Professional Documents
Culture Documents
Veterinary Drug and Animal Feed Administration and Control Authority
Veterinary Drug and Animal Feed Administration and Control Authority
1
የእንስሳት መኖ አስተዳደርና ቁጥጥርን የተመለከቱ
የሕግ ድንጋጌዎች
የእንስሳት መድኃኒትና መኖ አስተዳደርና ቁጥጥር አዋጅ ቁጥር
728/2004
የእንስሳት መድኃኒት እና መኖ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣንን
ለማÌÌM የወጣ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 272/2005
የመኖ አምራች፣ አስመጪ፣ ጅምላ አከፋፋይና ላኪ ድርጅቶች
የምዝገባና የሥራ ፈቃድ መስጫ አሠራር መመሪያ
ሌሎች ተዛማጅ ሕጎች
2
የገለጻው ይዘት
ባለስልጣን መ/ቤቱ የተቋቋመበትን አላማ
4
yxê° አላማ
1. ደህንነቱ ጥራቱ እንዲሁም ፈዋሽነቱ የተጠበቀ የእንስሳት መድሃኒትና
መኖ እንዲሁም የመኖ ተጨማሪ ንጥረ-ነገር አቅርቦትን አጠቃቀምን
እንዲሁም ቁጥጥርን በማሻሻል የእንስሳት ሃብት ልማትና ጤንነት
አጠባበቅን በማሳደግ በዘርፉ ያለንን ምርታማነትን ማሳደግ
ስራዎች)
በአንቀጽ 3 በንኡስ አንቀጽ 2 መሰረት በፌደራል ደረጃ የአዋጁ ተፈጻሚነት የሚከተሉትን
በሚመለከት ነው፡-
ይሆናሉ፡፡
ክፍል ሶስት
የእንስሳት መኖ አስተዳደርና ቁጥጥር
አንቀጽ ርዕስ
4-13……………………………………… (ክፍል ሁለት) የመድኃኒት
አስተዳደርና ቁጥጥር
14 ………………………………………………..የመኖ ጥራት ደረጃዎች
15 ………………………………………………..የመኖ ደህንነት ቁጥጥር
16 ………………………………………………..የመኖ ማሸጊያና ገላጭ ጽሑፍ
17 ………………………………………………..ስለ መረጃ አያያዛ
18 ………………………………………………..መኖ ወደ ሃገር ውስጥ ስለማስገባትና ወደ
ውጪ ሃገር ስለመላክ
19 ………………………………………………..የመኖ ንግድ
አንቀጽ 14፡- የመኖ ጥራት ደረጃዎች
11
አንቀጽ 16፡- የመኖ ማሸጊያና ገላጭ ጽሑፍ
15
አንቀጽ 20 የባለስልጣኑ ስልጣንና ተግባራት
1. የእንስሳት መኖ ጥራትና ደህንነትን በተመለከተ ደረጃ አውጥቶ ስልጣን ለተሰጠው አካል
ያቀርባል (ስልጣን የተሰጠው አካል በአዋጁ አንቀጽ 2(31) መሰረት የደረጃዎች ኤጀንሲ
ነው) ፤
(ማስመሰል በአንቀጽ 2(16) መሰረት የእውነተኛ ምርት ማሸጊያ የንግድ ስምና የመሳሰሉትን በመጠቀም እውነተኛ
ምርት እንደሆነ አስመስሎ ማቅረብ በሚል ትርጉም የተሰጠው ሲሆን መከለስ ደግሞ በአንቀጽ 2(17) መሰረት
6 -ከራሳቸው ፍጃታ የተረፈውን መኖ ከሚሸጡ አነስተኛ አርሶ አደሮችና አርብቶ አደሮች በስተቀር የብቃት
(ከአምስት ዓመት እስከ ሰባት ዓመት ጽኑ እስራት እና ከ20ሺህ-50 ሺህ የገንዘብ ቅጣት ( አንቀጽ
19)
አንቀጽ 518
ግጦሽን መበከል
የእንስሳት ሕይወትን ወይም ጤና አደጋ ላይ ለመጣል
መርዛማ ነገሮችን በግጦሽ ቦታ ያሰራጨ ፣
በጎጂ በሆኑ ነገሮች ግጦሽና መስኩን የበከለ
29
ጥያቄ