠረ /Goal targeted/ ሆኖ በክትትል ወቅት የተሰበሰቡና ትንተና የተደረገባቸውን መረጃዎች መነሻ በማድረግ በዕቀዱ
ላይ የተቀረጹት ዓላማዎችና ስትራቴጂያዊ ግቦች ትክከለኛ መሆናቸውን፣ በነባራዊ ሁኔታ ላይ የተመሰረቱና ውጤታማ
መሆናቸውን፣ እንዲሁም ደግሞ የሚፈለገውን ውጤት በምን ያህል ዋጋ ማስገኘታቸውን ጭምር ለይቶ ለመገንዘብ የሚያስችል
ይሆናል፡፡
በክትትል እና ግምገማ ሥርዓት ተገልጋዮች/ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ የግምገማውን ሥራ የበለጠ ውጤታማ የማድረግና
በሂደት ውስጥ ከሚደረስባቸው ውጤቶች በመነሳት ዕቅዱን እንደ አመቺነቱ የመከለስ ወይም የማሻሻል ሥራዎች ይከናወናሉ፡፡

በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ተግባራት በዕቅዱ መሠረት መፈጸማቸውን የሚያጣራ ቡድን በማዋቀር ቢያንስ በየሩብ ዓመቱ የመስክ
ምልከታና ግምገማ ይደረጋል፡፡

በሚደረጉ ግምገማዎችና ውይይቶች ሥራዎች በሚጠበቀው መጠንና ጥራት እንዲሁም በጀትና ንብረት መከናወናቸውን እና
ለታለመለት ዓላማ መዋላቸውን የማረጋገጥ፣ በአፈጻጸም ላይ ያለውን ልዩነት በመመዝገብ በቀጣይ ለሚከናወኑ ሥራዎች
አመቺ ማስተካከያ ይደረጋል፡፡

Dilla University Signs MoU with Spanish OMF Surgery and Pathology Team

• Dilla University (DU) August 24, 2021, Public and International Relations Directorate,
Memorandum of understanding signed between Dilla University and Spanish OMF
Surgery and Pathology Team for three-year contract on mutually beneficial areas of
cooperation.

• In his welcoming speech, Vice President of Administration and Student Affairs and
Representative of the President Dawit Hayeso (PhD), welcomed the guests from University
of Madrid, Spain (Dr. Jorge Cano and Dr. Julian Campo) to the University. A great deal of
work has been done to reach out to the local community with the utmost diligence and
commitment to provide the University with access to medical services that are not available
in the country. He also emphasized that Health related cooperation are vital and the
University is always committed to work together with respected concerned bodies.

• Dr. Selamwit Ayele, Vice President of Dilla University College of Medicine and Health
Sciences and Referral Hospital, on her part said the three-year based agreement is aimed at
developing a collaborative platform for Oral and Maxillofacial Surgical and Pathological
activity at Dilla University in collaboration with the CMHS (College of Medicine and
Health Science) adding that any citizen could get this medical service for free.
Furthermore, the agreement further entails a strong support for further link via putative
clinical activity, research, capacity building and parallel academic cooperation among
parties.
• The delegation team coordinator and Physician from University of Madrid, Spain Dr. Jorge
Cano, thanked the University Administration and briefed on the areas and scope of
application that includes joint research activities on areas of mutual interest, organizing
seminars, workshops, symposium, academic meetings, exchange of facilities and
equipment, organizing short, middle and long-term trainings, improving the quality of and
sustainability of patient management, encouraging and promoting innovations, technology
transfer and other related clinical and academic collaborations are amalgamated.

