Professional Documents
Culture Documents
2
2
ነሐሴ 2014
መሬት ቢሮ
መግቢያ
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በገጠር መሬት ግብርና ኢንቨስትመንት ለመሰማራት የሚፈልገው ባለሀብት
ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መጥቷል:: በመሆኑም የመሬት ቢሮ በገጠር ግብርና ኢንቨስመንት የተሰማሩ ባለሃብቶችን
1
የማልማት እንቅስቃሴ በተጨባጭ ሁኔታ በማረጋገጥ ድጋፍና እውቅና በመስጠት ፣ባለሃብቶች የተረከቡት መሬት
ጥቅም ላይ እየዋለ መሆኑን በማረጋገጥ ሰፊ የአፈፃፀም ጉድለት ያለባቸውን ባለሃብቶች በወቅቱ የማስተካከያ
እርምጃ በመውሰድ፣
የክልሉን የገጠር ግብርና ኢንቨስመንት መሬት ለሚፈለገው ልማት እንዲውልና ለክልሉ ብሎም ለሃገሪቱ ኢኮኖሚ
እድገት የሚጠበቀውን ውጤት እንዲያስገኝ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡
በመሆኑም የአማራ ብሔራዊ ክልል የመሬት ቢሮ ተሻሽሎ በወጣው የገጠር መሬት አስተዳደርና አጠቃቀም
መወሰኛ አዋጅ ቁጥር 252/2009 አንቀጽ 60 ንዑስ አንቀጽ 2 በተሰጠው ስልጣን መሰረት የፕሮፋይል መመሪያ
ቁጥር 12/20012 ዓ.ም አውጥቶ መመሪያውን በማስፈፀም ላይ ይገኛል:: በዚህም መሰረት ባለሀብቱ በአፈፃጸም
ግምገማ ሁለት ጊዜ ዝቅተኛ ውጤት ያመጡ ባለሀብቶችን መሬት ለዉድድር እያወጣ ለአልሚ ባለሀብቶች
እያስተላለፈ ይገኛል፡፡ ቢሮው ይህን ሥራ በንቃት እየሰራ ቢገኝም በህገ-ወጥ መልኩ የተያዙ እና ወደ መሬት ባንክ
ያልገቡ ነፃ መሬቶችን አጣርቶ ለባለሀብቶች በህጉ መሰረት በዉድድር ማስተላለፍ እንደሚገባ ያመነበት በመሆኑ
በቆላማ አካባቢዎች ማለትም በአዊ ዞን (ዚገም ፣ ጃዊ እና አየሁ ገጓጉሣ ወረዳዎች)፤በምዕራብ ጎጃም ዞን (ደቡብ
አቸፈር እና ወንበርማ ወረዳዎች)፣ምዕራብ ጎንደር ዞን (መተማ፣ም/አርማጭሆ እና ቋራ ወረዳዎች) እና
ማዕ/ጎንደር ዞን (ጠገዴ ወረዳ) ያለውን የነፃ መሬት ሀብት ለማወቅ እና ለባለሀብቱ ለማስተላለፍ ይህ ቸክሊስት
ተዘጋጂቷል፡፡
ከዞን፣ ከወረዳ አመራሮች እና ባለሙያዎች እንዲሁም ከቀበሌ አመራርና ባለሙያ ጋር የጋራ ግንዛቤ በመያዝ የነፃ
መሬት ሀብቶችን በመለየት ወደ መሬት ባንክ ማስገባት እና ለባለሀብት እንዲተላለፍ ማዘጋጀት፡፡
2
ማዕከላዊ ቦታ በመምረጥ ለሚመለከታቸው ዞንና ወረዳ አመራርና ባለሙያ የግንዛቤ
መፍጠር እና ሥምሪት መስጠት
ወረዳዎች ለየቀበሌው የመሬት ኮሚቴዎች ፣ የመሬት አስተዳደር ባለሙያዎች፣ለቀበሌ
የጸጥታ ሀይሎች የግንዛቤ ፈጠራ እና የስምሪት ሥራ መስጠት፡፡
ለስራው አስፈላጊ የሆነ የሰው ሀይል ፣ በጀት እና ቁሳቁስ ማመቻቸት
በግንዛቤ ፈጠራው የሚሣተፉ አካላትን መምረጥ
ከክልል
ከዞን
የዞን አስተዳደሮች
የመሬት መምሪያ ሀላፊዎች
የሠላምና ደህንነት መምሪያ ሀላፊዎች
የገጠር መሬት አስተዳደር ቡድን
የመሬት አጠቃቀም ቡድን
የኢንበስትመንት ቡድን
የኢንበስትመንት ቡድን መሪ በሌለበት አንድ ባለሙያ
የቅየሳ ባለሙያ
