Professional Documents
Culture Documents
2013-2014 Report
2013-2014 Report
1. የአባለት መረጃ
1.1 መጋቢት 2013 በፊት የተመዘገቡ አባላት 40(አርባ)ናቸው
1.2 ከሃምሌ 1/2013 -ሰኔ 30/2014
1.2.2- ከተመሰከረላቸው ውስጥ ቼክ ፓይነት የሚበል የወንጌል ስርጭት ጣቢያ እና የመጠለያ ካንኘ ውስጥ
የሚኖሩ 120(መቶ ሀያ) ደብብ ሱዳናውያን ጌታን ተቀብለዋል፡፡ 3(ሶስት) ኢትዮጵያውያን መሰረታዊ
የክርስትና ትምህርት እየተማሩ ነው፡፡
በ 2012 ቁጥራቸው 13 አባላት ያለበት ህብረት የተጀመረ ሲሆን በአሁን ጊዜ የጉሙሩክ ስቴት (Gumruk
state) ከተማዋ በ June 6/2020 በተፋጠረው ሙሉ በሙሉ ስለወደመች በዚያ የነበሩ ቅዱሳን ንብረታቸው
ወድሞ ወደ የተለያየ ሰፍራ ተበትነዋል፡፡
- መሪዎች ተመርጠዋል፡፡
- በህብረት ደረጃ እንድንይዘችሁ የተወሰቡ ቄጥር ያላቸው ሰዎች ጥያቄ ቢያቀረቡም በበጀት ምክኒያት
ተቀብለን ለህብረት ለናደረጀችው አልቻልንም፡፡
5. የወደፊት ዕቅድ
5.6 በወንጌል ማህበርተኝነት ላይ ሁሉምንም አባላት በማሳተፍ ለወንጌል ስራ ተጨማሪ የገቢ ምንጭ
መፍጠር፡፡
5.10 በተቻለ መጠን በጅማሮ ላይ የሚገኘውን የጁባ አብያተ ክርስቲያናት ህብረት ማጠናከር፡፡
6. ዋና ዋና ተግዳሮቶች
6.2 የአባላቱ የጊዜ እጥረት (በስራ መወጠር በሰአት አለፍ ምክንያት እንደ ልብ አለመገኘት)፡፡