የሪፖርት ስልት

እያንዳንዱ ቡድን፣ ጽ/ቤት፣ ዳይሬክቶሬት፣ ትምህርት ክፍል፣ ኮሌጅ፣ ኢንስቲትዩትና ፕሮግራም በተግባር ላይ ያጋጠሙ
ችግሮችንና የተወሰዱ የመፍትሄ እርምጃዎችን በማካተት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርትን በየሩብ ዓመቱ መጨረሻ ለበላይ ኃላፊ እና
ለፕሮግራሙ ዳይሬክተር ያቀርባል፡፡

የሆስፒታሉ የዕቅድና በጀት ቡድን የቀረቡትን ሪፖርቶች ሰብስቦ በመተንተን፣ በማጠናቀርና በማደራጀት በየሩብ ዓመቱ
ተቋማዊ የክንውን ሪፖርት አዘጋጅቶ ለዩንቭርሲቲዉ ዕቅድና በጀት ዳይሬክቶሬት ይልካልየዩንቭርሲቲዉ ዕቅድና በጀት
ዳይሬክቶሬት ከአራቱም ፕሮግራሞች የአሰባሰባቸዉን ሪፖርቶች ለተቋሙ የበላይ አመራር እና ለሥራ አመራር ቦርድ
እንዲሁም ለዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ያቀርባል፡፡

በመጨረሻም በየደረጃው ቀርቦ የፀደቀው ሪፖርት ለኢፌዴሪ ሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ ለኢፌዴሪ ገንዘብ
ሚኒስቴር፣ ለኢፌዴሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና ለባለድርሻ አካላት እንዲሰራጭ ይደረጋል፡፡
ክፍል ስድስት

6. የ 2014 በጅት ዓመት ያጋጠሙ ችግሮችና የተወሰዱ የመፍሕቴ እርምጃዎች

6.1. ያጋጠሙ ችግሮች

Lack of pediatric ICU or high dependable un


 Drug interruption for NICU (esp aminophylline ,ceftazidime ,vancomycin)
Lack of oxygen gauge, suitable facemask and nasal prong for deferent age groups.
Over used and unsanitary deliary couch in maternity
Lack of packed resomal in pediatric TFU
Poor documentation and reporting of HAI,SSI and other parameter timely and reliably.
Lack of clean blanket, plastic covered mattress with out hole, patient gown, bed screen etc..
 Poor hygiene of wards
 Lack of essential drug, essential lab test and PPE.
 Lack of graduated quality improvement project.
 Poor inpatient transportation (not accompanied by professionals (nurse or physicians)
even patient on oxygen)
 no functional toilet and shower for pts in wards
 Structure of EOPD is major challenge to work as per standard
 No receptionist
 NO Mobile X ray and Emergency OR There is mobile x ray in compound but not yet
to utilized due to burecracy...
 Unavailability different types of protocols
 There is ECG but no paper and there is no crash cart which need fast response
 There is no waiting area for attendance
 There is no receptionist which has to respond regarding due to huge burden
centralizing difficult to get service for emergency
 Unavailability of adequate isolation area for different disease , outbreaks
E.g. which is urgent Cough clinic not yet opened due to shortage of room
 There is huge gap among DHIS REPORT and what is really there on ground due to
weak data reporting system. As data clerk mandates to solve the problem. No
coherence in data filling and incomplete.
 Challenge in service area Inconsistencies in the availability of basic laboratory service
 Infrastructure
Rooms for
Procedure room
Expansion of service
Store and head nurse office
 Waiting area
Expansion and shade
Patient chair/seat
Labeling
TV ,banners…
 Human resource shortage
ENT specialist , oncologist
Nurses
Runners with training
 Equipment and supply
Hand washing facility
BP cuff , thermometer
Wheelchair
Screen for patients
Opds are not well equipped as peer standard.
 1- Data quality
 The analyzed information is gathered from registration books
which are incomplete and most of which are not properly
registered. Also possibly missed (undocumented) cases.
 Omission of data such as outcome of patents on discharge and disorganized register filling
technique are the common problem observed
 There is data gap between HMIS registration book and HMIS office.
 2- HMIS reports
The HMIS report mainly focuses on KPI information which are
crude and are not able to show the service gap at each level of
IPD service areas.
Limited role of departments
 The role of clinical departments in collecting, analyzing and
Interpretation of KPI data as well as the culture of information Use for decision making is
poor.