ከወረዳ
የወረዳ አስተዳደሮች
የመሬት ጽ/ቤት ሀላፊዎች
የሠላምና ደህንነት ጽ/ቤት ሀላፊዎች
የገጠር መሬት አስተዳደር ቡድን
የመሬት አጠቃቀም ቡድን
የኢንቨስትመንት ቡድን
የኢንቨስትመንት ቡድን በሌለበት ባለሙያ
የቅየሳ ባለሙያ
3
ምዕ/ጎጃም ዞን --ደ/አቸፈር እና ወንበርማ ወረዳዎች በቆላማ አካባቢዎች ያሉትን ነፃ መሬቶች
አዊ ዞን ---ጃዊ እና አየሁ ጓጉሣ ወረዳዎች ሲሆኑ፡-
2. ቡድን 2
ማዕ/ጎንደር ዞን-- የጠገዴ ወረዳ
ምዕ/ጎንደር ዞን ---ሲሆኑ፡-ምዕ/አርማጭሆ እና ቋራ ወረዳ በቆላማ አካባቢዎች ያሉትን ነፃ መሬቶች፡፡
ከወረዳ
ከኢንቨስትመንት 1 ከኢንቨስትመንት 1
ከቅየሳ ባለሙያ 1 ከቅየሣ ባለሙያ 1
ከቀበሌ
የቀበሌው አስተዳዳሪ የቀበሌ አስተዳዳሪ
የመሬት ባለሙያ የመሬት ባለሙያ
የመሬት ኮሚቴዎች የመሬት ኮሚቴዎች
የቀበሌው የፀጥታ ሀይል የቀበሌ የፀጥታ ሀይል
በአዊ ብሄረሰብ ዞን ዞን፣ ዚገም ፣ ጃዊ፣አየሁ ገጓጉሣ ወረዳዎች ፣በምዕራብ ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር
፣ወንበርማ ወረዳዎች፣ምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ፣አርማጭሆ፣ቋራ እና ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ
ወረዳ
4. በመስክ ስምሪቱ ወቅት የሚከናወኑ ዋናዋና ተግባራት
4
ለዞንና ወረዳ መሬት ተቋማት አመራርና ባለሙያ ግንዛቤ መፍጠር
ወረዳዎች ከቸክ ሊስቱ በመነሳት የሚመለከታቸዉን የቀበሌ አመራርና ባለሙያ ከወረዳ ባለሙያ ጋር
በማቀናጀት ነጻ መሬት የመለየት ሥራ መሥራት
ወረዳዎች ነጻ መሬት በሚለይበት ወቅት የሚያጋጥሙ ችግሮች ሊኖሩ ስለሚችሉ የሚመለከታቸዉን
የጸጥታ አካላት ከባለሙያዉ ጋር በቅንጅት ስምሪት መስጠት
ነጻ መሬቱ ከተለየ በኋላ ቀያሾች የኮኦርድኔት ለቀማ ማካሄድ
የወረዳዎች የነጻ መሬት ልየታዉ እና መረጃ አያያዝ ሥራ ላይ በየቀኑ እየገመገሙ፣ለሚፈጠሩ ችግሮች
አስቸኳይ መፍትሄ መስጠት
ወረዳዎች የእየ ቀኑን የሥራ ሁኔታ ለዞን ሪፖርት ማድረግ
ዞኖች ይህን ተግባር የሚከታተል ኮሚቴ በማዋቀር የነጻ መሬት ልየታዉን ሥራ መከታተል፣ መደገፍ
ዞኖች የእየወረዳዉን የሥራ እንቅስቃሴ ለክልል በየቀኑ በስልክ ሪፖርት ማድረግ፣ በሦስት ቀን ዉስጥ የተሰሩ
እና የተገኙ ዉጤቶችን በጽሑፍ ለክልል ሪፖርት ማድረግ
5
የፀጥታ ችግርን ለመፍታት ስራው በሚሰራባቸው ወረዳዎች ያሉትን የፀጥታ ሀይሎች የቡድኑ
አካል አድርጎ መድቦ ወደስምሪት ማስገባት
3 የዞንና የወረዳ
ሀላፊዎች፣ለቀበሌ አመራሮች
እና ባለሙያዎች የግንዛቤ 12/12/2014 ዓ.ም በቢሮ ሀላፊዎች
ፈጠራ ማካሄድ
6
4 ለዞንና ወረዳው ሀላፊነቱን
ወስዶ ስምሪት ይሰጣል 13/12/2014 ዓ.ም በቢሮ ሀላፊዎች
5 ሥራውን በበላይነት
የሚገመግም እና የሚሰራ 14/12/2014 ዓ.ም በቢሮ ሀላፊዎች
አመራር መመደብ
6 የመስክ ባለሙያ የሥራ
ግምገማ እና ሪፖርት ዝግጂት ከ 15/12/ 2014 እስከ በአስተባባሪዎች እና በመስክ ባለሙያዎች
30/12/2014 በጋራ