 የመዝናኛ ቦታዎች አለመኖር (lack of recreational center, dining and social interaction )

 የማገገሚያ ማእከል ማጣት (rehabilitation center)

 የግል እና የ ቡድን ህክምና ቦታ አለመኖር(Individual or Group therapy)

 የአልጋ ቁጥር ማነስ (shortage of required bed number)


 የ ድንገተኛ የስነ አዕምሮተኝቶ ህክምና አለመኖር(Lack of emergency ward)

 የድንገተኛ የስነ አዕምሮተመላላሽ ህክምና አለመኖር (Lack of emergency OPD)

 ለሚጥል እና ተያያዥ በሽታዎች ተመላላስሽ ህክምና ክፍል ማጣት(NEP)

 የፋርማሲ ባለሙያ እጥረት ከፍተኛ ጫና የፈጠረ ችግር ቢሆንም ባለሙያ እንዲቀጠር ሪፖርት

ከማድረግ በተጨማሪ ሰራተኞችን በማስተባበር ለመቅረፍ ተሞክሯል፡፡

 እስቶክ አውት የሆኑ የላቦራቶሪ ሪ ኤጀንት እና መድሀኒቶች ለመግዛት የፋይናንስ ችግር ያጋጠመ ሲሆን

በ DTC ፀድቆ በጣም አንገብጋቢ የሆኑ የላቦራቶሪ ሪ ኤጀንቶች በፕሪፎርማ ግዢ እንዲከናወን

ጠይቀናል

 በጀት እራሳችን አለማዘዛችን ከስራዉ ፀባይ ጋር ተያይዞ ስራችንን በታቀደዉ ልክ መስራት

አለመቻላችን፤፤

 ሞኒቶሪነግ ለማካሆድ እና ስልጠና ለመስጠት በጀት እራሳችን አለማዘዛችን ጠባቂነት መንፈስ

ፈጥሮብናል፤፤

 ፖርተረ እና ጋሪ ተቸግረን እራሳችን ካርቶን ለመሸከም ተገደናል፤፤


 የቀጠሮ ቀዶ ህክምናዎች መሰረዝ፡ ይህ ችግር ብዙ ጊዜ የሚያጋጥም ተግዳሮት ሲሆን በህሙማንና ባለሙያዎች
እርካታ ላይ እንዲሁም ሕሙማን ተቋሙ በሚሰጠው አገልግሎት ላይ አመኔታ እንዲያድርባቸው ያደርጋል፡፡
ለቀዶ ህክምና መሰረዝ ዋና ዋና ምክንያቶች ውስጥ የደም እጥረት፤ የታካሚዎች/ አስታማሚዎች አለመስማማት፣
የግብዓት እጥረት እና ሌሎችም ይጠቀሳሉ፡፡
 የደም እጥረት፡ ብዙ ህሙማን በድንገተኛም ይሁን በቀጠሮ በሚሰራ የቀዶ ህክምና ወቅት ለሚፈሳቸው ደም ወይም
ከፍተኛ የደም መፍሰስ አጋጥሟቸው ወደ ሆስፒታል በሚመጡበት ጊዜ ደም ያስፈልጋቸዋል፡፡ ሆኖም ግን በዚህ ጊዜ
የተፈለገውን ያክል ደም ባለመገኘቱ ምክንያት ብዙ ህሙማን ለደም ብቻ ወደ ሌላ ተቋማት እንዲላኩ ይደረጋል፡፡
ይህም ታካሚዎች ለክፍተኛ ወጭ ከመዳረጉም በላይ ወደ ተላኩበት ተቋም መሄድ ያልቻሉ ታካሚዎች ወደ
ቤታቸው በመመለስ ሕይወታቸውን አደጋ ላይ ሊጥሉ ይችላሉ፡፡
 የሕክምና እቃዎችና ግብዓቶች እጥረት፡ የቀዶ ህክምና አግለግሎት በባህሪው ከፍተኛ የህክምና እቃዎችንና
ግብጫቶችን የሚፈልግ በመሆኑ የነዚህ ግብዓቶች ዕጥረትና የአቅርቦት መቆራረጥ ስራዎች በአግባቡ እንዳይሰሩና
የተፈለገውን አገልግሎት እንዳንሰጥ ደርጋል፡፡ የነዚህ ግብዓቶች በሀገረ አቀፍ ደረጃ የሚያጋጥም የአቅርቦት እጥረት
ወይም በተቋም ደረጃ በሚያጋጥም የግዥ መቆራረጥ ሊከሰት ይችላል፡፡
 የፅዳትና እና ጥበቃ ሰራተኞች በስራ ገበታቸው አለመገኘት::
 በተቋሙ ውስጥ የ IPC/CASH አብይ ኮሚቴ ቢቋቋምም በየግዜው ተሰብስቦ ተግባራትን አለመደገፉ
እና አለመገምገሙ
 በየዋርዱ የ IPC/CASH ተግባራትን የሚያስተባብሩ ዋርድ ማስተሮች አለመመደባቸው
 በኬዝ ቲሙያለ የባለሙያ ቁጥር ጭማሪ ቢያሳይም ባለሙያዎቹ ስልጠና አለመውሰድ
 የ occupation health professional ቅጥር ማስታወቂያ ቢወጣም ባለሙያዎች ስላልተገኙ ቅጥር
አለመከናወኑ
 የፅዳት ሰራተኞች ቁጥር በተወሰነ መልኩ ቢጨምርም ካሉ ስራዎች ብዛት አንፃር አነስተኛ መሆን
 የፅዳት ሰራተኞች የ IPC/CASH ስልጠና/ ግንዛቤ ማስጨበጫ አለመሰጠቱ
 ለንፅህና እና ፅዳት እቃዎች የተመደበው በጀት አነስተኛ መሆን እና ግዢ በወቅቱ አለመፈፀሙ
 ተማሪዎች ለትምህርታዊ ልምምድ ወደ ሆስፒታሉ ሲመደቡ የ IPC/CASH ግንዛቤ ማስጨበጫ
አለመሰጠቱ
 የበጀት ማነስ

 የአቅርቦት ችግር

 የግዥ መጓተት ችግር

 ከተማሪዎች ቁጥር ጋራ የማይጣጣም የመዝናኛ ቦታና የ Dstv ቁጥር ማነስ

 ለማታ ገቢ ለሚሆኑ ሠራተኞች የሰርቨስ አገልግሎት እትረት መኖሩ

 አብዛኛ የስራ ክፍሎች በዕቅድ ካመጓዝ በደራሽ ስራ መጠመዳቸዉ

 የኮቨድ-19 ወረወረወሽኝ በሽታ በትምህርት ጥራት ላይ ክፍትት በፍጠሩ

 የተማሪዎች ምግብ በት አጠገብ ያለዉ ሽንት ቤት ዉሃ በብዛት በመድባቱ ሽታ ሊወጣ በመቻሉ

በተደጋጋሚ ጥያቄ ማስነሳት መቻሉ

 የግዕ ዕቅድ አቅደን እና አቅርበን ነገር ግን የግዥ ጥያቄ ስናቀርብ ግዥ ያለማካሄድ

 ትምህርታዊ ጉዞ ሲኬድ ተማሪዎች ይዘዉ የሚሄድትን የመንግስት ንብርት በአግባቡ ጠብቀዉ

መመለስ አለመቻል

 የትራንስፖት እትረት

 የተሸከርካሪ ጥገና ክፍል በረፈራል ሆስፒታል ዉስት አለመኖር

 የስዉ ኃይል እትረት መኖሩ

 ያልተናበበ የሪፈራል አገልግሎች የቀጠሮ ስራትን ግብር መልስ መኖር

 በኮሌጁ የ 2014 ዓ/ም በጀት ከፍተኛ የበጀት እጥረት መኖር


 በዪቨርስቲው በመማር ማስተማር፣ ጥናትና ምርምር እና ማህበረሰብ አቀፍ አገልግሎት ከፍተኛ የሆነ ተማከለ አሰራር
መኖሩ የዘጠኝ ወር ዕቅድ ለመፈፀም ከፍተኛ ተግዳሮት መፍጠሩ
 በኮረና ወረርሺኝ ምክንያት በተራዘመው አካዳሚክ ካላንደር ሐምሌና ነሀሴ ወራት የ 2013 አንደኛ መንፈቅ አመት
መገባደጃ ላይ በመሆኑና የተማሪዎች ለተግባር ልምምድ የሚወጡበት ወቅት ቢሆንም በተቃራኒው የ 2014 በጀት
ባለመለቀቁ የጊዜ መሸራረፍ እና መስተጓጎል ስለነበር በመጠኑም ቢሆን የጥራት ተፅኖ አሳድሯል።
 ከፍተኛሁኔታበጣበበ የጊዜ ሰሌዳ የተነሳ ተማሪዎችና መምህራን በመማር ማስተማር ስራ ብቻ በመጠመዳቸው
ምክንያት አንዳንዶቹን ተግባራት ማከናወን አልተቻለም። ለምሳሌ ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ልምድ እንዲያካፍሉ
ባለሞያዎችን መጋበዝ፣ አገራዊ ስሜትን የሚያነቃቁ ስልጠናዎችና የጋይዳንስ ድጋፍ ለተማሪዎች መጥቀስ ይቻላል፡፡
 ከዚህ በፊት ከተለያዩ ኢንዱስትሪዎች ጋርተገብተው የነበሩ ትስስሮች(MOU) የጊዜ ገደብ መጠናቀቅ
 ለኮሌጁ ሰራተኞች ከፍተኛ የሆነ የትራንስፖርት እጥረት መኖር (ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ ሁሉም መምህራን
የትራንስፖርት አገልግሎት የማያገኙ መሆናቸው) ይህም ከአመት አመት የቀጠለ ነው።
 የድህረ-ምረቃ እና ተከታታይ ትምህርት በጀት ወደ ኮሌጅ አለመውረድ በመማር ማስተማር ሂደት ላይ ከፍተኛ
መጓተትን ከማስከተል አልፎ የመምህራን ርካታ ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አሳድሯል።
 ከትምህርት ሚኒስቴር የሚመጡ መመሪያዎች ለኮሌጁ ነባራዊ ሁኔታ አነስተኛ ትኩረት መስጠታቸው።
 አዲሱ ስርዐተ ትምህርት ብዙ ክፍተቶች ያሉበት መሆኑና ለጤና ፕሮግራሞች የተሰጠው የጊዜ እርዝመት በጣም
አጭር መሆን፤ ተጨማሪ የአንዳንድ ፕሮግራምአልቆ የመጣ ስርዐተ ትምህርት አለመኖሩ።

6.2.የተወሰዱ እርምጃዎች

 የሪፈራል ሆስፒታሉ የሰለጠነ የሰው ኃይል ያለመሟላት ችግር ለመቅረፍ ከዩንቨርሲቲዉ የሰው

ሀብት ዳይሬክቶሬት በጋራ በመሆን በተለያዩ የዜና ማሰራጫዎች በሬዲዮ፣ በቴሌቪዥን፣

በጋዜጣ እና በተቋሙ ድረ-ገጽ የቅጥር ማስታወቂያዎችን በማውጣት በተወሰኑ የሥራ መደቦች

ላይ በቅጥር ለማሟላት ጥረት ተደርጓል፡፡

 በተሽከርካሪ ዕጥረት ምክንያት ያጋጠሙትን የትራንስፖርት አገልግሎት ችግር ለመቅረፍ ያሉትን

ተሸከርካሪዎች ስምሪት ፕሮግራም በማሻሻል ችግሩን በመጠኑ ለመፍታት ተችሏል፡፡

በመንገዶች ምቹ ያለመሆን ምክንያት በሚደርሰው ብልሽት የሚቆሙ ተሸከርካሪዎች በፍጥነት

በመጠገንና በማደስ ወደ ሥራ በማሰማራት አገልግሎቱ እንዳይቋረጥ ተደርጓል፡፡

 በሪፈራል ሆስፒታል እና ጤና ሳይንሰ ኮሌጅ ግቢ ለመምህራን እና ለሠራተኞች አገልግሎት

የሚውሉ የቢሮ እጥረት ችግር ለመቅረፍ መማሪያ ክፍሎችን እንደ ቢሮ በመጠቀም


በጊዜያዊነት ቢሮዎችን በመሥራት እና ባሉት ቢሮዎች ጽ/ቤቶችን አቀናጅቶ በመገልገል

ችግሩን በከፊል ለመቅረፍ ተችሏል::

 የግዥ ሂደትን ለማፋጠን የሚረዳ የአገልግሎት ስታንዳርድ በማዘጋጀት ፈጣንና ቀልጣፋ

አገልግሎት ለመስጠት ተሞክሯል፡፡ በተጨማሪም ከግዢ ኤጀንሲ ጋር ያለውን የሥራ ግንኙነት

በማጠናከር በዚያ በኩል መፈጸም የሚገባቸው ግዢዎች በወቅቱ እንዲከናወኑ ጥረት ተደርጓል፡፡

 የምግብ ቤት የመመገቢያ አዳራሽ እና የምግብ ጥሬ ዕቃ ማስቀመጫ እስቶር ተብሎ እየተገነባ

ያለው አዲሱ ህንጻ ግንባታ በተመለከተ ለሚመለከተው አካል በደብዳቤ አሳውቀናል፡፡


ክፍል ሰባት
7.ማጠቃለያ
7.ማጠቃለያ

በዚህ ሰነድ የ 2014 በጀት ዓመት የፊዚካል ስራዎች ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት በዝርዝር እንደተመለከተውቀርቧል፡፡

በመሆኑም የ 2014 በጀት ዓመት የተከናወኑ ተግባራት በአብዛኛዉ በዝግጅት ምዕራፍ እና በትግበራ ምዕራፍ
መከናወን የሚገባችዉ በአንድ ምክትል ፕሬዝዳንት እና በሶስት ዳይሬክቶሬት የተተደራጀ ሲሆኑ የፕሮጅክት
ግንባታ ስራዎችም በተያዘላችዉ የጊዜ ሰሌዳ መሠርት በሆስፒታሉ ግቢ ወስጥ በመከናሆን ላይ ይገኛሉ፡፡
በጤና ሳይንስና ህክምና ኮሌጅ ሪፈራል ሆስፒታል መምህራንና የአስተዳደር ሰራተኞች እንዲሁም
በየደረጃዉ የሚገኙ ኃላፊዎችና የስራ አመራር ቦርድ በሚያደርጉት የተቀናጀ እንቅስቃሴ ተግባራዊ የተደረገ
ነዉ፡፡
በተጨማሪም የኢፌድሪ ሣይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር፣ የገንዘብ ሚኒስተር፣የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት፣
የዞኑ አስተዳድር ጽ/ቤት እና ሌሎችም ባለድርሻ አካላት በሚያደርጉት ድጋፍና ክትትል ስኬታማ ዉጤት
ተመዘግቧል፡፡

You might also like